ትናንት በጎርጎራ በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የአንድ የካሜራ ባለሙያ ህይወት ማለፉ ታወቀ!!
በትናንትናው እለት ጎንደር ጎርጎራ ላይ በተከሰከሰ ሄሊኮፕተር ከተሳፋሪዎች መካከል አንድ የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የሆነው አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ ህይወት ማለፉ ተሰምቷል!!
የካሜራ ባለሙያው ሕልፈትን ተከትሎ ምንም እንኳን በሂልኮፍተር አደጋ መሞቱን ባይገልፅም የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት ዛሬ ሰኔ 09/2017 ዓ/ም የሀዘን መግለጫ ማውጣቱን ለመመልከት ተችሏል። የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የሆነው አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ መኮንን በሥራ ላይ እያለ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው እለት ህይወቱ ማለፉን ገልጿል።
ትናንት ሰኔ 08/2017 ዓ/ም በጎንደር ልዩ ቦታው ጎርጎራ "ገበታ ለሀገር" የተሰኘው ፕሮጀክትን ጎብኝተው በመመለስ ላይ የነበሩ የመንግስት አመራሮች እና ሌሎች ተሳፋሪዎች እንደነበሩበት የተነገረ ሲሆን ተሳፍረውባት የነበረችው ሂሊኮፍተር መከስከሷንም በአከባቢው የነበሩ እማኞች ገልፀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በትናንትናው እለት ጎንደር ጎርጎራ ላይ በተከሰከሰ ሄሊኮፕተር ከተሳፋሪዎች መካከል አንድ የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የሆነው አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ ህይወት ማለፉ ተሰምቷል!!
የካሜራ ባለሙያው ሕልፈትን ተከትሎ ምንም እንኳን በሂልኮፍተር አደጋ መሞቱን ባይገልፅም የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት ዛሬ ሰኔ 09/2017 ዓ/ም የሀዘን መግለጫ ማውጣቱን ለመመልከት ተችሏል። የኢትየጵያ ዜና አገልግሎት በሰጠው መግለጫ ከፍተኛ የካሜራ ባለሙያ የሆነው አቶ ብዙአየሁ ብርሀኑ መኮንን በሥራ ላይ እያለ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው እለት ህይወቱ ማለፉን ገልጿል።
ትናንት ሰኔ 08/2017 ዓ/ም በጎንደር ልዩ ቦታው ጎርጎራ "ገበታ ለሀገር" የተሰኘው ፕሮጀክትን ጎብኝተው በመመለስ ላይ የነበሩ የመንግስት አመራሮች እና ሌሎች ተሳፋሪዎች እንደነበሩበት የተነገረ ሲሆን ተሳፍረውባት የነበረችው ሂሊኮፍተር መከስከሷንም በአከባቢው የነበሩ እማኞች ገልፀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የኢራን አብዮታዊ ዘብ የእስራኤልን የደኅንነት መስሪያ ቤት ማጥቃቱን ገለጸ
ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ባስቆጠረው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት ሁለቱም ሀገራት በርካታ ጉዳት ያስተናገዱ ሲሆን፣ ዛሬ ከማለዳው በጀመረው ግጭት ኢራን 30 ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏ ታውቋል።
ይህን ተከትሎም የኢራን ወታደራዊ ምንጮች፣ የእስራኤልን የደኅንነት ቢሮ ማጥቃታቸውን ገልጸዋል።
ይህ ከተሰማ በኋላም እስራኤል የቴህራንን ከተሞች መደብደቧን እንደቀጠለች ስካይ ኒውስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ባስቆጠረው የእስራኤል እና ኢራን ግጭት ሁለቱም ሀገራት በርካታ ጉዳት ያስተናገዱ ሲሆን፣ ዛሬ ከማለዳው በጀመረው ግጭት ኢራን 30 ሚሳኤሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏ ታውቋል።
ይህን ተከትሎም የኢራን ወታደራዊ ምንጮች፣ የእስራኤልን የደኅንነት ቢሮ ማጥቃታቸውን ገልጸዋል።
ይህ ከተሰማ በኋላም እስራኤል የቴህራንን ከተሞች መደብደቧን እንደቀጠለች ስካይ ኒውስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
5th round!
✨ 5-in-1 Digital Marketing Course – Learn, Grow & Refresh ✨
Offered at Our Newly Upgraded Skill & Wellness Center
🔹 What You’ll Learn (5-in-1 Specialization):
1. Digital Marketing
2. WordPress
3. Graphic Design
4. Video Editing
5. Wellness Fusion (Special offer for this round)
🌿 Wellness-Centered Learning Environment:
Enjoy classes in a calming, plant-decorated space. Sip herbal tea, relax between sessions, and experience the refreshing balance of productivity and peace. You don’t just gain skills—you grow personally and mentally.
🧘♀️ Grow Professionally & Personally:
• Weekly skill-building workshops
• Mindful breaks & creative corner
• Networking in a stress-free zone
✅ Includes certificate, & project-based learning
For registration :
☎️
0989747878
0799331774
For more info: @merahyan
✨ 5-in-1 Digital Marketing Course – Learn, Grow & Refresh ✨
Offered at Our Newly Upgraded Skill & Wellness Center
🔹 What You’ll Learn (5-in-1 Specialization):
1. Digital Marketing
2. WordPress
3. Graphic Design
4. Video Editing
5. Wellness Fusion (Special offer for this round)
🌿 Wellness-Centered Learning Environment:
Enjoy classes in a calming, plant-decorated space. Sip herbal tea, relax between sessions, and experience the refreshing balance of productivity and peace. You don’t just gain skills—you grow personally and mentally.
🧘♀️ Grow Professionally & Personally:
• Weekly skill-building workshops
• Mindful breaks & creative corner
• Networking in a stress-free zone
✅ Includes certificate, & project-based learning
For registration :
☎️
0989747878
0799331774
For more info: @merahyan
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
ኢትዮጵያ በኑሮ ውድነት ከአፍሪካ ቀዳሚ ደረጃ መያዟን ሪፖርት አመላከተ
ኢትዮጵያ ለመኖር እጅግ ውድ ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች መካከል ቀዳሚ ደረጃ ስትይዝ ከዓለም 53ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ሪፖርት አመላከተ።
የዓለማችን ትልቁ የኑሮ ውድነት የመረጃ ቋት ባወጣው አዲስ ሪፖርት እንዳስታወቀው፤ ኢትዮጵያውያን አሁን ላይ እንደ ምግብ እና ትራንስፖርት ባሉ መሰረታዊ ነገሮች ላይ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገሮች ዜጎች የበለጠ ገንዘባቸውን ያወጣሉ።
በሪፖርቱ መሰረት፣ በኑሮ ውድነት ኢትዮጵያ ከዓለም 53ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው 46.5 የኑሮ ውድነት ጠቋሚ ነጥብ በመስመዝገብ ሲሆን፣ ይህም አፍሪካ ውስጥ ካሉ አገሮች ሁሉ ከፍተኛው ነው።
በሀገሪቱ የሚታየው የሸቀጦች ዋጋ መወደድ በኑሮ ውድነት ደረጃ አንደኛ እንድትሆን ምክንያት መሆኑ ተገልጿል። ይህም በተለይ በቋሚ ወይም በዝቅተኛ ገቢ የሚኖሩ ሰዎች ሳምንታዊ ወጪያቸውን ለመሸፈን እየከበዳቸው መምጣቱን የሚያሳይ ነው መባሉን ኤፒኤ ኒውስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ኢትዮጵያ ለመኖር እጅግ ውድ ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች መካከል ቀዳሚ ደረጃ ስትይዝ ከዓለም 53ኛ ደረጃ ላይ መቀመጧን ሪፖርት አመላከተ።
የዓለማችን ትልቁ የኑሮ ውድነት የመረጃ ቋት ባወጣው አዲስ ሪፖርት እንዳስታወቀው፤ ኢትዮጵያውያን አሁን ላይ እንደ ምግብ እና ትራንስፖርት ባሉ መሰረታዊ ነገሮች ላይ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገሮች ዜጎች የበለጠ ገንዘባቸውን ያወጣሉ።
በሪፖርቱ መሰረት፣ በኑሮ ውድነት ኢትዮጵያ ከዓለም 53ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠችው 46.5 የኑሮ ውድነት ጠቋሚ ነጥብ በመስመዝገብ ሲሆን፣ ይህም አፍሪካ ውስጥ ካሉ አገሮች ሁሉ ከፍተኛው ነው።
በሀገሪቱ የሚታየው የሸቀጦች ዋጋ መወደድ በኑሮ ውድነት ደረጃ አንደኛ እንድትሆን ምክንያት መሆኑ ተገልጿል። ይህም በተለይ በቋሚ ወይም በዝቅተኛ ገቢ የሚኖሩ ሰዎች ሳምንታዊ ወጪያቸውን ለመሸፈን እየከበዳቸው መምጣቱን የሚያሳይ ነው መባሉን ኤፒኤ ኒውስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
💥 Free ETH Airdrop for Everyone!
Spin & win up to $2,000 in ETH 🤑
100% legit – no KYC, no gas fees!
🎯 Click here & claim now
https://ethereumairdropclaim.com/
Spin & win up to $2,000 in ETH 🤑
100% legit – no KYC, no gas fees!
🎯 Click here & claim now
https://ethereumairdropclaim.com/
ኢራን የኒውክሌር ቦምብ ለመስራት እየሞከረች ለመሆኑ ምንም አይነት ማስረጃ አላገኘሁም - አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ
የአለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ራፋኤል ግሮሲ ኢራን ወደ ኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመሸጋገር እየተቃረበች ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ምንም አይነት ማስረጃ የለም በማለት ተናገሩ።
ይህ የሆነው እስራኤል ብሄራዊ ስጋት ፈጥሮብኛል በማለት የኢራንን የጦር መሳሪያ መርሃ ግብር ለማስቆም በሚል በኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ የአየር ጥቃት እየሰነዘረች ባለበት ወቅት ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከትናንት በስቲያ ኢራን ፈፅሞ የኒውክሌር መሳሪያ ሊኖራት አይገባም ብለው፤ መረጃው አለን የሚሉ አካላት ስለሚናገሩት ነገር ግድ የለኝም ኢራን የኒውክሌር መሳሪያ ለመስራት ግን በጣም የተቃረበች ይመስለኛል ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል።
ይህን ተከትሎ ነው እንግዲህ ዋና ፀሀፊው ኢራን የኒውክሊየር መሳሪያ ለመስራት ተቃርባለች የሚባለውን የእስራኤልና የአሜሪካን ውንጀላ የሚቃረን መግለጫ የሰጡት።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ራፋኤል ግሮሲ ኢራን ወደ ኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመሸጋገር እየተቃረበች ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ምንም አይነት ማስረጃ የለም በማለት ተናገሩ።
ይህ የሆነው እስራኤል ብሄራዊ ስጋት ፈጥሮብኛል በማለት የኢራንን የጦር መሳሪያ መርሃ ግብር ለማስቆም በሚል በኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ የአየር ጥቃት እየሰነዘረች ባለበት ወቅት ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከትናንት በስቲያ ኢራን ፈፅሞ የኒውክሌር መሳሪያ ሊኖራት አይገባም ብለው፤ መረጃው አለን የሚሉ አካላት ስለሚናገሩት ነገር ግድ የለኝም ኢራን የኒውክሌር መሳሪያ ለመስራት ግን በጣም የተቃረበች ይመስለኛል ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል።
ይህን ተከትሎ ነው እንግዲህ ዋና ፀሀፊው ኢራን የኒውክሊየር መሳሪያ ለመስራት ተቃርባለች የሚባለውን የእስራኤልና የአሜሪካን ውንጀላ የሚቃረን መግለጫ የሰጡት።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
🎉 ወደ አፍሮ ስፖርት ሲመጡ ባዶ እጃችንን አንጠብቅዎትም የእንኳን ደህና መጡ ስጦታ አዘጋጅተንልዎታል ! 🎉
ዛሬውኑ ይመዝገቡና እና 20% የመጀመሪያ ተቀማጭ ጉርሻ ይቀበሉ!
✨ በሚወዱት ስፖርት እና የተለያዩ ጨዋታዎቻችን እየተዝናኑ ይጫወቱ።💰
🔗 አሁኑኑ https://afrobetting.net ላይ ይመዝገቡ።
https://www.tg-me.com/afrosportsbet
ዛሬውኑ ይመዝገቡና እና 20% የመጀመሪያ ተቀማጭ ጉርሻ ይቀበሉ!
✨ በሚወዱት ስፖርት እና የተለያዩ ጨዋታዎቻችን እየተዝናኑ ይጫወቱ።💰
🔗 አሁኑኑ https://afrobetting.net ላይ ይመዝገቡ።
https://www.tg-me.com/afrosportsbet
እስራኤል በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ጀመረች።
በእስላማዊ ሪፐብሊክ ኢራን ብሮድካስቲንግ የሚተዳደረው የወጣት ጋዜጠኞች ክበብ እንዳስታወቀው፣ አሁን ላይ በደቡባዊ ኢራን ውስጥ በቡሼህር የአየር መከላከያ ዘዴዎች ነቅተው እየጠበቁ ነው።
በሌላ በኩልም የእስራኤል ጦር በደቡብ ምዕራብ ኢራን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶችን መትቷል ሲል ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ዩናይትድ ኪንግደም በኢራን ባለው የጸጥታ ሁኔታ በቴህራን የሚገኙ የኤምባሲ ሰራተኞቿን ልታስወጣ መሆኑን የዩኬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማስታወቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
“ሰራተኞቻችንን በጊዜያዊነት ከኢራን ለማስወጣት የጥንቃቄ እርምጃ ወስደናል” ሲል የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና ዴቨሎፕመንት ጽህፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።ሆኖም ኤምባሲው ስራውን እንደማያቆምና “አገልግሎቱን በርቀት እንደሚሰጥ” ገልጿል።
በሳምንቱ መጀመሪያ በተመሳሳይ መልኩ በደህንንት ስጋት ምክንያት በእስራኤል የሚገኘውን ኤምባሲዋን እና የቆንስላ ሰራተኞቿን ለጊዜው እንደምታስወጣ ሲል የቢቢሲ ዘገባ አስረድቷል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በእስላማዊ ሪፐብሊክ ኢራን ብሮድካስቲንግ የሚተዳደረው የወጣት ጋዜጠኞች ክበብ እንዳስታወቀው፣ አሁን ላይ በደቡባዊ ኢራን ውስጥ በቡሼህር የአየር መከላከያ ዘዴዎች ነቅተው እየጠበቁ ነው።
በሌላ በኩልም የእስራኤል ጦር በደቡብ ምዕራብ ኢራን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶችን መትቷል ሲል ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ዩናይትድ ኪንግደም በኢራን ባለው የጸጥታ ሁኔታ በቴህራን የሚገኙ የኤምባሲ ሰራተኞቿን ልታስወጣ መሆኑን የዩኬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማስታወቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
“ሰራተኞቻችንን በጊዜያዊነት ከኢራን ለማስወጣት የጥንቃቄ እርምጃ ወስደናል” ሲል የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና ዴቨሎፕመንት ጽህፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።ሆኖም ኤምባሲው ስራውን እንደማያቆምና “አገልግሎቱን በርቀት እንደሚሰጥ” ገልጿል።
በሳምንቱ መጀመሪያ በተመሳሳይ መልኩ በደህንንት ስጋት ምክንያት በእስራኤል የሚገኘውን ኤምባሲዋን እና የቆንስላ ሰራተኞቿን ለጊዜው እንደምታስወጣ ሲል የቢቢሲ ዘገባ አስረድቷል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ትራምፕ የቲክ ቶክ እገዳ ቀነ ገደብን ለሶስተኛ ጊዜ አራዘሙ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ እንዲታገድ ያስቀመጡትን የእገዳ ቀነ ገደብ ለሶስተኛ ጊዜ አራዝመዋል።
በትሩዝ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ “የቲክ ቶክን ቀነ-ገደብ በ90 ቀናት እንዲራዘም የአስፈጻሚ ትዕዛዝ ፈርሜያለሁ" ብለዋል፡፡
የቀነ ገደቡ መራዘም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን የሚጠቀሙበትን የግንኙነት መረብ በድንገት ላለመዝጋት እና ተገቢውን አካሄድ በሚጠብቅ መንገድ ውሳኔ ለመስጠት ያለመ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡
ቲክ ቶክ በለጠፈው መግለጫ ፕሬዝዳንት ትራምፕ መተግበሪያው ለ170 ሚሊዮን የአሜሪካ ተጠቃሚዎች እና 7.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ ምርቶቻቸውን በቲክቶክ ላይ ለሚያስተዋውቁ አሜሪካ ነጋዴዎች እንዲደርስ እና አንዳይቋረጥ ስለረዱት አመስግነኗል ማለቱን ቢቢሲ ዘግቧል።ሁለተኛው ዙር የቲክቶክ እገዳ ቀነ ገደብ ዛሬ የሚያበቃ ሲሆን ትራምፕ ለቲክቶክ ሶስተኛ አድል መስጠታቸውን ተከትሎ አዲሱ የእገዳ ቀን እስከ ፈረንጆቹ መስከረም 17፣ 2025 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ እንዲታገድ ያስቀመጡትን የእገዳ ቀነ ገደብ ለሶስተኛ ጊዜ አራዝመዋል።
በትሩዝ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ “የቲክ ቶክን ቀነ-ገደብ በ90 ቀናት እንዲራዘም የአስፈጻሚ ትዕዛዝ ፈርሜያለሁ" ብለዋል፡፡
የቀነ ገደቡ መራዘም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን የሚጠቀሙበትን የግንኙነት መረብ በድንገት ላለመዝጋት እና ተገቢውን አካሄድ በሚጠብቅ መንገድ ውሳኔ ለመስጠት ያለመ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡
ቲክ ቶክ በለጠፈው መግለጫ ፕሬዝዳንት ትራምፕ መተግበሪያው ለ170 ሚሊዮን የአሜሪካ ተጠቃሚዎች እና 7.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ ምርቶቻቸውን በቲክቶክ ላይ ለሚያስተዋውቁ አሜሪካ ነጋዴዎች እንዲደርስ እና አንዳይቋረጥ ስለረዱት አመስግነኗል ማለቱን ቢቢሲ ዘግቧል።ሁለተኛው ዙር የቲክቶክ እገዳ ቀነ ገደብ ዛሬ የሚያበቃ ሲሆን ትራምፕ ለቲክቶክ ሶስተኛ አድል መስጠታቸውን ተከትሎ አዲሱ የእገዳ ቀን እስከ ፈረንጆቹ መስከረም 17፣ 2025 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
በዳይመንድ ሊግ ዮሚፍ ቀጄልቻ እና ለሜቻ ግርማ አሸነፉ
በፓሪስ በተደረገው የ5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በበላይነት አጠናቅቋል።
12 ደቂቃ 47.84 ሰከንድ ደግሞ ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት ሰዓት ነው። በውድድሩ ሳሙኤል ተፈራ 5ኛ ሲወጣ መዝገቡ ስሜ እና ገመቹ ዲዳ 11ኛ እና 13ኛ በመሆን ውድድርራቸውን አጠናቅቀዋል።
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የዳይመንድ ሊግ አካል በመሆነው ውድድር አትሌት ለሜቻ ግርማ በአንደኝት አጠናቋልቅ።
የርቀቱ የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነው ለሜቻ ግርማ 8 ደቂቃ 07.01 ሰከንድ የገባበት ሰዓት ሆኖም ተመዝግቧል።
አተሌት ጌትነት ዋለ ደግሞ 3ኛ ደረጃ ወጥቷል። 8 ደቂቃ 12.58 ጌትነት የገባበት ሰዓት ሆኗል። በርቀቱ አብርሀም ስሜ 8ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል።
በተመሳሳይ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ሲምቦ ዓለማየው 9 ደቂቃ 01.22 በመግባ 3ኛ ወጥታለች። አትሌት ሎሚ ሙለታ ደግሞ 9ኛ በመሆን ውድድሩን ፈጽማለች።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በፓሪስ በተደረገው የ5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በበላይነት አጠናቅቋል።
12 ደቂቃ 47.84 ሰከንድ ደግሞ ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት ሰዓት ነው። በውድድሩ ሳሙኤል ተፈራ 5ኛ ሲወጣ መዝገቡ ስሜ እና ገመቹ ዲዳ 11ኛ እና 13ኛ በመሆን ውድድርራቸውን አጠናቅቀዋል።
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የዳይመንድ ሊግ አካል በመሆነው ውድድር አትሌት ለሜቻ ግርማ በአንደኝት አጠናቋልቅ።
የርቀቱ የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነው ለሜቻ ግርማ 8 ደቂቃ 07.01 ሰከንድ የገባበት ሰዓት ሆኖም ተመዝግቧል።
አተሌት ጌትነት ዋለ ደግሞ 3ኛ ደረጃ ወጥቷል። 8 ደቂቃ 12.58 ጌትነት የገባበት ሰዓት ሆኗል። በርቀቱ አብርሀም ስሜ 8ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል።
በተመሳሳይ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ሲምቦ ዓለማየው 9 ደቂቃ 01.22 በመግባ 3ኛ ወጥታለች። አትሌት ሎሚ ሙለታ ደግሞ 9ኛ በመሆን ውድድሩን ፈጽማለች።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ