በዓለ ሆሳዕና
እና የጸሎታ ፍትሐት
ስርዓት በፎቶ
በቢሾፍቱ ከተማ ደብረዘይት ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
5/8/2017 ዓ.ም
እና የጸሎታ ፍትሐት
ስርዓት በፎቶ
በቢሾፍቱ ከተማ ደብረዘይት ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
5/8/2017 ዓ.ም
ሰሙነ_ሕማማት
#አንጽሖተ_ቤተመቅደስ
ዕለተ_ሰኞ
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተመቅደሱን
ከነጋዴዎችና ከቀማኞች እንዲሁም ከሻጭ ከለዋጮች ያነጻበት ቀን
እኛም ቤተ መቅደስ የተባለ ልቦናችንን
ቀማኛ ነጋዴ እና ሻጭ ለዋጭ ከተባለ
ኀጢአተ ስጋ ወነፍስ ጌታችን ኢየሱስ ያጽዳልን። #አንጽሖተ_ልቦና ይሁንልን።
ማቴዎስ 21:12:
ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።
14: በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።
15: ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም፦ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፡” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው፦
16: “እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም፦ “እሰማለሁ፤
‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፡’
የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።
@eotchntc
#አንጽሖተ_ቤተመቅደስ
ዕለተ_ሰኞ
ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተመቅደሱን
ከነጋዴዎችና ከቀማኞች እንዲሁም ከሻጭ ከለዋጮች ያነጻበት ቀን
እኛም ቤተ መቅደስ የተባለ ልቦናችንን
ቀማኛ ነጋዴ እና ሻጭ ለዋጭ ከተባለ
ኀጢአተ ስጋ ወነፍስ ጌታችን ኢየሱስ ያጽዳልን። #አንጽሖተ_ልቦና ይሁንልን።
ማቴዎስ 21:12:
ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።
14: በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።
15: ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም፦ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፡” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው፦
16: “እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም፦ “እሰማለሁ፤
‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፡’
የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።
@eotchntc
Matthew 21 አማ - ማቴዎስ
12: ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።
14: በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።
15: ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም፦ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፡” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው፦
16: “እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም፦ “እሰማለሁ፤
‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፡’
የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።
12: ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።
14: በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።
15: ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም፦ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፡” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው፦
16: “እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም፦ “እሰማለሁ፤
‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፡’
የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።
ሰሙነ ሕማማት
#ዕለተ_ተዋስኦ
የጥያቄ ቀን
ዕለተ ማክሰኞ አይሁድ ለጌታችን ስለ ጌትነቱ እና ስለ ስልጣኑ ጥያቄ ያቀረቡባት ቀን ነች።
ማቴዎስ 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና፦ በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት።
²⁴ ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤
²⁵ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይን ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ፦ ከሰማይ ብንል፦ እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤
²⁶ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ።
²⁷ ለኢየሱስም መልሰው፦ አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ፦ እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።
Matthew 21 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ And when he was come into the temple, the chief priests and the elders of the people came unto him as he was teaching, and said, By what authority doest thou these things? and who gave thee this authority?
²⁴ And Jesus answered and said unto them, I also will ask you one thing, which if ye tell me, I in like wise will tell you by what authority I do these things.
²⁵ The baptism of John, whence was it? from heaven, or of men? And they reasoned with themselves, saying, If we shall say, From heaven; he will say unto us, Why did ye not then believe him?
²⁶ But if we shall say, Of men; we fear the people; for all hold John as a prophet.
²⁷ And they answered Jesus, and said, We cannot tell. And he said unto them, Neither tell I you by what authority I do these things.
@eotchntc
#ዕለተ_ተዋስኦ
የጥያቄ ቀን
ዕለተ ማክሰኞ አይሁድ ለጌታችን ስለ ጌትነቱ እና ስለ ስልጣኑ ጥያቄ ያቀረቡባት ቀን ነች።
ማቴዎስ 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና፦ በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት።
²⁴ ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤
²⁵ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይን ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ፦ ከሰማይ ብንል፦ እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤
²⁶ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ።
²⁷ ለኢየሱስም መልሰው፦ አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ፦ እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።
Matthew 21 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ And when he was come into the temple, the chief priests and the elders of the people came unto him as he was teaching, and said, By what authority doest thou these things? and who gave thee this authority?
²⁴ And Jesus answered and said unto them, I also will ask you one thing, which if ye tell me, I in like wise will tell you by what authority I do these things.
²⁵ The baptism of John, whence was it? from heaven, or of men? And they reasoned with themselves, saying, If we shall say, From heaven; he will say unto us, Why did ye not then believe him?
²⁶ But if we shall say, Of men; we fear the people; for all hold John as a prophet.
²⁷ And they answered Jesus, and said, We cannot tell. And he said unto them, Neither tell I you by what authority I do these things.
@eotchntc
ሰሞነ_ሕማማት
ረቡዕ
ምክረ አይሁድ
አይሁድ ጌታን ለመያዝ የተማከሩባት
እለት
ማቴዎስ 26:3
በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፥
4: ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤
5: ነገር ግን፦ “በሕዝቡ ዘንድ ሁከት እንዳይነሣ በበዓል አይሁን፡” አሉ።
ረቡዕ
ምክረ አይሁድ
አይሁድ ጌታን ለመያዝ የተማከሩባት
እለት
ማቴዎስ 26:3
በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፥
4: ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤
5: ነገር ግን፦ “በሕዝቡ ዘንድ ሁከት እንዳይነሣ በበዓል አይሁን፡” አሉ።