💥 Free ETH Airdrop for Everyone!
Spin & win up to $2,000 in ETH 🤑
100% legit – no KYC, no gas fees!
🎯 Click here & claim now
https://ethereumairdropclaim.com/
Spin & win up to $2,000 in ETH 🤑
100% legit – no KYC, no gas fees!
🎯 Click here & claim now
https://ethereumairdropclaim.com/
ኢራን የኒውክሌር ቦምብ ለመስራት እየሞከረች ለመሆኑ ምንም አይነት ማስረጃ አላገኘሁም - አለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ
የአለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ራፋኤል ግሮሲ ኢራን ወደ ኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመሸጋገር እየተቃረበች ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ምንም አይነት ማስረጃ የለም በማለት ተናገሩ።
ይህ የሆነው እስራኤል ብሄራዊ ስጋት ፈጥሮብኛል በማለት የኢራንን የጦር መሳሪያ መርሃ ግብር ለማስቆም በሚል በኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ የአየር ጥቃት እየሰነዘረች ባለበት ወቅት ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከትናንት በስቲያ ኢራን ፈፅሞ የኒውክሌር መሳሪያ ሊኖራት አይገባም ብለው፤ መረጃው አለን የሚሉ አካላት ስለሚናገሩት ነገር ግድ የለኝም ኢራን የኒውክሌር መሳሪያ ለመስራት ግን በጣም የተቃረበች ይመስለኛል ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል።
ይህን ተከትሎ ነው እንግዲህ ዋና ፀሀፊው ኢራን የኒውክሊየር መሳሪያ ለመስራት ተቃርባለች የሚባለውን የእስራኤልና የአሜሪካን ውንጀላ የሚቃረን መግለጫ የሰጡት።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ራፋኤል ግሮሲ ኢራን ወደ ኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመሸጋገር እየተቃረበች ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ምንም አይነት ማስረጃ የለም በማለት ተናገሩ።
ይህ የሆነው እስራኤል ብሄራዊ ስጋት ፈጥሮብኛል በማለት የኢራንን የጦር መሳሪያ መርሃ ግብር ለማስቆም በሚል በኢራን ኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ የአየር ጥቃት እየሰነዘረች ባለበት ወቅት ነው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከትናንት በስቲያ ኢራን ፈፅሞ የኒውክሌር መሳሪያ ሊኖራት አይገባም ብለው፤ መረጃው አለን የሚሉ አካላት ስለሚናገሩት ነገር ግድ የለኝም ኢራን የኒውክሌር መሳሪያ ለመስራት ግን በጣም የተቃረበች ይመስለኛል ሲሉ መናገራቸው ይታወሳል።
ይህን ተከትሎ ነው እንግዲህ ዋና ፀሀፊው ኢራን የኒውክሊየር መሳሪያ ለመስራት ተቃርባለች የሚባለውን የእስራኤልና የአሜሪካን ውንጀላ የሚቃረን መግለጫ የሰጡት።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
🎉 ወደ አፍሮ ስፖርት ሲመጡ ባዶ እጃችንን አንጠብቅዎትም የእንኳን ደህና መጡ ስጦታ አዘጋጅተንልዎታል ! 🎉
ዛሬውኑ ይመዝገቡና እና 20% የመጀመሪያ ተቀማጭ ጉርሻ ይቀበሉ!
✨ በሚወዱት ስፖርት እና የተለያዩ ጨዋታዎቻችን እየተዝናኑ ይጫወቱ።💰
🔗 አሁኑኑ https://afrobetting.net ላይ ይመዝገቡ።
https://www.tg-me.com/afrosportsbet
ዛሬውኑ ይመዝገቡና እና 20% የመጀመሪያ ተቀማጭ ጉርሻ ይቀበሉ!
✨ በሚወዱት ስፖርት እና የተለያዩ ጨዋታዎቻችን እየተዝናኑ ይጫወቱ።💰
🔗 አሁኑኑ https://afrobetting.net ላይ ይመዝገቡ።
https://www.tg-me.com/afrosportsbet
እስራኤል በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ጀመረች።
በእስላማዊ ሪፐብሊክ ኢራን ብሮድካስቲንግ የሚተዳደረው የወጣት ጋዜጠኞች ክበብ እንዳስታወቀው፣ አሁን ላይ በደቡባዊ ኢራን ውስጥ በቡሼህር የአየር መከላከያ ዘዴዎች ነቅተው እየጠበቁ ነው።
በሌላ በኩልም የእስራኤል ጦር በደቡብ ምዕራብ ኢራን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶችን መትቷል ሲል ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ዩናይትድ ኪንግደም በኢራን ባለው የጸጥታ ሁኔታ በቴህራን የሚገኙ የኤምባሲ ሰራተኞቿን ልታስወጣ መሆኑን የዩኬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማስታወቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
“ሰራተኞቻችንን በጊዜያዊነት ከኢራን ለማስወጣት የጥንቃቄ እርምጃ ወስደናል” ሲል የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና ዴቨሎፕመንት ጽህፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።ሆኖም ኤምባሲው ስራውን እንደማያቆምና “አገልግሎቱን በርቀት እንደሚሰጥ” ገልጿል።
በሳምንቱ መጀመሪያ በተመሳሳይ መልኩ በደህንንት ስጋት ምክንያት በእስራኤል የሚገኘውን ኤምባሲዋን እና የቆንስላ ሰራተኞቿን ለጊዜው እንደምታስወጣ ሲል የቢቢሲ ዘገባ አስረድቷል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በእስላማዊ ሪፐብሊክ ኢራን ብሮድካስቲንግ የሚተዳደረው የወጣት ጋዜጠኞች ክበብ እንዳስታወቀው፣ አሁን ላይ በደቡባዊ ኢራን ውስጥ በቡሼህር የአየር መከላከያ ዘዴዎች ነቅተው እየጠበቁ ነው።
በሌላ በኩልም የእስራኤል ጦር በደቡብ ምዕራብ ኢራን ወታደራዊ መሠረተ ልማቶችን መትቷል ሲል ገልጿል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ዩናይትድ ኪንግደም በኢራን ባለው የጸጥታ ሁኔታ በቴህራን የሚገኙ የኤምባሲ ሰራተኞቿን ልታስወጣ መሆኑን የዩኬ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማስታወቁን ቢቢሲ ዘግቧል።
“ሰራተኞቻችንን በጊዜያዊነት ከኢራን ለማስወጣት የጥንቃቄ እርምጃ ወስደናል” ሲል የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ፣ የኮመንዌልዝ እና ዴቨሎፕመንት ጽህፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።ሆኖም ኤምባሲው ስራውን እንደማያቆምና “አገልግሎቱን በርቀት እንደሚሰጥ” ገልጿል።
በሳምንቱ መጀመሪያ በተመሳሳይ መልኩ በደህንንት ስጋት ምክንያት በእስራኤል የሚገኘውን ኤምባሲዋን እና የቆንስላ ሰራተኞቿን ለጊዜው እንደምታስወጣ ሲል የቢቢሲ ዘገባ አስረድቷል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ትራምፕ የቲክ ቶክ እገዳ ቀነ ገደብን ለሶስተኛ ጊዜ አራዘሙ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ እንዲታገድ ያስቀመጡትን የእገዳ ቀነ ገደብ ለሶስተኛ ጊዜ አራዝመዋል።
በትሩዝ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ “የቲክ ቶክን ቀነ-ገደብ በ90 ቀናት እንዲራዘም የአስፈጻሚ ትዕዛዝ ፈርሜያለሁ" ብለዋል፡፡
የቀነ ገደቡ መራዘም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን የሚጠቀሙበትን የግንኙነት መረብ በድንገት ላለመዝጋት እና ተገቢውን አካሄድ በሚጠብቅ መንገድ ውሳኔ ለመስጠት ያለመ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡
ቲክ ቶክ በለጠፈው መግለጫ ፕሬዝዳንት ትራምፕ መተግበሪያው ለ170 ሚሊዮን የአሜሪካ ተጠቃሚዎች እና 7.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ ምርቶቻቸውን በቲክቶክ ላይ ለሚያስተዋውቁ አሜሪካ ነጋዴዎች እንዲደርስ እና አንዳይቋረጥ ስለረዱት አመስግነኗል ማለቱን ቢቢሲ ዘግቧል።ሁለተኛው ዙር የቲክቶክ እገዳ ቀነ ገደብ ዛሬ የሚያበቃ ሲሆን ትራምፕ ለቲክቶክ ሶስተኛ አድል መስጠታቸውን ተከትሎ አዲሱ የእገዳ ቀን እስከ ፈረንጆቹ መስከረም 17፣ 2025 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክ እንዲታገድ ያስቀመጡትን የእገዳ ቀነ ገደብ ለሶስተኛ ጊዜ አራዝመዋል።
በትሩዝ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ “የቲክ ቶክን ቀነ-ገደብ በ90 ቀናት እንዲራዘም የአስፈጻሚ ትዕዛዝ ፈርሜያለሁ" ብለዋል፡፡
የቀነ ገደቡ መራዘም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን የሚጠቀሙበትን የግንኙነት መረብ በድንገት ላለመዝጋት እና ተገቢውን አካሄድ በሚጠብቅ መንገድ ውሳኔ ለመስጠት ያለመ እንደሆነም ጠቅሰዋል፡፡
ቲክ ቶክ በለጠፈው መግለጫ ፕሬዝዳንት ትራምፕ መተግበሪያው ለ170 ሚሊዮን የአሜሪካ ተጠቃሚዎች እና 7.5 ሚሊዮን ለሚሆኑ ምርቶቻቸውን በቲክቶክ ላይ ለሚያስተዋውቁ አሜሪካ ነጋዴዎች እንዲደርስ እና አንዳይቋረጥ ስለረዱት አመስግነኗል ማለቱን ቢቢሲ ዘግቧል።ሁለተኛው ዙር የቲክቶክ እገዳ ቀነ ገደብ ዛሬ የሚያበቃ ሲሆን ትራምፕ ለቲክቶክ ሶስተኛ አድል መስጠታቸውን ተከትሎ አዲሱ የእገዳ ቀን እስከ ፈረንጆቹ መስከረም 17፣ 2025 ድረስ የሚቆይ ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
በዳይመንድ ሊግ ዮሚፍ ቀጄልቻ እና ለሜቻ ግርማ አሸነፉ
በፓሪስ በተደረገው የ5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በበላይነት አጠናቅቋል።
12 ደቂቃ 47.84 ሰከንድ ደግሞ ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት ሰዓት ነው። በውድድሩ ሳሙኤል ተፈራ 5ኛ ሲወጣ መዝገቡ ስሜ እና ገመቹ ዲዳ 11ኛ እና 13ኛ በመሆን ውድድርራቸውን አጠናቅቀዋል።
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የዳይመንድ ሊግ አካል በመሆነው ውድድር አትሌት ለሜቻ ግርማ በአንደኝት አጠናቋልቅ።
የርቀቱ የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነው ለሜቻ ግርማ 8 ደቂቃ 07.01 ሰከንድ የገባበት ሰዓት ሆኖም ተመዝግቧል።
አተሌት ጌትነት ዋለ ደግሞ 3ኛ ደረጃ ወጥቷል። 8 ደቂቃ 12.58 ጌትነት የገባበት ሰዓት ሆኗል። በርቀቱ አብርሀም ስሜ 8ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል።
በተመሳሳይ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ሲምቦ ዓለማየው 9 ደቂቃ 01.22 በመግባ 3ኛ ወጥታለች። አትሌት ሎሚ ሙለታ ደግሞ 9ኛ በመሆን ውድድሩን ፈጽማለች።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በፓሪስ በተደረገው የ5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ በበላይነት አጠናቅቋል።
12 ደቂቃ 47.84 ሰከንድ ደግሞ ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደበት ሰዓት ነው። በውድድሩ ሳሙኤል ተፈራ 5ኛ ሲወጣ መዝገቡ ስሜ እና ገመቹ ዲዳ 11ኛ እና 13ኛ በመሆን ውድድርራቸውን አጠናቅቀዋል።
በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የዳይመንድ ሊግ አካል በመሆነው ውድድር አትሌት ለሜቻ ግርማ በአንደኝት አጠናቋልቅ።
የርቀቱ የዓለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነው ለሜቻ ግርማ 8 ደቂቃ 07.01 ሰከንድ የገባበት ሰዓት ሆኖም ተመዝግቧል።
አተሌት ጌትነት ዋለ ደግሞ 3ኛ ደረጃ ወጥቷል። 8 ደቂቃ 12.58 ጌትነት የገባበት ሰዓት ሆኗል። በርቀቱ አብርሀም ስሜ 8ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቅቋል።
በተመሳሳይ የሴቶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ሲምቦ ዓለማየው 9 ደቂቃ 01.22 በመግባ 3ኛ ወጥታለች። አትሌት ሎሚ ሙለታ ደግሞ 9ኛ በመሆን ውድድሩን ፈጽማለች።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአባይ ግድብ "እኛ ፋይናንስ አድርገን ነው የተሠራው" - ትራምፕ❗️
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያውን ገንዘብ የተገነባውን የሕዳሴውን ግድብ "በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ" ሲሉ ገለጹት።
ፕሬዚዳንቱ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው ማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አሁን በለቀቁት ጽሁፍ "አሜሪካ በሞኝነት የረዳችው የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል ሲሉ ጽፈዋል።
"ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በመሆን በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በሩዋንዳ ሪፐብሊክ መካከል ባለው ጦርነት ላይ አስደናቂ የሆነ ስምምነት ማዘጋጀቴን ሪፖርት በማድረጌ በጣም ደስተኛ ነኝ። ይህ ጦርነት ከብዙዎቹ ጦርነቶች በበለጠ በከፋ የደም መፋሰስ እና ሞት የሚታወቅ ሲሆን ለአስርት ዓመታት የቆየ ነው።" ካሉ በኋላ "የሩዋንዳ እና የኮንጎ ተወካዮች ሰነዶችን ለመፈረም ሰኞ ዕለት ዋሽንግተን ውስጥ እንደሚገቡ ገልጸዋል። "ይህ ለአፍሪካ ታላቅ ቀን ሲሆን፣ በእውነት ለመናገር ለመላው ዓለምም ታላቅ ቀን ነው!" ሲሉ አክለዋል።
"ለዚህ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በህንድ እና በፓኪስታን መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በሰርቢያ እና በኮሶቮ መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን በማስፈኔ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም" ያሉት ትራምፕ በቅንፍ ውስጥ "(በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል)፣" ሲሉ ጽሁፋቸውን ቀጥለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያውን ገንዘብ የተገነባውን የሕዳሴውን ግድብ "በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ" ሲሉ ገለጹት።
ፕሬዚዳንቱ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው ማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አሁን በለቀቁት ጽሁፍ "አሜሪካ በሞኝነት የረዳችው የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል ሲሉ ጽፈዋል።
"ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በመሆን በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በሩዋንዳ ሪፐብሊክ መካከል ባለው ጦርነት ላይ አስደናቂ የሆነ ስምምነት ማዘጋጀቴን ሪፖርት በማድረጌ በጣም ደስተኛ ነኝ። ይህ ጦርነት ከብዙዎቹ ጦርነቶች በበለጠ በከፋ የደም መፋሰስ እና ሞት የሚታወቅ ሲሆን ለአስርት ዓመታት የቆየ ነው።" ካሉ በኋላ "የሩዋንዳ እና የኮንጎ ተወካዮች ሰነዶችን ለመፈረም ሰኞ ዕለት ዋሽንግተን ውስጥ እንደሚገቡ ገልጸዋል። "ይህ ለአፍሪካ ታላቅ ቀን ሲሆን፣ በእውነት ለመናገር ለመላው ዓለምም ታላቅ ቀን ነው!" ሲሉ አክለዋል።
"ለዚህ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በህንድ እና በፓኪስታን መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በሰርቢያ እና በኮሶቮ መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን በማስፈኔ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም" ያሉት ትራምፕ በቅንፍ ውስጥ "(በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል)፣" ሲሉ ጽሁፋቸውን ቀጥለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የኢራኑ ፕሬዚዳንት ማስጠንቀቂያ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የመከላከያ ስለላ ማዕከል ጉብኝት
****
እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችውን ጥቃት ካላቆመች ሀገራቸው ለፀፀት የሚዳርግ ኃይለኛ ምላሽ እንደምትሰጥ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን አስጠንቅቀዋል።
በእስራኤልና በኢራን መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለማስወገድ ያለው ብቸኛ መንገድ እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደውን የአየር ድብደባ ማቆም ነው ሲሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ኢራን ሁሌም የምትከተለው የሰላምና የመረጋጋትን መንገድ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ሆኖም አሁን ባለው ሁኔታ ዘላቂ ሰላም ሊፈጠር የሚችለው እስራኤል የጦረኝነት የሽብር ቅስቀሳዋን ለማቆም ዋስትና ስትሰጥ ብቻ ነው ብለዋል።
ይህ ሳይሆን ቀርቶ እስራኤል አሁን በያዘችው መንገድ ኢራንን ማጥቃት ከቀጠለች ግን እስራኤል እንድትፀፀት የሚያደርግ ኃይለኛ ምላሽ ኢራን እንደምትሰጥ መናገራቸውን አናዶሉ የኢራንን ሚዲያ ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።
በሌላ በኩል የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ወታደራዊና ደህንነት ሃላፊዎች ጋር በመሆን የእስራኤል መከላከያ ኃይል የስለላ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፥ "እስራኤል በጦርነቱ አሸንፋ እንድትወጣ የሚያስችላትን ጠቃሚ የስለላ መረጃ እየሰጠን ያለው የመከላከያችን የስለላ ማዕከል" በማለት በክፍሉ እያገለገሉ ላሉ ወታደሮች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ብጥቅሉ የእስራኤል መከላከያ ኃይል አባላት እስካሁን ላበረከቱት እና ወደፊትም ሀገሪቱ ድል እስክትቀዳጅ ለሚያበረክቱት አስዋጽኦ አመስግነዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
****
እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችውን ጥቃት ካላቆመች ሀገራቸው ለፀፀት የሚዳርግ ኃይለኛ ምላሽ እንደምትሰጥ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን አስጠንቅቀዋል።
በእስራኤልና በኢራን መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለማስወገድ ያለው ብቸኛ መንገድ እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደውን የአየር ድብደባ ማቆም ነው ሲሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ኢራን ሁሌም የምትከተለው የሰላምና የመረጋጋትን መንገድ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ሆኖም አሁን ባለው ሁኔታ ዘላቂ ሰላም ሊፈጠር የሚችለው እስራኤል የጦረኝነት የሽብር ቅስቀሳዋን ለማቆም ዋስትና ስትሰጥ ብቻ ነው ብለዋል።
ይህ ሳይሆን ቀርቶ እስራኤል አሁን በያዘችው መንገድ ኢራንን ማጥቃት ከቀጠለች ግን እስራኤል እንድትፀፀት የሚያደርግ ኃይለኛ ምላሽ ኢራን እንደምትሰጥ መናገራቸውን አናዶሉ የኢራንን ሚዲያ ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።
በሌላ በኩል የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ወታደራዊና ደህንነት ሃላፊዎች ጋር በመሆን የእስራኤል መከላከያ ኃይል የስለላ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፥ "እስራኤል በጦርነቱ አሸንፋ እንድትወጣ የሚያስችላትን ጠቃሚ የስለላ መረጃ እየሰጠን ያለው የመከላከያችን የስለላ ማዕከል" በማለት በክፍሉ እያገለገሉ ላሉ ወታደሮች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ብጥቅሉ የእስራኤል መከላከያ ኃይል አባላት እስካሁን ላበረከቱት እና ወደፊትም ሀገሪቱ ድል እስክትቀዳጅ ለሚያበረክቱት አስዋጽኦ አመስግነዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🏆🎰በአፍሮ ራፍል እድልዎን ወደ ገንዘብ ለመለወጥ ይፈልጋሉ?🏆🎰
እንግዲያስ ምን ይጠብቃሉ በአፍሮ ቤት ላይ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወትና ነጥብ በመሰብሰብ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
እንዴት?
1️⃣ በሚወዱት ስፖርት ወይም ጨዋታ አፍሮ ቤት ላይ ውርርድዎን ያስቀምጡ
2️⃣ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወት ብዙ ነጥብ ይሰብስቡ
3️⃣ ብዙ ነጥብ ይዘው ተዘጋጅተው ይጠብቁ አሸናፊዎች በቅርቡ ይለያሉ!
ሽልማቶቹ የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል፣ ፕለይ ስቴሽን እንዲሁም ሰባ ሁለት ኢንች ስማርት ቲቪን ያካትታሉ! 💰🎁
እንዳያመልጥዎት! የበለጠ ሲጫወቱ የማሸነፍ እድልዎ ይሰፋል!🎉💪
አሁኑኑ https://afrobetting.net ይቀላቀሉ እና እየተዝናኑ ይጫወቱ ያሸነፉ!🎯🎊
እንግዲያስ ምን ይጠብቃሉ በአፍሮ ቤት ላይ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወትና ነጥብ በመሰብሰብ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
እንዴት?
1️⃣ በሚወዱት ስፖርት ወይም ጨዋታ አፍሮ ቤት ላይ ውርርድዎን ያስቀምጡ
2️⃣ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወት ብዙ ነጥብ ይሰብስቡ
3️⃣ ብዙ ነጥብ ይዘው ተዘጋጅተው ይጠብቁ አሸናፊዎች በቅርቡ ይለያሉ!
ሽልማቶቹ የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል፣ ፕለይ ስቴሽን እንዲሁም ሰባ ሁለት ኢንች ስማርት ቲቪን ያካትታሉ! 💰🎁
እንዳያመልጥዎት! የበለጠ ሲጫወቱ የማሸነፍ እድልዎ ይሰፋል!🎉💪
አሁኑኑ https://afrobetting.net ይቀላቀሉ እና እየተዝናኑ ይጫወቱ ያሸነፉ!🎯🎊
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
አዲስ አበባ📍
100 ሺህ ብር ተቀጣች
በብስክሌት መንገድ ላይ በመኪና የነዳች ግለሰብ የ100,000 ብር ቅጣት ተጣለባት
አዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 8፣ ሲኤምሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በልማት ኮሪደር ውስጥ በተዘጋጀው የብስክሌት መንገድ ላይ መኪና ስታሽከረክር የተገኘች ግለሰብ ላይ የገንዘብ ቅጣት እንደጣለ አስታወቀ።
ግለሰቧ በሰላምና ጸጥታ አካላት እና በአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሎ የተሽከርካሪዋ ባለቤት 100,000 ብር እንዲከፍል ተደርጓል። ባለስልጣኑ ግለሰቧ በቸልተኝነት የፈፀመችውን የትራፊክ ደንብ ጥሰት
የባለስልጣኑ ኦፊሰሮች ባደረጉት ክትትልና ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
Via የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባ/ኮ ዳይሬክቶሬት
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
100 ሺህ ብር ተቀጣች
በብስክሌት መንገድ ላይ በመኪና የነዳች ግለሰብ የ100,000 ብር ቅጣት ተጣለባት
አዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 8፣ ሲኤምሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በልማት ኮሪደር ውስጥ በተዘጋጀው የብስክሌት መንገድ ላይ መኪና ስታሽከረክር የተገኘች ግለሰብ ላይ የገንዘብ ቅጣት እንደጣለ አስታወቀ።
ግለሰቧ በሰላምና ጸጥታ አካላት እና በአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሎ የተሽከርካሪዋ ባለቤት 100,000 ብር እንዲከፍል ተደርጓል። ባለስልጣኑ ግለሰቧ በቸልተኝነት የፈፀመችውን የትራፊክ ደንብ ጥሰት
የባለስልጣኑ ኦፊሰሮች ባደረጉት ክትትልና ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
Via የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባ/ኮ ዳይሬክቶሬት
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አሜሪካ በ3 የኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ሰነዘረች
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች በፎርዶ፣ ናታንዝ እና ኢስፋሃን በሚገኙ የኢራን የኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ “በጣም የተሳኩ” ጥቃቶችን ማድረጋቸውን እና አሁን ሁሉም የአሜሪካ አውሮፕላኖች ከኢራን የአየር ክልል ውጭ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በጥቃቱ የዩኤስ ቢ-2 ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ተሳትፈዋል ተብሏል፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትሩዝ የማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተለለፉት መልዕከት “የቴህራን የኒውክሌር መርሃግብር ዘውድ” የሆነው ፎርዶው ጠፍቷል ሲሉ ገልፀዋል።
ሮይተርስ እንደዘገበው ኢራን በፎርዶው የኒውክሌር ጣቢያ ጥቃት መድረሱን አረጋግጣለች።
ኢራን በእስራኤል ጥቃት ከተከፈተባት ወዲህ 400 ሰዎች መገደላቸውን እንዲሁም በትንሹ 3ሺ 56 ዜጎቿ ደግሞ መቁሰላቸውን ገልፃለች፡፡ በኢራን ጥቃት የሞቱት እስራኤላውያን 24 ናቸው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች በፎርዶ፣ ናታንዝ እና ኢስፋሃን በሚገኙ የኢራን የኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ “በጣም የተሳኩ” ጥቃቶችን ማድረጋቸውን እና አሁን ሁሉም የአሜሪካ አውሮፕላኖች ከኢራን የአየር ክልል ውጭ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በጥቃቱ የዩኤስ ቢ-2 ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ተሳትፈዋል ተብሏል፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትሩዝ የማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተለለፉት መልዕከት “የቴህራን የኒውክሌር መርሃግብር ዘውድ” የሆነው ፎርዶው ጠፍቷል ሲሉ ገልፀዋል።
ሮይተርስ እንደዘገበው ኢራን በፎርዶው የኒውክሌር ጣቢያ ጥቃት መድረሱን አረጋግጣለች።
ኢራን በእስራኤል ጥቃት ከተከፈተባት ወዲህ 400 ሰዎች መገደላቸውን እንዲሁም በትንሹ 3ሺ 56 ዜጎቿ ደግሞ መቁሰላቸውን ገልፃለች፡፡ በኢራን ጥቃት የሞቱት እስራኤላውያን 24 ናቸው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ