Forwarded from Abdu Book Center (Abdu Book Seller)
የተለያዩ ዚክሮችንና ከዚክር ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ጥልቅ የፊቅህ ትንታናዎች ሰንዶ የያዘዉ የኢማም አን-ነወዊ «አል-አዝካር»የተሰኘዉ መጽሐፍ በ Abdu Book Delivery
የመጽሐፉ አዘጋጅ፦ኢማም አን-ነወዊይ(ረ.ዐ)
ትርጉሙ Muhammed Seid Abx(ሐፊዘሁሏ)
የመጽሐፉ የገፅ ብዛት፦671
እኛ ጋር በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኙታል።
የተለያዩ የአለም ሃገራት ሆናችሁ መጽሐፍትን እዘዙ።በፍጥነት በታማኝነት በያላችሁበት እንልክላችኋለን።
መጽሐፍት ለማዘዝ፦@Abduseller
አድራሻችን፦
አዲስ አበባ ፒያሳ ጊዮርጊስ እሳት አደጋዉ ሻገር ብሎ "አባቢያ ራሕመት ታቦር" ሕንፃ ፊትለፊት
ለበለጠ መረጃ በ09-29-57-41-33 ይደዉሉልን።
በቴሌግራም👇👇👇
https://www.tg-me.com/Abdubook
በtiktok፦👇??👇👇👇
https://vm.tiktok.com/ZMjLMx7X9
የመጽሐፉ አዘጋጅ፦ኢማም አን-ነወዊይ(ረ.ዐ)
ትርጉሙ Muhammed Seid Abx(ሐፊዘሁሏ)
የመጽሐፉ የገፅ ብዛት፦671
እኛ ጋር በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኙታል።
የተለያዩ የአለም ሃገራት ሆናችሁ መጽሐፍትን እዘዙ።በፍጥነት በታማኝነት በያላችሁበት እንልክላችኋለን።
መጽሐፍት ለማዘዝ፦@Abduseller
አድራሻችን፦
አዲስ አበባ ፒያሳ ጊዮርጊስ እሳት አደጋዉ ሻገር ብሎ "አባቢያ ራሕመት ታቦር" ሕንፃ ፊትለፊት
ለበለጠ መረጃ በ09-29-57-41-33 ይደዉሉልን።
በቴሌግራም👇👇👇
https://www.tg-me.com/Abdubook
በtiktok፦👇??👇👇👇
https://vm.tiktok.com/ZMjLMx7X9
❤8
የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ ይላሉ:‐
«ነፍሴ በእጁ በሆነው እምላለሁ!
ወንጀል ባትሰሩ አላህ ያስወግዳችሁና ወንጀል የሚሰሩ፣ ከዚያም ምህረት የሚለምኑ እና የሚምራቸው ሰዎችን ያመጣ ነበር።»
ሙስሊም ዘግበውታል።
«ነፍሴ በእጁ በሆነው እምላለሁ!
ወንጀል ባትሰሩ አላህ ያስወግዳችሁና ወንጀል የሚሰሩ፣ ከዚያም ምህረት የሚለምኑ እና የሚምራቸው ሰዎችን ያመጣ ነበር።»
ሙስሊም ዘግበውታል።
❤50😢4
የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ ይላሉ:‐
«አንድ ሰው ተነስቶ ሲሰግድ ኃጢኣቱ በአናቱ እና በትከሻው ላይ እንዲሆን ይደረጋል። ሩኩዕ ወይም ሱጁድ ሲያደርግ ከላዩ ይራገፋል።»
ኢማም ጦሐዊይ እና ኢብኑ ሒባን ዘግበውታል።
:
ዛሬ ዱሐ ሶላትን ላስታውሳችሁ!
የሦስት መቶ ስድሳ መገጣጠሚያዎቻችን ሶደቃ!…
«አንድ ሰው ተነስቶ ሲሰግድ ኃጢኣቱ በአናቱ እና በትከሻው ላይ እንዲሆን ይደረጋል። ሩኩዕ ወይም ሱጁድ ሲያደርግ ከላዩ ይራገፋል።»
ኢማም ጦሐዊይ እና ኢብኑ ሒባን ዘግበውታል።
:
ዛሬ ዱሐ ሶላትን ላስታውሳችሁ!
የሦስት መቶ ስድሳ መገጣጠሚያዎቻችን ሶደቃ!…
❤56👍16
Audio
📚አል‐አዝካር ሚን ከላሚ ሰይዲል‐አብራር
📗 ክፍል 10:‐ በጊዜ ያልተገደቡ ዚክሮች 3 እና ከመኝታ ሲነሱ የሚባሉ ዚክሮች
📆 ጥቅምት 9/ 2018 ዓ. ል.
📗 ክፍል 10:‐ በጊዜ ያልተገደቡ ዚክሮች 3 እና ከመኝታ ሲነሱ የሚባሉ ዚክሮች
📆 ጥቅምት 9/ 2018 ዓ. ል.
❤2