የአባይ ግድብ "እኛ ፋይናንስ አድርገን ነው የተሠራው" - ትራምፕ❗️
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያውን ገንዘብ የተገነባውን የሕዳሴውን ግድብ "በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ" ሲሉ ገለጹት።
ፕሬዚዳንቱ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው ማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አሁን በለቀቁት ጽሁፍ "አሜሪካ በሞኝነት የረዳችው የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል ሲሉ ጽፈዋል።
"ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በመሆን በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በሩዋንዳ ሪፐብሊክ መካከል ባለው ጦርነት ላይ አስደናቂ የሆነ ስምምነት ማዘጋጀቴን ሪፖርት በማድረጌ በጣም ደስተኛ ነኝ። ይህ ጦርነት ከብዙዎቹ ጦርነቶች በበለጠ በከፋ የደም መፋሰስ እና ሞት የሚታወቅ ሲሆን ለአስርት ዓመታት የቆየ ነው።" ካሉ በኋላ "የሩዋንዳ እና የኮንጎ ተወካዮች ሰነዶችን ለመፈረም ሰኞ ዕለት ዋሽንግተን ውስጥ እንደሚገቡ ገልጸዋል። "ይህ ለአፍሪካ ታላቅ ቀን ሲሆን፣ በእውነት ለመናገር ለመላው ዓለምም ታላቅ ቀን ነው!" ሲሉ አክለዋል።
"ለዚህ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በህንድ እና በፓኪስታን መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በሰርቢያ እና በኮሶቮ መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን በማስፈኔ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም" ያሉት ትራምፕ በቅንፍ ውስጥ "(በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል)፣" ሲሉ ጽሁፋቸውን ቀጥለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢትዮጵያውን ገንዘብ የተገነባውን የሕዳሴውን ግድብ "በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ" ሲሉ ገለጹት።
ፕሬዚዳንቱ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው ማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አሁን በለቀቁት ጽሁፍ "አሜሪካ በሞኝነት የረዳችው የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል ሲሉ ጽፈዋል።
"ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በመሆን በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በሩዋንዳ ሪፐብሊክ መካከል ባለው ጦርነት ላይ አስደናቂ የሆነ ስምምነት ማዘጋጀቴን ሪፖርት በማድረጌ በጣም ደስተኛ ነኝ። ይህ ጦርነት ከብዙዎቹ ጦርነቶች በበለጠ በከፋ የደም መፋሰስ እና ሞት የሚታወቅ ሲሆን ለአስርት ዓመታት የቆየ ነው።" ካሉ በኋላ "የሩዋንዳ እና የኮንጎ ተወካዮች ሰነዶችን ለመፈረም ሰኞ ዕለት ዋሽንግተን ውስጥ እንደሚገቡ ገልጸዋል። "ይህ ለአፍሪካ ታላቅ ቀን ሲሆን፣ በእውነት ለመናገር ለመላው ዓለምም ታላቅ ቀን ነው!" ሲሉ አክለዋል።
"ለዚህ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በህንድ እና በፓኪስታን መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በሰርቢያ እና በኮሶቮ መካከል ያለውን ጦርነት በማስቆሜ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም፣ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ሰላምን በማስፈኔ የኖቤል የሰላም ሽልማት አላገኝም" ያሉት ትራምፕ በቅንፍ ውስጥ "(በአሜሪካ በሞኝነት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገለት ግዙፉ የኢትዮጵያ ግድብ፣ ወደ አባይ ወንዝ የሚፈሰውን ውሃ በእጅጉ ይቀንሳል)፣" ሲሉ ጽሁፋቸውን ቀጥለዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የኢራኑ ፕሬዚዳንት ማስጠንቀቂያ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የመከላከያ ስለላ ማዕከል ጉብኝት
****
እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችውን ጥቃት ካላቆመች ሀገራቸው ለፀፀት የሚዳርግ ኃይለኛ ምላሽ እንደምትሰጥ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን አስጠንቅቀዋል።
በእስራኤልና በኢራን መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለማስወገድ ያለው ብቸኛ መንገድ እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደውን የአየር ድብደባ ማቆም ነው ሲሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ኢራን ሁሌም የምትከተለው የሰላምና የመረጋጋትን መንገድ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ሆኖም አሁን ባለው ሁኔታ ዘላቂ ሰላም ሊፈጠር የሚችለው እስራኤል የጦረኝነት የሽብር ቅስቀሳዋን ለማቆም ዋስትና ስትሰጥ ብቻ ነው ብለዋል።
ይህ ሳይሆን ቀርቶ እስራኤል አሁን በያዘችው መንገድ ኢራንን ማጥቃት ከቀጠለች ግን እስራኤል እንድትፀፀት የሚያደርግ ኃይለኛ ምላሽ ኢራን እንደምትሰጥ መናገራቸውን አናዶሉ የኢራንን ሚዲያ ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።
በሌላ በኩል የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ወታደራዊና ደህንነት ሃላፊዎች ጋር በመሆን የእስራኤል መከላከያ ኃይል የስለላ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፥ "እስራኤል በጦርነቱ አሸንፋ እንድትወጣ የሚያስችላትን ጠቃሚ የስለላ መረጃ እየሰጠን ያለው የመከላከያችን የስለላ ማዕከል" በማለት በክፍሉ እያገለገሉ ላሉ ወታደሮች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ብጥቅሉ የእስራኤል መከላከያ ኃይል አባላት እስካሁን ላበረከቱት እና ወደፊትም ሀገሪቱ ድል እስክትቀዳጅ ለሚያበረክቱት አስዋጽኦ አመስግነዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
****
እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችውን ጥቃት ካላቆመች ሀገራቸው ለፀፀት የሚዳርግ ኃይለኛ ምላሽ እንደምትሰጥ የኢራኑ ፕሬዚዳንት መስኡድ ፔዜሽኪያን አስጠንቅቀዋል።
በእስራኤልና በኢራን መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለማስወገድ ያለው ብቸኛ መንገድ እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደውን የአየር ድብደባ ማቆም ነው ሲሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ኢራን ሁሌም የምትከተለው የሰላምና የመረጋጋትን መንገድ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ ሆኖም አሁን ባለው ሁኔታ ዘላቂ ሰላም ሊፈጠር የሚችለው እስራኤል የጦረኝነት የሽብር ቅስቀሳዋን ለማቆም ዋስትና ስትሰጥ ብቻ ነው ብለዋል።
ይህ ሳይሆን ቀርቶ እስራኤል አሁን በያዘችው መንገድ ኢራንን ማጥቃት ከቀጠለች ግን እስራኤል እንድትፀፀት የሚያደርግ ኃይለኛ ምላሽ ኢራን እንደምትሰጥ መናገራቸውን አናዶሉ የኢራንን ሚዲያ ዋቢ በማድረግ ዘግቧል።
በሌላ በኩል የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ወታደራዊና ደህንነት ሃላፊዎች ጋር በመሆን የእስራኤል መከላከያ ኃይል የስለላ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፥ "እስራኤል በጦርነቱ አሸንፋ እንድትወጣ የሚያስችላትን ጠቃሚ የስለላ መረጃ እየሰጠን ያለው የመከላከያችን የስለላ ማዕከል" በማለት በክፍሉ እያገለገሉ ላሉ ወታደሮች አድናቆታቸውን ገልጸዋል።
ብጥቅሉ የእስራኤል መከላከያ ኃይል አባላት እስካሁን ላበረከቱት እና ወደፊትም ሀገሪቱ ድል እስክትቀዳጅ ለሚያበረክቱት አስዋጽኦ አመስግነዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🏆🎰በአፍሮ ራፍል እድልዎን ወደ ገንዘብ ለመለወጥ ይፈልጋሉ?🏆🎰
እንግዲያስ ምን ይጠብቃሉ በአፍሮ ቤት ላይ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወትና ነጥብ በመሰብሰብ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
እንዴት?
1️⃣ በሚወዱት ስፖርት ወይም ጨዋታ አፍሮ ቤት ላይ ውርርድዎን ያስቀምጡ
2️⃣ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወት ብዙ ነጥብ ይሰብስቡ
3️⃣ ብዙ ነጥብ ይዘው ተዘጋጅተው ይጠብቁ አሸናፊዎች በቅርቡ ይለያሉ!
ሽልማቶቹ የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል፣ ፕለይ ስቴሽን እንዲሁም ሰባ ሁለት ኢንች ስማርት ቲቪን ያካትታሉ! 💰🎁
እንዳያመልጥዎት! የበለጠ ሲጫወቱ የማሸነፍ እድልዎ ይሰፋል!🎉💪
አሁኑኑ https://afrobetting.net ይቀላቀሉ እና እየተዝናኑ ይጫወቱ ያሸነፉ!🎯🎊
እንግዲያስ ምን ይጠብቃሉ በአፍሮ ቤት ላይ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወትና ነጥብ በመሰብሰብ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ!
እንዴት?
1️⃣ በሚወዱት ስፖርት ወይም ጨዋታ አፍሮ ቤት ላይ ውርርድዎን ያስቀምጡ
2️⃣ የተለያዩ ጨዋታዎችን በመጫወት ብዙ ነጥብ ይሰብስቡ
3️⃣ ብዙ ነጥብ ይዘው ተዘጋጅተው ይጠብቁ አሸናፊዎች በቅርቡ ይለያሉ!
ሽልማቶቹ የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክል፣ ፕለይ ስቴሽን እንዲሁም ሰባ ሁለት ኢንች ስማርት ቲቪን ያካትታሉ! 💰🎁
እንዳያመልጥዎት! የበለጠ ሲጫወቱ የማሸነፍ እድልዎ ይሰፋል!🎉💪
አሁኑኑ https://afrobetting.net ይቀላቀሉ እና እየተዝናኑ ይጫወቱ ያሸነፉ!🎯🎊
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
አዲስ አበባ📍
100 ሺህ ብር ተቀጣች
በብስክሌት መንገድ ላይ በመኪና የነዳች ግለሰብ የ100,000 ብር ቅጣት ተጣለባት
አዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 8፣ ሲኤምሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በልማት ኮሪደር ውስጥ በተዘጋጀው የብስክሌት መንገድ ላይ መኪና ስታሽከረክር የተገኘች ግለሰብ ላይ የገንዘብ ቅጣት እንደጣለ አስታወቀ።
ግለሰቧ በሰላምና ጸጥታ አካላት እና በአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሎ የተሽከርካሪዋ ባለቤት 100,000 ብር እንዲከፍል ተደርጓል። ባለስልጣኑ ግለሰቧ በቸልተኝነት የፈፀመችውን የትራፊክ ደንብ ጥሰት
የባለስልጣኑ ኦፊሰሮች ባደረጉት ክትትልና ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
Via የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባ/ኮ ዳይሬክቶሬት
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
100 ሺህ ብር ተቀጣች
በብስክሌት መንገድ ላይ በመኪና የነዳች ግለሰብ የ100,000 ብር ቅጣት ተጣለባት
አዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በለሚኩራ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 8፣ ሲኤምሲ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በልማት ኮሪደር ውስጥ በተዘጋጀው የብስክሌት መንገድ ላይ መኪና ስታሽከረክር የተገኘች ግለሰብ ላይ የገንዘብ ቅጣት እንደጣለ አስታወቀ።
ግለሰቧ በሰላምና ጸጥታ አካላት እና በአዲስ አበባ ትራፊክ ፖሊስ ትብብር በቁጥጥር ስር ውሎ የተሽከርካሪዋ ባለቤት 100,000 ብር እንዲከፍል ተደርጓል። ባለስልጣኑ ግለሰቧ በቸልተኝነት የፈፀመችውን የትራፊክ ደንብ ጥሰት
የባለስልጣኑ ኦፊሰሮች ባደረጉት ክትትልና ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት እርምጃ መወሰዱን ገልጿል።
Via የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባ/ኮ ዳይሬክቶሬት
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አሜሪካ በ3 የኢራን የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ሰነዘረች
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች በፎርዶ፣ ናታንዝ እና ኢስፋሃን በሚገኙ የኢራን የኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ “በጣም የተሳኩ” ጥቃቶችን ማድረጋቸውን እና አሁን ሁሉም የአሜሪካ አውሮፕላኖች ከኢራን የአየር ክልል ውጭ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በጥቃቱ የዩኤስ ቢ-2 ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ተሳትፈዋል ተብሏል፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትሩዝ የማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተለለፉት መልዕከት “የቴህራን የኒውክሌር መርሃግብር ዘውድ” የሆነው ፎርዶው ጠፍቷል ሲሉ ገልፀዋል።
ሮይተርስ እንደዘገበው ኢራን በፎርዶው የኒውክሌር ጣቢያ ጥቃት መድረሱን አረጋግጣለች።
ኢራን በእስራኤል ጥቃት ከተከፈተባት ወዲህ 400 ሰዎች መገደላቸውን እንዲሁም በትንሹ 3ሺ 56 ዜጎቿ ደግሞ መቁሰላቸውን ገልፃለች፡፡ በኢራን ጥቃት የሞቱት እስራኤላውያን 24 ናቸው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች በፎርዶ፣ ናታንዝ እና ኢስፋሃን በሚገኙ የኢራን የኒውክሌር ጣቢያዎች ላይ “በጣም የተሳኩ” ጥቃቶችን ማድረጋቸውን እና አሁን ሁሉም የአሜሪካ አውሮፕላኖች ከኢራን የአየር ክልል ውጭ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል።
በጥቃቱ የዩኤስ ቢ-2 ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖች ተሳትፈዋል ተብሏል፡፡
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትሩዝ የማህበራዊ ትስሰር ገፃቸው ባስተለለፉት መልዕከት “የቴህራን የኒውክሌር መርሃግብር ዘውድ” የሆነው ፎርዶው ጠፍቷል ሲሉ ገልፀዋል።
ሮይተርስ እንደዘገበው ኢራን በፎርዶው የኒውክሌር ጣቢያ ጥቃት መድረሱን አረጋግጣለች።
ኢራን በእስራኤል ጥቃት ከተከፈተባት ወዲህ 400 ሰዎች መገደላቸውን እንዲሁም በትንሹ 3ሺ 56 ዜጎቿ ደግሞ መቁሰላቸውን ገልፃለች፡፡ በኢራን ጥቃት የሞቱት እስራኤላውያን 24 ናቸው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አሜሪካ በፈፀመችው ጥቃት የኒውክሌር ብክለት አልተከሰተም - ኢራን
**
አሜሪካ ኢስፋሃን፣ ፎርዶ እና ናታንዝ በተባሉ የኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት የኒውክሌር ብክለት አለመከሰቱን ኢራን ገለጸች።
የኢራን ብሔራዊ ሚዲያ የሀገሪቱን ብሔራዊ የኒውክሌር ደኅንነት ሥርዓት ማዕከልን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ የጨረራ ቁጥጥር መሣሪዎች ጥቃቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች ምንም ዓይነት የራዲዮአክቲቭ ልቀትን አልመዘገቡም።
በጣቢያዎቹ የሚገኙ የዩራንየም ንጥረ ነገሮች ከጥቃቱ ቀደም ብሎ ወደ ሌላ ቦታ በመወሰዳቸው በአካባቢው ምንም የሚፈጠር የራዲዮአክቲቭ ልቀት እንደማይኖር እየተነገረ ይገኛል።
በመሆኑም ጥቃቱ እንደተፈፀመባቸው በተጠቀሱት አካባቢዎች በሚኖሩ ሰዎች ላይ የሚደርስ አደጋ እንደማይኖር ማዕከሉ ባወጣው መግለጫ መግለጹን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።
ቀደም ብሎም እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣብያዎች ላይ ያደረሰችው የአየር ድብደባ በተመሳሳይ መልኩ በተቋማቱ ዙሪያ ምንም ዓይነት ራዲዮአክቲቭ ንጥረ ነገር እንዲለቀቅ አለማድረጉን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ አስታውቆ ነበር።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
**
አሜሪካ ኢስፋሃን፣ ፎርዶ እና ናታንዝ በተባሉ የኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣቢያዎች ላይ የፈፀመችው ጥቃት የኒውክሌር ብክለት አለመከሰቱን ኢራን ገለጸች።
የኢራን ብሔራዊ ሚዲያ የሀገሪቱን ብሔራዊ የኒውክሌር ደኅንነት ሥርዓት ማዕከልን ጠቅሶ እንደዘገበው፣ የጨረራ ቁጥጥር መሣሪዎች ጥቃቱ በደረሰባቸው አካባቢዎች ምንም ዓይነት የራዲዮአክቲቭ ልቀትን አልመዘገቡም።
በጣቢያዎቹ የሚገኙ የዩራንየም ንጥረ ነገሮች ከጥቃቱ ቀደም ብሎ ወደ ሌላ ቦታ በመወሰዳቸው በአካባቢው ምንም የሚፈጠር የራዲዮአክቲቭ ልቀት እንደማይኖር እየተነገረ ይገኛል።
በመሆኑም ጥቃቱ እንደተፈፀመባቸው በተጠቀሱት አካባቢዎች በሚኖሩ ሰዎች ላይ የሚደርስ አደጋ እንደማይኖር ማዕከሉ ባወጣው መግለጫ መግለጹን አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል።
ቀደም ብሎም እስራኤል በኢራን የኒውክሌር ማብላያ ጣብያዎች ላይ ያደረሰችው የአየር ድብደባ በተመሳሳይ መልኩ በተቋማቱ ዙሪያ ምንም ዓይነት ራዲዮአክቲቭ ንጥረ ነገር እንዲለቀቅ አለማድረጉን ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ አስታውቆ ነበር።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
🥳 ጓደኛዎችዎን ወደ አፍሮቤት ይጋብዙ እና አስደሳች ቦነስ ያግኙ!
👇 የእርስዎ ልዩ መለያዎን ለጓደኛዎ ወይም ለቅርብ ወዳጅዎ ያጋሩ ሽልማቶችን ያግኙ።
💸💰ለእያንዳንዱ አዲስ ስኬታማ ምዝገባዎች 15% ቦነስ ያገኛሉ።
🔗 አሁኑኑ ማጋራት ይጀምሩ እና ገቢዎትን ያሳድጉ!
ከ https://bit.ly/3XbY3o7 ጋር ያሸንፉ።
👇 የእርስዎ ልዩ መለያዎን ለጓደኛዎ ወይም ለቅርብ ወዳጅዎ ያጋሩ ሽልማቶችን ያግኙ።
💸💰ለእያንዳንዱ አዲስ ስኬታማ ምዝገባዎች 15% ቦነስ ያገኛሉ።
🔗 አሁኑኑ ማጋራት ይጀምሩ እና ገቢዎትን ያሳድጉ!
ከ https://bit.ly/3XbY3o7 ጋር ያሸንፉ።
#ቴምርሪልስቴት መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት ሽያጭ
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️ቀሪውን 90% በ 18ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
የኢራን ፓርላማ ወሳኙን የሆርሙዝ የባህር ሰርጥን ለመዝጋት የቀረበውን ሀሳብ አፀደቀ
**
የኢራን ፓርላማ የአለማችን 20 በመቶ የሚሆነው ድፍድፍ ነዳጅ የሚተላለፍበት የባህር ሰርጥን ለመዝጋት የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፅድቋል፡፡
ፓርላማው ውሳኔውን ያስተላለፈው አሜሪካ እስራኤልን በማገዝ በኢራን ሶስት የኒውክሌር ማብለያ ተቋማት ወታደራዊ እርምጃ መውሰዷን ተከትሎ ነው።
የፓርላማው ውሳኔ ተፈጻሚ የሚሆነው የኢራኑ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ በሚያሳልፉት የመጨረሻ ትእዛዝ መሆኑ ተነግሯል።
40 ኪሎ ሜትር ብቻ ስፋት ያለው የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ የመዘጋት አደጋ ካጋጠመው በአለም የነዳጅ ዋጋ ላይ ትልቅ ተፅእኖ ሊፈጥር እንደሚችልም ተገልጿል፡፡
የኢራን ፓርላማ ያቀረበው ይህ ውሳኔ የኢራኑን መሪ የአያቶላህ አሊ ኻሚኒን የመጨረሻ ውሳኔ እየጠበቀ ነው ሲል ኒውስ ዊክ የኢራን ቴሌቪዥንን ጠቅሶ ዘግቧል።
የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ፈሳሽ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ የጫኑ መርከቦች ዋነኛ መተላለፊ ሲሆን፤ እኤአ 2024 በየቀኑ ብቻ 20.3 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅና ፔትሮሊየም ተላልፎበታል ተብሏል።
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ኢራን በቀጣይ ምን አይነት እርምጃ ትወስዳለች የሚለው የሚጠበቅ ሆኗል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
**
የኢራን ፓርላማ የአለማችን 20 በመቶ የሚሆነው ድፍድፍ ነዳጅ የሚተላለፍበት የባህር ሰርጥን ለመዝጋት የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ አፅድቋል፡፡
ፓርላማው ውሳኔውን ያስተላለፈው አሜሪካ እስራኤልን በማገዝ በኢራን ሶስት የኒውክሌር ማብለያ ተቋማት ወታደራዊ እርምጃ መውሰዷን ተከትሎ ነው።
የፓርላማው ውሳኔ ተፈጻሚ የሚሆነው የኢራኑ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ በሚያሳልፉት የመጨረሻ ትእዛዝ መሆኑ ተነግሯል።
40 ኪሎ ሜትር ብቻ ስፋት ያለው የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ የመዘጋት አደጋ ካጋጠመው በአለም የነዳጅ ዋጋ ላይ ትልቅ ተፅእኖ ሊፈጥር እንደሚችልም ተገልጿል፡፡
የኢራን ፓርላማ ያቀረበው ይህ ውሳኔ የኢራኑን መሪ የአያቶላህ አሊ ኻሚኒን የመጨረሻ ውሳኔ እየጠበቀ ነው ሲል ኒውስ ዊክ የኢራን ቴሌቪዥንን ጠቅሶ ዘግቧል።
የሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ፈሳሽ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ የጫኑ መርከቦች ዋነኛ መተላለፊ ሲሆን፤ እኤአ 2024 በየቀኑ ብቻ 20.3 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅና ፔትሮሊየም ተላልፎበታል ተብሏል።
አሜሪካ ፎርዶውን ጨምሮ ኢራን ውስጥ በሚገኙ 3 የኒውክሌር ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ኢራን በቀጣይ ምን አይነት እርምጃ ትወስዳለች የሚለው የሚጠበቅ ሆኗል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ETHIO-MEREJA®
Photo
አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” ባለችው የኢራኑ ጥቃት የትኞቹን የጦር መሳሪያዎች ተጠቀመች?
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች ኢራን ውስጥ የሚገኙ ሦስት የኒውክሌር ተቋማትን በቦምብ መደብደባቸውን ማሳወቃቸው ይታወሳል።
አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” የሚል ስያሜ በሰጠችው ኦፕሬሽን ጂቢዩ 57 ወይም ማሲቭ ኦርዲናንስ ፔኔትሬተር (ኤምኦፒ) ቦምብ ተጠቅማለች፡፡
ይህ ‘ምሽግ ደርማሽ’ ቦምብ 13 ሺህ 600 ኪሎ ግራም የሚመዝን ሲሆን ከመፈንዳቱ አስቀድሞ እስከ 60 ሜትር ድረስ ወደ መሬት ሰርጎ የመግባት አቅም ያለው ነው፡፡
ቦምቡ 'ቢቱ ስቲልዝ' በተባለው አውሮፕላን አማካኝነት ከዒላማው ከ12 ሺህ እስከ 15 ሺህ ሜትር ከፍታ ላይ የተጣለ ሲሆን ያለው ክብደት እና የመሬት ስበት በሚያርፈበት ቦታ ላይ ውድመት እንዲያስከትል ያደርጉታል፡፡
የተቀመጠለትን ዒላማ እንደማይስት የሚነገርለት 'ምሽግ ደርማሹ' ቦምብ በውስጡ በተገጠመለት ጂፒኤስ በመጠቀም ነው ጥቃቱን የሚያደርሰው፡፡
በዚህም ከተጣለ በኋላ ምንም ዓይነት የዒላማ ለውጥ ወይም ቁጥጥር ማድረግ አይቻልም፡፡
የአንዱ ዋጋ ከ3.5 እስከ 4 ሚሊዩን ዶላር እንደሚደርስም ተመላክቷል፡፡
ይህንን ግዙፍ ቦምብ መሸከም የሚችለው የ'ቢቱ ስቲልዝ' አውሮፕላን ባለው ቅርፅ በተለይም በፀረ-አውሮፕላን አነፍናፊ መሳሪያ ላይ ወፍ ወይም በራሪ መስሎ መታየት መቻሉ በዒላማ ማክሸፊያ እንዳይመታ ያስችለዋል፡፡
በተጨማሪም ትክክለኛ ያልሆነ የራዳር መረጃ የሚያቀብል የኤሌክትሮኒክ ቴክኒክ ያለው ነው፡፡
ሌላው አሜሪካ የተጠቀመችው ከ1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፍ የሚችሉት የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ናቸው፡፡
ከሰርጓጅ መርከብ ላይ የተነሱት ሚሳኤሎቹ ከምድር በታች ያልሆነ ማለትም በምድር ላይ ያለ ዒላማን ለማጥቃት የሚውሉ ናቸው፡፡
በአሜሪካ የ“ሌሊት መዶሻ ኦፕሬሽን” 30 የሚሆኑ የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ከ640 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፋቸው ተገልጿል፡፡
በራዳር ዕይታ ውስጥ እንዳይገባ በዝቅተኛ ከፍታ ላይ መንሳፈፍ የሚችለው ሚሳኤሉ ከተወነጨፈ በኋላ የዒላማ ብሎም የአቅጣጫ ቅየራ እንዲያደርግ ማዘዝ ይቻላል፡፡እያንዳንዱ 'ቶማሃውክ ክሩዝ' ከ1.5 እስከ 2 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ዋጋ ያለው ነው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች ኢራን ውስጥ የሚገኙ ሦስት የኒውክሌር ተቋማትን በቦምብ መደብደባቸውን ማሳወቃቸው ይታወሳል።
አሜሪካ “የእኩለ ሌሊት መዶሻ” የሚል ስያሜ በሰጠችው ኦፕሬሽን ጂቢዩ 57 ወይም ማሲቭ ኦርዲናንስ ፔኔትሬተር (ኤምኦፒ) ቦምብ ተጠቅማለች፡፡
ይህ ‘ምሽግ ደርማሽ’ ቦምብ 13 ሺህ 600 ኪሎ ግራም የሚመዝን ሲሆን ከመፈንዳቱ አስቀድሞ እስከ 60 ሜትር ድረስ ወደ መሬት ሰርጎ የመግባት አቅም ያለው ነው፡፡
ቦምቡ 'ቢቱ ስቲልዝ' በተባለው አውሮፕላን አማካኝነት ከዒላማው ከ12 ሺህ እስከ 15 ሺህ ሜትር ከፍታ ላይ የተጣለ ሲሆን ያለው ክብደት እና የመሬት ስበት በሚያርፈበት ቦታ ላይ ውድመት እንዲያስከትል ያደርጉታል፡፡
የተቀመጠለትን ዒላማ እንደማይስት የሚነገርለት 'ምሽግ ደርማሹ' ቦምብ በውስጡ በተገጠመለት ጂፒኤስ በመጠቀም ነው ጥቃቱን የሚያደርሰው፡፡
በዚህም ከተጣለ በኋላ ምንም ዓይነት የዒላማ ለውጥ ወይም ቁጥጥር ማድረግ አይቻልም፡፡
የአንዱ ዋጋ ከ3.5 እስከ 4 ሚሊዩን ዶላር እንደሚደርስም ተመላክቷል፡፡
ይህንን ግዙፍ ቦምብ መሸከም የሚችለው የ'ቢቱ ስቲልዝ' አውሮፕላን ባለው ቅርፅ በተለይም በፀረ-አውሮፕላን አነፍናፊ መሳሪያ ላይ ወፍ ወይም በራሪ መስሎ መታየት መቻሉ በዒላማ ማክሸፊያ እንዳይመታ ያስችለዋል፡፡
በተጨማሪም ትክክለኛ ያልሆነ የራዳር መረጃ የሚያቀብል የኤሌክትሮኒክ ቴክኒክ ያለው ነው፡፡
ሌላው አሜሪካ የተጠቀመችው ከ1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፍ የሚችሉት የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ናቸው፡፡
ከሰርጓጅ መርከብ ላይ የተነሱት ሚሳኤሎቹ ከምድር በታች ያልሆነ ማለትም በምድር ላይ ያለ ዒላማን ለማጥቃት የሚውሉ ናቸው፡፡
በአሜሪካ የ“ሌሊት መዶሻ ኦፕሬሽን” 30 የሚሆኑ የ'ቶማሃውክ ክሩዝ' ሚሳኤሎች ከ640 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ መወንጨፋቸው ተገልጿል፡፡
በራዳር ዕይታ ውስጥ እንዳይገባ በዝቅተኛ ከፍታ ላይ መንሳፈፍ የሚችለው ሚሳኤሉ ከተወነጨፈ በኋላ የዒላማ ብሎም የአቅጣጫ ቅየራ እንዲያደርግ ማዘዝ ይቻላል፡፡እያንዳንዱ 'ቶማሃውክ ክሩዝ' ከ1.5 እስከ 2 ሚሊዮን ዶላር የሚደርስ ዋጋ ያለው ነው፡፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
💸💲 ይመልሱ 10,000 ብር ያሸንፉ💲💸
በእግር ኳስ ታሪክ ብዙ የፊፋ ያለም ዋንጫ ያሸነፈ ሀገር ማን ነው❓
ትክክለኛውን ውጤት በአፍሮ ስፖርት የቴሌግራም ወይም ፌስቡክ ቻናላችን ላይ ገብተው በመመለስ 10 ሺ ብር ይሸለሙ!
https://www.tg-me.com/afrosportsbet/663
https://www.facebook.com/share/p/1GfvEbhS7B/
በእግር ኳስ ታሪክ ብዙ የፊፋ ያለም ዋንጫ ያሸነፈ ሀገር ማን ነው❓
ትክክለኛውን ውጤት በአፍሮ ስፖርት የቴሌግራም ወይም ፌስቡክ ቻናላችን ላይ ገብተው በመመለስ 10 ሺ ብር ይሸለሙ!
https://www.tg-me.com/afrosportsbet/663
https://www.facebook.com/share/p/1GfvEbhS7B/