ክቡራትና ክቡራን!
የረመዳንን ወርቃማ ለሊቶች እና የኢድ አል ፊጥር በዓልን አስመልክተን አድርገነው የነበረው ከፍተኛ ቅናሽ ተጠናቋል፡፡ ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ መፅሀፉን በመደበኛ ዋጋው 500 ብር @ifadasales ላይ እንዲሁም በመሸጫ ቦታዎቻችን ማግኘት ትችላላችሁ!
ደህና እደሩ! መልካም ሸዋል!
.
ከጥልቅ መውደድ ጋር!
ፉአድ ሙና
የማይነበብ ፊርማ
.
@fuadmu
የረመዳንን ወርቃማ ለሊቶች እና የኢድ አል ፊጥር በዓልን አስመልክተን አድርገነው የነበረው ከፍተኛ ቅናሽ ተጠናቋል፡፡ ከአሁኑ ሰዓት ጀምሮ መፅሀፉን በመደበኛ ዋጋው 500 ብር @ifadasales ላይ እንዲሁም በመሸጫ ቦታዎቻችን ማግኘት ትችላላችሁ!
ደህና እደሩ! መልካም ሸዋል!
.
ከጥልቅ መውደድ ጋር!
ፉአድ ሙና
የማይነበብ ፊርማ
.
@fuadmu
🥰19
የጎደሉ አሉ!
ፕሮጀክት ሁለት!
ባሳለፍነው ረመዳን የውሀ ጉድጓድ ለማውጣት ባካሄድነው ዘመቻ በአላህ ፈቃድ በጅማ ዞን ሳኮሩ ወረዳ 1 የውሀ ጉድጓድ እንዲሁም በሀረማያ 2 የውሀ ጉድጓድ ለማውጣት እና የበርካታዎችን ድካም ለማቅለል ችለናል፡፡ አሁን ደግሞ እስርቤት ውስጥ ሆነው የዋስ ብር መክፈል አቅቷቸው እየማቀቁ ያሉ ወንድም እህቶችን በማያውቁት እጅ ነፃ እናወጣቸው ዘንድ ፕሮጀክት 2 ጀምረን ስድሳ ሺህ ብር አልፈናል፡፡ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገን ገንዘብ ብዙ ነውና ሁላችሁም የራሳችሁን አሻራ እንድታሳርፉ እጠይቃለሁ፡፡
አካውንት @ifadasales ላይ በመውሰድ የአቅማችሁን አበርክቱ! አላህ ሀጃችሁን ያውጣ! ስራችንን ይውደድ!
ኢንሻአላህ አንድ ላይ እንችላለን!
.
@fuadmu
ፕሮጀክት ሁለት!
ባሳለፍነው ረመዳን የውሀ ጉድጓድ ለማውጣት ባካሄድነው ዘመቻ በአላህ ፈቃድ በጅማ ዞን ሳኮሩ ወረዳ 1 የውሀ ጉድጓድ እንዲሁም በሀረማያ 2 የውሀ ጉድጓድ ለማውጣት እና የበርካታዎችን ድካም ለማቅለል ችለናል፡፡ አሁን ደግሞ እስርቤት ውስጥ ሆነው የዋስ ብር መክፈል አቅቷቸው እየማቀቁ ያሉ ወንድም እህቶችን በማያውቁት እጅ ነፃ እናወጣቸው ዘንድ ፕሮጀክት 2 ጀምረን ስድሳ ሺህ ብር አልፈናል፡፡ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገን ገንዘብ ብዙ ነውና ሁላችሁም የራሳችሁን አሻራ እንድታሳርፉ እጠይቃለሁ፡፡
አካውንት @ifadasales ላይ በመውሰድ የአቅማችሁን አበርክቱ! አላህ ሀጃችሁን ያውጣ! ስራችንን ይውደድ!
ኢንሻአላህ አንድ ላይ እንችላለን!
.
@fuadmu
❤25👏5😍1
የአድራሻ ለውጥ!
ጀሞ ሰይድ ያሲን ህንፃ አሊፍ መረዳጃ ውስጥ የነበረው የኢፋዳ ፒካፕ ሎኬሽናችን ከዛሬ ጀምሮ ወደ ፉሪ ሙዲን ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ አሊፍ መረዳጃ የተዘዋወረ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ሰሞኑን ወደ ሰይድ ያሲን ሄዳችሁ ለተጉላላችሁ ይቅርታ ለመጠየቅ እንወዳለን!
.
@ifadasales
ጀሞ ሰይድ ያሲን ህንፃ አሊፍ መረዳጃ ውስጥ የነበረው የኢፋዳ ፒካፕ ሎኬሽናችን ከዛሬ ጀምሮ ወደ ፉሪ ሙዲን ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ አሊፍ መረዳጃ የተዘዋወረ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ሰሞኑን ወደ ሰይድ ያሲን ሄዳችሁ ለተጉላላችሁ ይቅርታ ለመጠየቅ እንወዳለን!
.
@ifadasales
❤10👏2
❤187🥰22👏15🔥5
ቀኑ ቅዳሜ ነው!!!
ፈገግታ መጅሊስ!
ፈገግታ መጅሊሳችን ዛሬ ከምሽቱ 3፡00 ላይ እንደተለመደው ይካሄዳል!
ስነፅሁፍ
እኔ ቻሌንጅ እየተደረግኩ የጎደሉ አሉ ፕሮጀክት ገቢ እናሰባስባለን።
ከምሽቱ 3፡00 ሲል እንገናኝ!
.
@fuadmu
ፈገግታ መጅሊስ!
ፈገግታ መጅሊሳችን ዛሬ ከምሽቱ 3፡00 ላይ እንደተለመደው ይካሄዳል!
ስነፅሁፍ
እኔ ቻሌንጅ እየተደረግኩ የጎደሉ አሉ ፕሮጀክት ገቢ እናሰባስባለን።
ከምሽቱ 3፡00 ሲል እንገናኝ!
.
@fuadmu
👏13❤4
❤3😘1
ትልቁ የዋስ ብር 5000 ብር ነው።
5000
4000
2000
500
ከተሰጡን ዝርዝሮች ውስጥ የሰፈሩት የገንዘብ መጠኖች ከላይ የሰፈሩት ናቸው።
#የጎደሉ_አሉ_2
.
@Fuadmu
5000
4000
2000
500
ከተሰጡን ዝርዝሮች ውስጥ የሰፈሩት የገንዘብ መጠኖች ከላይ የሰፈሩት ናቸው።
#የጎደሉ_አሉ_2
.
@Fuadmu
ውሎዬን ላጋራችሁ 1
(ፉአድ ሙና)
.
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ እስረኞችን ለማስፈታት ከኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጋር መወያየት ጀምረን ነበር። የክፍለ ከተማው የእስረኞች ኃላፊ ባሳለፍነው ሳምንት በነበረው በዓል ምክንያት ጉዳዩ ወደዚህ ሳምንት እንዲዞር ጠይቆን ትናንት እና ዛሬ በአላህ ፈቃድ አመርቂ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንገኛለን።
በዛሬው ዕለት ክፍለ ከተማው በገንዘብ እንዲወጡ ተፈርዶላቸው ገንዘብ ያጡ እስረኞችን ዝርዝር ከገንዘብ መጠኑ ጋር አቅርቦልናል። ሆኖም የዋስ መክፈቻ ወረቀቱ ላይ የሚፈርም የታሳሪ ቤተሰብ አልያም የእስር ቤት አዛዥ አስፈላጊ ስለነበር (እኛ ከፈረምን ታሳሪው ከጠፋ ወደኛ እንደሚዞር ስላስጠነቀቁን) በነገው እለት ጠዋት ላይ ኃላፊዎችን እንደሚጠራ ገልፆልን ለጠዋት ተቀጣጥረናል።
የ27 ታሳሪዎችን ስም ዝርዝር ከወንጀሉ አይነት እና የገንዘብ መጠን ጋር ተቀብለናል። ፖስት የማናደርገው በማህበራዊ ሚዲያ እንዳይሰራጭ ስለተጠየቅን ነው።
ነገ ጠዋት የአላህ ፈቃድ ከሆነ ክፍያ እየፈፀምን ታሳሪዎቹ ይለቀቃሉ።
በአላህ ፈቃድ አንድ ላይ እየቻልን ነው!!!
#የጎደሉ_አሉ_2
.
@Fuadmu
(ፉአድ ሙና)
.
ካለፈው ሳምንት ጀምሮ እስረኞችን ለማስፈታት ከኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ጋር መወያየት ጀምረን ነበር። የክፍለ ከተማው የእስረኞች ኃላፊ ባሳለፍነው ሳምንት በነበረው በዓል ምክንያት ጉዳዩ ወደዚህ ሳምንት እንዲዞር ጠይቆን ትናንት እና ዛሬ በአላህ ፈቃድ አመርቂ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንገኛለን።
በዛሬው ዕለት ክፍለ ከተማው በገንዘብ እንዲወጡ ተፈርዶላቸው ገንዘብ ያጡ እስረኞችን ዝርዝር ከገንዘብ መጠኑ ጋር አቅርቦልናል። ሆኖም የዋስ መክፈቻ ወረቀቱ ላይ የሚፈርም የታሳሪ ቤተሰብ አልያም የእስር ቤት አዛዥ አስፈላጊ ስለነበር (እኛ ከፈረምን ታሳሪው ከጠፋ ወደኛ እንደሚዞር ስላስጠነቀቁን) በነገው እለት ጠዋት ላይ ኃላፊዎችን እንደሚጠራ ገልፆልን ለጠዋት ተቀጣጥረናል።
የ27 ታሳሪዎችን ስም ዝርዝር ከወንጀሉ አይነት እና የገንዘብ መጠን ጋር ተቀብለናል። ፖስት የማናደርገው በማህበራዊ ሚዲያ እንዳይሰራጭ ስለተጠየቅን ነው።
ነገ ጠዋት የአላህ ፈቃድ ከሆነ ክፍያ እየፈፀምን ታሳሪዎቹ ይለቀቃሉ።
በአላህ ፈቃድ አንድ ላይ እየቻልን ነው!!!
#የጎደሉ_አሉ_2
.
@Fuadmu
👏82❤17🥰6