Telegram Web Link
ከዚህ በኋላ ያለው ውይይት ዲያቆን ምሕረትን በግድ ካቶሊክ ካልሆንክ የሚል ንትርክ ነው:: inflability of the councils, vatican 1 2 3 etc

“የቅዱስ ቁርባን ደምን የሰጠው ከእጁ እየፈሰሰ ነበር” የሚል ያላልነውን በሉ የሚል ቃልም በጌታ እንደመዘበት እያለው ተናገረ:: It is not right to ridicule Christ for the sake of argument.
@diyakonhenokhaile

አራት መቶ ዓመት አልፎ ሃሳቡን የAugstine ሊያደርግበት ሲጥር ምሕረት ውይይቱን ወደ አግናጥዮስ ዘመን መለሰው:: የመጨረሻው ጥያቄያቸው

Who is the ultimate authority? የሚል ነበር::
ሲመስለኝ ከዲያቆን ምሕረት የጠበቁት መልስ “The Bible” የሚል ነበር:: እርሱን ካለ “If the Bible is the ultimate authority, where does it say that the first Christians believed it is the actual body and blood?” ብለው ሊዘጉትና መጽሐፍ ቅዱስን ከጻፈው እውነት በላይ ያንን እውነት ሰዎች እንዲህ ተረድተውት ነበር እንዲል ጠይቀው ውይይቱን ሊዘጉ ነበር::

ምሕረት የለሹ ዲያቆን ግን Bible በማለት ፈንታ Bibleን በቀኖና የወሰነችውን The Body of Christ ይዞ የሙጥኝ አለ:: የእናቱን የቤተ ክርስቲያንን ቀሚስ ይዞ ድርቅ ሲል

Good to meet you brother አሉና ጨበጡት በአማርኛ ሲተረጎም
“አንተን ብሎ ምሕረት መዓት ሆንክብን እንጂ” እንደማለት ነው::

My beloved brother, Deacon Mihret, may God bless you. We saw ‘Berekete Estifanos’ in you. May God guide your path

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ሚያዝያ 3 2017 ዓ.ም.
#share #share
@diyakonhenokhaile
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"የሚያዩኝ ሁሉ ይላገዱብኛል፤ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይላሉ በእግዚአብሔር ተማመነ፥ እርሱንም ያድነው፤ ቢወድደውስ ያድነው” መዝ. 68:7

“የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበር” ማቴ. 27:39

#share
@diyakonhenokhaile
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያዊ ነገረ ሥዕል (Ethiopian Iconography) - Iconography part 2

https://youtu.be/6ldC6wMnr6c?si=2W5x48F7FxY6X4wc

#share
@diyakonhenokhaile
2025/06/27 21:28:02
Back to Top
HTML Embed Code: