#ቴምር ሪልስቴት
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው ሱቅ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው ሱቅ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate
ኢራን በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን ተከትሎ ኳታር በኢራን ለተቃጣባት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቃለች❗️።
ማምሻውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮችን ማጥቃት የጀመረችው ኢራን በምዕራባዊ ኢራቅ የሚገኘውን አል-አሳድ የጦር ሰፈር በሚሳኤል መደብደቧን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል።
ከሰዓታት በፊት የኢራን መንግሥት በኒውክሊየር መሰረተ ልማቶቹ ላይ በአሜሪካ ለተፈጸመበት ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዝቶ ነበር።
በተያያዘ ኳታር በኢራን ለተቃጣባት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቃለች።
የኳታር መከላከያ ሚኒስትር፥ ኢራን ኳታር በሚገኘው አል-ኡዴይድ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤል ተኩሳለች፤ በዚህም ኢራን የኳታርን ሉዓላዊነት ተዳፍራለች ብለዋል።
ኳታር ከኢራን ለተቃጣበት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ የመስጠት መብቷ በዓለም አቀፍ ሕግ የተጠበቀ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አክለውም፥ የኳታር የአየር መከላከያ ሥርዓት የከኢራን የተተኮሱ ሚሳኤሎችን በማክሸፍ ጥቃቱን መመከቱንም ተናግረዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ማምሻውን በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሰፈሮችን ማጥቃት የጀመረችው ኢራን በምዕራባዊ ኢራቅ የሚገኘውን አል-አሳድ የጦር ሰፈር በሚሳኤል መደብደቧን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል።
ከሰዓታት በፊት የኢራን መንግሥት በኒውክሊየር መሰረተ ልማቶቹ ላይ በአሜሪካ ለተፈጸመበት ጥቃት ምላሽ እንደሚሰጥ ዝቶ ነበር።
በተያያዘ ኳታር በኢራን ለተቃጣባት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ እንደምትሰጥ አስታውቃለች።
የኳታር መከላከያ ሚኒስትር፥ ኢራን ኳታር በሚገኘው አል-ኡዴይድ የጦር ሰፈር ላይ ሚሳኤል ተኩሳለች፤ በዚህም ኢራን የኳታርን ሉዓላዊነት ተዳፍራለች ብለዋል።
ኳታር ከኢራን ለተቃጣበት ጥቃት ተመጣጣኝ ምላሽ የመስጠት መብቷ በዓለም አቀፍ ሕግ የተጠበቀ መሆኑን ሚኒስትሩ ጠቅሰዋል። አክለውም፥ የኳታር የአየር መከላከያ ሥርዓት የከኢራን የተተኮሱ ሚሳኤሎችን በማክሸፍ ጥቃቱን መመከቱንም ተናግረዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ሳውዲ አረቢያ ኢራን "በኳታር ላይ" የፈጸመችውን ጥቃት አወገዘች
****
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በኩል ባወጣው መግለጫ ኢራን ማምሻውን "በኳታር ላይ" የፈጸመችውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል።
የሳውዲ መንግሥት በመግለጫው ኢራን "በኳታር ላይ" ያደረሰችውን የሚሳኤል ጥቃት በጽኑ አውግዞ፤ ድርጊቱ የኳታርን ሉዓላዊነት፣ ዓለም አቀፍ ሕግና ቻርተርን እንዲሁም የመልካም ጉርብትና መርሆን የጣሰ ነው ብሏል።
አያይዞም፥ ድርጊቱን ከማውገዝ ባሻገር ኳታር ሉዓላዊነቷን ለማስከበር የምትወስዳቸውን እርምጃዎች ሳውዲ አረቢያ ትደግፋለች፤ ከጎኗ በመሆን ለማገዝም ዝግጁ ናት ብሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
****
የሳውዲ አረቢያ መንግሥት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ በኩል ባወጣው መግለጫ ኢራን ማምሻውን "በኳታር ላይ" የፈጸመችውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል።
የሳውዲ መንግሥት በመግለጫው ኢራን "በኳታር ላይ" ያደረሰችውን የሚሳኤል ጥቃት በጽኑ አውግዞ፤ ድርጊቱ የኳታርን ሉዓላዊነት፣ ዓለም አቀፍ ሕግና ቻርተርን እንዲሁም የመልካም ጉርብትና መርሆን የጣሰ ነው ብሏል።
አያይዞም፥ ድርጊቱን ከማውገዝ ባሻገር ኳታር ሉዓላዊነቷን ለማስከበር የምትወስዳቸውን እርምጃዎች ሳውዲ አረቢያ ትደግፋለች፤ ከጎኗ በመሆን ለማገዝም ዝግጁ ናት ብሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ETHIO-MEREJA®
Photo
"ኢራንን አመሰግናለሁ" – ፕሬዝዳንት ትራምፕ፤ "ለሰጠችን ደካማ ምላሽ እና ለቅድመ ማስጠንቀቂያው"
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል የነበረውን የጦርነት ስጋት ሙሉ በሙሉ ያረገበ በሚመስል መግለጫ፣ ኢራን ለሰጠችው "ደካማ" የአጸፋ ምላሽ እና ለሰጠችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምስጋና አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት አዲስ መልዕክት፣ የኢራንን ምላሽ "እጅግ በጣም ደካማ" ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ ዩናይትድ ስቴትስም ጥቃቱን "በጣም ውጤታማ በሆነ መንገድ" መመከቷን አስታውቀዋል።
"ኢራን የኑክሌር ተቋሞቿን ማውደማችንን ተከትሎ፣ እጅግ በጣም ደካማ የሆነ ምላሽ ሰጥታለች፤ ይህንንም እንጠብቅ ነበር" ብለዋል። "በአጠቃላይ 14 ሚሳኤሎች ተተኩሰው ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 13ቱን መትተን ጥለናል፤ አንደኛው ደግሞ ጉዳት ወደማያደርስ አቅጣጫ ስለነበር 'በነጻ ለቀነዋል'። አንድም አሜሪካዊ ጉዳት እንዳልደረሰበት እና ምንም አይነት ውድመት እንዳልተፈጠረ ስገልጽ በደስታ ነው።"
"ከሁሉም በላይ አስፈላጊው ነገር፣ በውስጣቸው የነበረውን ሁሉ ከ'ሲስተማቸው' ውስጥ ማውጣታቸው ነው፤ ተስፋ እናደርጋለን ከዚህ በኋላ ጥላቻ አይኖርም። ኢራን የሰው ህይወት እንዳይጠፋና ማንም እንዳይጎዳ ላደረገችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ላመሰግናት እወዳለሁ።"
"ምናልባት ኢራን አሁን በክልሉ ውስጥ የሰላምንና የስምምነትን መንገድ መቀጠል ትችል ይሆናል፤ እኔም እስራኤል ይኸንኑ እንድታደርግ በሙሉ ልብ አበረታታታለሁ። ለዚህ ጉዳይ ትኩረት ስለሰጣችሁ አመሰግናለሁ!"
ይህ የፕሬዝዳንት ትራምፕ መግለጫ፣ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የነበረውን ቀጥተኛ ወታደራዊ ፍጥጫ በይፋ የሚያጠናቅቅ ይመስላል። ፕሬዝዳንቱ የኢራንን ምላሽ "ደካማ" በማለት የአሜሪካንን የበላይነት ቢያሳዩም፣ በተመሳሳይ ጊዜ ለሰላም በር በመክፈትና ምስጋና በማቅረብ ሁኔታው እንዲረጋጋ ያላቸውን ፍላጎት አመላክተዋል።
የፕሬዝዳንቱ ጥሪ እስራኤልንም ማካተቱ፣ አሁን ትኩረት የተደረገበት የእስራኤልና የኢራን ግጭት እንዲቆም የሚገፋፋ ሲሆን፣ ቀጣናው ከገባበት የጦርነት አዙሪት እንዲወጣ የሚያደርግ ነው ተብሎለታል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ በኢራን እና በአሜሪካ መካከል የነበረውን የጦርነት ስጋት ሙሉ በሙሉ ያረገበ በሚመስል መግለጫ፣ ኢራን ለሰጠችው "ደካማ" የአጸፋ ምላሽ እና ለሰጠችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ምስጋና አቅርበዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት አዲስ መልዕክት፣ የኢራንን ምላሽ "እጅግ በጣም ደካማ" ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ ዩናይትድ ስቴትስም ጥቃቱን "በጣም ውጤታማ በሆነ መንገድ" መመከቷን አስታውቀዋል።
"ኢራን የኑክሌር ተቋሞቿን ማውደማችንን ተከትሎ፣ እጅግ በጣም ደካማ የሆነ ምላሽ ሰጥታለች፤ ይህንንም እንጠብቅ ነበር" ብለዋል። "በአጠቃላይ 14 ሚሳኤሎች ተተኩሰው ነበር፤ ከእነዚህ ውስጥ 13ቱን መትተን ጥለናል፤ አንደኛው ደግሞ ጉዳት ወደማያደርስ አቅጣጫ ስለነበር 'በነጻ ለቀነዋል'። አንድም አሜሪካዊ ጉዳት እንዳልደረሰበት እና ምንም አይነት ውድመት እንዳልተፈጠረ ስገልጽ በደስታ ነው።"
"ከሁሉም በላይ አስፈላጊው ነገር፣ በውስጣቸው የነበረውን ሁሉ ከ'ሲስተማቸው' ውስጥ ማውጣታቸው ነው፤ ተስፋ እናደርጋለን ከዚህ በኋላ ጥላቻ አይኖርም። ኢራን የሰው ህይወት እንዳይጠፋና ማንም እንዳይጎዳ ላደረገችው የቅድመ ማስጠንቀቂያ ላመሰግናት እወዳለሁ።"
"ምናልባት ኢራን አሁን በክልሉ ውስጥ የሰላምንና የስምምነትን መንገድ መቀጠል ትችል ይሆናል፤ እኔም እስራኤል ይኸንኑ እንድታደርግ በሙሉ ልብ አበረታታታለሁ። ለዚህ ጉዳይ ትኩረት ስለሰጣችሁ አመሰግናለሁ!"
ይህ የፕሬዝዳንት ትራምፕ መግለጫ፣ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የነበረውን ቀጥተኛ ወታደራዊ ፍጥጫ በይፋ የሚያጠናቅቅ ይመስላል። ፕሬዝዳንቱ የኢራንን ምላሽ "ደካማ" በማለት የአሜሪካንን የበላይነት ቢያሳዩም፣ በተመሳሳይ ጊዜ ለሰላም በር በመክፈትና ምስጋና በማቅረብ ሁኔታው እንዲረጋጋ ያላቸውን ፍላጎት አመላክተዋል።
የፕሬዝዳንቱ ጥሪ እስራኤልንም ማካተቱ፣ አሁን ትኩረት የተደረገበት የእስራኤልና የኢራን ግጭት እንዲቆም የሚገፋፋ ሲሆን፣ ቀጣናው ከገባበት የጦርነት አዙሪት እንዲወጣ የሚያደርግ ነው ተብሎለታል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የ9 ሰዎች ሕይወት አለፈ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በአዲስ አበባ ከተማ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ዓመት ሕጻንን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
የአዲስ አበባ ፖሊስ ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ እንደገለፁት÷ አደጋው በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 3 በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው የተከሰተው፡፡ ከኃይሌ ጋርመንት ወደ ዩኒሳ አደባባይ ይጓዝ የነበረ የፐብሊክ ሰርቪስ አውቶቡስ ከከባድ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨቱ መንገድ ስቶ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ መግባቱን አብራርተዋል፡፡
ይህን ተከትሎም አውቶቡሱ ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ከገባ በኋላ ከዩኒሳ አደባባይ ወደ ኃይሌ ጋርመንት ሲጓዝ ከነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ጋር መጋጨቱን ነው የገለጹት፡፡ በዚህም በዶልፊኑ ውስጥ ከነበሩት ተሳፋሪዎች መካከል አሽከርካሪውን ጨምሮ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት ማለፉን ተናግረዋል። ከሟቶቹ መካከል የ3 ዓመት ሕጻን እንደሚገኝ ጠቁመው÷ በአደጋው 8 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን አመልክተዋል፡
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
እስራኤል እና ኢራን ዘላቂ ተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን ትራንፕ አስታወቁ
እስራኤል እና ኢራን ዘላቂ ተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ።
ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት ጽሁፍ፥ ከ24 ሰዓት በኋላ ተግባራዊ በሚሆነው ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ላለፉት 12 ቀናት ሲካሄድ የቆየው ጦርነት በይፋ ያበቃል ብለዋል።
የእስራኤል መከላከያ በትራምፕ ሀሳብ ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። ኢራንም እስካሁን በጉዳዩ ላይ ያለችው ነገር አለመኖሩን አሶሼትድ ፕረስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
እስራኤል እና ኢራን ዘላቂ ተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ።
ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት ጽሁፍ፥ ከ24 ሰዓት በኋላ ተግባራዊ በሚሆነው ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ላለፉት 12 ቀናት ሲካሄድ የቆየው ጦርነት በይፋ ያበቃል ብለዋል።
የእስራኤል መከላከያ በትራምፕ ሀሳብ ዙሪያ አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። ኢራንም እስካሁን በጉዳዩ ላይ ያለችው ነገር አለመኖሩን አሶሼትድ ፕረስ ዘግቧል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ETHIO-MEREJA®
እስራኤል እና ኢራን ዘላቂ ተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን ትራንፕ አስታወቁ እስራኤል እና ኢራን ዘላቂ ተኩስ አቁም ለማድረግ መስማማታቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታወቁ። ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት ጽሁፍ፥ ከ24 ሰዓት በኋላ ተግባራዊ በሚሆነው ስምምነት በሁለቱ ሀገራት መካከል ላለፉት 12 ቀናት ሲካሄድ የቆየው ጦርነት በይፋ ያበቃል ብለዋል። የእስራኤል መከላከያ…
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ "የ12 ቀኑን ጦርነት" ለማስቆም የተደረሰውን የተኩስ አቁም ስምምነት በድል አድራጊነት ካወጁ ከሰዓታት በኋላ፣ ኢራን በእስራኤል ላይ አዲስ የሚሳይል ጥቃት መሰንዘሯ የሰላም ተስፋውን ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ እስራኤልም በበኩሏ በኢራን ግዛት ውስጥ ያሉ ኢላማዎችን መምታቷን እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዳስታወቁት፣ ሀገራቸው ምንም ዓይነት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ አልደረሰችም። ሚኒስትሩ አክለውም "እስራኤላውያን ወረራቸውን ካቆሙ፣ ኢራንም መተኮሷን ታቆማለች" በማለት የኢራን እርምጃ በእስራኤል ድርጊት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ መግለጫ ትራምፕ ካወጁት ስምምነት ጋር በቀጥታ የሚጋጭ ነው።
በሌላ በኩል የእስራኤል ባለሥልጣናት ዋነኛ ግባቸው የነበረው የኢራንን የኑክሌር አቅም ማዳከም እንደተሳካ ቢገልጹም፣ ወታደራዊ ዘመቻቸው ግን ገና እንዳላለቀ አስታውቀዋል። ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የእስራኤል ባለሥልጣናት ለመገናኛ ብዙኃን እንደተናገሩት፣ በኢራን ውስጥ ሊመቷቸው የሚፈልጓቸው በርካታ ወታደራዊ ኢላማዎች አሁንም አሉ።
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ቢታወጅም፣ ኢራን ለ25ኛ ጊዜ የሰነዘረችው የሚሳይል ጥቃት እና የእስራኤል ጥቃቱን የመቀጠል ዛቻ፣ እንደሚያሳየው፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ አሁንም እንደቀጠለ ነው።
ይህ ሁኔታ የትራምፕ አስተዳደር ያወጀው ስምምነት በዋና ተዋናዮቹ ዘንድ ሙሉ ተቀባይነት ሳያገኝ የተደረገ የችኮላ መልዕክት ነው ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳ አድርጓል። በቀጣዮቹ ሰዓታትና ቀናት ውስጥ የሁለቱ ሀገራት ድርጊት የግጭቱን እውነተኛ አቅጣጫ የሚወስን ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ይህ በእንዲህ እንዳለ እስራኤልም በበኩሏ በኢራን ግዛት ውስጥ ያሉ ኢላማዎችን መምታቷን እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እንዳስታወቁት፣ ሀገራቸው ምንም ዓይነት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ አልደረሰችም። ሚኒስትሩ አክለውም "እስራኤላውያን ወረራቸውን ካቆሙ፣ ኢራንም መተኮሷን ታቆማለች" በማለት የኢራን እርምጃ በእስራኤል ድርጊት ላይ የተመሰረተ መሆኑን ገልጸዋል። ይህ መግለጫ ትራምፕ ካወጁት ስምምነት ጋር በቀጥታ የሚጋጭ ነው።
በሌላ በኩል የእስራኤል ባለሥልጣናት ዋነኛ ግባቸው የነበረው የኢራንን የኑክሌር አቅም ማዳከም እንደተሳካ ቢገልጹም፣ ወታደራዊ ዘመቻቸው ግን ገና እንዳላለቀ አስታውቀዋል። ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ የእስራኤል ባለሥልጣናት ለመገናኛ ብዙኃን እንደተናገሩት፣ በኢራን ውስጥ ሊመቷቸው የሚፈልጓቸው በርካታ ወታደራዊ ኢላማዎች አሁንም አሉ።
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ቢታወጅም፣ ኢራን ለ25ኛ ጊዜ የሰነዘረችው የሚሳይል ጥቃት እና የእስራኤል ጥቃቱን የመቀጠል ዛቻ፣ እንደሚያሳየው፣ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ አሁንም እንደቀጠለ ነው።
ይህ ሁኔታ የትራምፕ አስተዳደር ያወጀው ስምምነት በዋና ተዋናዮቹ ዘንድ ሙሉ ተቀባይነት ሳያገኝ የተደረገ የችኮላ መልዕክት ነው ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳ አድርጓል። በቀጣዮቹ ሰዓታትና ቀናት ውስጥ የሁለቱ ሀገራት ድርጊት የግጭቱን እውነተኛ አቅጣጫ የሚወስን ይሆናል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
New Workshop Alert!
🎨 Graphic Design Workshop – June 25! Learn. Create. Grow.
Online Workshop
Join us this June 25 for a hands-on workshop covering design tools, color theory, branding, and more. Perfect for beginners and aspiring designers.
📍 Limited seats available – reserve your spot now!
✅ Includes certificate, & project-based learning
registration after the workshop:
☎️
0989747878
0799331774
For more info: @merahyan
🎨 Graphic Design Workshop – June 25! Learn. Create. Grow.
Online Workshop
Join us this June 25 for a hands-on workshop covering design tools, color theory, branding, and more. Perfect for beginners and aspiring designers.
📍 Limited seats available – reserve your spot now!
✅ Includes certificate, & project-based learning
registration after the workshop:
☎️
0989747878
0799331774
For more info: @merahyan
የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50 በመቶ እንዲሆን ተወሰነ
👉 የከተማ አቀፍ ፈተናው ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት፤ የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50 በመቶ እንዲሆን በዛሬው ዕለት ውሳኔ አስተላልፈዋል።
የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በየዓመቱ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ገልጸው ዘንድሮም ከአምናው የተሻለ ውጤት ለመመዝገብ መቻሉን አስታውቀዋል።
በዚህም መሠረት የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ጥቂት ቀናትም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡
የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 3 እና 4 ቀን 2017 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠቱ የሚታወስ ሲሆን፤ 70 ሺህ 525 ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን ወስደዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👉 የከተማ አቀፍ ፈተናው ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት፤ የ2017 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የማለፊያ ውጤት 50 በመቶ እንዲሆን በዛሬው ዕለት ውሳኔ አስተላልፈዋል።
የቢሮው ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በከተማ አስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በየዓመቱ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ገልጸው ዘንድሮም ከአምናው የተሻለ ውጤት ለመመዝገብ መቻሉን አስታውቀዋል።
በዚህም መሠረት የተፈታኞች ውጤት ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል፡፡
በቀጣይ ጥቂት ቀናትም የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ተመላክቷል፡፡
የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ሰኔ 3 እና 4 ቀን 2017 ዓ.ም በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 194 የመፈተኛ ጣቢያዎች መሰጠቱ የሚታወስ ሲሆን፤ 70 ሺህ 525 ተማሪዎች የመልቀቂያ ፈተናውን ወስደዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
✈️ በአፍሮ ስፖርት አቪያተር 98% የማሸነፍ ዕድል እንዳሎት ያውቃሉ! ✈️
💰ከአፍሮ ጋር ወደ ከፍታ ይብረሩ እና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ብሮችን ይሰብስቡ! 💸💸
🚀 እና ምን ይጠብቃሉ https://bit.ly/3XbY3o7 ይግቡና አሸናፊ ይሁኑ። ዛሬውኑ ይመዝገቡ እና መጫወት ይጀምሩ!
@afrosportsbet
💰ከአፍሮ ጋር ወደ ከፍታ ይብረሩ እና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ብሮችን ይሰብስቡ! 💸💸
🚀 እና ምን ይጠብቃሉ https://bit.ly/3XbY3o7 ይግቡና አሸናፊ ይሁኑ። ዛሬውኑ ይመዝገቡ እና መጫወት ይጀምሩ!
@afrosportsbet
ዜና፡ “እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እንጂ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም” - አቶ ጌታቸው ረዳ
“እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ለአዲስ ሰታንዳርድ አስታወቁ፤ “የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ” ብለዋል።
ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በሁመራ የተካሄደውን ውይይት ተከትሎ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ባወጣው ሪፖርት “የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ተገቢ መኾኑን እናምናለን ብለዋል” ሲል ያወጣው ሪፖርት አስተባብለዋል።
ዛሬ ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ቀትር ላይ በጉዳዩ ዙሪያ አዲስ ስታንዳርድ የጠየቃቸው አቶ ጌታቸው “ከአውዱ ውጭ የተወሰደ ነው” ብለዋል።
በመድረኩ ላይ የገለጽኩት “እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ፤ ያም ሁኖ ግን የእኔ እምነት እንደተጠበቀ ሁኖ፣ እዚህ ያላችሁ ሰዎች አለ ብላችሁ የምታምኑ ከሆነ፣ የሆነ ይሁን ጥያቄ በሰላማዊ እና በህጋዊ መንገድ ብቻ ነው መፈታት ያለበት” የሚል ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመድረኩ ላይ የነበሩት አብዘሃኛዎቹ የአስመላሽ ኮሚቴ መሆናቸው በመግለጽ “ወደ ደጋውም ወጥተን ህዝቡም ጋር ተነጋግረን የህዝቡ ስሜት ምን እንደሆነ በተሟላ መልኩ ለመረዳት እንሞክራለን” ስለ ነግሬያቸዋለሁ ብለዋል።
“ዋናው ነገር ግን ሁሉም ጉዳዮች በሰላም እና በህጋዊ መንገድ መፈታት እንዳለባቸው ማመናችን ላይ” መሆኑን ትኩረት ያደረገ ገለጻ ነው የሰጠሁት ሲሉ አስታውቀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
“እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም” ሲሉ አቶ ጌታቸው ረዳ ለአዲስ ሰታንዳርድ አስታወቁ፤ “የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ” ብለዋል።
ትላንት ሰኔ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በሁመራ የተካሄደውን ውይይት ተከትሎ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ባወጣው ሪፖርት “የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ የወልቃይት ጠገዴ ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ተገቢ መኾኑን እናምናለን ብለዋል” ሲል ያወጣው ሪፖርት አስተባብለዋል።
ዛሬ ሰኔ 17 ቀን 2017 ዓ.ም ቀትር ላይ በጉዳዩ ዙሪያ አዲስ ስታንዳርድ የጠየቃቸው አቶ ጌታቸው “ከአውዱ ውጭ የተወሰደ ነው” ብለዋል።
በመድረኩ ላይ የገለጽኩት “እኔ በወልቃየትም ይሁን ጸገዴ የማንነት ጥያቄ አለ ብየ አላምንም፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄ እንዳለ አውቃለሁ፤ ያም ሁኖ ግን የእኔ እምነት እንደተጠበቀ ሁኖ፣ እዚህ ያላችሁ ሰዎች አለ ብላችሁ የምታምኑ ከሆነ፣ የሆነ ይሁን ጥያቄ በሰላማዊ እና በህጋዊ መንገድ ብቻ ነው መፈታት ያለበት” የሚል ነው ሲሉ ተናግረዋል።
በመድረኩ ላይ የነበሩት አብዘሃኛዎቹ የአስመላሽ ኮሚቴ መሆናቸው በመግለጽ “ወደ ደጋውም ወጥተን ህዝቡም ጋር ተነጋግረን የህዝቡ ስሜት ምን እንደሆነ በተሟላ መልኩ ለመረዳት እንሞክራለን” ስለ ነግሬያቸዋለሁ ብለዋል።
“ዋናው ነገር ግን ሁሉም ጉዳዮች በሰላም እና በህጋዊ መንገድ መፈታት እንዳለባቸው ማመናችን ላይ” መሆኑን ትኩረት ያደረገ ገለጻ ነው የሰጠሁት ሲሉ አስታውቀዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉ 3 የጦር መሪዎች የኢራን የድል በዓል ላይ ተገኙ
በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉ 3 የኢራን ጦር መሪዎች የኢራን የድል በዓልን ከሕዝብ ጋር ሲያከብሩ መታየታቸውን አናዶሉ እና የኢራን የሀገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛዎች ዘግበዋል።
እስራኤል ከሰኔ 13 ጀምሮ የኢራን የጦር ጀኔራሎችን መግደሏን ያስታወቀች ሲሆን፤ ሦስቱ የኢራን የጦር መሪዎች በትናንትናው ዕለት ኢራን የድል በዓሏን ስታከብር ከህዝቡ ጋር በመገኘት አክብረዋል ብለዋል ምንጮቹ።
ከዚህ ውስጥ አንዱ የሆኑት የእስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ኮርፕስ ቁድስ ኃይል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ኢስማኢል ቃኣኒ በዓሉን ከሕብ ጋር ማክበራቸውን የኢራቅ የሀገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛዎች ዘግበዋል።
በኢራን ታስኒም የዜና አገልግሎት የተለጠፈ ቪዲዮ ቃአኒ በዝግጅቱ ላይ ከተሰበሰቡት መካከል አሳይቷል።
በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ቃአኒ በእስራኤል ጥቃት ከተገደሉት የኢራን ጦር መሪዎች መካከል አንዱ እንደሆኑ ዘግቦ እንደነበር የሚታወስ ነው።
በተመሳሳይ የወቅቱ የመከላከያ ሚኒስትር እና የአየር ኃይል አዛዥ የነበሩ ብርጋዴር ጄኔራል አዚዝ ናስርዛዴህ በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ በመከላከያ ሚኒስቴር ላይ በተፈፀመ የአየር ጥቃት ተገድለዋል ተብለው የነበረ ቢሆንም በሕይወት እንዳሉ እና አሁንም በስልጣን ላይ እንደሚገኙ ተስኒም የዜና ወኪል ዘግቧል።
የአያቶላህ አሊ ኻሚኒ ከፍተኛ አማካሪ እና የደህንነት ዋና አማካሪ አድሚራል አሊ ሻምካኒ እ.ኤ.አ ሰኔ 13 ቀን 2025 በእስራኤል የአየር ጥቃት መሞታቸው ከተነገሩት አንዱ የነበሩ ናቸው። አድሚራል አሊ ሻምካኒ በድል በዓሉ ላይ በመገኘት የድል በዓሉን አክብረዋል ሲሉ የኢራን የዜና ወኪሎች ዘግበዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በእስራኤል ጥቃት ተገደሉ የተባሉ 3 የኢራን ጦር መሪዎች የኢራን የድል በዓልን ከሕዝብ ጋር ሲያከብሩ መታየታቸውን አናዶሉ እና የኢራን የሀገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛዎች ዘግበዋል።
እስራኤል ከሰኔ 13 ጀምሮ የኢራን የጦር ጀኔራሎችን መግደሏን ያስታወቀች ሲሆን፤ ሦስቱ የኢራን የጦር መሪዎች በትናንትናው ዕለት ኢራን የድል በዓሏን ስታከብር ከህዝቡ ጋር በመገኘት አክብረዋል ብለዋል ምንጮቹ።
ከዚህ ውስጥ አንዱ የሆኑት የእስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ኮርፕስ ቁድስ ኃይል አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ኢስማኢል ቃኣኒ በዓሉን ከሕብ ጋር ማክበራቸውን የኢራቅ የሀገር ውስጥ ብዙኃን መገናኛዎች ዘግበዋል።
በኢራን ታስኒም የዜና አገልግሎት የተለጠፈ ቪዲዮ ቃአኒ በዝግጅቱ ላይ ከተሰበሰቡት መካከል አሳይቷል።
በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ የኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ቃአኒ በእስራኤል ጥቃት ከተገደሉት የኢራን ጦር መሪዎች መካከል አንዱ እንደሆኑ ዘግቦ እንደነበር የሚታወስ ነው።
በተመሳሳይ የወቅቱ የመከላከያ ሚኒስትር እና የአየር ኃይል አዛዥ የነበሩ ብርጋዴር ጄኔራል አዚዝ ናስርዛዴህ በሰኔ ወር መጀመሪያ ላይ በመከላከያ ሚኒስቴር ላይ በተፈፀመ የአየር ጥቃት ተገድለዋል ተብለው የነበረ ቢሆንም በሕይወት እንዳሉ እና አሁንም በስልጣን ላይ እንደሚገኙ ተስኒም የዜና ወኪል ዘግቧል።
የአያቶላህ አሊ ኻሚኒ ከፍተኛ አማካሪ እና የደህንነት ዋና አማካሪ አድሚራል አሊ ሻምካኒ እ.ኤ.አ ሰኔ 13 ቀን 2025 በእስራኤል የአየር ጥቃት መሞታቸው ከተነገሩት አንዱ የነበሩ ናቸው። አድሚራል አሊ ሻምካኒ በድል በዓሉ ላይ በመገኘት የድል በዓሉን አክብረዋል ሲሉ የኢራን የዜና ወኪሎች ዘግበዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
#ቴምር ሪልስቴት
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
👉1መኝታ 63 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 693,000
ሙሉ ክፍያ 6,930,000ብር
👉2መኝታ 86ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000ብር
👉3መኝታ 114ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,606,000ብር
ሙሉ ክፍያ 16,060,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ያለውን ሳይት ለሽያጭ አውጥተናል
👉1መኝታ 63 ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 693,000
ሙሉ ክፍያ 6,930,000ብር
👉2መኝታ 86ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 946,000ብር
ሙሉ ክፍያ 9,460,000ብር
👉3መኝታ 114ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,219,800ብር
ሙሉ ክፍያ 12,198,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,606,000ብር
ሙሉ ክፍያ 16,060,000ብር
👉ቀሪውን 90% በ16ዙር ብር ያለምንም ጭማሪ በብር ከፍለው የሚጨርሱት
👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
የኢትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ከዛሬ ጀምሮ ለውጭ ባለሀብቶች ክፍት ሆነ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።
መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።
ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል ሲል ካፒታል ዘግቧል ።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት የሚያደርግ አዲስ መመሪያን ዛሬ ይፋ አድርጓል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ኢንቨስትመንት ክፍት ለማድረግ ሲደረግ የቆየው ጥረት የመጨረሻው ምዕራፍ ተደርጎ እንደሚወሰዱ ተገልጿል።
መመሪያ ቁጥር SBB/94/2025 ባለፉት አንድ ዓመት በተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተደረጉ ሰፊ ውይይቶች እና ምክክሮች ግብዓት ተደርጎበት የተዘጋጀ መሆኑ ታውቋል።
ይህ መመሪያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በፀደቀው የባንክ ሥራ አዋጅ መሰረት የወጣ ሲሆን፣ የሚያስፈልገውን የሕግ ማዕቀፍ ማሟላቱ ተገልጿል።
ይህ አዲሱ የፈቃድ አሰጣጥ መመሪያ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ባለሀብቶች፣ ባንኮችን እና ሌሎች ስትራቴጂካዊ ባለሀብቶችን ጨምሮ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ሥርዓት ውስጥ እንዲሳተፉ ያስችላል ተብሏል።
ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣዉ መግለጫ መመሪያው የውጭ ተዋናዮች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉባቸው በርካታ መንገዶችን ያቀርባል፤ ከእነዚህም መካከል ቅርንጫፍ ባንኮችን፣ የውጭ ባንክ ቅርንጫፎችን ወይም የወኪል ቢሮዎችን ማቋቋም ይገኙበታል።
ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሀገሪቱን የባንክ ዘርፍ ለውጭ ተሳትፎ ክፍት መሆኑን የገለፀ ሲሆን የውጭ ባንኮች እና ባለሀብቶችም ማመልከቻዎቻቸውን ከዛሬ ጀምሮ ለብሔራዊ ባንክ ማቅረብ እንደሚችሉ አስታውቋል ሲል ካፒታል ዘግቧል ።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ