የክርስትናው የመዳን ትምህርት እንደዚ ነው።
ድነናል ፣ እየዳንን ነው ፣ እንድናለን
መዳን የቅጽበት ጉዳይ ሳይሆን ሂደታዊ ነው። መዳን ማለት የእግዚአብሔርን መንግስት መውረስ ማለት ነው።
1.ድነናል:- ስንል ያለ እኛ ሥራ እግዚአብሔር ራሱ ከራሱ ጋር አስታረቀን እያልን ነው። እንዴት አስታረቀን ሲባል ከሶስቱ አካል አንዱ አካል ወልድ የዘመኑ ፍጻሜ ሲደርስ ከድንግል ማርያም ተወልዶ ደሙን በመስቀል ላይ አፍሶ አድኖናል(ገላ 4:4 ፣ ዮሐ 3:16 ) ይሄም የቸርነቱ ስጦታ (በጸጋው) ነው ያዳነን ይሄንን በጸጋ የሰጠንን መዳንም የምንቀበለው በእምነት ነው ከዛም በመጠመቅ ነው። (ማር 16:16 ፣ ማቴ 28:19፣ ሮሜ 6)
ኤፌሶን 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
⁵ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
⁶-⁷ በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
⁸ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
⁹ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
ስለዚህ ይሄንን የዘለዓለም ህይወት ስጦታ እግዚአብሔር ሰጠን የእኛ ድርሻም በነጻ ፈቃዳችን አሜን ብለን ተቀብለን ማመን ነው።
ለዛ ነው "ጸጋው በእምነት አድኗችኋልና" የሚለው።
2. እየዳንን ነው:- ይሄ ደግሞ በጸጋው የሰጠንን መዳን እስከ መጨረሻው አጽንተን ለመጠበቅ ተጋድሎ የምናደርግበት እና መዳናችንን የምንፈጽምበት ነው። ይሄም በእለት ተእለት ህይወታችን የምንኖረውን በሃጢአት መውደቅ እና በንስሐ መነሳት የያዘ እስከ ህይወታችን ፍጻሜ ድረስ ያለውን ጊዜ የሚመለከት ነው ።
“ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤”
ፊልጵስዩስ 2፥12
እንዳለው የራሳችንን መዳን የምንፈጽምበት ነው።
ይሄም ጌታ "እስከ መጨረሻ የጸና ይድናል"፣"በእኔ ያለው ፍሬ የማያፈራው ዛፍ ይቆረጣል" ያለውን እና ሌሎችንም የጌታ ትምህርቶች እና የሐዋርያትንም የቱንም ሳንመርጥ ስለምንቀበል እምነታችን በተግባር የሚገለጥበት ነው። ቅዱስ ጳውሎስም ከባርነት ነጻ ከወጣን በኋላ ድጋሚ እንዳንያዝ የነገረን ጽናት ስለሚያስፈልግ ነው።
“በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።”
ገላትያ 5፥1
በክርስቶስ አምኖ ወደ ቤተክርስቲያን የተጨመረ እና ጌታ ራሱ የሆነለት ሰው ፍሬ ማፍራት እና መልካም ሥራ መስራት አለበት።
“ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።”
2ኛ ቆሮ 5፥17
ይሄ በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት የሆነ አማኝ እንደ አዲስ የተፈጠረው መልካሙን ሥራ ለማድረግ እና የተቀደሰ ህይወት እንዲኖር ነው።
“እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።”
ኤፌሶን 2፥10
በጣም ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ምን አይነት ህይወት ልንኖር እንደሚገባ እና ምን ብናደርግ የእግዚአብሔርን መንግስት እንደማንወርስ በግልጽ ይናገራሉ ፣ማስጠንቀቂያም
3.እንድናለን:- ይሄ ማለት ጌታ ለፍርድ መጥቶ ለሁሉም የመጨረሻ ፍርድ ሰጥቶ መንግስቱን ያወርሰናል ብለን ተስፋ የምናደርግበት ነው።
መዳናችን የሚፈጸመው የእግዚአብሔርን መንግስት ስንወርስ ስለሆነ ይሄ በመዳን መንገድ ውስጥ የመጨረሻው ነው። ጌታ ሲመጣም ፍርድ የሚሰጠው እያንዳንዳችን በሰራነው መልካም ሥራ እና ክፉ ሥራ ነው። ይሄንንም ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ጌታም ሲያስተምር ሐዋርያትም ሲያስተምሩ የምናገኘው እውነት ነው። በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ላይ ራሱ በተደጋጋሚ የተነገረ ነው።
እስኪ የተወሰኑትን እንይ
“እግዚአብሔር ሥራን ሁሉ የተሰወረውንም ነገር ሁሉ፥ መልካምም ቢሆን ክፉም ቢሆን፥ ወደ ፍርድ ያመጣዋልና።”
መክብብ 12፥14
“እኔም በልቤ፦ በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቅና በኃጢአተኛ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ።”
መክብብ 3፥17
“መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።”
2ኛ ቆሮ 5፥10
“ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ ሰው፥ እያንዳንዱ የሚያደርገውን መልካም ነገር ሁሉ ከጌታ በብድራት እንዲቀበለው ታውቃላችሁና።”
ኤፌሶን 6፥8
“የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።”
ማቴዎስ 16፥27
ቆላስይስ 3
²⁴ ከጌታ የርስትን ብድራት እንድትቀበሉ ታውቃላችሁና፤ የምታገለግሉት ጌታ ክርስቶስ ነውና።
²⁵ የሚበድልም የበደለውን በብድራት ይቀበላል፥ ለሰው ፊትም አድልዎ የለም።
1ኛ ጴጥሮስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵-¹⁶ ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
¹⁷ ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።
“አንተም በወንድምህ ላይ ስለ ምን ትፈርዳለህ? ወይስ አንተ ደግሞ ወንድምህን ስለ ምን ትንቃለህ? ሁላችን በክርስቶስ ፍርድ ወንበር ፊት እንቆማለንና።”
ሮሜ 14፥10
ራእይ 22
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ዓመፀኛው ወደ ፊት ያምፅ፥ ርኵሱም ወደ ፊት ይርከስ፥ ጻድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፥ ቅዱሱም ወደፊት ይቀደስ አለ።
¹² እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁶ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
²⁷ የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።
ድነናል ፣ እየዳንን ነው ፣እንድናለን 🙏🙏
ለመዳን የሚያስፈልጉን እነዚህ ናቸው።
1.በጸጋ የተሰጠንን መዳን በእምነት መቀበል
2.ምሥጢራትን መፈጸም (ጥምቀት+ሜሮን+ቁርባን)
3.መዳናችንን መፈጸም(ተጋድሎ)
4.እስከ መጨረሻ መጽናት(በጸጋ የተቀበልነውን መጠበቅ)
5.ተግባራዊ ክርስትናን እየኖርን ፍሬ ለማፍራት የቻልነውን ሁሉ ማድረግ እና በንስሐ ህይወት መመላለስ መጨረሻየ በአንተ ዘንድ የሰመረ ይሁን እያሉ መለመን ነው::
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ድነናል ፣ እየዳንን ነው ፣ እንድናለን
መዳን የቅጽበት ጉዳይ ሳይሆን ሂደታዊ ነው። መዳን ማለት የእግዚአብሔርን መንግስት መውረስ ማለት ነው።
1.ድነናል:- ስንል ያለ እኛ ሥራ እግዚአብሔር ራሱ ከራሱ ጋር አስታረቀን እያልን ነው። እንዴት አስታረቀን ሲባል ከሶስቱ አካል አንዱ አካል ወልድ የዘመኑ ፍጻሜ ሲደርስ ከድንግል ማርያም ተወልዶ ደሙን በመስቀል ላይ አፍሶ አድኖናል(ገላ 4:4 ፣ ዮሐ 3:16 ) ይሄም የቸርነቱ ስጦታ (በጸጋው) ነው ያዳነን ይሄንን በጸጋ የሰጠንን መዳንም የምንቀበለው በእምነት ነው ከዛም በመጠመቅ ነው። (ማር 16:16 ፣ ማቴ 28:19፣ ሮሜ 6)
ኤፌሶን 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
⁵ ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
⁶-⁷ በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
⁸ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
⁹ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
ስለዚህ ይሄንን የዘለዓለም ህይወት ስጦታ እግዚአብሔር ሰጠን የእኛ ድርሻም በነጻ ፈቃዳችን አሜን ብለን ተቀብለን ማመን ነው።
ለዛ ነው "ጸጋው በእምነት አድኗችኋልና" የሚለው።
2. እየዳንን ነው:- ይሄ ደግሞ በጸጋው የሰጠንን መዳን እስከ መጨረሻው አጽንተን ለመጠበቅ ተጋድሎ የምናደርግበት እና መዳናችንን የምንፈጽምበት ነው። ይሄም በእለት ተእለት ህይወታችን የምንኖረውን በሃጢአት መውደቅ እና በንስሐ መነሳት የያዘ እስከ ህይወታችን ፍጻሜ ድረስ ያለውን ጊዜ የሚመለከት ነው ።
“ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ሁልጊዜ እንደ ታዘዛችሁ፥ በእናንተ ዘንድ በመኖሬ ብቻ ሳይሆን ይልቁን አሁን ስርቅ፥ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤”
ፊልጵስዩስ 2፥12
እንዳለው የራሳችንን መዳን የምንፈጽምበት ነው።
ይሄም ጌታ "እስከ መጨረሻ የጸና ይድናል"፣"በእኔ ያለው ፍሬ የማያፈራው ዛፍ ይቆረጣል" ያለውን እና ሌሎችንም የጌታ ትምህርቶች እና የሐዋርያትንም የቱንም ሳንመርጥ ስለምንቀበል እምነታችን በተግባር የሚገለጥበት ነው። ቅዱስ ጳውሎስም ከባርነት ነጻ ከወጣን በኋላ ድጋሚ እንዳንያዝ የነገረን ጽናት ስለሚያስፈልግ ነው።
“በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።”
ገላትያ 5፥1
በክርስቶስ አምኖ ወደ ቤተክርስቲያን የተጨመረ እና ጌታ ራሱ የሆነለት ሰው ፍሬ ማፍራት እና መልካም ሥራ መስራት አለበት።
“ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።”
2ኛ ቆሮ 5፥17
ይሄ በክርስቶስ አዲስ ፍጥረት የሆነ አማኝ እንደ አዲስ የተፈጠረው መልካሙን ሥራ ለማድረግ እና የተቀደሰ ህይወት እንዲኖር ነው።
“እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።”
ኤፌሶን 2፥10
በጣም ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ምን አይነት ህይወት ልንኖር እንደሚገባ እና ምን ብናደርግ የእግዚአብሔርን መንግስት እንደማንወርስ በግልጽ ይናገራሉ ፣ማስጠንቀቂያም
3.እንድናለን:- ይሄ ማለት ጌታ ለፍርድ መጥቶ ለሁሉም የመጨረሻ ፍርድ ሰጥቶ መንግስቱን ያወርሰናል ብለን ተስፋ የምናደርግበት ነው።
መዳናችን የሚፈጸመው የእግዚአብሔርን መንግስት ስንወርስ ስለሆነ ይሄ በመዳን መንገድ ውስጥ የመጨረሻው ነው። ጌታ ሲመጣም ፍርድ የሚሰጠው እያንዳንዳችን በሰራነው መልካም ሥራ እና ክፉ ሥራ ነው። ይሄንንም ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ጌታም ሲያስተምር ሐዋርያትም ሲያስተምሩ የምናገኘው እውነት ነው። በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ላይ ራሱ በተደጋጋሚ የተነገረ ነው።
እስኪ የተወሰኑትን እንይ
“እግዚአብሔር ሥራን ሁሉ የተሰወረውንም ነገር ሁሉ፥ መልካምም ቢሆን ክፉም ቢሆን፥ ወደ ፍርድ ያመጣዋልና።”
መክብብ 12፥14
“እኔም በልቤ፦ በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቅና በኃጢአተኛ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ።”
መክብብ 3፥17
“መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።”
2ኛ ቆሮ 5፥10
“ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ ሰው፥ እያንዳንዱ የሚያደርገውን መልካም ነገር ሁሉ ከጌታ በብድራት እንዲቀበለው ታውቃላችሁና።”
ኤፌሶን 6፥8
“የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።”
ማቴዎስ 16፥27
ቆላስይስ 3
²⁴ ከጌታ የርስትን ብድራት እንድትቀበሉ ታውቃላችሁና፤ የምታገለግሉት ጌታ ክርስቶስ ነውና።
²⁵ የሚበድልም የበደለውን በብድራት ይቀበላል፥ ለሰው ፊትም አድልዎ የለም።
1ኛ ጴጥሮስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵-¹⁶ ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
¹⁷ ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።
“አንተም በወንድምህ ላይ ስለ ምን ትፈርዳለህ? ወይስ አንተ ደግሞ ወንድምህን ስለ ምን ትንቃለህ? ሁላችን በክርስቶስ ፍርድ ወንበር ፊት እንቆማለንና።”
ሮሜ 14፥10
ራእይ 22
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ዓመፀኛው ወደ ፊት ያምፅ፥ ርኵሱም ወደ ፊት ይርከስ፥ ጻድቁም ወደ ፊት ጽድቅ ያድርግ፥ ቅዱሱም ወደፊት ይቀደስ አለ።
¹² እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁶ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
²⁷ የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።
ድነናል ፣ እየዳንን ነው ፣እንድናለን 🙏🙏
ለመዳን የሚያስፈልጉን እነዚህ ናቸው።
1.በጸጋ የተሰጠንን መዳን በእምነት መቀበል
2.ምሥጢራትን መፈጸም (ጥምቀት+ሜሮን+ቁርባን)
3.መዳናችንን መፈጸም(ተጋድሎ)
4.እስከ መጨረሻ መጽናት(በጸጋ የተቀበልነውን መጠበቅ)
5.ተግባራዊ ክርስትናን እየኖርን ፍሬ ለማፍራት የቻልነውን ሁሉ ማድረግ እና በንስሐ ህይወት መመላለስ መጨረሻየ በአንተ ዘንድ የሰመረ ይሁን እያሉ መለመን ነው::
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ማቴ7:20
"ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ።"
ማንም አምናለው ቢል እምነቱም ህይወት ከሌለው ገና አላመነም:: ብዙ ተናግረን ተግባር ባይኖረን መሰናከያ እንሆናለን ምክንያቱም የትኛው ሰው ተግባር ስለሚያሳምነው አምነናል ብለን ህይወት በሌለን ቁጥር ከምናሳምነው የምናሰናክለው ይበልጥና ፈሬ አልባ ክርስትያኖች ሆነን እንቀራለን::
የእግዚአብሔርን ሀሳብ የሚኖሩት ከፍሬያቸው ይታወቃሉ:: ህይወታቸው ያበራል ይጣራል:: መንገዳቸው ያስቀናል ያስተምራል:: መአዛቸው መልካም ነውና ዙሪያቸውን ያውዳል ይጣራልም::ልምምዳቸው የሚቀናበት ምሳሌም የሚሆን ነው:: ፍሬያቸው መልካም ነውና ማንም ወደእነርሱ ቢቀርብ ብዙ አግኝቶ ይሄዳል የተትረፈረፉ ናቸውና::ከመልካም ዛፍ ክፉ ፍሬ መልቀም እንደምን ይቻላል? መልካም ነውና መልካሙን እንለቅማለን::
ያዕቆብ1:14
"ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? "
ህይወት ያስፈልገናል! ፍሬ ማፍራት አለብን! እንደክርስትያን የተሸከምነው ሀላፊነት እንደቀላል አንውሰደው::
ብዙ ስራ አለብን ግን አካሄዳችን የዘላን ነው:: እንደፈለግን እንደተመቸን ወጥተን መግባት ልምዳችን ሆኗል::
ለስንፍናችን ወይም ለክህደታችን የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እየፈለግን እራሳችንን እያታለልን አለን:: ለሀሳባችን የሚስማማውን አካሄድ በመፈለግ እስከመች እንደክማለን?
ሮሜ1:28
“እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤”
እግዚአብሔርን ልንታዘዝ ባልወደድን መጠን ለሀሳባችን ተላልፈን እንደምንሰጥ ዘንግተነው ይሆን? ከእግዚአብሔር ሀሳብ በወጣን ቁጥር ጥሪውን ማድመጥ ባቃተን ቁጥር ሀሳቡን ቸል ባልን ቁጥር ምን አይነት ውድቀት እንደሚገጥመን በብዙ ተምረናል::ማስተዋል የለንም እንጂ::እግዚአብሔር ለራሳችን ሀሳብ አሳልፎ አይስጠን ነው የሚባለው::
መልካሙን ልናደርግ የሚያስገድደን የእግዚአብሔር ህግ ነው ፍቅር ደግሞ የህግ ሁሉ ፍፃሜ ነው:: እርሱን መውደድ መለማመድ ያለብን ጊዜ
ነው:: ይህንን እንድናስተውል ይርዳን:: በተመለከተን ጊዜ ከህጉ ተላልፈን እንዳንገኝ ለጥፋትም እንዳንሆን እግዚአብሔርን መፍራት በአይናችን ፊት እንዲሆን የእርሱ ፈቃድ ይሁንልን::
አሜን::
መዝ14:2
የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።"
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
"ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ።"
ማንም አምናለው ቢል እምነቱም ህይወት ከሌለው ገና አላመነም:: ብዙ ተናግረን ተግባር ባይኖረን መሰናከያ እንሆናለን ምክንያቱም የትኛው ሰው ተግባር ስለሚያሳምነው አምነናል ብለን ህይወት በሌለን ቁጥር ከምናሳምነው የምናሰናክለው ይበልጥና ፈሬ አልባ ክርስትያኖች ሆነን እንቀራለን::
የእግዚአብሔርን ሀሳብ የሚኖሩት ከፍሬያቸው ይታወቃሉ:: ህይወታቸው ያበራል ይጣራል:: መንገዳቸው ያስቀናል ያስተምራል:: መአዛቸው መልካም ነውና ዙሪያቸውን ያውዳል ይጣራልም::ልምምዳቸው የሚቀናበት ምሳሌም የሚሆን ነው:: ፍሬያቸው መልካም ነውና ማንም ወደእነርሱ ቢቀርብ ብዙ አግኝቶ ይሄዳል የተትረፈረፉ ናቸውና::ከመልካም ዛፍ ክፉ ፍሬ መልቀም እንደምን ይቻላል? መልካም ነውና መልካሙን እንለቅማለን::
ያዕቆብ1:14
"ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? "
ህይወት ያስፈልገናል! ፍሬ ማፍራት አለብን! እንደክርስትያን የተሸከምነው ሀላፊነት እንደቀላል አንውሰደው::
ብዙ ስራ አለብን ግን አካሄዳችን የዘላን ነው:: እንደፈለግን እንደተመቸን ወጥተን መግባት ልምዳችን ሆኗል::
ለስንፍናችን ወይም ለክህደታችን የመፅሐፍ ቅዱስ ጥቅስ እየፈለግን እራሳችንን እያታለልን አለን:: ለሀሳባችን የሚስማማውን አካሄድ በመፈለግ እስከመች እንደክማለን?
ሮሜ1:28
“እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤”
እግዚአብሔርን ልንታዘዝ ባልወደድን መጠን ለሀሳባችን ተላልፈን እንደምንሰጥ ዘንግተነው ይሆን? ከእግዚአብሔር ሀሳብ በወጣን ቁጥር ጥሪውን ማድመጥ ባቃተን ቁጥር ሀሳቡን ቸል ባልን ቁጥር ምን አይነት ውድቀት እንደሚገጥመን በብዙ ተምረናል::ማስተዋል የለንም እንጂ::እግዚአብሔር ለራሳችን ሀሳብ አሳልፎ አይስጠን ነው የሚባለው::
መልካሙን ልናደርግ የሚያስገድደን የእግዚአብሔር ህግ ነው ፍቅር ደግሞ የህግ ሁሉ ፍፃሜ ነው:: እርሱን መውደድ መለማመድ ያለብን ጊዜ
ነው:: ይህንን እንድናስተውል ይርዳን:: በተመለከተን ጊዜ ከህጉ ተላልፈን እንዳንገኝ ለጥፋትም እንዳንሆን እግዚአብሔርን መፍራት በአይናችን ፊት እንዲሆን የእርሱ ፈቃድ ይሁንልን::
አሜን::
መዝ14:2
የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።"
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የሚቆጣህ ጓደኛ ይኑርህ
የጓደኝነት ትልቁ ፈተና አንዱ ሌላውን መገስጽ መቻሉ ወይም አለመቻሉ ነው፡፡ ሁላችንም እለት ተእለት ኃጢአት እንሠራለን፤ ለራሳችን ሰበብ እየፈጠርን ኃጢአቱ እንዳልተከስተ በማስመሰል ኃጢአታችንንም ላለመመልከት አይናችንን እናውራለን:: በእንደዚህ አይነት ጊዜያት ለኃጢአታችን ዓይኖቻችንን የሚከፍቱ ጓደኞች ያስፈልጉናል።
ራስህን በጓደኛህ ቦታ አስቀምጠው:: የዚያን ሰው ዓይኖች ለመክፈት ፈቃደኛ ነህ? ያሉትን ሰበቦች ውሸት መሆናቸውን ልትነግረው ዝግጁ ነህ? የሰው ልጅ ስለ እርሱ መጥፎ ሲነገረው ቁስሉ እንደተነካ ይጮኻልና የጓደኛህን ቁጣ ለመጋፈጥ ተዘጋጅተሃል? ወይንስ በዝምታ ታልፈዋለህ?
ጓደኞቻችንን በምንመርጥበት ጊዜ፣ ከእኛ ጋር ሀቀኛ ለመሆን ፈቃደኛ የሆኑትን እና አስፈላጊ ሲሆንም ንዴታችንን ለመቋቋም የተዘጋጁትን መምረጥ አለብን፡፡ እንደዚህ ያለ ሐቀኝነት ከሌለ፣ ጓደኝነት ጥልቀት የለውምና ምንም ፋይዳ የለውም::
ለጓደኛህ ትችት መግለጽ ግዴታህ ቢሆን የጓደኛህን ክብር ዝቅ እንዳታደርግ ተጠንቀቅ:: የእርሱን መልካም ነገሮችንም ከወቀሳህ ጋር አብረህ ማንሳትህ ተግሣጽህን ያለስልሳል:: እናም ጓደኛህን የምትገስጸው ከቀናነት እንጂ ከክፋት አይሁን፤ ቃላቶችህም በፍቅር እንጂ በቁጣ አይሁኑ::
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የጓደኝነት ትልቁ ፈተና አንዱ ሌላውን መገስጽ መቻሉ ወይም አለመቻሉ ነው፡፡ ሁላችንም እለት ተእለት ኃጢአት እንሠራለን፤ ለራሳችን ሰበብ እየፈጠርን ኃጢአቱ እንዳልተከስተ በማስመሰል ኃጢአታችንንም ላለመመልከት አይናችንን እናውራለን:: በእንደዚህ አይነት ጊዜያት ለኃጢአታችን ዓይኖቻችንን የሚከፍቱ ጓደኞች ያስፈልጉናል።
ራስህን በጓደኛህ ቦታ አስቀምጠው:: የዚያን ሰው ዓይኖች ለመክፈት ፈቃደኛ ነህ? ያሉትን ሰበቦች ውሸት መሆናቸውን ልትነግረው ዝግጁ ነህ? የሰው ልጅ ስለ እርሱ መጥፎ ሲነገረው ቁስሉ እንደተነካ ይጮኻልና የጓደኛህን ቁጣ ለመጋፈጥ ተዘጋጅተሃል? ወይንስ በዝምታ ታልፈዋለህ?
ጓደኞቻችንን በምንመርጥበት ጊዜ፣ ከእኛ ጋር ሀቀኛ ለመሆን ፈቃደኛ የሆኑትን እና አስፈላጊ ሲሆንም ንዴታችንን ለመቋቋም የተዘጋጁትን መምረጥ አለብን፡፡ እንደዚህ ያለ ሐቀኝነት ከሌለ፣ ጓደኝነት ጥልቀት የለውምና ምንም ፋይዳ የለውም::
ለጓደኛህ ትችት መግለጽ ግዴታህ ቢሆን የጓደኛህን ክብር ዝቅ እንዳታደርግ ተጠንቀቅ:: የእርሱን መልካም ነገሮችንም ከወቀሳህ ጋር አብረህ ማንሳትህ ተግሣጽህን ያለስልሳል:: እናም ጓደኛህን የምትገስጸው ከቀናነት እንጂ ከክፋት አይሁን፤ ቃላቶችህም በፍቅር እንጂ በቁጣ አይሁኑ::
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
#መች_መች_ነው ?
ለአንዳንድ ድርጊቶቻችን የነበርንበት ሁኔታ ወሳኝ ሊሆን ይችላል። እንደሰው ለቅሶ ላይ ቆመን የሳቅ መለከት አንነፋም። ሰርግም ላይ ሆነን ሙሾ ስናወርድ አንገኝም። ጸጥታ በጽኑ በሚፈለግበት ቦታ ስንጮህ ብንገኝ እንደ እብድ እንታያለን። ለዚህም ባለንበት ሁኔታ እና ቦታ ልክ በእኛ የሚሆነው ነገር ይወሰናል። ነገር ግን አሁን እንደ ሰው ብቻ ሳይሆን እንደ ክርስቲያን ባለንበት ሁኔታ መወሰን አለብን ወይ የሚለውን ሃሳብ እንመልከት።
ለምሳሌ ምስጋናችን ለእግዚአብሔር የሚሰዋው መች መች ነው? ነገር ሲሞላልን? ሁኔታው ሲሳካልን? ህይወት ሲደላደልልን? በረከት ብለን የምናስበው ሲቀርበን? በትምህርት ወይ በስራ ሲሰምረልን? ተወዳድረን ስንረታ? ተሰልፈን ስንቀድም? ከንድተን ስንጨብጥ? አይተን ስንደርስ? በዚህ ውስጥ አመስግነን ይሆናል። በእርግጥ በዚህ ውስጥ ማመስገን እጅግ ቀላል እና ለማንኛውም ሰው የሚቻል ነው።
ነገር ግን ክርስቲያን መች መች ነው ማመስገን ያለበት? በመጽሐፍ “ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ።”( ኤፌ 5፥20) “ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ”(1ኛ ተሰሎ 5፥17-18) “እንግዲህ ዘወትር ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት፥ ማለት ለስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮችን ፍሬ፥ በእርሱ እናቅርብለት።”(ዕብራውያን 13፥15) “እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እባርከዋለሁ፥ ምስጋናውንም ዘወትር በአፌ ነው።” (መዝሙር 34፥1) ተብሎ ተጽፏል።
ሁል ጊዜ እግዚአብሔርን ማመስገን፣ በሁሉ ማመስገን፣ ዘወትር የምስጋና መሥዋዕት ለእርሱ መሠዋት ይህ ማለት ምን ማለት ነው? ሃዘን ሲገጥመንም ማመስገን? ሳይሳካ ሲቀርም ማመንገን? ሁኔታው ሲጠምም ማመስገን? ፈተናው ሲያይልም ማመስገን? ከባድ ሁኔታ ላይ ነኝ ስንልም ማመስገን? አዎ በዚህ ሁሉ ነገር ውሰጥ ሆነን ማመስገን ማለት ነው።
በመርህ ደረጃ ይህን ቃል ከእግዚአብሔር ብንወስድም ቅሉ ወደ መሬት በማውረድ ረገድ እና በህይወት ይህንን ከመላድ አኳያ ብዙዎቻችን ችግር አለብን። እግዚአብሔርን ማመስገን የሚታየን ሰኬት ያለነው ነገር ሲሆንልን ብቻ ነው። ይሄ ደግሞ ዘወትር፣ ሁል ጊዜ እና በሁሉ የተባለውን የእግዚአብሔርን መርህ እንድንጥስ ያደርገናል።
ይህን ሃሳብ በጣም ለማቅረብ እንዲያመች በህይወታችሁ ከባድ ያላችሁትን ጊዜ አስቡት። አይገፋም ያላችሁትን ወቅት አሰላስሉት። አያልፍም ያላችሁትን ምሽት እስኪ አሰታውሱት። በእርግጥ በዛ ጊዜ አመስግኑ ብንባል ምስጋና ነው ወይስ ማጉረምረም ነው የሚቀድመን? መዘመር ነው ወይስ ማልቀስ ይቀልን ይሆን? የቱን ነው ያደረገነው? የቱንስ ነው የምናደርገው?
እግዚአብሔር ሆይ አንተ ሁል ጊዜ ትክክል ነህ በማለት ፈንታ ምነው ተውከኝ፣ ምነው እኔን ብቻ የምትፈትነኝ፣ ምን አድርጌህ ነው የምታሰቃየኝ፣ በቃ ለዚህ ነው የፈጠርከኝ ስንል ተሰምተን አናውቅ ይሆን? በሃዘን ባህር ውሰጥ እንኳን ተውጠን ጌታ ሆይ አንተ መልካም ነህ አንተ ሁሌ ትክክል ነህ ስምህ ይመስገን ማለት ነው የክርስትናው ውበቱ።
ይህ ካልሆነ ግን፣ ሲሞላልን ካመሰገንን ግን ከማያምነው መሻላችን ቀርቷል። እግዚአብሔር አባቱ የሆነለት ሰው በምንም አይነት ሁኔታ ውሰጥ ሲያጉረመርም አይሰማም። ምክንያቱም አስተዳዳሪው እግዚአብሔር የህይወቱን መልህቅ በእጁ የያዘ ስለሆነ በምንም ነገር አይናወጥም። ይልቁንስ ተስፋውን እና እምነቱን በእግዚአብሔር ላይ በማድረግ ይጸናል እንጂ። መች መች ነው የሚለው ጥያቄ ለምስጋና አይጠየቅም ምክንያቱም ምስጋናችን የሁልጊዜ ነውና።
ጌታ እግዚአብሔር ሆይ ዘወትር በህይወታችን ያለመወላወል እና በሁኔታ ሳንወሰን አንተን የምናመሰግንበት ጸጋ እና አቅም ለሁላችን ስጠን። አሜን
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ለአንዳንድ ድርጊቶቻችን የነበርንበት ሁኔታ ወሳኝ ሊሆን ይችላል። እንደሰው ለቅሶ ላይ ቆመን የሳቅ መለከት አንነፋም። ሰርግም ላይ ሆነን ሙሾ ስናወርድ አንገኝም። ጸጥታ በጽኑ በሚፈለግበት ቦታ ስንጮህ ብንገኝ እንደ እብድ እንታያለን። ለዚህም ባለንበት ሁኔታ እና ቦታ ልክ በእኛ የሚሆነው ነገር ይወሰናል። ነገር ግን አሁን እንደ ሰው ብቻ ሳይሆን እንደ ክርስቲያን ባለንበት ሁኔታ መወሰን አለብን ወይ የሚለውን ሃሳብ እንመልከት።
ለምሳሌ ምስጋናችን ለእግዚአብሔር የሚሰዋው መች መች ነው? ነገር ሲሞላልን? ሁኔታው ሲሳካልን? ህይወት ሲደላደልልን? በረከት ብለን የምናስበው ሲቀርበን? በትምህርት ወይ በስራ ሲሰምረልን? ተወዳድረን ስንረታ? ተሰልፈን ስንቀድም? ከንድተን ስንጨብጥ? አይተን ስንደርስ? በዚህ ውስጥ አመስግነን ይሆናል። በእርግጥ በዚህ ውስጥ ማመስገን እጅግ ቀላል እና ለማንኛውም ሰው የሚቻል ነው።
ነገር ግን ክርስቲያን መች መች ነው ማመስገን ያለበት? በመጽሐፍ “ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ።”( ኤፌ 5፥20) “ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ”(1ኛ ተሰሎ 5፥17-18) “እንግዲህ ዘወትር ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት፥ ማለት ለስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮችን ፍሬ፥ በእርሱ እናቅርብለት።”(ዕብራውያን 13፥15) “እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እባርከዋለሁ፥ ምስጋናውንም ዘወትር በአፌ ነው።” (መዝሙር 34፥1) ተብሎ ተጽፏል።
ሁል ጊዜ እግዚአብሔርን ማመስገን፣ በሁሉ ማመስገን፣ ዘወትር የምስጋና መሥዋዕት ለእርሱ መሠዋት ይህ ማለት ምን ማለት ነው? ሃዘን ሲገጥመንም ማመስገን? ሳይሳካ ሲቀርም ማመንገን? ሁኔታው ሲጠምም ማመስገን? ፈተናው ሲያይልም ማመስገን? ከባድ ሁኔታ ላይ ነኝ ስንልም ማመስገን? አዎ በዚህ ሁሉ ነገር ውሰጥ ሆነን ማመስገን ማለት ነው።
በመርህ ደረጃ ይህን ቃል ከእግዚአብሔር ብንወስድም ቅሉ ወደ መሬት በማውረድ ረገድ እና በህይወት ይህንን ከመላድ አኳያ ብዙዎቻችን ችግር አለብን። እግዚአብሔርን ማመስገን የሚታየን ሰኬት ያለነው ነገር ሲሆንልን ብቻ ነው። ይሄ ደግሞ ዘወትር፣ ሁል ጊዜ እና በሁሉ የተባለውን የእግዚአብሔርን መርህ እንድንጥስ ያደርገናል።
ይህን ሃሳብ በጣም ለማቅረብ እንዲያመች በህይወታችሁ ከባድ ያላችሁትን ጊዜ አስቡት። አይገፋም ያላችሁትን ወቅት አሰላስሉት። አያልፍም ያላችሁትን ምሽት እስኪ አሰታውሱት። በእርግጥ በዛ ጊዜ አመስግኑ ብንባል ምስጋና ነው ወይስ ማጉረምረም ነው የሚቀድመን? መዘመር ነው ወይስ ማልቀስ ይቀልን ይሆን? የቱን ነው ያደረገነው? የቱንስ ነው የምናደርገው?
እግዚአብሔር ሆይ አንተ ሁል ጊዜ ትክክል ነህ በማለት ፈንታ ምነው ተውከኝ፣ ምነው እኔን ብቻ የምትፈትነኝ፣ ምን አድርጌህ ነው የምታሰቃየኝ፣ በቃ ለዚህ ነው የፈጠርከኝ ስንል ተሰምተን አናውቅ ይሆን? በሃዘን ባህር ውሰጥ እንኳን ተውጠን ጌታ ሆይ አንተ መልካም ነህ አንተ ሁሌ ትክክል ነህ ስምህ ይመስገን ማለት ነው የክርስትናው ውበቱ።
ይህ ካልሆነ ግን፣ ሲሞላልን ካመሰገንን ግን ከማያምነው መሻላችን ቀርቷል። እግዚአብሔር አባቱ የሆነለት ሰው በምንም አይነት ሁኔታ ውሰጥ ሲያጉረመርም አይሰማም። ምክንያቱም አስተዳዳሪው እግዚአብሔር የህይወቱን መልህቅ በእጁ የያዘ ስለሆነ በምንም ነገር አይናወጥም። ይልቁንስ ተስፋውን እና እምነቱን በእግዚአብሔር ላይ በማድረግ ይጸናል እንጂ። መች መች ነው የሚለው ጥያቄ ለምስጋና አይጠየቅም ምክንያቱም ምስጋናችን የሁልጊዜ ነውና።
ጌታ እግዚአብሔር ሆይ ዘወትር በህይወታችን ያለመወላወል እና በሁኔታ ሳንወሰን አንተን የምናመሰግንበት ጸጋ እና አቅም ለሁላችን ስጠን። አሜን
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ምኩራብ
ይህ የሦስተኛው ሰንበት ስያሜ ሲሆን በዚህ ሰንበት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ ገብቶ እንዳስተማረ የሚታሰብበት ዕለት ነው ። ምኩራብ ማለት ለአምልኮትና ለትምህርት ለህብረተሰቡ አገልግሎት የሚሰጥ የአይሁድ ቤተ ጸሎት ነው ። ጌታ በመዋዕለ ስብከቱ በእስራኤል ሀገር ብዙ ምኩራቦች ስለነበሩ እየገባ ወንጌልን አስተምሮባቸዋል በዚህ " ቦአ ኢየሱስ ምኩራበ አይሁድ ወመሀረ ቃል ሃይማኖት " እየሱስ ወደ አይሁድ ምኩራብ ገብቶ የሃይማኖት ቃል አስተማረ ከሚለው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ሥያሜውን አግኝቷል ። በምኩራብ ጸሎትና ትምህርት ይፈጸምበታል ። መሥዋዕት ግን አይከናወንም ነበር ። መሥዋዕት በታላቁ ቤተ መቅደስ በእየሩሳሌም ብቻ ይፈጸም ነበር ። እየሱስ ክርስቶስ ቤተ መቅደሱን የገበያ ማዕከል አድገው ሸቀጥ ዘርግተው : ከብቱን : በጉን : ርግቡን እየሸጡ ባገኛቸው ጊዜ በዚህ ተቆጥቶ ከምኩራብ አስወጥቶ ሸቀጣቸውንና መደርደሪያቸውን እንዲሁ ወርቅ እና ብራቸውን በነፋስ በተነባቸው ። በዚህም ሁኔታ ከቤተ መቅደስ አስወጥቶ " ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች እናተ ግን የሽፍቶችና የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችኋት " በማለት ወቅሷቸዋል ። ይህን ተአምር በማሳየት ቤተ ጸሎት የተቀደሰ ከገበያ የተለየ መሆኑን አስተምሮበታል ።
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ይህ የሦስተኛው ሰንበት ስያሜ ሲሆን በዚህ ሰንበት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በምኩራብ ገብቶ እንዳስተማረ የሚታሰብበት ዕለት ነው ። ምኩራብ ማለት ለአምልኮትና ለትምህርት ለህብረተሰቡ አገልግሎት የሚሰጥ የአይሁድ ቤተ ጸሎት ነው ። ጌታ በመዋዕለ ስብከቱ በእስራኤል ሀገር ብዙ ምኩራቦች ስለነበሩ እየገባ ወንጌልን አስተምሮባቸዋል በዚህ " ቦአ ኢየሱስ ምኩራበ አይሁድ ወመሀረ ቃል ሃይማኖት " እየሱስ ወደ አይሁድ ምኩራብ ገብቶ የሃይማኖት ቃል አስተማረ ከሚለው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ሥያሜውን አግኝቷል ። በምኩራብ ጸሎትና ትምህርት ይፈጸምበታል ። መሥዋዕት ግን አይከናወንም ነበር ። መሥዋዕት በታላቁ ቤተ መቅደስ በእየሩሳሌም ብቻ ይፈጸም ነበር ። እየሱስ ክርስቶስ ቤተ መቅደሱን የገበያ ማዕከል አድገው ሸቀጥ ዘርግተው : ከብቱን : በጉን : ርግቡን እየሸጡ ባገኛቸው ጊዜ በዚህ ተቆጥቶ ከምኩራብ አስወጥቶ ሸቀጣቸውንና መደርደሪያቸውን እንዲሁ ወርቅ እና ብራቸውን በነፋስ በተነባቸው ። በዚህም ሁኔታ ከቤተ መቅደስ አስወጥቶ " ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች እናተ ግን የሽፍቶችና የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችኋት " በማለት ወቅሷቸዋል ። ይህን ተአምር በማሳየት ቤተ ጸሎት የተቀደሰ ከገበያ የተለየ መሆኑን አስተምሮበታል ።
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
እየጾምኩ ነው የሚል ሰው …
ተወዳጆች ሆይ! የምታደምጡ ብቻ አትኹኑ፤ ያስተማርኳችሁን ትምህርት ለሌሎችም በማስተላለፍ መምህራን ትኾኑ ዘንድ - ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “አንዱ ሌላውን ያንጸው” (1ኛ ተሰ.5፥11)፤ ዳግመኛም “በፍርሐትና በመንቀጥቀጥም የራሳችኁን መዳን ፈጽሙ” ብሎ እንደ ተናገረው በስሕተት ጐዳና ያሉትን ታድኑ ዘንድ መረባችሁን ጣሉ ብዬ እማፀናችኋለሁ (ፊልጵ.2፥12)፡፡ ይህን ስታደርጉ ቤተ ክርስቲያን ከመቼውም ጊዜ በላይ ትሰፋለች፤ እኛም ይህን ዐይተን እጅግ ደስ እንሰኝባችኋለን፡፡ እናንተም ለወንድሞቻችሁ፣ ለእኅቶቻችሁ ባሳያችሁት ፍቅር በሰማያት ዘንድ ታላቅ ማዕረግና ክብር ታገኛላችሁ፡፡ እንደምታውቁት የእግዚአብሔር ፈቃድ እያንዳንዱ ክርስቲያን ስለ ራሱ መዳን ብቻ እንዲያስብ አይደለም፤ ወንድሙንም እንዲያንጽ ነው እንጂ፡፡ ሲያንጸውም በቃል ብቻ አይደለም፤ በተግባርም ጭምር እንጂ፡፡ የእግዚአብሔር ፈቃዱ እያንዳንዳችን በአኗኗራችን ክርስቶስን መስለን ታምነን እንድንኖርና ፍጥረት ኹሉ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንዲገቡ ማድረግ ነው፡፡ ይኸውም ሰዎች ከምንናገረው በላይ የምንኖረውን ስለሚያምኑና ስለሚማርካቸው ነው፡፡
ብዙውን ጊዜ በተዋቡ ቃላት ስለ ይቅርታ ብንናገር ነገር ግን በሕይወታችን እጅግ ቂመኞችና ይቅርታን የሚቀበል ልብ የሌለን ከኾነ ቃላችንና ሕይወታችን ስላልተስማማላቸው ሰዎች የምንለውን ነገር አያምኑንም፡፡ የምንናገረውንና የምናስተምረውን የምንኖረው ከኾነ ግን ያምኑናል፡፡ እውነቱን ለመቀበልም አይቸገሩም፡፡ በቃል መነገሩ፣ በልብ መታሰቡ፣ በቅዱሳት መጻሕፍት መዘገቡ ከፍ ከፍ ይበልና ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም እንዲህ ያለውን ክርስቲያን እንዲህ ሲል አመስግኖታል፡- “የሚያደርግም የሚያስተምርም እርሱ ንዑድ ክቡር ነው” (ማቴ.5፥19)፡፡ እንግዲህ ጌታችን ሲያስተምር በተግባር የሚሰጠውን ትምህርት በቃል ከሚሰጠው ትምህርት ይልቅ እንዳስቀደመው ታስተውላላችሁን? አያችሁ! ከተግባራችን በኋላ ቃላችን ባይከተል እንኳን ሰዎችን ወደ እውነት (ክርስቶስ) ለማምጣት በቂ ነው፡፡
ስለዚህ በቃላችን ከመናገር በላይ በተግባር ክርስቲያኖች መኾናችንን እናሳያቸው፡፡ እንደዚህ ካልኾነ ግን ብፁዕ ጳውሎስ እንዲህ ሲል ይወቅሰናል፡- “አንተ ሌላውን የምታስተምር ራስህን አታስተምርምን?” (ሮሜ.2፥21)፡፡ አንድ ሰው መንፈሳዊ ሕይወቱ የተስተካከለ መኾን እንደሚገባው ለመምከር የምናስብ ከኾነ እኛው ቀድመን የራሳችንን ሕይወት በተግባር ልንስተካከል ይገባናል፡፡ ይህን የምናደርግ ከኾነ የምንሰጠው ምክር ተአማኒነት አለው፡፡ የሌሎች ሰዎች ነፍስ መዳን የሚያስጨንቀን ከኾነ ከምንም በፊት እኛው ራሳችን ስለ ራሳችን መዳን እንጨነቅ፡፡ ሌሎች ሰዎች ራሳቸውን መግዛት እንዲችሉ የምንሻ ከኾነ ከማንም በፊት እኛው ራሳችን ያንን አድርገን እናሳያቸው፡፡
ትክክለኛ ጾም ማለትም ይኸው ነው፡፡ ለተወሰነ ሰዓት ከምግበ ሥጋ የመከልከላችን ዓላማም ራሳችንን መግዛት እንድንችል ነው፡፡
ስለዚህ እየጾምኩ ነው የሚል ሰው ካለ ከምንም በፊት፡- ትዕግሥተኛ፣ ልበ ትሑትና የዋህ፣ እግዚአብሔርን የሚፈራ ልቡና ያለው፣ የፍትወታትን ጅረት ከኹለንተናው የሚያስወግድ፣ ዘወትር በልቡናው ዕለተ ምጽአትን የሚያስብ፣ በእግዚአብሔር የፍርድ ዙፋን ፊት እንደሚቆም የማይረሳ፣ በፍቅረ ንዋይ ወጥመድ ተይዞ ምጽዋትን የማይጠላ፣ ወንድሙን ከልቡ የሚወድ ይኹን፡፡ እውነተኛ ጾም ማለት ይኼ ነውና፡፡
"ሰው ራሱን ቢያሳዝን፣ አንገቱንም እንደ ቀለበት ቢያቀጥን፣ ማቅ ለብሶ በአመድ ላይ ቢተኛም ይህ ጾም እግዚአብሔር ዘንድ የተመረጠ አይደለም፡፡” “ታዲያ እግዚአብሔር የመረጠው ጾም እንዴት ያለ ነው?” ትሉኝ እንደኾነም ነቢዩ ኢሳይያስ የእግዚአብሔር አፈ ንጉሥ ኾኖ እንዲህ ሲል ይመልስልናል “የበደልን እስራት ፍታ፤ ለተራበው እንጀራህን አጥግበው፤ ድኾችን ወደ ቤትህ አስገብተህ አሳድራቸው፡፡” እንዲህ ስታደርግ፡- “ያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፡፡ ፈውስህም ፈጥኖ ይወጣል” (ኢሳ.58፥5-8)፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ተወዳጆች ሆይ! የምታደምጡ ብቻ አትኹኑ፤ ያስተማርኳችሁን ትምህርት ለሌሎችም በማስተላለፍ መምህራን ትኾኑ ዘንድ - ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ “አንዱ ሌላውን ያንጸው” (1ኛ ተሰ.5፥11)፤ ዳግመኛም “በፍርሐትና በመንቀጥቀጥም የራሳችኁን መዳን ፈጽሙ” ብሎ እንደ ተናገረው በስሕተት ጐዳና ያሉትን ታድኑ ዘንድ መረባችሁን ጣሉ ብዬ እማፀናችኋለሁ (ፊልጵ.2፥12)፡፡ ይህን ስታደርጉ ቤተ ክርስቲያን ከመቼውም ጊዜ በላይ ትሰፋለች፤ እኛም ይህን ዐይተን እጅግ ደስ እንሰኝባችኋለን፡፡ እናንተም ለወንድሞቻችሁ፣ ለእኅቶቻችሁ ባሳያችሁት ፍቅር በሰማያት ዘንድ ታላቅ ማዕረግና ክብር ታገኛላችሁ፡፡ እንደምታውቁት የእግዚአብሔር ፈቃድ እያንዳንዱ ክርስቲያን ስለ ራሱ መዳን ብቻ እንዲያስብ አይደለም፤ ወንድሙንም እንዲያንጽ ነው እንጂ፡፡ ሲያንጸውም በቃል ብቻ አይደለም፤ በተግባርም ጭምር እንጂ፡፡ የእግዚአብሔር ፈቃዱ እያንዳንዳችን በአኗኗራችን ክርስቶስን መስለን ታምነን እንድንኖርና ፍጥረት ኹሉ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንዲገቡ ማድረግ ነው፡፡ ይኸውም ሰዎች ከምንናገረው በላይ የምንኖረውን ስለሚያምኑና ስለሚማርካቸው ነው፡፡
ብዙውን ጊዜ በተዋቡ ቃላት ስለ ይቅርታ ብንናገር ነገር ግን በሕይወታችን እጅግ ቂመኞችና ይቅርታን የሚቀበል ልብ የሌለን ከኾነ ቃላችንና ሕይወታችን ስላልተስማማላቸው ሰዎች የምንለውን ነገር አያምኑንም፡፡ የምንናገረውንና የምናስተምረውን የምንኖረው ከኾነ ግን ያምኑናል፡፡ እውነቱን ለመቀበልም አይቸገሩም፡፡ በቃል መነገሩ፣ በልብ መታሰቡ፣ በቅዱሳት መጻሕፍት መዘገቡ ከፍ ከፍ ይበልና ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም እንዲህ ያለውን ክርስቲያን እንዲህ ሲል አመስግኖታል፡- “የሚያደርግም የሚያስተምርም እርሱ ንዑድ ክቡር ነው” (ማቴ.5፥19)፡፡ እንግዲህ ጌታችን ሲያስተምር በተግባር የሚሰጠውን ትምህርት በቃል ከሚሰጠው ትምህርት ይልቅ እንዳስቀደመው ታስተውላላችሁን? አያችሁ! ከተግባራችን በኋላ ቃላችን ባይከተል እንኳን ሰዎችን ወደ እውነት (ክርስቶስ) ለማምጣት በቂ ነው፡፡
ስለዚህ በቃላችን ከመናገር በላይ በተግባር ክርስቲያኖች መኾናችንን እናሳያቸው፡፡ እንደዚህ ካልኾነ ግን ብፁዕ ጳውሎስ እንዲህ ሲል ይወቅሰናል፡- “አንተ ሌላውን የምታስተምር ራስህን አታስተምርምን?” (ሮሜ.2፥21)፡፡ አንድ ሰው መንፈሳዊ ሕይወቱ የተስተካከለ መኾን እንደሚገባው ለመምከር የምናስብ ከኾነ እኛው ቀድመን የራሳችንን ሕይወት በተግባር ልንስተካከል ይገባናል፡፡ ይህን የምናደርግ ከኾነ የምንሰጠው ምክር ተአማኒነት አለው፡፡ የሌሎች ሰዎች ነፍስ መዳን የሚያስጨንቀን ከኾነ ከምንም በፊት እኛው ራሳችን ስለ ራሳችን መዳን እንጨነቅ፡፡ ሌሎች ሰዎች ራሳቸውን መግዛት እንዲችሉ የምንሻ ከኾነ ከማንም በፊት እኛው ራሳችን ያንን አድርገን እናሳያቸው፡፡
ትክክለኛ ጾም ማለትም ይኸው ነው፡፡ ለተወሰነ ሰዓት ከምግበ ሥጋ የመከልከላችን ዓላማም ራሳችንን መግዛት እንድንችል ነው፡፡
ስለዚህ እየጾምኩ ነው የሚል ሰው ካለ ከምንም በፊት፡- ትዕግሥተኛ፣ ልበ ትሑትና የዋህ፣ እግዚአብሔርን የሚፈራ ልቡና ያለው፣ የፍትወታትን ጅረት ከኹለንተናው የሚያስወግድ፣ ዘወትር በልቡናው ዕለተ ምጽአትን የሚያስብ፣ በእግዚአብሔር የፍርድ ዙፋን ፊት እንደሚቆም የማይረሳ፣ በፍቅረ ንዋይ ወጥመድ ተይዞ ምጽዋትን የማይጠላ፣ ወንድሙን ከልቡ የሚወድ ይኹን፡፡ እውነተኛ ጾም ማለት ይኼ ነውና፡፡
"ሰው ራሱን ቢያሳዝን፣ አንገቱንም እንደ ቀለበት ቢያቀጥን፣ ማቅ ለብሶ በአመድ ላይ ቢተኛም ይህ ጾም እግዚአብሔር ዘንድ የተመረጠ አይደለም፡፡” “ታዲያ እግዚአብሔር የመረጠው ጾም እንዴት ያለ ነው?” ትሉኝ እንደኾነም ነቢዩ ኢሳይያስ የእግዚአብሔር አፈ ንጉሥ ኾኖ እንዲህ ሲል ይመልስልናል “የበደልን እስራት ፍታ፤ ለተራበው እንጀራህን አጥግበው፤ ድኾችን ወደ ቤትህ አስገብተህ አሳድራቸው፡፡” እንዲህ ስታደርግ፡- “ያን ጊዜ ብርሃንህ እንደ ንጋት ይበራል፡፡ ፈውስህም ፈጥኖ ይወጣል” (ኢሳ.58፥5-8)፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ጸሎት ሰውን ወደ እግዚአብሔር መንግስት የምታደርስ ቀጭኗ ጎዳና ናት፡፡ ከኃጢአት በመራቅ የሚቀርብ ጸሎት ፍጹም የሆነ ሥራን ይሰራል፡፡ ከባልንጀራህ ጋር በጠብ እየኖርክ በእግዚአብሔር ስም ለጸሎት የምትቆም ከሆነ እርሱን እንደመሳደብ ይቆጠርብሃል፡፡ ህሊናህም ከጸሎትህ አንዳች ፍሬ እንደማታገኝ ያስታውቅሃል፡፡ በጸሎት ተመስጠህ ልብህን ወደ እግዚአብሔር አንሳ፡፡
አጠገብህ ስሌለው ሰው ድክመት በተናገርክ ቁጥር ሰይጣን ይዘፍንበት ዘንድ ምላስህን በገና አድርገህ እንደሰጠኸው ቁጥር ነው፡፡ ጥላቻ በልቦናህ ነግሶ ከሆነ የዳቢሎስ እርዳታ እጅግ ታላቅ ይሆናል፡፡
የተንኮል ቃልን አትናገር፤ ለባልንጀራህ ጉድጓድ አትቆፍር፤ ወደ አመንዝራም ሴት አትመልከት የፊቷም ደምግባት አያጥምድህ፡፡ በእርሷ መረብ እንዳትጠመድ ከአንደበቷ ከሚፈልቁት ጣፋጭ ቃሎች ተከልከል፡፡ ከእርሷ ፈጽሞ ሽሽ፡፡
በሰዎች ውድቀት አትደሰት፡፡ በደለኛ እንዳትሆን ጠላትህ ክፉ ሲደርስበት አይተህ ደስ አይበልህ፡፡ ጠላትህ በኃጢአት ተሰነካክሎ ብታይ ስለ እርሱ እዘንለት አልቅስለት፡፡ እጆችህን ለሥራ አትጋቸው፤ ከንቱ ንግግር አትውደድ ለነፍስና ለሥጋ ብሩህነት በሥራ መጠመድን ውደድ፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
አጠገብህ ስሌለው ሰው ድክመት በተናገርክ ቁጥር ሰይጣን ይዘፍንበት ዘንድ ምላስህን በገና አድርገህ እንደሰጠኸው ቁጥር ነው፡፡ ጥላቻ በልቦናህ ነግሶ ከሆነ የዳቢሎስ እርዳታ እጅግ ታላቅ ይሆናል፡፡
የተንኮል ቃልን አትናገር፤ ለባልንጀራህ ጉድጓድ አትቆፍር፤ ወደ አመንዝራም ሴት አትመልከት የፊቷም ደምግባት አያጥምድህ፡፡ በእርሷ መረብ እንዳትጠመድ ከአንደበቷ ከሚፈልቁት ጣፋጭ ቃሎች ተከልከል፡፡ ከእርሷ ፈጽሞ ሽሽ፡፡
በሰዎች ውድቀት አትደሰት፡፡ በደለኛ እንዳትሆን ጠላትህ ክፉ ሲደርስበት አይተህ ደስ አይበልህ፡፡ ጠላትህ በኃጢአት ተሰነካክሎ ብታይ ስለ እርሱ እዘንለት አልቅስለት፡፡ እጆችህን ለሥራ አትጋቸው፤ ከንቱ ንግግር አትውደድ ለነፍስና ለሥጋ ብሩህነት በሥራ መጠመድን ውደድ፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የእውነተኛ ምጽዋት መለኪያ
የምጽዋት ብዛት የሚመዘነው በሚሰጠው ገንዘብ ቁጥር መጠን ሳይኾን ስጦታውን በሚሰጥ የልብ ስፋት ነው፡፡ አንዲት ድኻ ሴት ያላትን ጥቂት እንጀራ ምንም ከሌላት ከሌላ ሴት ጋር ተካፍላ የምትበላ ከኾነ፥ ወርቅን በሙዳዬ ምጽዋት ከሚጨምር ባለጸጋ ሰው ይልቅ እጅግ ትበልጣለች፡፡ ነገር ግን ምንም እንኳን ይህ እውነት እንደ ኾነ ብዙ ክርስቲያኖች ቢያውቁም፥ ምስጋና የሚሰጡት ወርቅ ለሰጠው ነው፡፡
አንድ ባለጸጋ ጠቀም ያለ ገንዘብ ለቤተ ክርስቲያን ቢሰጥ እጅግ ያመሰግኑታል፤ ካለው የሀብት ብዛት የተነሣ ያንን በመስጠቱ ምንም ባይጎድልበትም እንኳ፥ በሰዎች ዘንድ እጅግ ቸር እንደ ኾነ ተደርጎ ይንቆለጳጰሳል፡፡ ድኻው ጥቂት ገንዘብ ቢሰጥ ግን ሰዎች ስለ እርሱ ምንም ትንፍሽ አይሉም፡፡ ምናልባት ያቺ የሰጣት ገንዘብ’ኮ በኋላ እርስዋን በማጣቱ ምክንያት ተርቦ እንዲያድር ልታደርገው የምትችል ትኾን ይኾናል፤ ነገር ግን ይህን በማድረጉ የሚያመሰግነው አንድ ሰውስ እንኳ አይገኝም፡፡ በእውነት ያለ ሐሰት ምንም ሳይጎድልበት የሰጠው ባለጸጋውን አመስግኖ ያለውን ኹሉ የሰጠውን ድኻ ሳያመሰግኑ ከሚቀሩ ከእነ ጭራሹ ምስጋና ባይኖር ይሻል ነበር፡፡
ስለዚህ እውነተኛ ምጽዋት የሚባለው የባለጸጋውም ይኹን የድኻው በአግባቡና በሥርዓቱ ልናውቀው ይገባናል፡፡ ማመስገን የሚገባንም ከዚያ በኋላ ነው፡፡ በሌላ አነጋገር የምስጋናችን ስጦታም ሰዎች ከልባቸው ከሚሰጡት ገንዘብ ብዛት አንጻር ሊኾን ይገባል፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የምጽዋት ብዛት የሚመዘነው በሚሰጠው ገንዘብ ቁጥር መጠን ሳይኾን ስጦታውን በሚሰጥ የልብ ስፋት ነው፡፡ አንዲት ድኻ ሴት ያላትን ጥቂት እንጀራ ምንም ከሌላት ከሌላ ሴት ጋር ተካፍላ የምትበላ ከኾነ፥ ወርቅን በሙዳዬ ምጽዋት ከሚጨምር ባለጸጋ ሰው ይልቅ እጅግ ትበልጣለች፡፡ ነገር ግን ምንም እንኳን ይህ እውነት እንደ ኾነ ብዙ ክርስቲያኖች ቢያውቁም፥ ምስጋና የሚሰጡት ወርቅ ለሰጠው ነው፡፡
አንድ ባለጸጋ ጠቀም ያለ ገንዘብ ለቤተ ክርስቲያን ቢሰጥ እጅግ ያመሰግኑታል፤ ካለው የሀብት ብዛት የተነሣ ያንን በመስጠቱ ምንም ባይጎድልበትም እንኳ፥ በሰዎች ዘንድ እጅግ ቸር እንደ ኾነ ተደርጎ ይንቆለጳጰሳል፡፡ ድኻው ጥቂት ገንዘብ ቢሰጥ ግን ሰዎች ስለ እርሱ ምንም ትንፍሽ አይሉም፡፡ ምናልባት ያቺ የሰጣት ገንዘብ’ኮ በኋላ እርስዋን በማጣቱ ምክንያት ተርቦ እንዲያድር ልታደርገው የምትችል ትኾን ይኾናል፤ ነገር ግን ይህን በማድረጉ የሚያመሰግነው አንድ ሰውስ እንኳ አይገኝም፡፡ በእውነት ያለ ሐሰት ምንም ሳይጎድልበት የሰጠው ባለጸጋውን አመስግኖ ያለውን ኹሉ የሰጠውን ድኻ ሳያመሰግኑ ከሚቀሩ ከእነ ጭራሹ ምስጋና ባይኖር ይሻል ነበር፡፡
ስለዚህ እውነተኛ ምጽዋት የሚባለው የባለጸጋውም ይኹን የድኻው በአግባቡና በሥርዓቱ ልናውቀው ይገባናል፡፡ ማመስገን የሚገባንም ከዚያ በኋላ ነው፡፡ በሌላ አነጋገር የምስጋናችን ስጦታም ሰዎች ከልባቸው ከሚሰጡት ገንዘብ ብዛት አንጻር ሊኾን ይገባል፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የእግዚአብሔር ፍቅር
የእግዚአብሔር ፍቅር ሁሉን የሚከልል፣ ዘላለማዊ የሆነ ፣ ቅድመ ሁኔታዎችን ያላስቀመጠ ነው። ክርስትናችን የተመሠረተው በእግዚአብሔር ፍቅር ላይ ነው። እግዚአብሔር እኛን የወደደበት ፍቅር የክርስትና አዋጅ ነው። የእግዚአብሔር ፍቅር ፍጹም በመሆኑ መሙላትና መጉደል አይታይበትም። እግዚአብሔር እንደሚወደኝ ምንም ዓይነት ስሜት አይሰማኝም ልንል እንችላለን። የእግዚአብሔርን ፍቅር የሚያረጋግጥልን ስሜታችን ሳይሆን ቃሉ ነው። እገሌን ለምን ወደድካት ቢባል ሙያዋን አይቼ፣ በጦር ሜዳ አተኳኮሷን ተመልክቼ የሚል ምክንያተኛ አለ። ቅልጥፍናውን፣ ቁመናውን አይቼ ወደድኩት የምትልም አትጠፋም ። የእግዚአብሔር ፍቅር ግን መስፈርት ያላስቀመጠ፣ በራሱ መውደድ ላይ የተመሠረተ ነው። እግዚአብሔር ዘላለማዊ ህልውና፣ አካል፣ ክብርና ጠባይ አለው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር ከአካሉና ከህልውናው ጋር ለዘላለም የነበረ ነው። እግዚአብሔር ፍቅርን አልተለማመደም ፣ ፍቅርን አላዳበረም ። እግዚአብሔር ራሱ ፍቅር ነው። ያለ ፍቅር የኖረበት ዘመን የለም። ፍቅሩ በዘላለም ውስጥ ስላለ ጊዜ ይለውጠዋል የሚል ስጋት የለብንም። ገና ኃጢአተኞች ሳለን፣ ገና ሙታን ሳለን፣ ገና ጠላቶች ሳለን ወደደን ስለሚል ወደፊት ማንነታችንን ሲያውቅ ይሸሸናል የሚል ጥርጣሬ የለብንም።
ሰዎች የጎደላቸውን የሚሞላላቸው ሰውን ወደድሁ ይላሉ። ዝምተኛው ተናጋሪውን ፣ ሰነፉ ጎበዙን ፣ ፈሪው ደፋሩን ሊወድ ይችላል። ይህ ግን ነገረ ፈጅ ፣ እንደራሴ፣ ጉዳይ ገዳይ እንደ መቅጠር ነው ። እግዚአብሔር የወደደን የጎደለውን ስለምንሞላለት አይደለም። የመላእክት ትጋትም አያሻውም፣ እርሱ የመላእክትም ጠባቂ ነው። ሊሸከሙት አያስፈልገውም ፣ እርሱ ሁሉን የያዘ ነው። ይህን አገኝ ፣ በእገሌ እከብር ብሎ ማንንም አልወደደም። የወደደን ታመን ሳለ ከሆነ ድነው ውለታ ይመልሳሉ ብሎ ይሆናል። የወደደን ግን ሙታን ሳለን ነው። የምንወደውን ሰው እያስታመምን ቆይተን ሲሞት እንሸሸዋለን ፣ በሙት መዝገባችን ያልናቀን ፣ ከመቃብር ሕይወት ያወጣን የእግዚአብሔር ፍቅር ነው። ፍቅርን መግለጥ መሸነፍ ይመስለናል። በአገራችን ጥላቻን በአፍ መግለጥ፣ ፍቅርን በልብ መያዝ እየተለመደ ይመስላል። በተቃራኒው ቢሆን ይሻል ነበር። እግዚአብሔር ግን፡- “በዘላለም ፍቅር ወድጄሻለሁ ስለዚህ በቸርነት ሳብሁሽ” በማለት ለሚወዳት ነፍስ ይናገራል። ኤር. 31 ፡ 3 ። ከሰው ወገን ፍቅርን የሰጠኝ ማንም የለም የሚል ብሶት ካለን የእግዚአብሔር ፍቅር የሚያስፈልገው ለእኛ ነውና አሁን መቀበል ይገባናል። እግዚአብሔር በፍቅሩ ብዙ ነገሮችን ቢያደርግልንም አንድ ልጁን ለቤዛ ዓለም መስጠቱ የፍቅሩ መገለጫ ነው። ዮሐ. 3 ፡ 16።
በዚህ ዓለም ላይ ብዙ ዓይነት ፍቅሮች አሉ። አንዱም ፍቅር ከሞት አያድንም። ወዶኛልና አዳነኝ የተባለው ግን ለእግዚአብሔር ፍቅር ነው። የእግዚአብሔር ፍቅር ከዘላለም ሞት ያድናል።
ልዩ ልዩ ፍቅር አለ፡-
1፦ የአባት ፍቅር፡-
የአባት ፍቅር ያገኙ ልጆች ብርታት እንደሚሰማቸው ይናገራሉ። ይህን ፍቅር ያላገኙ ጠንካራ አይደለሁም የሚል ስሜት ይሰማቸው ይሆናል። ከአባት ፍቅር ግን የእግዚአብሔር ፍቅር ይበልጣል። አባት ወልዶ ሊክድ፣ እናት ወልዳ ልትረሳ ትችላለች እግዚአብሔር ግን ታማኖ የማይከዳ ፣ ሲወዱት የማይጠላ ነው።
2፦ የእናት ፍቅር፡-
በዓለም ላይ የእናት ፍቅር ልዩ ነው። እናት ግን ልጅን ከመወለዱ በፊት ከሞትም በኋላ አታውቀውም። እግዚአብሔር ግን እናታችን ተፈጥሮዋን ሳታካፍለን በፊት ያውቀናል። ከሞት በኋላም አብሮን ይኖራል። የሚሞቱ አባትና እናትን የሰጠን የማይሞተው አባትና እናት እግዚአብሔር ነው። የሥላሴን አባትና እናትነት ዘንግቶ አባት እናት የለኝም የሚል ከንቱ ሰው ነው።
3፦ የሙሽሮች ፍቅር፡-
ዕለታዊና ትኩስ የሆነው የሙሽሮች ፍቅር ትልቅ ነው ። ይህ ፍቅር ግን ጠባይ ሲገለጥ ይቅር ማለት እያቃተው ፣ ኑሮና ፍቅር አብሮ አይሄድም እያለ ሲዘናጋ ይስተዋላል። እግዚአብሔር ግን ያለ ፍቅር የፈጠረው ቅንጣት ነገር፣ የሚሠራውም ፍንጣሪ ነገር የለውም።
4፦ የወዳጅ ፍቅር፡-
ወዳጅ አብሮን የሚኖር ፣ አዘቅት ስንወርድ እጁን የሚዘረጋልን ፣ ሲያሙን የማያሳማን፣ ስንሞት የተውነውን አደራ የሚወጣ ነው። ወዳጅነት ጥልቅ ቢሆንም የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ይበልጣል። የልብ አውቃ የሆነው ወዳጅ ፣ ሰባት ጊዜ በቀን በድለነው ሰባት ጊዜ ማረኝ ስንለው ይቅር የሚለን ፣ ፍጹመ ምሕረት የሆነው እግዚአብሔር ነው።
5፦ የዘመድ ፍቅር፡-
የሰርግና የልቅሶ ስፖንሰር፣ አብሮ የሚያላቅስና የሚንጎራደድ የዘመድ ፍቅር ነው። የዘመድ ፍቅር ወገንነትን መሠረት ያደረገ ነው። “ትንሽ ሥጋ ከመርፌ ትወጋ” የሚል ነው። የዘመድ ፍቅር የራሱ የሆነ የልብ ሙላት ቢኖረውም የእግዚአብሔር ፍቅር ከዚህ በላይ ነው። ማርጀትና መለወጥ የለበትም።
6፦ የእንስሳት ፍቅር፡-
እንስሳት ፍቅርን ይሰጡናል። ስንመጣ በደስታ ይቀበሉናል። በዚህም ምክንያት እንወዳቸዋለን ፤ አንዳንዴ የማይለወጥ ፍቅርን በመስጠት ከሰው የተሻሉ ናቸው። የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ከዚህም በላይ ነው።
7፦ የሕዝብ ፍቅር፡-
ትልቅ ዕዳ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የሕዝብ ፍቅር ነው። ያንን ሕዝብ ላለማስቀየም ከባድ ጥረት ይጠይቃል። የሕዝብ ፍቅር ደስ ያሰኛል። የአንዱ የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ከሕዝብ ፍቅር ይበልጣል ፣ ልብን ያሞቃል።
8፦ የንጉሥ ፍቅር፡-
ንጉሥ ሲወደን ደስ ይላል። እርሱን የመሰለ ሰው የለምና ለእኛ ድንቅ ነው፣ እኛን የመሰለ ሰው ግን ብዙ ያውቃልና ለእርሱ ብቸኛ ወዳጅ አይደለንም። የንጉሥ ፍቅር በአንገት ላይ ካራ አስሮ እንደ መቅረብ ነው። ቶሎም እያረጀ ያስቸግራል። ቢሆንም የንጉሥ ፍቅር ልብን ደስ ያሰኛል። እግዚአብሔር ሲወደን ግን ሌላ ሰው እንደሌለ አድርጎ ነው።
9፦ የሕፃናት ፍቅር፡-
ሕፃናት ፍቅራቸው ብርቱ ነው። የሚወዳቸውን ይወዳሉ ፣ ስጦታ ለሚሰጣቸው የተለየ ወንበር ያዘጋጃሉ። እኛም ሕፃንን የምንወደው ቢጠላንም ስለማይጎዳን ነው ። ቢሆንም የሕፃን ፍቅር ደስ ይላል። የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ከሕፃን ንጹሕነት በላይ ቅዱስ ነው።
10፦ የድሃ ፍቅር፡-
ድሃ የሚሰጠው ስለሌለው ራሱን ይሰጠናል። አያስነካንም፣ ሊሞትልን ይቀድማል። አብዛኛው በዓለም ላይ ያለው ወታደር ድሃ ነው፣ ድሃ ታማኝ ነው። ሬሳችንን የሚሸከም ባለጠጋው ወዳጃችን ሳይሆን ድሀው ወገናችን ነው። ከድሃ ፍቅር በላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶልናል። ራሱን ስለ እኛ ደሃ አደረገ የተባለለት የእግዚአብሔር ፍቅር ልዩ ነውና ምስጋና አቅርቡለት።
ለልባችሁ የቀረላችሁን አሳብ እስቲ ግለጡ። እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ!
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የእግዚአብሔር ፍቅር ሁሉን የሚከልል፣ ዘላለማዊ የሆነ ፣ ቅድመ ሁኔታዎችን ያላስቀመጠ ነው። ክርስትናችን የተመሠረተው በእግዚአብሔር ፍቅር ላይ ነው። እግዚአብሔር እኛን የወደደበት ፍቅር የክርስትና አዋጅ ነው። የእግዚአብሔር ፍቅር ፍጹም በመሆኑ መሙላትና መጉደል አይታይበትም። እግዚአብሔር እንደሚወደኝ ምንም ዓይነት ስሜት አይሰማኝም ልንል እንችላለን። የእግዚአብሔርን ፍቅር የሚያረጋግጥልን ስሜታችን ሳይሆን ቃሉ ነው። እገሌን ለምን ወደድካት ቢባል ሙያዋን አይቼ፣ በጦር ሜዳ አተኳኮሷን ተመልክቼ የሚል ምክንያተኛ አለ። ቅልጥፍናውን፣ ቁመናውን አይቼ ወደድኩት የምትልም አትጠፋም ። የእግዚአብሔር ፍቅር ግን መስፈርት ያላስቀመጠ፣ በራሱ መውደድ ላይ የተመሠረተ ነው። እግዚአብሔር ዘላለማዊ ህልውና፣ አካል፣ ክብርና ጠባይ አለው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ፍቅር ከአካሉና ከህልውናው ጋር ለዘላለም የነበረ ነው። እግዚአብሔር ፍቅርን አልተለማመደም ፣ ፍቅርን አላዳበረም ። እግዚአብሔር ራሱ ፍቅር ነው። ያለ ፍቅር የኖረበት ዘመን የለም። ፍቅሩ በዘላለም ውስጥ ስላለ ጊዜ ይለውጠዋል የሚል ስጋት የለብንም። ገና ኃጢአተኞች ሳለን፣ ገና ሙታን ሳለን፣ ገና ጠላቶች ሳለን ወደደን ስለሚል ወደፊት ማንነታችንን ሲያውቅ ይሸሸናል የሚል ጥርጣሬ የለብንም።
ሰዎች የጎደላቸውን የሚሞላላቸው ሰውን ወደድሁ ይላሉ። ዝምተኛው ተናጋሪውን ፣ ሰነፉ ጎበዙን ፣ ፈሪው ደፋሩን ሊወድ ይችላል። ይህ ግን ነገረ ፈጅ ፣ እንደራሴ፣ ጉዳይ ገዳይ እንደ መቅጠር ነው ። እግዚአብሔር የወደደን የጎደለውን ስለምንሞላለት አይደለም። የመላእክት ትጋትም አያሻውም፣ እርሱ የመላእክትም ጠባቂ ነው። ሊሸከሙት አያስፈልገውም ፣ እርሱ ሁሉን የያዘ ነው። ይህን አገኝ ፣ በእገሌ እከብር ብሎ ማንንም አልወደደም። የወደደን ታመን ሳለ ከሆነ ድነው ውለታ ይመልሳሉ ብሎ ይሆናል። የወደደን ግን ሙታን ሳለን ነው። የምንወደውን ሰው እያስታመምን ቆይተን ሲሞት እንሸሸዋለን ፣ በሙት መዝገባችን ያልናቀን ፣ ከመቃብር ሕይወት ያወጣን የእግዚአብሔር ፍቅር ነው። ፍቅርን መግለጥ መሸነፍ ይመስለናል። በአገራችን ጥላቻን በአፍ መግለጥ፣ ፍቅርን በልብ መያዝ እየተለመደ ይመስላል። በተቃራኒው ቢሆን ይሻል ነበር። እግዚአብሔር ግን፡- “በዘላለም ፍቅር ወድጄሻለሁ ስለዚህ በቸርነት ሳብሁሽ” በማለት ለሚወዳት ነፍስ ይናገራል። ኤር. 31 ፡ 3 ። ከሰው ወገን ፍቅርን የሰጠኝ ማንም የለም የሚል ብሶት ካለን የእግዚአብሔር ፍቅር የሚያስፈልገው ለእኛ ነውና አሁን መቀበል ይገባናል። እግዚአብሔር በፍቅሩ ብዙ ነገሮችን ቢያደርግልንም አንድ ልጁን ለቤዛ ዓለም መስጠቱ የፍቅሩ መገለጫ ነው። ዮሐ. 3 ፡ 16።
በዚህ ዓለም ላይ ብዙ ዓይነት ፍቅሮች አሉ። አንዱም ፍቅር ከሞት አያድንም። ወዶኛልና አዳነኝ የተባለው ግን ለእግዚአብሔር ፍቅር ነው። የእግዚአብሔር ፍቅር ከዘላለም ሞት ያድናል።
ልዩ ልዩ ፍቅር አለ፡-
1፦ የአባት ፍቅር፡-
የአባት ፍቅር ያገኙ ልጆች ብርታት እንደሚሰማቸው ይናገራሉ። ይህን ፍቅር ያላገኙ ጠንካራ አይደለሁም የሚል ስሜት ይሰማቸው ይሆናል። ከአባት ፍቅር ግን የእግዚአብሔር ፍቅር ይበልጣል። አባት ወልዶ ሊክድ፣ እናት ወልዳ ልትረሳ ትችላለች እግዚአብሔር ግን ታማኖ የማይከዳ ፣ ሲወዱት የማይጠላ ነው።
2፦ የእናት ፍቅር፡-
በዓለም ላይ የእናት ፍቅር ልዩ ነው። እናት ግን ልጅን ከመወለዱ በፊት ከሞትም በኋላ አታውቀውም። እግዚአብሔር ግን እናታችን ተፈጥሮዋን ሳታካፍለን በፊት ያውቀናል። ከሞት በኋላም አብሮን ይኖራል። የሚሞቱ አባትና እናትን የሰጠን የማይሞተው አባትና እናት እግዚአብሔር ነው። የሥላሴን አባትና እናትነት ዘንግቶ አባት እናት የለኝም የሚል ከንቱ ሰው ነው።
3፦ የሙሽሮች ፍቅር፡-
ዕለታዊና ትኩስ የሆነው የሙሽሮች ፍቅር ትልቅ ነው ። ይህ ፍቅር ግን ጠባይ ሲገለጥ ይቅር ማለት እያቃተው ፣ ኑሮና ፍቅር አብሮ አይሄድም እያለ ሲዘናጋ ይስተዋላል። እግዚአብሔር ግን ያለ ፍቅር የፈጠረው ቅንጣት ነገር፣ የሚሠራውም ፍንጣሪ ነገር የለውም።
4፦ የወዳጅ ፍቅር፡-
ወዳጅ አብሮን የሚኖር ፣ አዘቅት ስንወርድ እጁን የሚዘረጋልን ፣ ሲያሙን የማያሳማን፣ ስንሞት የተውነውን አደራ የሚወጣ ነው። ወዳጅነት ጥልቅ ቢሆንም የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ይበልጣል። የልብ አውቃ የሆነው ወዳጅ ፣ ሰባት ጊዜ በቀን በድለነው ሰባት ጊዜ ማረኝ ስንለው ይቅር የሚለን ፣ ፍጹመ ምሕረት የሆነው እግዚአብሔር ነው።
5፦ የዘመድ ፍቅር፡-
የሰርግና የልቅሶ ስፖንሰር፣ አብሮ የሚያላቅስና የሚንጎራደድ የዘመድ ፍቅር ነው። የዘመድ ፍቅር ወገንነትን መሠረት ያደረገ ነው። “ትንሽ ሥጋ ከመርፌ ትወጋ” የሚል ነው። የዘመድ ፍቅር የራሱ የሆነ የልብ ሙላት ቢኖረውም የእግዚአብሔር ፍቅር ከዚህ በላይ ነው። ማርጀትና መለወጥ የለበትም።
6፦ የእንስሳት ፍቅር፡-
እንስሳት ፍቅርን ይሰጡናል። ስንመጣ በደስታ ይቀበሉናል። በዚህም ምክንያት እንወዳቸዋለን ፤ አንዳንዴ የማይለወጥ ፍቅርን በመስጠት ከሰው የተሻሉ ናቸው። የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ከዚህም በላይ ነው።
7፦ የሕዝብ ፍቅር፡-
ትልቅ ዕዳ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የሕዝብ ፍቅር ነው። ያንን ሕዝብ ላለማስቀየም ከባድ ጥረት ይጠይቃል። የሕዝብ ፍቅር ደስ ያሰኛል። የአንዱ የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ከሕዝብ ፍቅር ይበልጣል ፣ ልብን ያሞቃል።
8፦ የንጉሥ ፍቅር፡-
ንጉሥ ሲወደን ደስ ይላል። እርሱን የመሰለ ሰው የለምና ለእኛ ድንቅ ነው፣ እኛን የመሰለ ሰው ግን ብዙ ያውቃልና ለእርሱ ብቸኛ ወዳጅ አይደለንም። የንጉሥ ፍቅር በአንገት ላይ ካራ አስሮ እንደ መቅረብ ነው። ቶሎም እያረጀ ያስቸግራል። ቢሆንም የንጉሥ ፍቅር ልብን ደስ ያሰኛል። እግዚአብሔር ሲወደን ግን ሌላ ሰው እንደሌለ አድርጎ ነው።
9፦ የሕፃናት ፍቅር፡-
ሕፃናት ፍቅራቸው ብርቱ ነው። የሚወዳቸውን ይወዳሉ ፣ ስጦታ ለሚሰጣቸው የተለየ ወንበር ያዘጋጃሉ። እኛም ሕፃንን የምንወደው ቢጠላንም ስለማይጎዳን ነው ። ቢሆንም የሕፃን ፍቅር ደስ ይላል። የእግዚአብሔር ፍቅር ግን ከሕፃን ንጹሕነት በላይ ቅዱስ ነው።
10፦ የድሃ ፍቅር፡-
ድሃ የሚሰጠው ስለሌለው ራሱን ይሰጠናል። አያስነካንም፣ ሊሞትልን ይቀድማል። አብዛኛው በዓለም ላይ ያለው ወታደር ድሃ ነው፣ ድሃ ታማኝ ነው። ሬሳችንን የሚሸከም ባለጠጋው ወዳጃችን ሳይሆን ድሀው ወገናችን ነው። ከድሃ ፍቅር በላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶልናል። ራሱን ስለ እኛ ደሃ አደረገ የተባለለት የእግዚአብሔር ፍቅር ልዩ ነውና ምስጋና አቅርቡለት።
ለልባችሁ የቀረላችሁን አሳብ እስቲ ግለጡ። እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ!
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ፍቅርን የምትወድ ሁን
“በፍቅር ተመላለሱ” (ኤፌ. 512)
ይህ የሁሉም ነገር መሠረት ነው! ፍቅር ባለበት ቦታ ቁጣ፣ ጩኸት፣ ስድብ የለም፡፡ እነዚህ ሁሉ ነገሮች ተወግደዋል፡፡ ጳውሎስ አሳዳጅ ሳለ በእግዚአብሔር ፍቅር ድኗል፡፡ አንተስ ስለምን የእግዚአብሔር ልጅ ሆንክ? ምክንያቱም ይቅር ስለተባልክ ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ዋጋው የማይተመን ስጦታ ተቀብለህ፣ እንዴት ለሌሎች አላካፍልም ትላለህ?
ይህን አስብ! ስፍር ቁጥር የሌላቸው ወንጀሎች ተሸክመህ በእስር ቤት ተጣልክ፤ እናም አንድ ስው ከዚህ አውጥቶ ቤተ መንግሥት አስገባህ። ወይም ሌላ ምሳሌ ለመጠቀም፣ በጠና ታምመህ ለሞት ተቃርበህ ነበርና አንድ ሰው በመድኃኒት አዳነህ። ያን ሰው ከማንም በላይ ከፍ አድርገህ አትመለከተውም? የመድኃኒቱን ስም ስትሰማ እንኳ ደስ አይልህም? ከሥጋ ስቃይ ያዳነንን ከፍ አድርገን የምንወደው ከሆነ፣ ነፍሳችንን የሚያድኑትን መንፈሳዊ ስጦታዎች ምን ያህል እንወዳቸው ይሆን?
ፍቅርን የምትወድ ሁን፤ የዳንከው የእግዚአብሔር ልጅ ባደረገልህ ፍቅር ነውና! ሌላውን የማዳን፣ የመርዳት እድል ካለህስ ይህን ተመሳሳይ መድኃኒት አትሰጠውምን? “ለሰዎች ኃጢአታቸውን ይቅር ብትሉ፥ የሰማዩ አባታችሁ እናንተን ደግሞ ይቅር ይላችኋልና፤" እንደተባለው (ማቴ. 6፥14) በዚህ መንገድ አንዳችን የሌላኛችን አበርቺ፣ የሌላኛችን አመስጋኝ መሆናችን የተከበረ እና የለጋስ ልብ ምልክት ይሆንልናል።
ጳውሎስ በመቀጠል “ክርስቶስ ደግሞ እንደ ወደዳችሁ" ይለናል፡፡ እኛ ይቅር ማለት ያቃተን ወዳጆቻችንን ነው፡፡ ክርስቶስ ግን ጠላቶቹን ይቅር ብሏል፡፡ ከጌታችን የተቀበልነው ስጦታ ምንኛ ይበልጣል! ክርስቶስ እንደወደደን መውደድ ከፈለግን ለጠላቶቻችን እንኳን መልካም ማድረግ አለብን፡፡
ጳውሎስ “ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።" በማለት አክሎ ተናግሯል፡፡
ተመልከት… ስለሌሎች መከራ መቀበል ለጠላቶችም ቢሆን ጥሩ መዓዛ ያለው መባ ሲሆን፣ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት ነው፡፡ ለሌሎች ብትሞት በእውነት መስዋእት ትሆናለህ፡፡ እግዚአብሔርን መምሰል ማለት ይህ ነው፡፡ እስከ መሥዋዕት መውደድ፣ በነጻ ይቅር ማለት፤ ክርስቶስ እንደ ተመላለሰ በፍቅር መመላለስ፡:
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
“በፍቅር ተመላለሱ” (ኤፌ. 512)
ይህ የሁሉም ነገር መሠረት ነው! ፍቅር ባለበት ቦታ ቁጣ፣ ጩኸት፣ ስድብ የለም፡፡ እነዚህ ሁሉ ነገሮች ተወግደዋል፡፡ ጳውሎስ አሳዳጅ ሳለ በእግዚአብሔር ፍቅር ድኗል፡፡ አንተስ ስለምን የእግዚአብሔር ልጅ ሆንክ? ምክንያቱም ይቅር ስለተባልክ ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ዋጋው የማይተመን ስጦታ ተቀብለህ፣ እንዴት ለሌሎች አላካፍልም ትላለህ?
ይህን አስብ! ስፍር ቁጥር የሌላቸው ወንጀሎች ተሸክመህ በእስር ቤት ተጣልክ፤ እናም አንድ ስው ከዚህ አውጥቶ ቤተ መንግሥት አስገባህ። ወይም ሌላ ምሳሌ ለመጠቀም፣ በጠና ታምመህ ለሞት ተቃርበህ ነበርና አንድ ሰው በመድኃኒት አዳነህ። ያን ሰው ከማንም በላይ ከፍ አድርገህ አትመለከተውም? የመድኃኒቱን ስም ስትሰማ እንኳ ደስ አይልህም? ከሥጋ ስቃይ ያዳነንን ከፍ አድርገን የምንወደው ከሆነ፣ ነፍሳችንን የሚያድኑትን መንፈሳዊ ስጦታዎች ምን ያህል እንወዳቸው ይሆን?
ፍቅርን የምትወድ ሁን፤ የዳንከው የእግዚአብሔር ልጅ ባደረገልህ ፍቅር ነውና! ሌላውን የማዳን፣ የመርዳት እድል ካለህስ ይህን ተመሳሳይ መድኃኒት አትሰጠውምን? “ለሰዎች ኃጢአታቸውን ይቅር ብትሉ፥ የሰማዩ አባታችሁ እናንተን ደግሞ ይቅር ይላችኋልና፤" እንደተባለው (ማቴ. 6፥14) በዚህ መንገድ አንዳችን የሌላኛችን አበርቺ፣ የሌላኛችን አመስጋኝ መሆናችን የተከበረ እና የለጋስ ልብ ምልክት ይሆንልናል።
ጳውሎስ በመቀጠል “ክርስቶስ ደግሞ እንደ ወደዳችሁ" ይለናል፡፡ እኛ ይቅር ማለት ያቃተን ወዳጆቻችንን ነው፡፡ ክርስቶስ ግን ጠላቶቹን ይቅር ብሏል፡፡ ከጌታችን የተቀበልነው ስጦታ ምንኛ ይበልጣል! ክርስቶስ እንደወደደን መውደድ ከፈለግን ለጠላቶቻችን እንኳን መልካም ማድረግ አለብን፡፡
ጳውሎስ “ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።" በማለት አክሎ ተናግሯል፡፡
ተመልከት… ስለሌሎች መከራ መቀበል ለጠላቶችም ቢሆን ጥሩ መዓዛ ያለው መባ ሲሆን፣ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት ነው፡፡ ለሌሎች ብትሞት በእውነት መስዋእት ትሆናለህ፡፡ እግዚአብሔርን መምሰል ማለት ይህ ነው፡፡ እስከ መሥዋዕት መውደድ፣ በነጻ ይቅር ማለት፤ ክርስቶስ እንደ ተመላለሰ በፍቅር መመላለስ፡:
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
#መጻጉዕ (የዐቢይ ጾም አራተኛ ሣምንት)
በዐቢይ ጾም ውስጥ ካሉት ሳምንታት መካከል አራተኛው እሑድ መጻጉዕ ይባላል፡፡ መጻጉዕ የተባለበት ምክንያት በዚሁ ሰንበት ከዋዜማው ጀምሮ የሚዘመረው ጾመ ድጓ ድውያንን መፈወሱን ዕውራንን ማብራቱን የሚያነሣ በመሆኑ ነው፡፡ «38 ዓመት የታመመውን መጻጉዕን ኢየሱስ አዳነው» እንዲሁም ልጁ የታመመበት የመቶ አለቃው "ጌታዬ በቃልህ እዘዝ ልጄ ይድናል፡፡ በቤቴ ጣርያ ሥር አንተ ልትገባ አይገባህም" አለው። "ጌታ በሚያልፍበት መንገድ አንድ ዕውር ፈውሰኝ" ብሎ ጮኸ የሚመሩት ሰዎች ዝም በል አሉት፡፡ ዕውሩ ግን እምቢ ብሎ "የዳዊት ልጅ ጌታ ይቅር በለኝ ዕርዳኝ" እያለ ጩኸቱን ቀጠለ፡፡ "በሰንበት ኢየሱስ መጻጉዕን ተነሥ አልጋህን ተሸከም ባለው ጊዜ ቀኑ ሰንበት ነበረ፡፡ መጻጉዕም አልጋውን ተሸክሞ ወደ ቤቱ ገባ የእግዚአብሔር ልጅ በሰንበት ፈውሷልና "በሰንበት ድውያንን ፈወሰ የዕውራንንም ዓይኖች አበራ" እያለ 38 ዓመት በአልጋ ቁራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ ሲማቅቅ የኖረውን መጻጉዕንና ሌሎቹን በልዩ ልዩ ደዌ የተያዙትን ሕሙማን መፈወሱን በጠቅላላው ለምፅ ማንጻቱን፣ ዕውር ማብራቱን፣ አንካሶችን ማርታቱን፣ ልምሾዎችን ማዳኑን፣ አጋንንትን ማውጣቱን፣ ወዘተ እየጠቃቀሰና እያነሣሣ ስለሚዘምር ዕለቱና ሳምንቱ መጻጉዕ ተብሏል፡፡
ስለዚህም ይህ ሰንበት የሕሙማን ፈውስ መታሰቢያ ዕለት ነው ማለት ይቻላል፡፡ በነዚህ ሁሉ ታሪኮች የመጻጉዕንና የሌሎቹን ሕሙማን ሁሉ ደኅንነት ታሪክ እንረዳለን፡፡ የሰንበቱም ስያሜ ልብ ወለድ አጠራር ሳይሆን የቅዱሳት መጻሕፍትን ምሥጢርና የጾመ ድጓውን ይትበሀል ተከትሎ የተሰየመ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
#የዕለቱ_ምንባቦች፦
1ኛ. የቅ.ጳውሎስ መልእክት ወደ ገላ. 5÷1-26
2ኛ. የቅ. ያዕቆብ መልእክት 5÷14-20
3ኛ. የሐዋርያት ሥራ 3÷1-12
#የዕለቱ_ምስባክ፦
መዝ 4ዐ(41)÷3
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ
ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ
አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ።
(እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ላይ ሳለ ይረዳዋል፡፡ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል እኔስ አቤቱ ማረኝ፡፡) መዝ 4ዐ÷3 የሚለው ይሆናል፡፡
#የዕለቱ_የወንጌል፦
በዮሐንስ ወንጌል 5፥1-25 ድረስ ያለው ነው፡፡
#ቅዳሴ፦ ቅዳሴ እግዚእ
ያንን ተስፋ ያልነበረውን በሽተኛ ከደዌ ሥጋው ፈውሶ ሕይወትን የሰጠው አምላክ፣ እኛንም በውስጥ በአፍአ ካለብን ደዌ ሥጋና ደዌ ነፍስ እንዲፈውሰን፤ ቁስለ ኃጢአታችንን እንዲያደርቅልን፣ በሕይወትና በጤና እንዲጠብቀን የእርሱ የጌታች ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
በዐቢይ ጾም ውስጥ ካሉት ሳምንታት መካከል አራተኛው እሑድ መጻጉዕ ይባላል፡፡ መጻጉዕ የተባለበት ምክንያት በዚሁ ሰንበት ከዋዜማው ጀምሮ የሚዘመረው ጾመ ድጓ ድውያንን መፈወሱን ዕውራንን ማብራቱን የሚያነሣ በመሆኑ ነው፡፡ «38 ዓመት የታመመውን መጻጉዕን ኢየሱስ አዳነው» እንዲሁም ልጁ የታመመበት የመቶ አለቃው "ጌታዬ በቃልህ እዘዝ ልጄ ይድናል፡፡ በቤቴ ጣርያ ሥር አንተ ልትገባ አይገባህም" አለው። "ጌታ በሚያልፍበት መንገድ አንድ ዕውር ፈውሰኝ" ብሎ ጮኸ የሚመሩት ሰዎች ዝም በል አሉት፡፡ ዕውሩ ግን እምቢ ብሎ "የዳዊት ልጅ ጌታ ይቅር በለኝ ዕርዳኝ" እያለ ጩኸቱን ቀጠለ፡፡ "በሰንበት ኢየሱስ መጻጉዕን ተነሥ አልጋህን ተሸከም ባለው ጊዜ ቀኑ ሰንበት ነበረ፡፡ መጻጉዕም አልጋውን ተሸክሞ ወደ ቤቱ ገባ የእግዚአብሔር ልጅ በሰንበት ፈውሷልና "በሰንበት ድውያንን ፈወሰ የዕውራንንም ዓይኖች አበራ" እያለ 38 ዓመት በአልጋ ቁራኛ በደዌ ዳኛ ተይዞ ሲማቅቅ የኖረውን መጻጉዕንና ሌሎቹን በልዩ ልዩ ደዌ የተያዙትን ሕሙማን መፈወሱን በጠቅላላው ለምፅ ማንጻቱን፣ ዕውር ማብራቱን፣ አንካሶችን ማርታቱን፣ ልምሾዎችን ማዳኑን፣ አጋንንትን ማውጣቱን፣ ወዘተ እየጠቃቀሰና እያነሣሣ ስለሚዘምር ዕለቱና ሳምንቱ መጻጉዕ ተብሏል፡፡
ስለዚህም ይህ ሰንበት የሕሙማን ፈውስ መታሰቢያ ዕለት ነው ማለት ይቻላል፡፡ በነዚህ ሁሉ ታሪኮች የመጻጉዕንና የሌሎቹን ሕሙማን ሁሉ ደኅንነት ታሪክ እንረዳለን፡፡ የሰንበቱም ስያሜ ልብ ወለድ አጠራር ሳይሆን የቅዱሳት መጻሕፍትን ምሥጢርና የጾመ ድጓውን ይትበሀል ተከትሎ የተሰየመ መሆኑን እንገነዘባለን፡፡
#የዕለቱ_ምንባቦች፦
1ኛ. የቅ.ጳውሎስ መልእክት ወደ ገላ. 5÷1-26
2ኛ. የቅ. ያዕቆብ መልእክት 5÷14-20
3ኛ. የሐዋርያት ሥራ 3÷1-12
#የዕለቱ_ምስባክ፦
መዝ 4ዐ(41)÷3
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ
ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ
አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ።
(እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ላይ ሳለ ይረዳዋል፡፡ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል እኔስ አቤቱ ማረኝ፡፡) መዝ 4ዐ÷3 የሚለው ይሆናል፡፡
#የዕለቱ_የወንጌል፦
በዮሐንስ ወንጌል 5፥1-25 ድረስ ያለው ነው፡፡
#ቅዳሴ፦ ቅዳሴ እግዚእ
ያንን ተስፋ ያልነበረውን በሽተኛ ከደዌ ሥጋው ፈውሶ ሕይወትን የሰጠው አምላክ፣ እኛንም በውስጥ በአፍአ ካለብን ደዌ ሥጋና ደዌ ነፍስ እንዲፈውሰን፤ ቁስለ ኃጢአታችንን እንዲያደርቅልን፣ በሕይወትና በጤና እንዲጠብቀን የእርሱ የጌታች ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ተስፋ መቁረጥና ስንፍና
ተስፋ መቁረጥና ስንፍና እጅግ ክፉዎች ናቸውና ከእነዚህ እንራቅ፡፡
“ክፋታቸውስ እንደምን ያለ ነው?” ያልከኝ እንደ ኾነም እንዲህ ብዬ እመልስልሃለሁ፡- ተስፋ መቁረጥ የወደቀው ሰው እንደ ገና እንዲነሣ አይፈቅድለትም፤ ስንፍናም የቆመው ሰው እንዲወድቅ ያደርጓል፡፡ ስንፍና ገንዘብ ያደረግናቸውን መልካም ነገሮች ከማሳጣቱም በላይ ሊመጡ ካሉ ክፉ ነገሮች እንዳንጠበቅ ያደርገናል፡፡ ስንፍና ከሰማያትም ቢኾን ይጥለናል፤ ቀቢጸ ተስፋም ወደ ክፋት ዐዘቅት እንድንሰጥም ያደርገናል፡፡ በእውነት በቀቢጸ ተስፋ ካልተያዝን ከጽኑ ክፋት መመለስ ይቻለናል፡፡
እነዚህ ኹለቱ ምን ያህል ኃይል እንዳላቸው ይበልጥ ታውቅ ትረዳ ዘንድ ምሳሌ ጠቅሼ ልንገርህን? መልካም! ዲያብሎስ መጀመሪያ ላይ መልካም ነበር፤ ከስንፍናና ከቀቢጸ ተስፋ የተነሣ ግን እንደ ገና የማይነሣ ኾኖ ወደ ክፋት ወደቀ፡፡ ዲያብሎስ ጥንቱ መልካም እንደ ነበረ ሲናገር መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ያለውን አድምጥ፡- “ሰይጣን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ” (ሉቃ.10፡18)፡፡ መብረቅ የሚለው አገላለጽ ዲያብሎስ ከመውደቁ በፊት ምን ያህል ብሩህ ሕይወት እንደ ነበረውና በምን ያህል ቅጽበት እንደ ወደቀ የሚያመለክት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ ተሳዳቢ፣ አሳዳጅና ነውርን የማያውቅ ሰው ነበር (1ኛ ጢሞ.1፡13)፡፡ ነገር ግን ቀናተኛ ስለ ነበርና ተስፋ ስላልቈረጠ ተነሥቶ መላእክትን የሚተካከል ኾነ፡፡ ይሁዳ ሐዋርያ ነበር፤ ነገር ግን በስንፍና ምክንያት ጌታውን አሳልፎ ሰጠ፡፡ ፈያታዊ ዘየማን ደግሞ እንደዚያ እጅግ ክፉ የነበረ ሰው ቢኾንም ቅሉ ተስፋ ስላልቈረጠ ኹሉንም ቀድሞ ገነት ገባ፡፡ ፈሪሳዊው ሰው ራሱን ከፍ ከፍ ያደርግ ስለ ነበር ከምግባር ማማ ላይ ወደቀ፡፡ ቀራጩ ግን ተስፋ ስላልቈረጠ ከፈሪሳዊውም በልጦ ወደ ምግባር ሰገነት ወጣ፡፡
ስለዚህ ይህን ዐውቀን ዘወትር ከስንፍናና ተስፋ ከመቁረጥ እንራቅ!
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ተስፋ መቁረጥና ስንፍና እጅግ ክፉዎች ናቸውና ከእነዚህ እንራቅ፡፡
“ክፋታቸውስ እንደምን ያለ ነው?” ያልከኝ እንደ ኾነም እንዲህ ብዬ እመልስልሃለሁ፡- ተስፋ መቁረጥ የወደቀው ሰው እንደ ገና እንዲነሣ አይፈቅድለትም፤ ስንፍናም የቆመው ሰው እንዲወድቅ ያደርጓል፡፡ ስንፍና ገንዘብ ያደረግናቸውን መልካም ነገሮች ከማሳጣቱም በላይ ሊመጡ ካሉ ክፉ ነገሮች እንዳንጠበቅ ያደርገናል፡፡ ስንፍና ከሰማያትም ቢኾን ይጥለናል፤ ቀቢጸ ተስፋም ወደ ክፋት ዐዘቅት እንድንሰጥም ያደርገናል፡፡ በእውነት በቀቢጸ ተስፋ ካልተያዝን ከጽኑ ክፋት መመለስ ይቻለናል፡፡
እነዚህ ኹለቱ ምን ያህል ኃይል እንዳላቸው ይበልጥ ታውቅ ትረዳ ዘንድ ምሳሌ ጠቅሼ ልንገርህን? መልካም! ዲያብሎስ መጀመሪያ ላይ መልካም ነበር፤ ከስንፍናና ከቀቢጸ ተስፋ የተነሣ ግን እንደ ገና የማይነሣ ኾኖ ወደ ክፋት ወደቀ፡፡ ዲያብሎስ ጥንቱ መልካም እንደ ነበረ ሲናገር መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ያለውን አድምጥ፡- “ሰይጣን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ” (ሉቃ.10፡18)፡፡ መብረቅ የሚለው አገላለጽ ዲያብሎስ ከመውደቁ በፊት ምን ያህል ብሩህ ሕይወት እንደ ነበረውና በምን ያህል ቅጽበት እንደ ወደቀ የሚያመለክት ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ ደግሞ ተሳዳቢ፣ አሳዳጅና ነውርን የማያውቅ ሰው ነበር (1ኛ ጢሞ.1፡13)፡፡ ነገር ግን ቀናተኛ ስለ ነበርና ተስፋ ስላልቈረጠ ተነሥቶ መላእክትን የሚተካከል ኾነ፡፡ ይሁዳ ሐዋርያ ነበር፤ ነገር ግን በስንፍና ምክንያት ጌታውን አሳልፎ ሰጠ፡፡ ፈያታዊ ዘየማን ደግሞ እንደዚያ እጅግ ክፉ የነበረ ሰው ቢኾንም ቅሉ ተስፋ ስላልቈረጠ ኹሉንም ቀድሞ ገነት ገባ፡፡ ፈሪሳዊው ሰው ራሱን ከፍ ከፍ ያደርግ ስለ ነበር ከምግባር ማማ ላይ ወደቀ፡፡ ቀራጩ ግን ተስፋ ስላልቈረጠ ከፈሪሳዊውም በልጦ ወደ ምግባር ሰገነት ወጣ፡፡
ስለዚህ ይህን ዐውቀን ዘወትር ከስንፍናና ተስፋ ከመቁረጥ እንራቅ!
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ሥራህን ሥራ
ሌሎች ሰዎችን ከማያድን ክርስቲያን በላይ የከፋ ምንም የለም፡፡ አንተ ሰው! ድኻ ነኝ የምትለኝ ለምንድን ነው? ኹለት ዲናር የጣለችዋ ሴት ትፋረድባሃለች፡፡ ከምናምንቴ ቤተሰብ እንደ ተወለድክ የምትነግረኝስ ለምንድን ነው? ሐዋርያትም ምናምንቴዎች ነበሩ፤ ነገር ግን ታላላቅ መኾን ተችሏቸዋል፡፡ አለመማርህን ሰበብ አድርገህ አትንገረኝ፤ ሐዋርያትም ያልተማሩ ነበሩና፡፡
ባሪያ ብትኾንም እንኳ፣ ስደተኛ ብትኾንም እንኳ ሥራህን መሥራት ይቻልሃል፤ ሌሎችን መርዳት ይቻልሃል፤ ሰዎችን ማዳን ይቻልሃል፥ አናሲሞስም እንደ አንተ ዓይነት ሰው ነበርና (ፊልሞ.1፥10-11)፡፡ ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ምን ወዳለ ማዕረግ ከፍ እንዳደረገውና ምን ብሎ እንደ ጠራው አድምጥ፡- “በእስራቴ ስለ ወለድሁት፡፡”
ወዳጄ ሆይ! እኔ እንኳን ሕመምተኛ ነኝ ብለህ አትንገረኝ፤ ጢሞቴዎስም እንደ አንተ ዘወትር ይታመም ነበር፡፡
ፍሬ የማያፈሩ ዛፎች እንደ ምን ብርቱዎችና ተወዳጆች፣ ግዙፋንና ሐመልማላውያን እንደዚሁም ረጃጅም እንደ ኾኑ አላየህምን? የፍራፍሬ ቦታ ቢኖረን ግን ፍሬ የሚያፈሩት ሮማንንና ወይራን እንተክላለን እንጂ እነዚህ ፍሬ የማይሰጡንን ዛፎች አንተክልም፡፡ ምክንያቱም እንዲሁ ለዓይን ማረፊያ ለማየት ካልኾነ በስተቀር ሌላ ጥቅም የላቸውምና፡፡
የራሳቸውን ጥቅም ብቻ የሚመለከቱ፣ ሌሎች ሰዎችንም የማይረዱ ክርስቲያኖችም እንደ እነዚህ ዛፎች ናቸው፡፡ እንዲያውም ከእነዚህ ዛፎችም የባሱ ናቸው፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች የሚቆረጡት ለእሳተ ገሃነም ነው፡፡ ዛፎቹ ግን ቢያንስ ቢያንስ ጠረጴዛም ወንበርም ለመሥራት ይጠቅማሉ፡፡ ለቤት መሥሪያ ይጠቅማሉ፡፡ አጥር ቅጥር ኾነው ያገለግላሉ፡፡
እነዚያ አምስቱ ደናግል እንደዚህ ነበሩ (ማቴ.25፥1)፡፡ ርግጥ ነው ንጽህናቸውን የጠበቁ ነበሩ፡፡ ለሚያያቸው ኹሉ ግሩም የኾነ ጠባይ የነበራቸው ነበሩ፡፡ ሥርዓት ያላቸው ነበሩ፡፡ ይህ ኹሉ ግን ምንም አልጠቀማቸውም፡፡ ወደ እሳተ ገሃነም ከመጣ’ል አልታደጋቸውም፤ ዘይት የተባለው ምጽዋት አልነበራቸው’ማ! ክርስቶስን በነዳያን አማካኝነት የማይመግቡትም ዕጣ ፈንታቸው ጽዋ ተርታቸው ይኸው ነው የሰነፎቹ ደናግል ዕጣ!
አንተ ሰው ልብ ብለህ አስተውል! እነዚህ ደናግል በግል ኃጢአታቸው አልተነቀፉም፡፡ በዝሙት ወይም በሐሰት ምስክርነት አልተወቀሱም፡፡ በፍጹም! ይልቁንም የተነቀፉትና የተወቀሱት ሌሎች ሰዎችን ባለመጥቀማቸው ነው፡፡
እንደዚህ ከኾነ ታዲያ ሰዎች ክርስቲያን ተብለው ሊጠሩ የሚችሉት በምን መመዘኛ ነው? እኮ በምን መስፈርት? አንተ ሰው እስኪ ንገረኝ! በሊጥ ውስጥ የተጨመረ እርሾ ሊጡን እንዲቦካ ካላደረገው እንዲሁ እርሾ ተብሎ መጠራት ብቻውን ምን ይረባዋል? ዳግመኛም ወደ እርሱ የቀረቡትን ሰዎች መዓዛው ካልሸተታቸውና ቤቱን ካላወደው በቀር ከርቤ በከርቤነቱ ምን በቁዔት አለው?
ሌሎች ሰዎችን መርዳት አይቻለኝም ብለህ አትንገረኝ፡፡ እንዲያውም ልንገርህ፤ አንተም ስማኝ፡- አንተ በእውነት ክርስቲያን ከኾንክ ሌሎች ሰዎችን አለመርዳት የማይቻል ነው፡፡ ዕጣን መዓዛ እንዲኖረው፣ እርሾም ሊጥን እንዲያቦካ ተፈጥሮው እንደ ኾነ ኹሉ፥ አንድ ክርስቲያንም በስም ክርስቲያን ከመባል አልፎ በእውነት ያለ ሐሰት ክርስቲያን ከኾነ ሌሎች ሰዎችን መርዳት መቻሉ፣ ሌሎችን የሚጠቅም ሥራ መሥራቱ ክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ነው፡፡
ስለዚህ አይኾንልኝም፤ አይቻለኝም በማለት እግዚአብሔርን አታማርር፡፡ ፀሐይ ብርሃኗን በእኔ ላይ ማብራት አይቻላትም ካልክ ፀሐይን እየሰደብካት ነው፡፡ ልክ እንደዚሁ አንድ ክርስቲያንም ሌሎች ሰዎችን ሊጠቅማቸው አይችልም የምትል ከኾነ እግዚአብሔርን እየሰደብክ [ሎቱ ስብሐትና] ሐሰተኛም እያደረግኸው ነው፡፡ ምክንያቱም አንድ ክርስቲያን ሌሎች ሰዎችን ካለመርዳትና ካለመጥቀም ይልቅ ፀሐይ ሙቀትና ብርሃን ባትሰጥ ይቀላል፡፡ እንደዚህ ከሚኾን ብርሃን ወደ ጨለማ መቀየር ይቀላል፡፡
እናስ? እና’ማ አይቻለኝም አትበለኝ፡፡ የማይቻለው መርዳት አለመቻል ነውና፡፡ አይኾንልኝም እያልክ በከንቱ እግዚአብሔርን አታማርር፡፡
ሕይወታችንን በአግባቡና በሥርዓቱ የምንመራ ከኾነ እነዚህን ነገሮች ኹሉ በቀላሉ ማድረግ ይቻለናል፤ እነዚህ ነገሮች ሊደረጉ ግድ ነው፡፡ በመቅረዝ ላይ የተቀመጠ ሻማ ብርሃኑን መደበቅ እንደማይቻለው ኹሉ ክርስቲያንም የእውነት ክርስቲያን ከኾነ ብርሃኑም መሸሸግ አይቻለውም፡፡ ስለዚህ እውነተኞች ክርስቲያኖች ከኾንን ሌሎች ሰዎችን መርዳት መጥቀምም ችላ አንበል፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ሌሎች ሰዎችን ከማያድን ክርስቲያን በላይ የከፋ ምንም የለም፡፡ አንተ ሰው! ድኻ ነኝ የምትለኝ ለምንድን ነው? ኹለት ዲናር የጣለችዋ ሴት ትፋረድባሃለች፡፡ ከምናምንቴ ቤተሰብ እንደ ተወለድክ የምትነግረኝስ ለምንድን ነው? ሐዋርያትም ምናምንቴዎች ነበሩ፤ ነገር ግን ታላላቅ መኾን ተችሏቸዋል፡፡ አለመማርህን ሰበብ አድርገህ አትንገረኝ፤ ሐዋርያትም ያልተማሩ ነበሩና፡፡
ባሪያ ብትኾንም እንኳ፣ ስደተኛ ብትኾንም እንኳ ሥራህን መሥራት ይቻልሃል፤ ሌሎችን መርዳት ይቻልሃል፤ ሰዎችን ማዳን ይቻልሃል፥ አናሲሞስም እንደ አንተ ዓይነት ሰው ነበርና (ፊልሞ.1፥10-11)፡፡ ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ እንደ ምን ወዳለ ማዕረግ ከፍ እንዳደረገውና ምን ብሎ እንደ ጠራው አድምጥ፡- “በእስራቴ ስለ ወለድሁት፡፡”
ወዳጄ ሆይ! እኔ እንኳን ሕመምተኛ ነኝ ብለህ አትንገረኝ፤ ጢሞቴዎስም እንደ አንተ ዘወትር ይታመም ነበር፡፡
ፍሬ የማያፈሩ ዛፎች እንደ ምን ብርቱዎችና ተወዳጆች፣ ግዙፋንና ሐመልማላውያን እንደዚሁም ረጃጅም እንደ ኾኑ አላየህምን? የፍራፍሬ ቦታ ቢኖረን ግን ፍሬ የሚያፈሩት ሮማንንና ወይራን እንተክላለን እንጂ እነዚህ ፍሬ የማይሰጡንን ዛፎች አንተክልም፡፡ ምክንያቱም እንዲሁ ለዓይን ማረፊያ ለማየት ካልኾነ በስተቀር ሌላ ጥቅም የላቸውምና፡፡
የራሳቸውን ጥቅም ብቻ የሚመለከቱ፣ ሌሎች ሰዎችንም የማይረዱ ክርስቲያኖችም እንደ እነዚህ ዛፎች ናቸው፡፡ እንዲያውም ከእነዚህ ዛፎችም የባሱ ናቸው፡፡ ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች የሚቆረጡት ለእሳተ ገሃነም ነው፡፡ ዛፎቹ ግን ቢያንስ ቢያንስ ጠረጴዛም ወንበርም ለመሥራት ይጠቅማሉ፡፡ ለቤት መሥሪያ ይጠቅማሉ፡፡ አጥር ቅጥር ኾነው ያገለግላሉ፡፡
እነዚያ አምስቱ ደናግል እንደዚህ ነበሩ (ማቴ.25፥1)፡፡ ርግጥ ነው ንጽህናቸውን የጠበቁ ነበሩ፡፡ ለሚያያቸው ኹሉ ግሩም የኾነ ጠባይ የነበራቸው ነበሩ፡፡ ሥርዓት ያላቸው ነበሩ፡፡ ይህ ኹሉ ግን ምንም አልጠቀማቸውም፡፡ ወደ እሳተ ገሃነም ከመጣ’ል አልታደጋቸውም፤ ዘይት የተባለው ምጽዋት አልነበራቸው’ማ! ክርስቶስን በነዳያን አማካኝነት የማይመግቡትም ዕጣ ፈንታቸው ጽዋ ተርታቸው ይኸው ነው የሰነፎቹ ደናግል ዕጣ!
አንተ ሰው ልብ ብለህ አስተውል! እነዚህ ደናግል በግል ኃጢአታቸው አልተነቀፉም፡፡ በዝሙት ወይም በሐሰት ምስክርነት አልተወቀሱም፡፡ በፍጹም! ይልቁንም የተነቀፉትና የተወቀሱት ሌሎች ሰዎችን ባለመጥቀማቸው ነው፡፡
እንደዚህ ከኾነ ታዲያ ሰዎች ክርስቲያን ተብለው ሊጠሩ የሚችሉት በምን መመዘኛ ነው? እኮ በምን መስፈርት? አንተ ሰው እስኪ ንገረኝ! በሊጥ ውስጥ የተጨመረ እርሾ ሊጡን እንዲቦካ ካላደረገው እንዲሁ እርሾ ተብሎ መጠራት ብቻውን ምን ይረባዋል? ዳግመኛም ወደ እርሱ የቀረቡትን ሰዎች መዓዛው ካልሸተታቸውና ቤቱን ካላወደው በቀር ከርቤ በከርቤነቱ ምን በቁዔት አለው?
ሌሎች ሰዎችን መርዳት አይቻለኝም ብለህ አትንገረኝ፡፡ እንዲያውም ልንገርህ፤ አንተም ስማኝ፡- አንተ በእውነት ክርስቲያን ከኾንክ ሌሎች ሰዎችን አለመርዳት የማይቻል ነው፡፡ ዕጣን መዓዛ እንዲኖረው፣ እርሾም ሊጥን እንዲያቦካ ተፈጥሮው እንደ ኾነ ኹሉ፥ አንድ ክርስቲያንም በስም ክርስቲያን ከመባል አልፎ በእውነት ያለ ሐሰት ክርስቲያን ከኾነ ሌሎች ሰዎችን መርዳት መቻሉ፣ ሌሎችን የሚጠቅም ሥራ መሥራቱ ክርስቲያናዊ ተፈጥሮው ነው፡፡
ስለዚህ አይኾንልኝም፤ አይቻለኝም በማለት እግዚአብሔርን አታማርር፡፡ ፀሐይ ብርሃኗን በእኔ ላይ ማብራት አይቻላትም ካልክ ፀሐይን እየሰደብካት ነው፡፡ ልክ እንደዚሁ አንድ ክርስቲያንም ሌሎች ሰዎችን ሊጠቅማቸው አይችልም የምትል ከኾነ እግዚአብሔርን እየሰደብክ [ሎቱ ስብሐትና] ሐሰተኛም እያደረግኸው ነው፡፡ ምክንያቱም አንድ ክርስቲያን ሌሎች ሰዎችን ካለመርዳትና ካለመጥቀም ይልቅ ፀሐይ ሙቀትና ብርሃን ባትሰጥ ይቀላል፡፡ እንደዚህ ከሚኾን ብርሃን ወደ ጨለማ መቀየር ይቀላል፡፡
እናስ? እና’ማ አይቻለኝም አትበለኝ፡፡ የማይቻለው መርዳት አለመቻል ነውና፡፡ አይኾንልኝም እያልክ በከንቱ እግዚአብሔርን አታማርር፡፡
ሕይወታችንን በአግባቡና በሥርዓቱ የምንመራ ከኾነ እነዚህን ነገሮች ኹሉ በቀላሉ ማድረግ ይቻለናል፤ እነዚህ ነገሮች ሊደረጉ ግድ ነው፡፡ በመቅረዝ ላይ የተቀመጠ ሻማ ብርሃኑን መደበቅ እንደማይቻለው ኹሉ ክርስቲያንም የእውነት ክርስቲያን ከኾነ ብርሃኑም መሸሸግ አይቻለውም፡፡ ስለዚህ እውነተኞች ክርስቲያኖች ከኾንን ሌሎች ሰዎችን መርዳት መጥቀምም ችላ አንበል፡፡
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
#መጋቢት_10
#ቅዱስ_ዕፀ_መስቀል
መጋቢት አስር በዚች እለት የክብር ባለቤት ጌታችን አምላካችንና መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል የተገለጠበትና የተገኘበት ነው። የዚህም የከበረ ዕፀ መስቀል መገለጡና መገኘቱ ሁለት ጊዜ ሆኗል። መጀመሪያ የፃድቁ ንጉስ የቆስጠንጢኖስ እናት በሆነች በንግስት እሌኒ እጅ ነው።
«እርሷ ለእግዚአብሔር ተስላ ነበርና ልጇ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስቲያን ሀይማኖት ቢገባ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዳ መስቀሉን እስከ አገኘችው ድረስ ልትፈልግው በኢየሩሳሌም ያሉ ቅዱሳት መካናትንና አብያተ ክርስቲያናትን ልታንፃቸው ነው።
ከዚህ በኋላ ልጇ አምኖ የክርስትና ጥምቀትን በተጠበቀ ጊዜ እሌኒ ቅድስት ወደ ኢየሩሳሌም ሄደች ከእረሷ ጋርም ብዙ ሰራዊት ነበር ደርሳም ስለ ከበረ መስቀል መረመረች የሚያስረዳት አላገኘችም የአይሁድ ወገን የሆነ አንድ ሽማግሌ ሰው አስራ በርሀብና በጥማት አስጨነቀችው።
በተጨነቀም ጊዜ ለንግስት እሌኒ የጉልጎታን ኮረብታ አስጠርጊ ብሎ ነገራት እርሷም ይጠርጉ ዘንድ አይሁድን አዘዘቻቸው።
ቤቱን የሚጠርግ ሰው ሁሉ ጥራጊውን በውስጡ የከበረ መስቀል በአለበት በጌታችን መቃብር ላይ እንዲጥል አይሁድ አስቀድመው አዝዘው ነበርና ንግስት እሌኒ እስከ ደረሰችበት ጊዜ ከሁለት መቶ አመት በላይ ጥራጊያቸውን ሲጥሉበት ኖሩ ኮረብታም ሆነ። አይሁድም በጠረጉ ጊዜ ሶስት መስቀሎች ተገለጡ የክብር ባለቤት ክርስቶስ የተሰቀለበት የትኛው እንደሆነ አላወቁም። የሞተ ሰውም አግኝተው አመጡ።
አንዱንም መስቀል አምጥተው በሞተው ሰው ላይ አኖሩት አልተነሳም ደግሞ ሌላውን መስቀል አምጥተው በሙቱ ላይ አኖሩ አሁንም አልተነሳም ከዚህም በኃላ ሶስተኛውን መስቀል አምጥተው በሙቱ ላይ አደረጉት ያንጊዜ የሞተው ሰው ተነሳ እሌኒም የክርስቶስ መስቀል እንደሆነ አውቃ ሰገደችለት የክርስቲያንም ወገኖች ሁሉ ሰገዱለት።
ለልጅዋ የላከችው ይህ መስቀል ነው የሚል በሌላ መፅሀፍ ይገኛል የቀረው ግን ግንዱ በውስጡ ተተክሎበት የነበረው ከእርሱም እኩሌታውን ከቅንዋቱ ጋራ ወደ ልጅዋ የላከችው ነው።
ከዚህም በኃላ ስራአታቸውና የህንፃቸው ነገር በመስከረም ወር በአስራ ሰባት ተፅፎ የሚገኝ አብያተ ክርስቲያናትንና የከበሩ ቦታዎችን አነፀች። ሁለተኛው በሮሙ ንጉስ በህርቃል ዘመን የሆነው ሲሆን የፋርስ ሰዎች በግብፅ አገር ሳሉ ወደ አገራቸው ሊመለሱ ወደዱ። ከሹማምንቶቻቸው አንዱ የጦር መኰንን ተነጥሎ ወደ ኢየሩሳሌም አልፎ ደረሰ ወደ ከበረ መስቀል ቤተ ክርስቲያንም ገባ። መስቀሉም በላዮ በተተከለበት ግንድ ፊት ታላቅ ብርሀን ሲበራ አይቶ ሊያነሳው እጁን ዘረጋ። እሳትም ወጥታ እጁን አቃጠለችው።
ከክርስቲያን በቀር ማንም ሊነካው እንደማይችል የመስቀልን የክብሩን ነገር ሰዎች ነገሩት። ሁለት ዲያቆናትንም ይዞ የከበረ መስቀልን እንዲሸከሙ አዘዛቸው ከኢየሩሳሌም ብዙ ሰዎችን ማርኮ ወደ አገሩ ተመለሰ።
የፋርስ ሰዎች ኢየሩሳሌምን እንዳጠፏት ብዙዎች ሰዎችንም እነድ ማረኩና የከበረ የክርስቶስንም መስቀሉን እንደ ወስዱ የሮም ንጉስ ህርቃል በሰማ ጊዜ እጅግ አዘነ። ስለርሱም እንዲፆሙ ምእመናንን አዝዞ ወደፋርስ ዘምቶ ወጋቸው ብዙዎችንም ገደላቸው የከበረ እፀ መስቀልንም እየፈለገ በሀገራቸው ሁሉ ዞረ ግን አላገኘውም።
ያ ዲያቆናቱና መስቀሉን የወሰደ መኰንን ከቦታዎች በቤቱ አነፃር ባለ በአንድ ቦታ ላይ ወስዷቸው ጥልቅ ጉድጓድ እንዲቆፍሩ አዝዞ በዚያ የከበረ መስቀልን አስቀበረ እነዚያንም ዲያቆናት ገደላቸው።
ነገር ግን ያ መኰንን የማረካት የካህናት ወገን የሆነች በእርሱ ቤት የምትኖር አንዲት ብላቴና ነበረች። እርሷም የከበረ መስቀልን ሲያስቀብርና ሁለቱን ዲያቆናት ሲገድላቸው በቤቱ ውስጥ ሁና በመስኮት ትመለከት ነበር ወደ ንጉስ ሀርቃልም ሂዳ መኰንኑ ያደረገውን ሁሉ ነገረችው።
ይህንንም ንጉስ ሰምቶ እጅግ ደስ አለው ያቺ ብላቴናም መራችው ከእርሱም ጋራ ብዙ ሰራዊት ሆኖ ኤጲስቆጶሳትና ካህናትም ነበሩ። ወደ ቦታውም እስከምታደርሳቸው ያቺን ልጅ ተከተሏት ቅፍረውም የከበረ እፀ መስቀልን አገኙት ከአዘቅቱም አወጡት ንጉሱና ሰራዊቱም ሰገዱለት።
በልብሰ መንግስቱም አጐናፀፈው ታላቀወ ክብርንም አከበረው እጅግም ደስ አለው ከሰራዊቱ ጋር። የዚህም መስቀል ሁለተኛ የተገለጠበትና የተገኘበት በዚች ቀን በመጋቢት አስር ነው፡፡ ከዚህ በኃላ ንጉሱ የከበረ እፀ መስቀልን ተሸክሞ ወደ ቁስጥንጥንያ ከተማ ወሰደው፡፡
የመድኃኒታችን የመስቀሉ በረከት ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን።
(#ስንክሳር_ዘወርኀ_መጋቢት)
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
#ቅዱስ_ዕፀ_መስቀል
መጋቢት አስር በዚች እለት የክብር ባለቤት ጌታችን አምላካችንና መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበት መስቀል የተገለጠበትና የተገኘበት ነው። የዚህም የከበረ ዕፀ መስቀል መገለጡና መገኘቱ ሁለት ጊዜ ሆኗል። መጀመሪያ የፃድቁ ንጉስ የቆስጠንጢኖስ እናት በሆነች በንግስት እሌኒ እጅ ነው።
«እርሷ ለእግዚአብሔር ተስላ ነበርና ልጇ ቆስጠንጢኖስ ወደ ክርስቲያን ሀይማኖት ቢገባ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዳ መስቀሉን እስከ አገኘችው ድረስ ልትፈልግው በኢየሩሳሌም ያሉ ቅዱሳት መካናትንና አብያተ ክርስቲያናትን ልታንፃቸው ነው።
ከዚህ በኋላ ልጇ አምኖ የክርስትና ጥምቀትን በተጠበቀ ጊዜ እሌኒ ቅድስት ወደ ኢየሩሳሌም ሄደች ከእረሷ ጋርም ብዙ ሰራዊት ነበር ደርሳም ስለ ከበረ መስቀል መረመረች የሚያስረዳት አላገኘችም የአይሁድ ወገን የሆነ አንድ ሽማግሌ ሰው አስራ በርሀብና በጥማት አስጨነቀችው።
በተጨነቀም ጊዜ ለንግስት እሌኒ የጉልጎታን ኮረብታ አስጠርጊ ብሎ ነገራት እርሷም ይጠርጉ ዘንድ አይሁድን አዘዘቻቸው።
ቤቱን የሚጠርግ ሰው ሁሉ ጥራጊውን በውስጡ የከበረ መስቀል በአለበት በጌታችን መቃብር ላይ እንዲጥል አይሁድ አስቀድመው አዝዘው ነበርና ንግስት እሌኒ እስከ ደረሰችበት ጊዜ ከሁለት መቶ አመት በላይ ጥራጊያቸውን ሲጥሉበት ኖሩ ኮረብታም ሆነ። አይሁድም በጠረጉ ጊዜ ሶስት መስቀሎች ተገለጡ የክብር ባለቤት ክርስቶስ የተሰቀለበት የትኛው እንደሆነ አላወቁም። የሞተ ሰውም አግኝተው አመጡ።
አንዱንም መስቀል አምጥተው በሞተው ሰው ላይ አኖሩት አልተነሳም ደግሞ ሌላውን መስቀል አምጥተው በሙቱ ላይ አኖሩ አሁንም አልተነሳም ከዚህም በኃላ ሶስተኛውን መስቀል አምጥተው በሙቱ ላይ አደረጉት ያንጊዜ የሞተው ሰው ተነሳ እሌኒም የክርስቶስ መስቀል እንደሆነ አውቃ ሰገደችለት የክርስቲያንም ወገኖች ሁሉ ሰገዱለት።
ለልጅዋ የላከችው ይህ መስቀል ነው የሚል በሌላ መፅሀፍ ይገኛል የቀረው ግን ግንዱ በውስጡ ተተክሎበት የነበረው ከእርሱም እኩሌታውን ከቅንዋቱ ጋራ ወደ ልጅዋ የላከችው ነው።
ከዚህም በኃላ ስራአታቸውና የህንፃቸው ነገር በመስከረም ወር በአስራ ሰባት ተፅፎ የሚገኝ አብያተ ክርስቲያናትንና የከበሩ ቦታዎችን አነፀች። ሁለተኛው በሮሙ ንጉስ በህርቃል ዘመን የሆነው ሲሆን የፋርስ ሰዎች በግብፅ አገር ሳሉ ወደ አገራቸው ሊመለሱ ወደዱ። ከሹማምንቶቻቸው አንዱ የጦር መኰንን ተነጥሎ ወደ ኢየሩሳሌም አልፎ ደረሰ ወደ ከበረ መስቀል ቤተ ክርስቲያንም ገባ። መስቀሉም በላዮ በተተከለበት ግንድ ፊት ታላቅ ብርሀን ሲበራ አይቶ ሊያነሳው እጁን ዘረጋ። እሳትም ወጥታ እጁን አቃጠለችው።
ከክርስቲያን በቀር ማንም ሊነካው እንደማይችል የመስቀልን የክብሩን ነገር ሰዎች ነገሩት። ሁለት ዲያቆናትንም ይዞ የከበረ መስቀልን እንዲሸከሙ አዘዛቸው ከኢየሩሳሌም ብዙ ሰዎችን ማርኮ ወደ አገሩ ተመለሰ።
የፋርስ ሰዎች ኢየሩሳሌምን እንዳጠፏት ብዙዎች ሰዎችንም እነድ ማረኩና የከበረ የክርስቶስንም መስቀሉን እንደ ወስዱ የሮም ንጉስ ህርቃል በሰማ ጊዜ እጅግ አዘነ። ስለርሱም እንዲፆሙ ምእመናንን አዝዞ ወደፋርስ ዘምቶ ወጋቸው ብዙዎችንም ገደላቸው የከበረ እፀ መስቀልንም እየፈለገ በሀገራቸው ሁሉ ዞረ ግን አላገኘውም።
ያ ዲያቆናቱና መስቀሉን የወሰደ መኰንን ከቦታዎች በቤቱ አነፃር ባለ በአንድ ቦታ ላይ ወስዷቸው ጥልቅ ጉድጓድ እንዲቆፍሩ አዝዞ በዚያ የከበረ መስቀልን አስቀበረ እነዚያንም ዲያቆናት ገደላቸው።
ነገር ግን ያ መኰንን የማረካት የካህናት ወገን የሆነች በእርሱ ቤት የምትኖር አንዲት ብላቴና ነበረች። እርሷም የከበረ መስቀልን ሲያስቀብርና ሁለቱን ዲያቆናት ሲገድላቸው በቤቱ ውስጥ ሁና በመስኮት ትመለከት ነበር ወደ ንጉስ ሀርቃልም ሂዳ መኰንኑ ያደረገውን ሁሉ ነገረችው።
ይህንንም ንጉስ ሰምቶ እጅግ ደስ አለው ያቺ ብላቴናም መራችው ከእርሱም ጋራ ብዙ ሰራዊት ሆኖ ኤጲስቆጶሳትና ካህናትም ነበሩ። ወደ ቦታውም እስከምታደርሳቸው ያቺን ልጅ ተከተሏት ቅፍረውም የከበረ እፀ መስቀልን አገኙት ከአዘቅቱም አወጡት ንጉሱና ሰራዊቱም ሰገዱለት።
በልብሰ መንግስቱም አጐናፀፈው ታላቀወ ክብርንም አከበረው እጅግም ደስ አለው ከሰራዊቱ ጋር። የዚህም መስቀል ሁለተኛ የተገለጠበትና የተገኘበት በዚች ቀን በመጋቢት አስር ነው፡፡ ከዚህ በኃላ ንጉሱ የከበረ እፀ መስቀልን ተሸክሞ ወደ ቁስጥንጥንያ ከተማ ወሰደው፡፡
የመድኃኒታችን የመስቀሉ በረከት ከሁላችን የክርስቲያን ወገኖች ጋራ ይኑር ለዘላለሙ አሜን።
(#ስንክሳር_ዘወርኀ_መጋቢት)
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
✝ ኢየሱስ ክርስቶስ ማን ነው??✝
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት ለማወቅ አንባቢው መጀመሪያ ዮሐ 1:1 ላይ ስላለው የቃል ምንነት ማወቅ ግድ ይለዋ።
የዚህን ቃልነት ላወቀ ሌላው ጉዳይ የሚከብደው አይሆንም።
“በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።”
— ዮሐንስ 1፥1
=)በመጀመረያ አለ። መጀመሪያ የሌለው መጀመሪያን ሲናገር።
=)ቃል ነበር አለ። ለአብ ለመንፈስ ቅዱስ በኹነት ቃላቸው የሚሆን የወልድን መኖር(ህልውናውን) ሲናገር
=) ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበር አለ። ይሄ መጀመሪያ በሌለው መጀመሪያ ሲኖር ነበር ያልኳችሁ ቃል በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ነበር። የእግዚአብሔር አብ ጋር ነበር። ሲለን
=) ቃልም እግዚአብሔር ነበር። ይሄ ቃል ለብዙ ኢአማንያን መልስ ነው።። ይሄ ከአብ ጋር ነበር ያልኳችሁ ቃል የአብ ፍጥረቱ አይደለም እሱ ራሱ እግዚአብሔር (ፈጣሪ) ነው እንጂ።
“ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።”
— ዮሐንስ 1፥14
=) ቃል ስጋ ሆነ አለን። ቅድም የነገርዃችሁ ያ ከፈጣሪ ጋር አብሮ ሲኖር የነበረ ቃል። ራሱ እግዚአብሔር (ፈጣሪ) ነው ያልኳችሁ ቃል ስጋን ለበስ ሰውን ሆነ።። ይህ ቃል ስጋ ለበሰ በእኛ ሲያድር ኢየሱስም ተባለ።።
ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ነው ማለት ነው።
✝ ኢየሱስ በስጋዌው ወራት አማላጅ ወይስ ፈራጅ?? ✝
👉 ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ከላይ በጥቂቱ አይተናል። ታድያ ይህ አምላክ የሆነ ቃል ስለምን ሰው መሆን አስፈለገው???
መልሱ አንድ ነው ሊያድነን ነው ለዚህ ምንም አይነት ጥቅስ መጥቀስ አያስፈልገንም። ሁሊችንም ምናምንበት ጉዳይ ነው። እኛ ሚያድነን እንዴት ነው ከተባለ ከአብ ጋር ከመንፈስ ቅዱስ ከራሱም ጋር በመስቀሉ ቤዛነት በደሙ ፈሳሽነት ለማስታረቅ ብለን እኝመልሳለን።
👉 አንዳዶች ከ አብ ጋር ነው እንጂ ከራሱ ጋር አላስታረቀንም ሲሉ ይደመጣሉ። እንዲህ አይነቶችን መናፍቃን ይሄ ቃል ይዋጋቸዋል።
“ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤”
— 2ኛ ቆሮ 5፥18
👉 ይህም ማለት የስጋዌው ወራት ላይ እያለ ፍፁም ሰውነትቱን በደንብ አረጋግጦልናል።
ተርቧል ተጠምቷል ታርዟል ተመቷል። እንደ ለበሰ የስጋው ባህሪ እኛን አስታርቆናል።
የማማለድ አማረኛ ትርጉሙ ማስታረቅ ነው። ይህ ማለት ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋው ወራት አማላጅ ነበር።‼️
✝ ኢየሱስ ክርስቶስ አሁን አማላጅ ወይስ ፈራጅ✝
👉 አንዳድ አላስተዋይ ሰዎች ኢየሱስን ቀድሞ በስጋዌው ወራት የፈፀመውን የማማለድ ተግባር አሁንም ሊሰጡት ሲሞክሩ ይታያሉ። ይህ ኢየሱስ ካለማወቅ የሚመጣ ምንፍቅና ነው። እንደነዚህ ሰዎች አስተሳሰብ ኢየሱስ አሁንም ይራባል አሁንም ይጠማል እንደማለት ነው። ለነዚህ መናፍቃን ይሄ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ይዋጋቸዋል።
“........ክርስቶስንም በሥጋ እንደ ሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም።”
— 2ኛ ቆሮ 5፥16
=) ክርስቶስ በሥጋ እንደሆነ ያውቅነው ብንሆን እንኳ አለ። ምንም በሥጋው ሲራብ ሲጠማ ሲያማልድ የምናውቀው የምታውቁት ቢሆንም ሲል
=) ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ አይነት ግብር ሥራ አናየውም አናውቀውም ሲለን ነው።
👉 ታዲያ ኢየሱስ ከክርስቶስ ለቤተክርስቲያናችን አማላጅ ነው? ወይስ ፈራጅ??
✝እንደ ቤተክርስትያናችን አስተምህሮ ኢየሱስ ፈራጅ ነው✝
ለዚህም ማስረጃችን
“ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።”
— ዮሐንስ 5፥22-23
ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው አለን። መጀመሪያ የሌለው ሆኖት አይደለም። ወልድ ስጋ ቢለብስ ኋላ የማይፈረድ አይምሰላችሁ ሲል። አንድም ሰጠው አለ
=) አንድን ነገር በቃል ከመናገር በፊት በልብ ማሰብ ይቀድማልና በአብ ልብነት የታሰበች ፍርድ በወልድ ቃልነት ትፈፀማለች ሲል።
=) አብ በአንድ ሰው እንኳ አይፈርድም አለ። ለአብ ፍርድ መፍረድ ተስኖት አይደለም። ኋላ ወልድ አማላጅ የሚሉ አሉና ስለነዚህ ተናገረባቸው። አንድም አብ በአንዳችንም ላይ አይፈርድም ፍርዱን በወልድ ይፈርብናል። ይፈርድልናል ሲል። ይህን ተናገረ።
በዚህ ቃል መሰረት ወልድ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም።
በመጨረሻም አንድ ነገር እናንሳ እና እናጠቃልላለን።
👉 መጀመሪያ ኢየሱስ አማላጅ የሚሉ ወገኖቻችን በዚህ ወንጌል ሲያፍሩ ሀሳባቸውን ቀየር አርገው። ኢየሱስ እኮ ፈራጅ ነው ነገር ግን የአለም ፍፃሜ ቀን ነው እስከዛ አማላጅ ነው ሲሉ ይደመጣሉ ነነዚህ አርዮሳዊያን አሁንም ቤተ ክርስትያናችን መልስ ከመስጠት አልቦዘነችም!!!!!!
ማስረጃ ፦
“ወንድሞች ሆይ፥ እንዳይፈረድባችሁ እርስ በርሳችሁ አታጉረምርሙ፤ እነሆ፥ ፈራጅ በደጅ ፊት ቆሞአል።”
— ያዕቆብ 5፥9
=) ወንድሞች ሆይ እንዳይፈረድባችሁ እርስ በእርሳችሁ አታጉረምርሙ አለ። ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው የተባለለት ፈራጅ እንዳይፈርባችሁ። እርስ በእርሳችሁ አታጉረምርሙ አለ። ይሄ ማጉረምረም የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ትርጓሜው በደል ኋጢያት ትዕብት እብሪት በጥሬው ማጉረምረም የሚለውን ትርጓሚውን ይይዛል።
“ሕዝቡም ክፉ ሆነው በእግዚአብሔር ላይ አጕረመረሙ፤ እግዚአብሔርም ሰምቶ ተቈጣ፤ የእግዚአብሔርም እሳት በመካከላቸው ነደደች፥ የሰፈሩንም ዳር በላች።”
— ዘኍልቁ 11፥1
“በድንኳናችሁም ውስጥ እንዲህ እያላችሁ አጕረመረማችሁ። እግዚአብሔር ስለ ጠላን እንዲያጠፋን በአሞራውያን አጅ አሳልፎ ይሰጠን ዘንድ ከግብፅ ምድር አወጣን።”
— ዘዳግም 1፥27
ስለዚህ ወንድሞቼ ፈራጁ እንዳይፈርድባችሁ አታጉረምርሙ(በደል አትስሩ)። ለምን እንዳይፈረድባችሁ!!!!!
የሚፈርድብን ማን ነው ብትሉኝ። ፍርድን ሁሉ ለወልድ የተሰጠው ፈራጅ።
"..እነሆ፥ ፈራጅ በደጅ ፊት ቆሞአል።”
— ያዕቆብ 5፥9
ከወዴት አለ " ከደጅ" መቼ አሁን ቆሟል።!!!!!!!!!!!!!
✝ ኢየሱስ በስጋዌ ወራት ከአብ አራሱ ከመንፈስ ቅዱስ ሲያማልድ✝
አሁን ላይ
✝ ኢየሱስ ተፈፀመ ካለባት ጀምሮ ሲፈርድ ፈራጅ ሆኖ ይኖራል✝
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር 🙏
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ ማንነት ለማወቅ አንባቢው መጀመሪያ ዮሐ 1:1 ላይ ስላለው የቃል ምንነት ማወቅ ግድ ይለዋ።
የዚህን ቃልነት ላወቀ ሌላው ጉዳይ የሚከብደው አይሆንም።
“በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።”
— ዮሐንስ 1፥1
=)በመጀመረያ አለ። መጀመሪያ የሌለው መጀመሪያን ሲናገር።
=)ቃል ነበር አለ። ለአብ ለመንፈስ ቅዱስ በኹነት ቃላቸው የሚሆን የወልድን መኖር(ህልውናውን) ሲናገር
=) ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበር አለ። ይሄ መጀመሪያ በሌለው መጀመሪያ ሲኖር ነበር ያልኳችሁ ቃል በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ነበር። የእግዚአብሔር አብ ጋር ነበር። ሲለን
=) ቃልም እግዚአብሔር ነበር። ይሄ ቃል ለብዙ ኢአማንያን መልስ ነው።። ይሄ ከአብ ጋር ነበር ያልኳችሁ ቃል የአብ ፍጥረቱ አይደለም እሱ ራሱ እግዚአብሔር (ፈጣሪ) ነው እንጂ።
“ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።”
— ዮሐንስ 1፥14
=) ቃል ስጋ ሆነ አለን። ቅድም የነገርዃችሁ ያ ከፈጣሪ ጋር አብሮ ሲኖር የነበረ ቃል። ራሱ እግዚአብሔር (ፈጣሪ) ነው ያልኳችሁ ቃል ስጋን ለበስ ሰውን ሆነ።። ይህ ቃል ስጋ ለበሰ በእኛ ሲያድር ኢየሱስም ተባለ።።
ስለዚህ ኢየሱስ አምላክ ነው ማለት ነው።
✝ ኢየሱስ በስጋዌው ወራት አማላጅ ወይስ ፈራጅ?? ✝
👉 ኢየሱስ አምላክ መሆኑን ከላይ በጥቂቱ አይተናል። ታድያ ይህ አምላክ የሆነ ቃል ስለምን ሰው መሆን አስፈለገው???
መልሱ አንድ ነው ሊያድነን ነው ለዚህ ምንም አይነት ጥቅስ መጥቀስ አያስፈልገንም። ሁሊችንም ምናምንበት ጉዳይ ነው። እኛ ሚያድነን እንዴት ነው ከተባለ ከአብ ጋር ከመንፈስ ቅዱስ ከራሱም ጋር በመስቀሉ ቤዛነት በደሙ ፈሳሽነት ለማስታረቅ ብለን እኝመልሳለን።
👉 አንዳዶች ከ አብ ጋር ነው እንጂ ከራሱ ጋር አላስታረቀንም ሲሉ ይደመጣሉ። እንዲህ አይነቶችን መናፍቃን ይሄ ቃል ይዋጋቸዋል።
“ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤”
— 2ኛ ቆሮ 5፥18
👉 ይህም ማለት የስጋዌው ወራት ላይ እያለ ፍፁም ሰውነትቱን በደንብ አረጋግጦልናል።
ተርቧል ተጠምቷል ታርዟል ተመቷል። እንደ ለበሰ የስጋው ባህሪ እኛን አስታርቆናል።
የማማለድ አማረኛ ትርጉሙ ማስታረቅ ነው። ይህ ማለት ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋው ወራት አማላጅ ነበር።‼️
✝ ኢየሱስ ክርስቶስ አሁን አማላጅ ወይስ ፈራጅ✝
👉 አንዳድ አላስተዋይ ሰዎች ኢየሱስን ቀድሞ በስጋዌው ወራት የፈፀመውን የማማለድ ተግባር አሁንም ሊሰጡት ሲሞክሩ ይታያሉ። ይህ ኢየሱስ ካለማወቅ የሚመጣ ምንፍቅና ነው። እንደነዚህ ሰዎች አስተሳሰብ ኢየሱስ አሁንም ይራባል አሁንም ይጠማል እንደማለት ነው። ለነዚህ መናፍቃን ይሄ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ይዋጋቸዋል።
“........ክርስቶስንም በሥጋ እንደ ሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም።”
— 2ኛ ቆሮ 5፥16
=) ክርስቶስ በሥጋ እንደሆነ ያውቅነው ብንሆን እንኳ አለ። ምንም በሥጋው ሲራብ ሲጠማ ሲያማልድ የምናውቀው የምታውቁት ቢሆንም ሲል
=) ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ አይነት ግብር ሥራ አናየውም አናውቀውም ሲለን ነው።
👉 ታዲያ ኢየሱስ ከክርስቶስ ለቤተክርስቲያናችን አማላጅ ነው? ወይስ ፈራጅ??
✝እንደ ቤተክርስትያናችን አስተምህሮ ኢየሱስ ፈራጅ ነው✝
ለዚህም ማስረጃችን
“ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።”
— ዮሐንስ 5፥22-23
ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው አለን። መጀመሪያ የሌለው ሆኖት አይደለም። ወልድ ስጋ ቢለብስ ኋላ የማይፈረድ አይምሰላችሁ ሲል። አንድም ሰጠው አለ
=) አንድን ነገር በቃል ከመናገር በፊት በልብ ማሰብ ይቀድማልና በአብ ልብነት የታሰበች ፍርድ በወልድ ቃልነት ትፈፀማለች ሲል።
=) አብ በአንድ ሰው እንኳ አይፈርድም አለ። ለአብ ፍርድ መፍረድ ተስኖት አይደለም። ኋላ ወልድ አማላጅ የሚሉ አሉና ስለነዚህ ተናገረባቸው። አንድም አብ በአንዳችንም ላይ አይፈርድም ፍርዱን በወልድ ይፈርብናል። ይፈርድልናል ሲል። ይህን ተናገረ።
በዚህ ቃል መሰረት ወልድ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም።
በመጨረሻም አንድ ነገር እናንሳ እና እናጠቃልላለን።
👉 መጀመሪያ ኢየሱስ አማላጅ የሚሉ ወገኖቻችን በዚህ ወንጌል ሲያፍሩ ሀሳባቸውን ቀየር አርገው። ኢየሱስ እኮ ፈራጅ ነው ነገር ግን የአለም ፍፃሜ ቀን ነው እስከዛ አማላጅ ነው ሲሉ ይደመጣሉ ነነዚህ አርዮሳዊያን አሁንም ቤተ ክርስትያናችን መልስ ከመስጠት አልቦዘነችም!!!!!!
ማስረጃ ፦
“ወንድሞች ሆይ፥ እንዳይፈረድባችሁ እርስ በርሳችሁ አታጉረምርሙ፤ እነሆ፥ ፈራጅ በደጅ ፊት ቆሞአል።”
— ያዕቆብ 5፥9
=) ወንድሞች ሆይ እንዳይፈረድባችሁ እርስ በእርሳችሁ አታጉረምርሙ አለ። ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው የተባለለት ፈራጅ እንዳይፈርባችሁ። እርስ በእርሳችሁ አታጉረምርሙ አለ። ይሄ ማጉረምረም የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ትርጓሜው በደል ኋጢያት ትዕብት እብሪት በጥሬው ማጉረምረም የሚለውን ትርጓሚውን ይይዛል።
“ሕዝቡም ክፉ ሆነው በእግዚአብሔር ላይ አጕረመረሙ፤ እግዚአብሔርም ሰምቶ ተቈጣ፤ የእግዚአብሔርም እሳት በመካከላቸው ነደደች፥ የሰፈሩንም ዳር በላች።”
— ዘኍልቁ 11፥1
“በድንኳናችሁም ውስጥ እንዲህ እያላችሁ አጕረመረማችሁ። እግዚአብሔር ስለ ጠላን እንዲያጠፋን በአሞራውያን አጅ አሳልፎ ይሰጠን ዘንድ ከግብፅ ምድር አወጣን።”
— ዘዳግም 1፥27
ስለዚህ ወንድሞቼ ፈራጁ እንዳይፈርድባችሁ አታጉረምርሙ(በደል አትስሩ)። ለምን እንዳይፈረድባችሁ!!!!!
የሚፈርድብን ማን ነው ብትሉኝ። ፍርድን ሁሉ ለወልድ የተሰጠው ፈራጅ።
"..እነሆ፥ ፈራጅ በደጅ ፊት ቆሞአል።”
— ያዕቆብ 5፥9
ከወዴት አለ " ከደጅ" መቼ አሁን ቆሟል።!!!!!!!!!!!!!
✝ ኢየሱስ በስጋዌ ወራት ከአብ አራሱ ከመንፈስ ቅዱስ ሲያማልድ✝
አሁን ላይ
✝ ኢየሱስ ተፈፀመ ካለባት ጀምሮ ሲፈርድ ፈራጅ ሆኖ ይኖራል✝
🙏 ወስብሐት ለእግዚአብሔር 🙏
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
"ብዙዎች ቢጾሙም ለእነርሱ መጾም ማለት የጾም ምግብ መብላት ማለት ነው። እነርሱ በጾም ወቅት ለራሳቸው የሚበሏቸውን በጣም ጣፋጭና ገንቢ ምግቦችን ያዘጋጃሉ አልፎ ተርፎም ውድና የማይገኙ ቅመማ ቅመም ይጨምሩባቸዋል። ከዚህ በተጨማሪ የጾም ቅቤ፤ የጾም አይብ፤ የጾም ቸኮላታ እንዲያገኙ ይጠይቃሉ። በአጠቃላይ የጾም ምግቦቻችን ብዛትና ዓይነት ከልክ እጅግ ያለፈ ነው።
በዚህም ነብዩ ዳንኤል ስለ ጾም የተናገረውን ይዘነጉታል። "በዚያ ወራት እኔ ዳንኤል ሦስት ሳምንት ሙሉ ሳዝን ነበርሁ። ማለፊያ እንጀራ አልበላሁም ሥጋና ጠጅም በአፌ አልገባም ሦስቱንም ሳምንት እስኪፈጸም ድረስ ዘይት አልተቀባሁም።" (ዳን 10፥2-3) በዚህ አባባሉ ውስጥ "ማለፊያ እንጀራም አልበላሁም" የሚለው ላይ ማተኮር እፈልጋለሁ። አንድ ሰው በጾም ወራት በየዕለቱ ጥሩ ጥሩ ምግቦች እየበላና የሚናፍቀውን ምግብ ለሰውነቱ እየሰጠ የሥጋውን ፈቃድ እንዴት ሊቆጣጠር ይችላል? አይችልም።
መንፈሳዊው ሰው የጾም ትክክለኛ ፍቺ ሥጋን በማዋረድ የምግብን ፋላጎት ድል ለማድረግ ካበቃ በኋላ ከቁሳዊው ዓለም በላይ ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ያውቃል ። በመሆኑም የጾም ምግቦችን መብላት ብቻ መሆን የለበትም እርሱ በሚጾምበት ጊዜ ግድ የሚለው መታቀብ ነው ። ይህም ማለት የሚመገበው ሙሉ ለሙሉ የጾም ምግብ ቢሆንም ሥጋው ሊያገኛቸው የሚናፍቃቸውን ነገሮች በሙሉ መከልከል ማለት ነው ።
ብዙ ሰዎች የሚጾሙት በልምድ ወይም በፊደል ስለሆነ ምንም የሚጠቀሙት ነገር የለም ። እነዚህ ሰዎች ጾምን መለኮታዊ ዓላማውን በመገንዘብ ስለማይጀምሩት ወደ ጾም መንፈሳዊነት ወይም ስለ ትእዛዙ መንፈሳዊነት ሊገቡ አይችሉም። በመሆኑም ሰውነታቸው ይጹም እንጂ መንፈሳቸው አይጾምም።
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
በዚህም ነብዩ ዳንኤል ስለ ጾም የተናገረውን ይዘነጉታል። "በዚያ ወራት እኔ ዳንኤል ሦስት ሳምንት ሙሉ ሳዝን ነበርሁ። ማለፊያ እንጀራ አልበላሁም ሥጋና ጠጅም በአፌ አልገባም ሦስቱንም ሳምንት እስኪፈጸም ድረስ ዘይት አልተቀባሁም።" (ዳን 10፥2-3) በዚህ አባባሉ ውስጥ "ማለፊያ እንጀራም አልበላሁም" የሚለው ላይ ማተኮር እፈልጋለሁ። አንድ ሰው በጾም ወራት በየዕለቱ ጥሩ ጥሩ ምግቦች እየበላና የሚናፍቀውን ምግብ ለሰውነቱ እየሰጠ የሥጋውን ፈቃድ እንዴት ሊቆጣጠር ይችላል? አይችልም።
መንፈሳዊው ሰው የጾም ትክክለኛ ፍቺ ሥጋን በማዋረድ የምግብን ፋላጎት ድል ለማድረግ ካበቃ በኋላ ከቁሳዊው ዓለም በላይ ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ያውቃል ። በመሆኑም የጾም ምግቦችን መብላት ብቻ መሆን የለበትም እርሱ በሚጾምበት ጊዜ ግድ የሚለው መታቀብ ነው ። ይህም ማለት የሚመገበው ሙሉ ለሙሉ የጾም ምግብ ቢሆንም ሥጋው ሊያገኛቸው የሚናፍቃቸውን ነገሮች በሙሉ መከልከል ማለት ነው ።
ብዙ ሰዎች የሚጾሙት በልምድ ወይም በፊደል ስለሆነ ምንም የሚጠቀሙት ነገር የለም ። እነዚህ ሰዎች ጾምን መለኮታዊ ዓላማውን በመገንዘብ ስለማይጀምሩት ወደ ጾም መንፈሳዊነት ወይም ስለ ትእዛዙ መንፈሳዊነት ሊገቡ አይችሉም። በመሆኑም ሰውነታቸው ይጹም እንጂ መንፈሳቸው አይጾምም።
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ሆድ አምላክ ይሆናልን?
(ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን)
የሰው ልጅ ወደድኳቸው በሚላቸው ነገሮች ሕይወቱ ይወሰናል። ሰይጣንም በምንወዳቸው ነገሮች ቀዳዳ በኩል ገብቶ ነው በውንብድና የጸጋችንን መዝገብ የሚበረብር።
ለእግዚአብሔርም ያለንን ፍቅር የምንገልጠው በምንወዳቸው ነገሮች ነው። እርሱ አንድ ልጁን በመስጠት ፍቅሩን እንደገለጠልን እኛም የምንወዳቸውን ለእግዚአብሔር ብለን ይቅርብን ብለን በመተው በዚህ ፍቅራችንን እንገልጣለን።
የምንወዳቸው ሁሉ በእግዚአብሔር ፍቅር ፋንታ ከገቡብን፥ እነዚያ በእርግጥ የምንወዳቸው ነገር ግን በፍቅረ እግዚአብሔር የተካናቸው የወዳጅ ጠላት የሆኑበትን ጠዖታት ናቸው። ከእነዚህም ሳይገባን ጣዖታት አደርገን ከምናመልካቸው መካከል አንዱ ሆድ ነው።
እግዚአብሔር አትብሉ ብሎ የከለከለንን ነገርና አትብሉ ባለን ሰአት የምንበላ ከሆነ በእርግጥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ሆዳችንን እየወደድን ስለሆነ ሆዳችንን አመለክን ማለት ነው።
ይህ ብቻ አይደለም፤ እግዚአብሔር እውነት ነው እቸገራለሁ ብሎ አስቦ መዋሸትም ጣዖት ማምለክ ነው። ለሆዱ ብሎ የሚዋሽ ሰው ከእግዚአብሔር ባሕርይ ጋር ይቃረናልና። የእግዚአብሔር ባሕርይው እውነት ነው።
ድኻ እየተቸገረ እያዩ ለነገ በማሰብ የማይመጸውቱ ሰዎችም በሁለት መንገድ ጣዖት አምልከዋል፦
አንደኛ- አስቀድመን እንደ ገለጥነው ከፍቅር ይልቅ ገንዘብን በማስቀደም፤
ሁለተኛ- ደግሞ እግዚአብሔር ያኖረኛል ከማለት ይልቅ ራሳቸውን ለራሳቸው ጠባቂ መጋቢ አድርጎ በመሾም መግቦተ እግዚአብሔርን በመካድ ነው።
እንግዲህ እናስተውል ሆድ በሦስት መሠረታዊ ምክንያቶች ጣዖት ሊሆንብን እንደሚችል፦
መጀመሪያ- እግዚአብሔር የከለከለንን በመመገብ ጊዜ ከእግዚአብሔር ይልቅ መብልን በመውደድ፤
ሁለተኛ- ለቅዳሴ መላእክት የተፈጠርን ክቡራን አገልጋዮቹ ስንሆን መላ ዘመናችን ሆዳችንን በማገልገል ራሳችንን የራሳችን ባርያዎች በማድረግ፤
ሦስተኛ እግዚአብሔር እንደፈጠረኝ ያኖረኛል ከማለት ይልቅ ለነገ በመስገብገብ ለድኾች አለመራራት ናቸው።
ጾም ፍቅር እንጅ ቀመር አይደለም። የምንጾመው ከምንወደው መብል መጠጥ በመከልከል ለእግዚአብሔር ያለንን ፍቅር ለመግለጥ እንጅ ሰባት ጾም የጾምን ሰዎች ነን የሚል መስፈርት ለማሟላት አይደለም።
የሰው ልጆች ሁሉ እናትና አባት የመጀመሪያዎቹ ሰዎች አንዲት የእንጨት ፍሬ የተከለከሉት ያችን በመተው ፍቅረ እግዚአብሔርን እንዲገልጡ እንጅ ለአንዲት እንጨት ፍሬ ነፍጓቸው አይደለም። እርሱማ እንኳን የበለስ ፍሬ ሊነፍገን ሥጋውን ደሙን በለጋሥነት የሰጠ የባሕርይ ቸር አይደለምን?
ክርስትና የፍቅር ሃይማኖት ነው። እግዚአብሔር ፍቅር ነውና ስለ ፍቅር ትጾማለህ፤ ስለ ፍቅር ትጸልያለህ፤ ሰለ ፍቅር ትሰደዳለህ፤ ስለ ፍቅር ትታሰራለህ፤ ስለ ፍቅር ትናቃለህ፤ ስለ ፍቅር ግፍን ሁሉ ተቀብለህ ትሞታለህ፤ በፍቅር ብርሃን ደምቀህ ትነሣለህ።
ፍቅር ደግሞ ስለ ፍቅር በመማር የምታውቃት አይደለችም ስለ ፍቅር በመኖር እንጂ። ፍቅር በልቡናህ ዛፍ ሆኖ የተተከለ እንደሆነ ሥሩ እስከ ተረከዝህ ይወርዳል፤ ቅርንጫፎቹ ወደ ራስህ ያድጋሉ፤ አበባቸው በአንደበትህ ይፈነድቃሉ፤ የፍቅር ፍሬዎችም እነ ጾምና ጸሎት ምጽዋት ከአንተ በመላእክት እጅ እየተለቀሙ በሰማይ ጎተራ ይከማቻሉ፤ የፍቅርን ፍሬ እየበላህም ለዘለዓለም ትኖራለህ።
እግዚአብሔርን የምትወደው ከሆነ እንኳን ሰባቱን አጽዋማትን ሁሉንም ቀን ትጾማለህ። ፍቅረ እግዚአብሔር ያነሰህ ፍቅረ መብልዕ የበዛልህ ስትሆን ደግሞ ጾም ይቀነስልኝ ብለህ ክተት ሠራዊት ትወጣለህ፤ ነጋሪት ትጎስማለህ። እንዳትጾም የሚረዱህ የሚመስልህን ጥቅሶችም በመብራት እየፈለግህ ትለኩሳለህ። በጅብ ቆዳ የተለጎመ ከበሮ ሲመቱት 'እንብላው' ብሎ ይጮኻል እንዲሉ አበው፤ የሆድ ጠበቃ የሆኑ የጅብ ስብከት የሚያመሰጥሩ የእንብላው መጽሐፍ ሊቃውንትንም አታጣም።
እናም ወዳጄ ሆይ "እለ ከርሦሙ ያመልኩ" "ሆዳቸው አምላካቸው ነው" እንደለ ቅዱስ ጳውሎስ (ፊልጵ. ፫፥፲፰ )የምትወደው ሆድህ ጠላት ሆኖ በግራ እንዳያቆምህ በእግዚአብሔር ፍቅር ሰይፍነት የስስትን ገመድ ቆርጠህ ጥለህ ከምጽዋትና ከተገራ ሰውነት ጋር ጹም!
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
(ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን)
የሰው ልጅ ወደድኳቸው በሚላቸው ነገሮች ሕይወቱ ይወሰናል። ሰይጣንም በምንወዳቸው ነገሮች ቀዳዳ በኩል ገብቶ ነው በውንብድና የጸጋችንን መዝገብ የሚበረብር።
ለእግዚአብሔርም ያለንን ፍቅር የምንገልጠው በምንወዳቸው ነገሮች ነው። እርሱ አንድ ልጁን በመስጠት ፍቅሩን እንደገለጠልን እኛም የምንወዳቸውን ለእግዚአብሔር ብለን ይቅርብን ብለን በመተው በዚህ ፍቅራችንን እንገልጣለን።
የምንወዳቸው ሁሉ በእግዚአብሔር ፍቅር ፋንታ ከገቡብን፥ እነዚያ በእርግጥ የምንወዳቸው ነገር ግን በፍቅረ እግዚአብሔር የተካናቸው የወዳጅ ጠላት የሆኑበትን ጠዖታት ናቸው። ከእነዚህም ሳይገባን ጣዖታት አደርገን ከምናመልካቸው መካከል አንዱ ሆድ ነው።
እግዚአብሔር አትብሉ ብሎ የከለከለንን ነገርና አትብሉ ባለን ሰአት የምንበላ ከሆነ በእርግጥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ሆዳችንን እየወደድን ስለሆነ ሆዳችንን አመለክን ማለት ነው።
ይህ ብቻ አይደለም፤ እግዚአብሔር እውነት ነው እቸገራለሁ ብሎ አስቦ መዋሸትም ጣዖት ማምለክ ነው። ለሆዱ ብሎ የሚዋሽ ሰው ከእግዚአብሔር ባሕርይ ጋር ይቃረናልና። የእግዚአብሔር ባሕርይው እውነት ነው።
ድኻ እየተቸገረ እያዩ ለነገ በማሰብ የማይመጸውቱ ሰዎችም በሁለት መንገድ ጣዖት አምልከዋል፦
አንደኛ- አስቀድመን እንደ ገለጥነው ከፍቅር ይልቅ ገንዘብን በማስቀደም፤
ሁለተኛ- ደግሞ እግዚአብሔር ያኖረኛል ከማለት ይልቅ ራሳቸውን ለራሳቸው ጠባቂ መጋቢ አድርጎ በመሾም መግቦተ እግዚአብሔርን በመካድ ነው።
እንግዲህ እናስተውል ሆድ በሦስት መሠረታዊ ምክንያቶች ጣዖት ሊሆንብን እንደሚችል፦
መጀመሪያ- እግዚአብሔር የከለከለንን በመመገብ ጊዜ ከእግዚአብሔር ይልቅ መብልን በመውደድ፤
ሁለተኛ- ለቅዳሴ መላእክት የተፈጠርን ክቡራን አገልጋዮቹ ስንሆን መላ ዘመናችን ሆዳችንን በማገልገል ራሳችንን የራሳችን ባርያዎች በማድረግ፤
ሦስተኛ እግዚአብሔር እንደፈጠረኝ ያኖረኛል ከማለት ይልቅ ለነገ በመስገብገብ ለድኾች አለመራራት ናቸው።
ጾም ፍቅር እንጅ ቀመር አይደለም። የምንጾመው ከምንወደው መብል መጠጥ በመከልከል ለእግዚአብሔር ያለንን ፍቅር ለመግለጥ እንጅ ሰባት ጾም የጾምን ሰዎች ነን የሚል መስፈርት ለማሟላት አይደለም።
የሰው ልጆች ሁሉ እናትና አባት የመጀመሪያዎቹ ሰዎች አንዲት የእንጨት ፍሬ የተከለከሉት ያችን በመተው ፍቅረ እግዚአብሔርን እንዲገልጡ እንጅ ለአንዲት እንጨት ፍሬ ነፍጓቸው አይደለም። እርሱማ እንኳን የበለስ ፍሬ ሊነፍገን ሥጋውን ደሙን በለጋሥነት የሰጠ የባሕርይ ቸር አይደለምን?
ክርስትና የፍቅር ሃይማኖት ነው። እግዚአብሔር ፍቅር ነውና ስለ ፍቅር ትጾማለህ፤ ስለ ፍቅር ትጸልያለህ፤ ሰለ ፍቅር ትሰደዳለህ፤ ስለ ፍቅር ትታሰራለህ፤ ስለ ፍቅር ትናቃለህ፤ ስለ ፍቅር ግፍን ሁሉ ተቀብለህ ትሞታለህ፤ በፍቅር ብርሃን ደምቀህ ትነሣለህ።
ፍቅር ደግሞ ስለ ፍቅር በመማር የምታውቃት አይደለችም ስለ ፍቅር በመኖር እንጂ። ፍቅር በልቡናህ ዛፍ ሆኖ የተተከለ እንደሆነ ሥሩ እስከ ተረከዝህ ይወርዳል፤ ቅርንጫፎቹ ወደ ራስህ ያድጋሉ፤ አበባቸው በአንደበትህ ይፈነድቃሉ፤ የፍቅር ፍሬዎችም እነ ጾምና ጸሎት ምጽዋት ከአንተ በመላእክት እጅ እየተለቀሙ በሰማይ ጎተራ ይከማቻሉ፤ የፍቅርን ፍሬ እየበላህም ለዘለዓለም ትኖራለህ።
እግዚአብሔርን የምትወደው ከሆነ እንኳን ሰባቱን አጽዋማትን ሁሉንም ቀን ትጾማለህ። ፍቅረ እግዚአብሔር ያነሰህ ፍቅረ መብልዕ የበዛልህ ስትሆን ደግሞ ጾም ይቀነስልኝ ብለህ ክተት ሠራዊት ትወጣለህ፤ ነጋሪት ትጎስማለህ። እንዳትጾም የሚረዱህ የሚመስልህን ጥቅሶችም በመብራት እየፈለግህ ትለኩሳለህ። በጅብ ቆዳ የተለጎመ ከበሮ ሲመቱት 'እንብላው' ብሎ ይጮኻል እንዲሉ አበው፤ የሆድ ጠበቃ የሆኑ የጅብ ስብከት የሚያመሰጥሩ የእንብላው መጽሐፍ ሊቃውንትንም አታጣም።
እናም ወዳጄ ሆይ "እለ ከርሦሙ ያመልኩ" "ሆዳቸው አምላካቸው ነው" እንደለ ቅዱስ ጳውሎስ (ፊልጵ. ፫፥፲፰ )የምትወደው ሆድህ ጠላት ሆኖ በግራ እንዳያቆምህ በእግዚአብሔር ፍቅር ሰይፍነት የስስትን ገመድ ቆርጠህ ጥለህ ከምጽዋትና ከተገራ ሰውነት ጋር ጹም!
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
#ደብረ_ዘይት
(የዐቢይ ጾም አምሥተኛ ሳምንት)
የዐቢይ ጾም የአምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት ይባላል፡፡ ጌታ በደብረ ዘይት የዳግም ምጽአቱን ነገር ማስተማሩ ይነገርበታል፡፡ ደብረዘይት የስሙ ትርጓሜ የዘይት ተራራ ማለት ነው ስያሜ የተሰጠው በቦታው ብዙ ወይራ ተክል ይበቅልበት ስለ ነበር ነው፡፡
እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድን ነው?›› አሉት (ማቴ. 24፥3፣ ዘካ. 14፥5 ፤ ሐዋ. 1፥11 ፤ 1ኛ ተሰ. 4፥16 ፤ ራዕ. 22፥7)
#አመጣጡስ_እንዴት_ነው?
ጌታ ይህንን ዓለም ለማሳለፍ ለሁሉም እንደ ሥራው ለመክፈል በግርማ መለኮቱ በክበብ ትስብዕቱ ይመጣል፡፡ ጊዜው ዘመነ ዮሐንስ ወርሃ መጋቢት ዕለት እሑድ መንፈቀ ሌሊት እንደሆነ ሊቃውንት ተናግረዋል፡፡ ምነው የሚያውቀው የለም ይባል የለምን? ቢሉ እውነት ነው የሚያውቀው የለም ብዙ የዮሐንስ ዘመን፤ ብዙ የመጋቢት ወር፤ ብዙ የእሑድ ዕለት አለና ለይቶ የሚያውቅ የለም፡፡ ሞት ለማን አይቀርምና ሁሉም ይሞታል፡፡ ዘፍ. 3፥19 በዕለተ ምጽአት ቅዱስ ገብርኤል ስምንቱን ነፋሳተ መዓት ከየመዛግብታቸው ያወጣቸዋል፡፡ ዛፏን ነቅለው ደንጊያውን ፈንቅለው ምድርን እንደ ብራና ይዳምጧታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤል መለኸት ይነፋል፡፡ 1ኛ መቃ. 9፥8 ቅዱስ እግዚአብሔር ዘያነቅሖሙ ለሙታን ሲል በዱር በገደል በባሕር በየብስ በመቃብር ውስጥ ያሉት በአውሬ ሆድ ውስጥ ያሉ ሁሉ ይሰበሰባሉ፡፡ በሁለተኛው ነጋሪት ሲመታ አጥንትና ሥጋ አንድ ሆነው ፍጹም በድን ይሆናሉ፡፡ ሦስተኛው ነጋሪቱን መቶ (ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ህያው ዘኢይመውት) ንቃሕ መዋቲ ዘትነውም ባለ ጊዜ መቃብር ክፈቱልኝ መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ደጉ ደጉነቱን ክፉውም ክፋቱን ይዞ ይነሳል፡፡
ወንዱ የ30 ዓመት ሴቲቱ የ15 ዓመት ሆነው ጻድቃን ብርሃን ለብሰው ብርሃን ተጎናጽፈው ከፀሐይ 7 እጅ አብርተው ማቴ.13፥43 ኃጥአን ጨለማ ለብሰው ፍጹም ዲያቢሎስን መስለው ይነሳሉ፡፡ ጻድቃን ስለሠሩት መልካም ሥራ ኑ የአባቴ ቡሩካን ብሎ መንግሥተ ሰማያትን ያወርሳቸዋል፡፡ ኃጥአንን ስለ ክፉ ሥራቸው (ከኔ ሂዱ) ገሃነም ይሰዳቸዋል፡፡ ጻድቃን ደስ ይላቸዋል ኃጥአን ግን ያዝናሉ፤ ዋይ ዋይ ይላሉ፤ ደረት ይደቃሉ እንባቸው ያፈሳሉ፡፡ የማይጠቅም ለቅሶ የማይጠቅም ሐዘን ሰቅለው የገደሉትም አይሁድ ክብሩን አይተው ላይጠቀሙ ይጸጸታሉ፡፡
#ምልክቱስ_ምንድን_ነው? ብለው ጌታን ሲጠይቁ ‹‹ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፡፡ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ አትደንግጡ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው፡፡ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሳል፤ ረሃብም ቸነፈርም መናወጥም በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል ይገድሉአችሁማል፤ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ›› አላቸው፡፡ በዳግም ምጽአቱ ጊዜ ከቅዱሳኑና ከሰማዕታቱ ጋር ለመቆም ያብቃን፡፡
#የዕለተ_ሰንበት_መዝሙር_ከጾመ_ድጓ
እንዘ ይነብር እግዚእነ ውስተ ደብረ ዘይት ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ዑቁኬ ኢያስሕቱክሙ ወንበሩ ድልዋኒክሙ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወዘአዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን ወአመ ምጽአቱሰ....
(ጌታችን በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ሳለ ለደቀ መዛሙርቱ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤ ተዘጋጅታችሁም ኑሩ፤ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ እስከ መጨረሻው የጸና እርሱ ይድናል፡፡....)
#የዕለቱ_ምንባባት
1ኛ ተሰሎንቄ 4÷13-ፍጻ፡-
ወንድሞቻችን ሆይ÷ ስለ ሞቱ ሰዎች÷ ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶ እንደ ተነሣ ካመንን እንዲሁ እግዚአብሔር ሙታንን በኢየሱስ ያስነሣቸዋል ከእርሱም ጋር ያመጣቸዋል፡፡.....
2ኛ ጴጥ.3÷7-14፡-
አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል፤ ኃጥኣን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡ነገር ግን ወንድሞቻችን ሆይ÷ ይህን አትርሱ፤ በእግዚአብሔር ዘንድ አንዲት ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት÷ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን ነውና፡፡.....
ሐዋ. 24÷1-21፡-
በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ፤ ጳውሎስንም በአገረ ገዢው ዘንድ ከሰሱት፡፡..... (ተጨማሪ ያንብቡ)
#የዕለቱ_ምስባክ
መዝ. 49÷2
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ፡፡
ትርጉም፦
እግዚአብሔር በግልጥ ይመጣል፡፡
አምላካችንም ዝም እይልም፤
እሳት በፊቱ ይነድዳል በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ፡፡
#የዕለቱ_ወንጌል
ማቴ. 24÷1-25፡-
ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው÷ “ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፤ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም፡፡.....”
#የዕለቱ_ቅዳሴ፦ ቅዳሴ አትናቴዎስ
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
(የዐቢይ ጾም አምሥተኛ ሳምንት)
የዐቢይ ጾም የአምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት ይባላል፡፡ ጌታ በደብረ ዘይት የዳግም ምጽአቱን ነገር ማስተማሩ ይነገርበታል፡፡ ደብረዘይት የስሙ ትርጓሜ የዘይት ተራራ ማለት ነው ስያሜ የተሰጠው በቦታው ብዙ ወይራ ተክል ይበቅልበት ስለ ነበር ነው፡፡
እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድን ነው?›› አሉት (ማቴ. 24፥3፣ ዘካ. 14፥5 ፤ ሐዋ. 1፥11 ፤ 1ኛ ተሰ. 4፥16 ፤ ራዕ. 22፥7)
#አመጣጡስ_እንዴት_ነው?
ጌታ ይህንን ዓለም ለማሳለፍ ለሁሉም እንደ ሥራው ለመክፈል በግርማ መለኮቱ በክበብ ትስብዕቱ ይመጣል፡፡ ጊዜው ዘመነ ዮሐንስ ወርሃ መጋቢት ዕለት እሑድ መንፈቀ ሌሊት እንደሆነ ሊቃውንት ተናግረዋል፡፡ ምነው የሚያውቀው የለም ይባል የለምን? ቢሉ እውነት ነው የሚያውቀው የለም ብዙ የዮሐንስ ዘመን፤ ብዙ የመጋቢት ወር፤ ብዙ የእሑድ ዕለት አለና ለይቶ የሚያውቅ የለም፡፡ ሞት ለማን አይቀርምና ሁሉም ይሞታል፡፡ ዘፍ. 3፥19 በዕለተ ምጽአት ቅዱስ ገብርኤል ስምንቱን ነፋሳተ መዓት ከየመዛግብታቸው ያወጣቸዋል፡፡ ዛፏን ነቅለው ደንጊያውን ፈንቅለው ምድርን እንደ ብራና ይዳምጧታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤል መለኸት ይነፋል፡፡ 1ኛ መቃ. 9፥8 ቅዱስ እግዚአብሔር ዘያነቅሖሙ ለሙታን ሲል በዱር በገደል በባሕር በየብስ በመቃብር ውስጥ ያሉት በአውሬ ሆድ ውስጥ ያሉ ሁሉ ይሰበሰባሉ፡፡ በሁለተኛው ነጋሪት ሲመታ አጥንትና ሥጋ አንድ ሆነው ፍጹም በድን ይሆናሉ፡፡ ሦስተኛው ነጋሪቱን መቶ (ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ህያው ዘኢይመውት) ንቃሕ መዋቲ ዘትነውም ባለ ጊዜ መቃብር ክፈቱልኝ መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ደጉ ደጉነቱን ክፉውም ክፋቱን ይዞ ይነሳል፡፡
ወንዱ የ30 ዓመት ሴቲቱ የ15 ዓመት ሆነው ጻድቃን ብርሃን ለብሰው ብርሃን ተጎናጽፈው ከፀሐይ 7 እጅ አብርተው ማቴ.13፥43 ኃጥአን ጨለማ ለብሰው ፍጹም ዲያቢሎስን መስለው ይነሳሉ፡፡ ጻድቃን ስለሠሩት መልካም ሥራ ኑ የአባቴ ቡሩካን ብሎ መንግሥተ ሰማያትን ያወርሳቸዋል፡፡ ኃጥአንን ስለ ክፉ ሥራቸው (ከኔ ሂዱ) ገሃነም ይሰዳቸዋል፡፡ ጻድቃን ደስ ይላቸዋል ኃጥአን ግን ያዝናሉ፤ ዋይ ዋይ ይላሉ፤ ደረት ይደቃሉ እንባቸው ያፈሳሉ፡፡ የማይጠቅም ለቅሶ የማይጠቅም ሐዘን ሰቅለው የገደሉትም አይሁድ ክብሩን አይተው ላይጠቀሙ ይጸጸታሉ፡፡
#ምልክቱስ_ምንድን_ነው? ብለው ጌታን ሲጠይቁ ‹‹ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፡፡ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ አትደንግጡ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው፡፡ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሳል፤ ረሃብም ቸነፈርም መናወጥም በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል ይገድሉአችሁማል፤ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ›› አላቸው፡፡ በዳግም ምጽአቱ ጊዜ ከቅዱሳኑና ከሰማዕታቱ ጋር ለመቆም ያብቃን፡፡
#የዕለተ_ሰንበት_መዝሙር_ከጾመ_ድጓ
እንዘ ይነብር እግዚእነ ውስተ ደብረ ዘይት ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ዑቁኬ ኢያስሕቱክሙ ወንበሩ ድልዋኒክሙ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወዘአዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን ወአመ ምጽአቱሰ....
(ጌታችን በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ሳለ ለደቀ መዛሙርቱ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤ ተዘጋጅታችሁም ኑሩ፤ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ እስከ መጨረሻው የጸና እርሱ ይድናል፡፡....)
#የዕለቱ_ምንባባት
1ኛ ተሰሎንቄ 4÷13-ፍጻ፡-
ወንድሞቻችን ሆይ÷ ስለ ሞቱ ሰዎች÷ ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶ እንደ ተነሣ ካመንን እንዲሁ እግዚአብሔር ሙታንን በኢየሱስ ያስነሣቸዋል ከእርሱም ጋር ያመጣቸዋል፡፡.....
2ኛ ጴጥ.3÷7-14፡-
አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል፤ ኃጥኣን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡ነገር ግን ወንድሞቻችን ሆይ÷ ይህን አትርሱ፤ በእግዚአብሔር ዘንድ አንዲት ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት÷ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን ነውና፡፡.....
ሐዋ. 24÷1-21፡-
በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ፤ ጳውሎስንም በአገረ ገዢው ዘንድ ከሰሱት፡፡..... (ተጨማሪ ያንብቡ)
#የዕለቱ_ምስባክ
መዝ. 49÷2
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ፡፡
ትርጉም፦
እግዚአብሔር በግልጥ ይመጣል፡፡
አምላካችንም ዝም እይልም፤
እሳት በፊቱ ይነድዳል በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ፡፡
#የዕለቱ_ወንጌል
ማቴ. 24÷1-25፡-
ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው÷ “ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፤ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም፡፡.....”
#የዕለቱ_ቅዳሴ፦ ቅዳሴ አትናቴዎስ
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ
“እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ እዩም በእርሱ የሚታመን ሰው ምስጉን ነው።”
መዝ፦ 33፥8።
በጣም ደግ የሆኑ ሰዎችን እናውቃለን። ሰው በልቶ የጠገበ የማይመስላቸው፣ ያንተ እጅ አያጠግብህም በእኔ እጅ ጉረስ እያሉ በላይ በላዩ የሚያበሉ ሰዎች በዙሪያችን አሉ። ሰለጠኑ የሚባሉት እንኳን በሰው እጅ ሊጎርሱ የራሳቸውንም እጅ ማመን አቅቷቸው ምግባቸውን ወደ አፋቸው የሚያደርሱት በማንኪያ፣ በሹካና በቢላዋ ነው። እንብላ ማለትንም እየረሱ ነው። ሁሉንም ነገር ስሌት ውስጥ እየከተቱት ነው። ባልና ሚስትም የየግላቸውን ይከፍሉ ይሆናል እንጂ አንዱ ባንዱ ገንዘብ ማዘዝ አይችልም። በኅብረት ውስጥ ያለ ግለኝነት እንደ መሰልጠን እየታየ ነው። ኅብረቱም አይቅርብኝ ፣ ግለኝነቱም አይቅርብኝ እየተባለ ነው። ቀኑን ሙሉ ጋጋሪ አቁመው እንጀራ የሚያስጋግሩ ፣ የጋገሩትን እንጀራ መንገደኛ በልቶ ካልጨረሰው የሚያዝኑ ፣ እንግዳ መቀበል አገልግሎታቸው የሆኑ ሰዎችን እናውቃለን። ከቤታቸው ደጃፍ አንድ ጎላ ንፍሮ ቀቅለው መንገደኛ ሁሉ ይበላው ዘንድ በየሰንበቱ የሚያስቀምጡ ቸሮችን አይተናል። እያዘከሩ ሰው የሚሰበስቡ ፣ ማኅበራዊነትና መንፈሳዊነት እንዳይጠፋ የሚታገሉ ብዙዎች ናቸው። “እኔ ቤት መጥቶ ሳይበላ ነው የሄደው” በማለት ተቀይመው የሚቀሩ ፣ እንደ እናቱ ባያየኝ ነው ብለው አዝነው የሚጎዱ የዋሃንን በትክክል እናውቃለን። እነዚህ ደጎች ሳይጎድልባቸው እንደ ሰጡ አልፈዋል። ስጡ ላለው አምላክ ታዘዋልና ተሰጥቶአቸዋል። በብዛት ሳይሆን በበረከት መኖር ችለዋል። ዛሬ ብዙ ገንዘብ አለ ፣ በረከት ግን የለም። ለድሀ አንሰጥም ፣ ለማንድንበት መድኃኒት ግን ብዙ እናወጣለን። እግዚአብሔር ስንሰጥ በጤና እንደሚከፍለን አናውቅም። እናውቃለን ብለን ሞኝ ሆንን። የሌሎች የረሀብ ሕመም ሲሰማን የእኛ ሕመም እየተፈወሰ ይመጣል።
ቸሮች በታኞች አይደሉም። ሰውን የሚያሰክር መጠጥ ፣ ሱስ የሚጋብዙ እነዚህ ጥይት የሚመጸውቱ ናቸው። ቸሮች የሚዘሩ ናቸው። ዘሪ መሬቱን ያውቀዋል ፣ ከርሞ ይመለስበታል። ዛሬ ይዘራል ፣ ነገ እዚያው ያጭዳል። ቸሮች አንድን ሰው ካለበት ሁኔታ እልፍ ማድረግ፣ ከግብ ማድረስ ዓላማቸው ነው። ቸር ሰው በበረሃ እንደ ተገኘ ውኃ ነው ፣ ያረካል ። ቸሮች ውስጣቸው ሕያው ነው፣ እንቅስቃሴ ላይ ሲሆን ሊወጣ የሚታገላቸው ኃይል አለ። ራሳቸውን በጣም ስለማያዩት ፣ የሌሎች ጉድለት ስለሚታያቸው ደስተኞች ናቸው። ፍቅር ተግባራዊ ሲሆን ቸር ያደርጋል። ስስታም ፣ ንፉግ ሰው አፍቃሪ አይደለም። እነዚህ ሁሉ ቸሮች ክፉ ቀንን ያለፍንባቸው ፣ ጨለማችን ላይ ብርሃን ያወጁ ናቸው። ያለ ደጎች ድጋፍ እዚህ አልደረስንም። ተቀብለን እንዳልተቀበለ መካድ አይገባንም ። እነዚያን ቸሮች ማመስገን፣ ዛሬ ተራው የእኛ ከሆነ በችግራቸው መርዳት ይገባናል።
ቸሮች የእግዚአብሔርን ጠባይ የተካፈሉ ናቸው። እግዚአብሔርን የሚመስሉ ፣ የሚንሰፈሰፉልን ፣ በረከትን በተርታ የሚያቀርቡልን ፣ ልባቸውም እጃቸውም የተከፈተልን ስጦታዎቻችን ናቸው። እግዚአብሔርን የምናየው በቸሮች ውስጥ ነው። ሰው ቅባትና የውበት ዕቃ ሲሸምት ይውላል ፤ እውነተኛ ውበት ግን ቸርነት ነው። እግዚአብሔር በባሕርይው ቸር ነው። ቸርነቱን በቃላት መግለጥ፣ በእውቀት ማስረዳት አይቻልም። የእግዚአብሔር ቸርነት ከሞት መንጋጋ ያስመልጣል። ይህን ቸርነት ያልተካፈለ ሰው ፣ እንስሳና እጽዋት የለም። ቸር አንድ ቀን ከሰዎች ብልጠት የተነሣ ቢስ ይሆናል። “ቸር ሲያጠቁት ቢስ ይሆናል” እንዲሉ። እግዚአብሔር ግን እያጠቃነው አሁንም ቸር ነው።
ነቢዩ በመዝሙሩ፡- “እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ እዩም በእርሱ የሚታመን ሰው ምስጉን ነው” ይላል። እግዚአብሔርን ወደ ቤታችን መጋበዝ ፣ እግዚአብሔርን ተሸክሞ ወደ ሰዎች ቤት መሄድ ተገቢ ነው። መቅመስ ማጣጣም፣ ለመብላት መዘጋጀት፣ መሞከር ፣ መለማመድ ነው። የእግዚአብሔርን ቸርነት መቅመስ አለብን። ቸርነቱን የሚቀምሱ ቸር ይሆናሉ። ቀጥሎ፡- “በእርሱ የሚታመን ምስጉን ነው” አለ። ቸር የማንሆነው ቢጎድልብኝ ብለን ነው። ቸርነት ግን በእግዚአብሔር በመታመን የሚገኝ ነው። ስጡ ላለው ቃል ታዝዤ አይጎድልብኝም ብሎ ማመን ይፈልጋል። እምነት ልምምድ ነው። መቅመስ ፣ ማየት ይገባል። የቸርነት ሕይወት ደስ ያሰኛል። የተቆለፉ ትልልቅ ቤቶች፣ ምግብ እየተበላሸ የሚደፋባቸው የባለጠጋ ሳሎኖች ይህን ቸርነት ቢለማመዱ የሞት ጥላ ይገፈፍላቸዋል። እንዴ በየምሽት በሚሊየን እያወጡ ይጋብዙ የለም ወይ? ቢባል እርሱ ንግድና ጉራ እንጂ ቸርነት አይደለም። ቸርነት የባለጠጎች ዕዳ ሳይሆን ሁሉም የሰው ልጅ የሚለማመደው ሀብት ነው። በእጃችን ማጉረስ ባንችል በእጃችን የቆሸሸውን ምስኪን ማጠብ እንችላለን። የሰውነት ክፍሎቻችን የቸርነት መሣሪያ ናቸው ። ቸርነቱን የምንቀምሰው በጸሎት ነው። የሚለምኑ ይቀበላሉ ፣ ቸርነቱንም ያያሉ።
እግዚአብሔር በቸርነቱ የሰጠን ሕይወትን ነው። የሕይወት ዋጋዋ ስንት ነው ? ያኖረን ቸርነቱ ነው። እስትንፋሳችን በአፍንጫችን ላይ የተንጠለጠለች ፣ ለመሄድ የተዘጋጀች ናት። እስትንፋሳችንን በአፍንጫችን ያሳደረልን ፣ ያዋለልን ጌታ ቸር ነው ። ይህን ቸርነቱን ማጣጣም ፣ ማመስገን፣ መመስከር ይገባል። በእግዚአብሔር የሚታመን ሰው ቸር ነው።
እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ።
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
“እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ እዩም በእርሱ የሚታመን ሰው ምስጉን ነው።”
መዝ፦ 33፥8።
በጣም ደግ የሆኑ ሰዎችን እናውቃለን። ሰው በልቶ የጠገበ የማይመስላቸው፣ ያንተ እጅ አያጠግብህም በእኔ እጅ ጉረስ እያሉ በላይ በላዩ የሚያበሉ ሰዎች በዙሪያችን አሉ። ሰለጠኑ የሚባሉት እንኳን በሰው እጅ ሊጎርሱ የራሳቸውንም እጅ ማመን አቅቷቸው ምግባቸውን ወደ አፋቸው የሚያደርሱት በማንኪያ፣ በሹካና በቢላዋ ነው። እንብላ ማለትንም እየረሱ ነው። ሁሉንም ነገር ስሌት ውስጥ እየከተቱት ነው። ባልና ሚስትም የየግላቸውን ይከፍሉ ይሆናል እንጂ አንዱ ባንዱ ገንዘብ ማዘዝ አይችልም። በኅብረት ውስጥ ያለ ግለኝነት እንደ መሰልጠን እየታየ ነው። ኅብረቱም አይቅርብኝ ፣ ግለኝነቱም አይቅርብኝ እየተባለ ነው። ቀኑን ሙሉ ጋጋሪ አቁመው እንጀራ የሚያስጋግሩ ፣ የጋገሩትን እንጀራ መንገደኛ በልቶ ካልጨረሰው የሚያዝኑ ፣ እንግዳ መቀበል አገልግሎታቸው የሆኑ ሰዎችን እናውቃለን። ከቤታቸው ደጃፍ አንድ ጎላ ንፍሮ ቀቅለው መንገደኛ ሁሉ ይበላው ዘንድ በየሰንበቱ የሚያስቀምጡ ቸሮችን አይተናል። እያዘከሩ ሰው የሚሰበስቡ ፣ ማኅበራዊነትና መንፈሳዊነት እንዳይጠፋ የሚታገሉ ብዙዎች ናቸው። “እኔ ቤት መጥቶ ሳይበላ ነው የሄደው” በማለት ተቀይመው የሚቀሩ ፣ እንደ እናቱ ባያየኝ ነው ብለው አዝነው የሚጎዱ የዋሃንን በትክክል እናውቃለን። እነዚህ ደጎች ሳይጎድልባቸው እንደ ሰጡ አልፈዋል። ስጡ ላለው አምላክ ታዘዋልና ተሰጥቶአቸዋል። በብዛት ሳይሆን በበረከት መኖር ችለዋል። ዛሬ ብዙ ገንዘብ አለ ፣ በረከት ግን የለም። ለድሀ አንሰጥም ፣ ለማንድንበት መድኃኒት ግን ብዙ እናወጣለን። እግዚአብሔር ስንሰጥ በጤና እንደሚከፍለን አናውቅም። እናውቃለን ብለን ሞኝ ሆንን። የሌሎች የረሀብ ሕመም ሲሰማን የእኛ ሕመም እየተፈወሰ ይመጣል።
ቸሮች በታኞች አይደሉም። ሰውን የሚያሰክር መጠጥ ፣ ሱስ የሚጋብዙ እነዚህ ጥይት የሚመጸውቱ ናቸው። ቸሮች የሚዘሩ ናቸው። ዘሪ መሬቱን ያውቀዋል ፣ ከርሞ ይመለስበታል። ዛሬ ይዘራል ፣ ነገ እዚያው ያጭዳል። ቸሮች አንድን ሰው ካለበት ሁኔታ እልፍ ማድረግ፣ ከግብ ማድረስ ዓላማቸው ነው። ቸር ሰው በበረሃ እንደ ተገኘ ውኃ ነው ፣ ያረካል ። ቸሮች ውስጣቸው ሕያው ነው፣ እንቅስቃሴ ላይ ሲሆን ሊወጣ የሚታገላቸው ኃይል አለ። ራሳቸውን በጣም ስለማያዩት ፣ የሌሎች ጉድለት ስለሚታያቸው ደስተኞች ናቸው። ፍቅር ተግባራዊ ሲሆን ቸር ያደርጋል። ስስታም ፣ ንፉግ ሰው አፍቃሪ አይደለም። እነዚህ ሁሉ ቸሮች ክፉ ቀንን ያለፍንባቸው ፣ ጨለማችን ላይ ብርሃን ያወጁ ናቸው። ያለ ደጎች ድጋፍ እዚህ አልደረስንም። ተቀብለን እንዳልተቀበለ መካድ አይገባንም ። እነዚያን ቸሮች ማመስገን፣ ዛሬ ተራው የእኛ ከሆነ በችግራቸው መርዳት ይገባናል።
ቸሮች የእግዚአብሔርን ጠባይ የተካፈሉ ናቸው። እግዚአብሔርን የሚመስሉ ፣ የሚንሰፈሰፉልን ፣ በረከትን በተርታ የሚያቀርቡልን ፣ ልባቸውም እጃቸውም የተከፈተልን ስጦታዎቻችን ናቸው። እግዚአብሔርን የምናየው በቸሮች ውስጥ ነው። ሰው ቅባትና የውበት ዕቃ ሲሸምት ይውላል ፤ እውነተኛ ውበት ግን ቸርነት ነው። እግዚአብሔር በባሕርይው ቸር ነው። ቸርነቱን በቃላት መግለጥ፣ በእውቀት ማስረዳት አይቻልም። የእግዚአብሔር ቸርነት ከሞት መንጋጋ ያስመልጣል። ይህን ቸርነት ያልተካፈለ ሰው ፣ እንስሳና እጽዋት የለም። ቸር አንድ ቀን ከሰዎች ብልጠት የተነሣ ቢስ ይሆናል። “ቸር ሲያጠቁት ቢስ ይሆናል” እንዲሉ። እግዚአብሔር ግን እያጠቃነው አሁንም ቸር ነው።
ነቢዩ በመዝሙሩ፡- “እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ እዩም በእርሱ የሚታመን ሰው ምስጉን ነው” ይላል። እግዚአብሔርን ወደ ቤታችን መጋበዝ ፣ እግዚአብሔርን ተሸክሞ ወደ ሰዎች ቤት መሄድ ተገቢ ነው። መቅመስ ማጣጣም፣ ለመብላት መዘጋጀት፣ መሞከር ፣ መለማመድ ነው። የእግዚአብሔርን ቸርነት መቅመስ አለብን። ቸርነቱን የሚቀምሱ ቸር ይሆናሉ። ቀጥሎ፡- “በእርሱ የሚታመን ምስጉን ነው” አለ። ቸር የማንሆነው ቢጎድልብኝ ብለን ነው። ቸርነት ግን በእግዚአብሔር በመታመን የሚገኝ ነው። ስጡ ላለው ቃል ታዝዤ አይጎድልብኝም ብሎ ማመን ይፈልጋል። እምነት ልምምድ ነው። መቅመስ ፣ ማየት ይገባል። የቸርነት ሕይወት ደስ ያሰኛል። የተቆለፉ ትልልቅ ቤቶች፣ ምግብ እየተበላሸ የሚደፋባቸው የባለጠጋ ሳሎኖች ይህን ቸርነት ቢለማመዱ የሞት ጥላ ይገፈፍላቸዋል። እንዴ በየምሽት በሚሊየን እያወጡ ይጋብዙ የለም ወይ? ቢባል እርሱ ንግድና ጉራ እንጂ ቸርነት አይደለም። ቸርነት የባለጠጎች ዕዳ ሳይሆን ሁሉም የሰው ልጅ የሚለማመደው ሀብት ነው። በእጃችን ማጉረስ ባንችል በእጃችን የቆሸሸውን ምስኪን ማጠብ እንችላለን። የሰውነት ክፍሎቻችን የቸርነት መሣሪያ ናቸው ። ቸርነቱን የምንቀምሰው በጸሎት ነው። የሚለምኑ ይቀበላሉ ፣ ቸርነቱንም ያያሉ።
እግዚአብሔር በቸርነቱ የሰጠን ሕይወትን ነው። የሕይወት ዋጋዋ ስንት ነው ? ያኖረን ቸርነቱ ነው። እስትንፋሳችን በአፍንጫችን ላይ የተንጠለጠለች ፣ ለመሄድ የተዘጋጀች ናት። እስትንፋሳችንን በአፍንጫችን ያሳደረልን ፣ ያዋለልን ጌታ ቸር ነው ። ይህን ቸርነቱን ማጣጣም ፣ ማመስገን፣ መመስከር ይገባል። በእግዚአብሔር የሚታመን ሰው ቸር ነው።
እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቅመሱ።
ለተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
🔸 @dr_zebene_lemma
🔸🔹🔸 @dr_zebene_lemma
🔸 @dr_zebene_lemma
✍️Comment @Channel_admin09
የ ስራ ማስታወቅያ
•የልብስ ስፌት ባልሞያ
መስፈርት: በሞያው የተሻለ ልምድ ያላት ያለው የሐገር ባህል ልብስ የሰራች ቢሆን ይመረጣል
•ፆታ: ሴት
•አድራሻ: አቃቂ
•ደሞዝ: በስምምነት
•ስልክ: 0930923061
•የልብስ ስፌት ባልሞያ
መስፈርት: በሞያው የተሻለ ልምድ ያላት ያለው የሐገር ባህል ልብስ የሰራች ቢሆን ይመረጣል
•ፆታ: ሴት
•አድራሻ: አቃቂ
•ደሞዝ: በስምምነት
•ስልክ: 0930923061