ምንተ ንግበር!!!
ከሁሉ በላይ በምትሆነው አንዲት እና ኩላዊት ቤተክርስቲያን አምናለሁ!!!!.
1.ነገር ግን ለዚህ ሁሉ መሆነ ምክንያት ምንድነው?
2.በዘመናት የ ፖለቲካ ለውጥ ውስጥ ሁልጊዜ ቤተክርስቲያንን ለምን ያናውጣሉ?
3.ለምንስ ይህ ሆነ በእሑኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ሚዛናዊ እና ቤተክርስቲያንን ከመከፋፈል የታደገ ውሳኔ ነው የወሰነው?
4.የተወሰኑት ውሳኔዎችን ማን ይሆን የሚያስፈጽመው?
5.እነዚህ 3ሊቃነ ጳጳሳት ለምን ይሆን ይህን ተግባር የፈጸሙት?
ቤተክርስቲያንን አሸናፊ የሚያደርግ ተመሳሳይ መሰል ችግሮች እዳይፈጠሩ ዘላቂ እና ዘመኑን የሚዋጅ ጠንካራ የሆነ ሁሉን የሚያስማማ ውሳኔ የውሰን ዘንድ ይህም እንዲሆነ እመኛለሁ።
እስከዛው ግን እንደ ታናሽነቴ ሁሉንም አባቶች በእኩል እናይ ዘንድ አለምናለው ይልቁንም ሐዋርያት በሰሯት ርትዕት ቅድስት እና ንጽሕት በሆነች የ ሊቃነ ጳጳሳት,ኤጲስ ቆጶሳት,ቀሳውት ወዲያቆናት...መፍለቂያ እናም የክርስቶስ ሙሽራ በሆነች ቤተክርስቲያን አምነን ጸንተ እንኑር።
ባለቤቱ ያቃለለው...ነውና ተረቱ ይህ ግዜ አልፎ ቤተክርስቲያን ስታሸንፍ እዳናፍር አባቶቻችን አንሳደብ,አንሳለቅባቸው።
የቤተክርስቲያን ምርጥ አገልጋይ መሆን ባንችል እንኳን ችግር ግን አንሑንባት።
ከቻልን ይህ ነገር ለምን ሆነ,እንዴት ሆነ ለቀጣይስ እንዳይሆን ምን መደረግ አለበት ብለን እናጥና,እንማከር,እንወያይ,እናንብብ,እንጻፍ
የመፍትሔ ሰው እንሁን።
"ንበሩ በኢየሩሳሌም እስከ ትለብሱ ጽድቅ ዘአርያም"
ከሁሉ በላይ በምትሆነው አንዲት እና ኩላዊት ቤተክርስቲያን አምናለሁ!!!!.
1.ነገር ግን ለዚህ ሁሉ መሆነ ምክንያት ምንድነው?
2.በዘመናት የ ፖለቲካ ለውጥ ውስጥ ሁልጊዜ ቤተክርስቲያንን ለምን ያናውጣሉ?
3.ለምንስ ይህ ሆነ በእሑኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ሚዛናዊ እና ቤተክርስቲያንን ከመከፋፈል የታደገ ውሳኔ ነው የወሰነው?
4.የተወሰኑት ውሳኔዎችን ማን ይሆን የሚያስፈጽመው?
5.እነዚህ 3ሊቃነ ጳጳሳት ለምን ይሆን ይህን ተግባር የፈጸሙት?
ቤተክርስቲያንን አሸናፊ የሚያደርግ ተመሳሳይ መሰል ችግሮች እዳይፈጠሩ ዘላቂ እና ዘመኑን የሚዋጅ ጠንካራ የሆነ ሁሉን የሚያስማማ ውሳኔ የውሰን ዘንድ ይህም እንዲሆነ እመኛለሁ።
እስከዛው ግን እንደ ታናሽነቴ ሁሉንም አባቶች በእኩል እናይ ዘንድ አለምናለው ይልቁንም ሐዋርያት በሰሯት ርትዕት ቅድስት እና ንጽሕት በሆነች የ ሊቃነ ጳጳሳት,ኤጲስ ቆጶሳት,ቀሳውት ወዲያቆናት...መፍለቂያ እናም የክርስቶስ ሙሽራ በሆነች ቤተክርስቲያን አምነን ጸንተ እንኑር።
ባለቤቱ ያቃለለው...ነውና ተረቱ ይህ ግዜ አልፎ ቤተክርስቲያን ስታሸንፍ እዳናፍር አባቶቻችን አንሳደብ,አንሳለቅባቸው።
የቤተክርስቲያን ምርጥ አገልጋይ መሆን ባንችል እንኳን ችግር ግን አንሑንባት።
ከቻልን ይህ ነገር ለምን ሆነ,እንዴት ሆነ ለቀጣይስ እንዳይሆን ምን መደረግ አለበት ብለን እናጥና,እንማከር,እንወያይ,እናንብብ,እንጻፍ
የመፍትሔ ሰው እንሁን።
"ንበሩ በኢየሩሳሌም እስከ ትለብሱ ጽድቅ ዘአርያም"
“ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት” ያዕ 1፥2-3።
"…ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል። 1ኛ ቆሮ 10፥ 12-13።
"…በዘራችሁና በሃይማኖታችሁ ምክንያት እስር መንገላታት ቢገጥማችሁ ጽኑ። ምክንያቱም “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።” ያዕ 1፥12 ደግሞም “ማንም ሲፈተን፦ በእግዚአብሔር እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚአብሔር በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።” ያዕ 1፥13።
"…ሁሉ ነገር በትእግስት ይሁን “በለሱን የጠበቀ ፍሬዋን ይበላል፥ ጌታውንም የሚጠብቅ ይከብራል።” ምሳ 27፥18።
"…ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ። ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል። 1ኛ ቆሮ 10፥ 12-13።
"…በዘራችሁና በሃይማኖታችሁ ምክንያት እስር መንገላታት ቢገጥማችሁ ጽኑ። ምክንያቱም “በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።” ያዕ 1፥12 ደግሞም “ማንም ሲፈተን፦ በእግዚአብሔር እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚአብሔር በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።” ያዕ 1፥13።
"…ሁሉ ነገር በትእግስት ይሁን “በለሱን የጠበቀ ፍሬዋን ይበላል፥ ጌታውንም የሚጠብቅ ይከብራል።” ምሳ 27፥18።
ይህ ክፉ ነገር እንዴት አገኘን!!!
“ከነነዌ ሰዎች በላይ የከፉ ማን ነበር? ከነነዌ ሰዎች በላይ ግራውንና ቀኙን የማያውቅ ማን ነበር? ምንም እንኳን ድንጋይ ጠርበው ዕንጨት ቈርጠው የሚያመልኩ አሕዛብ ቢኾኑም፣ ምንም እንኳን ስለ ሀልወተ እግዚአብሔር ምንም ባያውቁም ምንም እንኳን ስለ ፈሪሐ እግዚአብሔር ከማንም ነቢይ ባይማሩም ዮናስ መጥቶ አንዲት አረፍተ ነገር ስለ ነገራቸው ብቻ በሦስት ቀን ውስጥ ኹሉንም ተዉት፡፡ ዘማዊው ንጹሕ ኾነ፡፡ ስግብግቡ ለጋሽ ኾነ፡፡ ቁጡውና ተሳዳቢው መራቂ ኾነ፡፡ ሰነፉ ሰው ለጦም ለጸሎት ብርቱ ኾነ፡፡ ከክፋታቸውም አንዱን ወይም ኹለቱን ብቻ የተዉት አይደሉም ኹሉንም ተዉት እንጂ፡፡ ምንም እንኳን የበደላቸው ጽዋ ሞልቶ መንበረ ጸባዖትን ለቁጣ የቀሰቀሰ የነበረ ቢኾንም ተመለሱ፡፡ ሲመለሱም እግዚአብሔር በቁጣ ሳይኾን በምሕረት ዓይን አያቸው፡፡ ያደርግባቸው ዘንድ በተናገረው ክፉ ነገር ተጸጸተ፡፡ ተወዳጆች ሆይ! የነነዌ ሰዎች ምንም አሕዛብ ቢኾኑም በሦስት ቀን ውስጥ ብቻ እንዲኽ ማራኪየኾነ ንስሐን ከገቡ፥ እጅግ ብዙ ዘመናትን ተምረን ያልተለወጥን እኛው ክርስቲያኖች እንደምን ይፈረድብን ይኾን?”
“ከነነዌ ሰዎች በላይ የከፉ ማን ነበር? ከነነዌ ሰዎች በላይ ግራውንና ቀኙን የማያውቅ ማን ነበር? ምንም እንኳን ድንጋይ ጠርበው ዕንጨት ቈርጠው የሚያመልኩ አሕዛብ ቢኾኑም፣ ምንም እንኳን ስለ ሀልወተ እግዚአብሔር ምንም ባያውቁም ምንም እንኳን ስለ ፈሪሐ እግዚአብሔር ከማንም ነቢይ ባይማሩም ዮናስ መጥቶ አንዲት አረፍተ ነገር ስለ ነገራቸው ብቻ በሦስት ቀን ውስጥ ኹሉንም ተዉት፡፡ ዘማዊው ንጹሕ ኾነ፡፡ ስግብግቡ ለጋሽ ኾነ፡፡ ቁጡውና ተሳዳቢው መራቂ ኾነ፡፡ ሰነፉ ሰው ለጦም ለጸሎት ብርቱ ኾነ፡፡ ከክፋታቸውም አንዱን ወይም ኹለቱን ብቻ የተዉት አይደሉም ኹሉንም ተዉት እንጂ፡፡ ምንም እንኳን የበደላቸው ጽዋ ሞልቶ መንበረ ጸባዖትን ለቁጣ የቀሰቀሰ የነበረ ቢኾንም ተመለሱ፡፡ ሲመለሱም እግዚአብሔር በቁጣ ሳይኾን በምሕረት ዓይን አያቸው፡፡ ያደርግባቸው ዘንድ በተናገረው ክፉ ነገር ተጸጸተ፡፡ ተወዳጆች ሆይ! የነነዌ ሰዎች ምንም አሕዛብ ቢኾኑም በሦስት ቀን ውስጥ ብቻ እንዲኽ ማራኪየኾነ ንስሐን ከገቡ፥ እጅግ ብዙ ዘመናትን ተምረን ያልተለወጥን እኛው ክርስቲያኖች እንደምን ይፈረድብን ይኾን?”
አጫጭር መልሶች ለአንዳንድ የቤተክርስቲያን ጥያቄዎች
1 / ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ምን ማለት ነው? ለምንስ እንዲህ ሆነ ወይም ለምን ይባላል?
👇👇👇
ይህ ማለት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ እና ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሆነው አባት በተደራቢነት የአክሱም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የደብረሊባኖስ ገዳም እጨጌ (አበ ምኔት) ነው ማለት ነው። ይህ የሆነበትን ዝርዝር ምክንያት በየተወሰነበት ጊዜ ሒዶ ዝርዝር ጉዳዩን ማጥናት ይቻላል።
በአጭሩ ግን ለኢትዮጵያ ከእስክንድርያ መጀመሪያ ተሹሞ የመጣው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሰላማ በወቅቱ የሀገሪቱ መናገሻ በነበረችው በአክሱም ሆኖ መላ ኢትዮጵያን ስላገለገለ በኢትዮጵያ ፓትርያርክ የሚሆነው አባት የአክሱም ሊቀ ጳጳስነት ወንበሩን እንዲይዝ ስለተፈለገ ነው ።
አቡነ ተክለ ሃይማኖትም እርሳቸው ደብረ ሊባኖስን መሥርተው ከነበሩበት ጊዜ አንሥተው የእርሳቸው ልጆች (እጨጌዎች) ቤተ ክርስቲያንን ወክለው ከየዘምኑ ነገሥታት ጋር ይገናኙ ስለነበረ እና ርእሰ ሊቃነ ጵጵስናው ለኢትዮጵያ ሲፈቀድ እስከዚያ ድረስ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ቤተ ክህነት ወክሎ ከመንግሥት ጋር ይሠራ የነበረው እጨጌው በርእሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ እንዲተካ እና እጨጌው ራሳቸው ይህን አዲስ ሐላፊነት እንዲረከቡ ስለተደረገ ነው ።
2 / የኢትዮጵያ ፓትርያርክ መንበሩ መንበረ ተክለ ሃይማኖት ለምን ተባለ?
👇👇👇
ከላይ ለማብራራት እንደሞከርኩት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የፕትርክና መንበሩ መነሻአ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ እንጂ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አይደሉም። የእርሳቸው ሊሆን ይችል የነበረው እርሳቸው በፓትርያርክነት አገልግለው አሁን እንደሚደረገው ጳጳሳትን ሾመው ቢያልፉ እና እርሳቸው ሲያልፉ የነበሩት ሊቃነ ጳጳሳት በእርሳቸው ፋንታ አንዱን ከመካከላቸው ፓትርያርክ አድርገው ቢመርጡ እና እንዲህ እያለ ሳይቋረጥ እስካሁን ደርሶ ቢሆን ኖሮ ፓትርያርክ ዘመንበረ ተከለ ሃይማኖት ይባል ነበር ።
አሁን እየተባለ ያለው ግን “ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ፣ ... ወእጨጌ ዘመነበረ ተከለ ሃይማኖት” ነው። ይህም ማለት መንበረ ተክለ ሃይማኖት የእጨጌነት እንጂ የፓትርያርክነት አይደለም ማለት ነው። ለፕትርክናችን ስም መጠቀስ ቢችል ኖሮ ሊባል ይሚችለው “ዘመንበረ ማርቆስ” ነበረ። ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ስድስት ኪሎ ግቢ ውስጥ ያለውን ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን እንዱ ያስተከሉበት ምክንያቱም ይህንን ሀሳብ በመያዝም ጭምር እንደነበር ይነገራል ።
ነገር ግን የግብጽ ቤተ ክርስቲያን “ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ” የሚለውን ስትፈቅድ ዘመንበረ ማርቆስ የሚለውን መጠቀም ግብፅን የተቀማች ያስመስላል ብለው ነው መሰል ይህንን ሀሳብ ስለተቃወሙ እና የእኛም አባቶች ዋናው ስሙ ሳይሆን ተግባሩ ነው ብለው ይህ እንዳይጠቀስ በሰነድ በተፈረመ መንገድ ስለተስማሙ ያን አክብረን በስያሜ አንጠቀመውም እንጂ የፕትርክና መንበራችን የቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ ነው ።
3 / መንበረ ሰላማ የሚባል አለ ወይ?
👇👇👇
መንበረ ሰላማ የሚባል መንበር የለም ። ሊኖርም አይችልም ። ከላይ ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት እንዳስረዳሁት ይህም ተመሳሳይ ነው ። መንበረ ሰላማ ሊባል ይችል የነበረው አባ ሰላማ ጳጳሳትን ሾመው እርሳቸው ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነው ቢሆን ኖሮ እና እርሳቸው ካለፉ በኋላ እርሳቸው የሾሟቸው በእርሳቸው ምትክ ሌላ ርእሰ ሊቀ ጳጳስ መርጠው ቀጥለው ቢሆንና ያ መተካካትም በዚያው መንገድ ሳይቋረጥ እስካሁን ቀጥሎ ቢሆን ኖሮ መንበረ ሰላማ ማለት ይቻል ነበር ። ነገር ግን እርሳቸው ማንንም አልሾሙም፣ እርሳቸውም ካለፉ በኋላ እንደገና ከግብጽ ተሾሞ መጣ እንጂ ከእርሳቸው የቀጠለ እንኳን የፕትርክና የጵጵስናም ሠንሠለት ስለሌለ መንበረ ሰላማ የሚባል የለም ፤ ሊኖርም አይችልም ።
1 / ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ምን ማለት ነው? ለምንስ እንዲህ ሆነ ወይም ለምን ይባላል?
👇👇👇
ይህ ማለት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ እና ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት የሆነው አባት በተደራቢነት የአክሱም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የደብረሊባኖስ ገዳም እጨጌ (አበ ምኔት) ነው ማለት ነው። ይህ የሆነበትን ዝርዝር ምክንያት በየተወሰነበት ጊዜ ሒዶ ዝርዝር ጉዳዩን ማጥናት ይቻላል።
በአጭሩ ግን ለኢትዮጵያ ከእስክንድርያ መጀመሪያ ተሹሞ የመጣው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ሰላማ በወቅቱ የሀገሪቱ መናገሻ በነበረችው በአክሱም ሆኖ መላ ኢትዮጵያን ስላገለገለ በኢትዮጵያ ፓትርያርክ የሚሆነው አባት የአክሱም ሊቀ ጳጳስነት ወንበሩን እንዲይዝ ስለተፈለገ ነው ።
አቡነ ተክለ ሃይማኖትም እርሳቸው ደብረ ሊባኖስን መሥርተው ከነበሩበት ጊዜ አንሥተው የእርሳቸው ልጆች (እጨጌዎች) ቤተ ክርስቲያንን ወክለው ከየዘምኑ ነገሥታት ጋር ይገናኙ ስለነበረ እና ርእሰ ሊቃነ ጵጵስናው ለኢትዮጵያ ሲፈቀድ እስከዚያ ድረስ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ቤተ ክህነት ወክሎ ከመንግሥት ጋር ይሠራ የነበረው እጨጌው በርእሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ እንዲተካ እና እጨጌው ራሳቸው ይህን አዲስ ሐላፊነት እንዲረከቡ ስለተደረገ ነው ።
2 / የኢትዮጵያ ፓትርያርክ መንበሩ መንበረ ተክለ ሃይማኖት ለምን ተባለ?
👇👇👇
ከላይ ለማብራራት እንደሞከርኩት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የፕትርክና መንበሩ መነሻአ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ እንጂ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አይደሉም። የእርሳቸው ሊሆን ይችል የነበረው እርሳቸው በፓትርያርክነት አገልግለው አሁን እንደሚደረገው ጳጳሳትን ሾመው ቢያልፉ እና እርሳቸው ሲያልፉ የነበሩት ሊቃነ ጳጳሳት በእርሳቸው ፋንታ አንዱን ከመካከላቸው ፓትርያርክ አድርገው ቢመርጡ እና እንዲህ እያለ ሳይቋረጥ እስካሁን ደርሶ ቢሆን ኖሮ ፓትርያርክ ዘመንበረ ተከለ ሃይማኖት ይባል ነበር ።
አሁን እየተባለ ያለው ግን “ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ፣ ... ወእጨጌ ዘመነበረ ተከለ ሃይማኖት” ነው። ይህም ማለት መንበረ ተክለ ሃይማኖት የእጨጌነት እንጂ የፓትርያርክነት አይደለም ማለት ነው። ለፕትርክናችን ስም መጠቀስ ቢችል ኖሮ ሊባል ይሚችለው “ዘመንበረ ማርቆስ” ነበረ። ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ስድስት ኪሎ ግቢ ውስጥ ያለውን ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን እንዱ ያስተከሉበት ምክንያቱም ይህንን ሀሳብ በመያዝም ጭምር እንደነበር ይነገራል ።
ነገር ግን የግብጽ ቤተ ክርስቲያን “ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ” የሚለውን ስትፈቅድ ዘመንበረ ማርቆስ የሚለውን መጠቀም ግብፅን የተቀማች ያስመስላል ብለው ነው መሰል ይህንን ሀሳብ ስለተቃወሙ እና የእኛም አባቶች ዋናው ስሙ ሳይሆን ተግባሩ ነው ብለው ይህ እንዳይጠቀስ በሰነድ በተፈረመ መንገድ ስለተስማሙ ያን አክብረን በስያሜ አንጠቀመውም እንጂ የፕትርክና መንበራችን የቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ ነው ።
3 / መንበረ ሰላማ የሚባል አለ ወይ?
👇👇👇
መንበረ ሰላማ የሚባል መንበር የለም ። ሊኖርም አይችልም ። ከላይ ለአቡነ ተክለ ሃይማኖት እንዳስረዳሁት ይህም ተመሳሳይ ነው ። መንበረ ሰላማ ሊባል ይችል የነበረው አባ ሰላማ ጳጳሳትን ሾመው እርሳቸው ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሆነው ቢሆን ኖሮ እና እርሳቸው ካለፉ በኋላ እርሳቸው የሾሟቸው በእርሳቸው ምትክ ሌላ ርእሰ ሊቀ ጳጳስ መርጠው ቀጥለው ቢሆንና ያ መተካካትም በዚያው መንገድ ሳይቋረጥ እስካሁን ቀጥሎ ቢሆን ኖሮ መንበረ ሰላማ ማለት ይቻል ነበር ። ነገር ግን እርሳቸው ማንንም አልሾሙም፣ እርሳቸውም ካለፉ በኋላ እንደገና ከግብጽ ተሾሞ መጣ እንጂ ከእርሳቸው የቀጠለ እንኳን የፕትርክና የጵጵስናም ሠንሠለት ስለሌለ መንበረ ሰላማ የሚባል የለም ፤ ሊኖርም አይችልም ።
መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ
የዐቢይ ጾምን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልእክት!
• በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንና ምእመናት እንዲሁም ኢትዮጵውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ!
እንደ ስሑትና ደካማ ሰብአዊ ባሕርያችን ሳይሆን እንደ አባታዊ ቸርነቱ ሁል ጊዜ በምሕረቱ የሚጐበኘን አምላካችን እግዚአብሔር እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዐቢይ ጾም አደረሰን፤ አደረሳችሁ!
• “ንጹም ጾመ፣ ወናፍቅር ቢጸነ፣ እስመ ከማሁ አዘዘነ፤ ጾምን እንጹም፤ ባልንጀራችንንም እንውደድ፣ እንዲህ አዞናልና” (ቅዱስ ያሬድ)
እግዚአብሔር በዚህ ዓለም ስንኖር እንድናደርገው ያዘዘን ዐቢይ ነገር ቢኖር ፍቅር ነው፡፡ እግዚአብሔር ፍጥረታትን ፈጥሮ እየመገበ የሚገኘው በፍቅር ነው፡፡ እኛንም ከፍዳ ኃጢአት ያዳነን በፍቅር ነው፤ ሕይወታችንና ንብረታችን ተጠብቆ የሚኖረው ፍቅር ሲኖር ነው፡፡
ግላዊና ማኅበራዊ ኑሮአችን እንዲሁም ሃይማኖታዊ አምልኮአችንና የተግባር እንቅስቃሴአችን በሙሉ ውጤታማ ሊሆን የሚችለው ፍቅር ሲኖር ነው፡፡
በፍቅር ውስጥ በረከት እንጂ ጉድለት የለም፤ በፍቅር ውስጥ ጤና እንጂ በሽታ የለም፤ በፍቅር ውስጥ ጽድቅ እንጂ ኃጢአት የለም፤ በፍቅር ውስጥ እግዚአብሔር እንጂ ዲያብሎስ የለም፡፡ ይህም በመሆኑ ቅዱስ መጸሐፍ ፍቅርን ‹‹የሁሉም ነገር ማሰሪያ ነች›› በማለት ይገልጻታል፡፡
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ከሁሉም የምትበልጠው ታላቋ ትእዛዝ ‹‹ፍቅር›› እንደሆነች ከመግለጹም በላይ ኦሪትና ነቢያት ሁሉ በእርሷ እንደሚጠቃለሉ አስተምሮናል፡፡
የዐቢይ ጾምን ምክንያት በማድረግ ያስተላለፉት መልእክት!
• በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንና ምእመናት እንዲሁም ኢትዮጵውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ!
እንደ ስሑትና ደካማ ሰብአዊ ባሕርያችን ሳይሆን እንደ አባታዊ ቸርነቱ ሁል ጊዜ በምሕረቱ የሚጐበኘን አምላካችን እግዚአብሔር እንኳን ለጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዐቢይ ጾም አደረሰን፤ አደረሳችሁ!
• “ንጹም ጾመ፣ ወናፍቅር ቢጸነ፣ እስመ ከማሁ አዘዘነ፤ ጾምን እንጹም፤ ባልንጀራችንንም እንውደድ፣ እንዲህ አዞናልና” (ቅዱስ ያሬድ)
እግዚአብሔር በዚህ ዓለም ስንኖር እንድናደርገው ያዘዘን ዐቢይ ነገር ቢኖር ፍቅር ነው፡፡ እግዚአብሔር ፍጥረታትን ፈጥሮ እየመገበ የሚገኘው በፍቅር ነው፡፡ እኛንም ከፍዳ ኃጢአት ያዳነን በፍቅር ነው፤ ሕይወታችንና ንብረታችን ተጠብቆ የሚኖረው ፍቅር ሲኖር ነው፡፡
ግላዊና ማኅበራዊ ኑሮአችን እንዲሁም ሃይማኖታዊ አምልኮአችንና የተግባር እንቅስቃሴአችን በሙሉ ውጤታማ ሊሆን የሚችለው ፍቅር ሲኖር ነው፡፡
በፍቅር ውስጥ በረከት እንጂ ጉድለት የለም፤ በፍቅር ውስጥ ጤና እንጂ በሽታ የለም፤ በፍቅር ውስጥ ጽድቅ እንጂ ኃጢአት የለም፤ በፍቅር ውስጥ እግዚአብሔር እንጂ ዲያብሎስ የለም፡፡ ይህም በመሆኑ ቅዱስ መጸሐፍ ፍቅርን ‹‹የሁሉም ነገር ማሰሪያ ነች›› በማለት ይገልጻታል፡፡
ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ከሁሉም የምትበልጠው ታላቋ ትእዛዝ ‹‹ፍቅር›› እንደሆነች ከመግለጹም በላይ ኦሪትና ነቢያት ሁሉ በእርሷ እንደሚጠቃለሉ አስተምሮናል፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ፍቅርን እንደ ዓይን ብሌን ስንጠብቃት በእጅጉ የምትጠቅመንን ያህል ስንተዋት ደግሞ በእጅጉ ትጎዳናለች፡፡ በፍቅር እጦት የሚደርሰው ጉዳት በተወሰነ ነገር ብቻ ሳይሆን በነፍስም ሆነ በሥጋ፣ በምድርም ሆነ በሰማይ እጅግ በጣም የገዘፈና የሰፋ ነው፡፡
በሀገራችን የሆነውና እየሆነ ያለውም ይኸው ነው፡፡ ፍቅርን ባጣንባቸው ዓመታት ከየት ወዴት እንደደረስን ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚገነዘበው ነው፡፡ ያተረፍነው ነገርም ምን እንደሆነ የምናውቀው ነው፡፡
ይሁንና የፍቅር እጦት ምን ያህል እንደጎዳን ራሳችን ተገንዝበን ወደ ሰላሙ መንገድ መመለሳችን የተሻለ አማራጭ መሆኑን ሳንመሰክር አናልፍም፡፡ የተጀመረው የፍቅርና የሰላም ጉዞም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ልባዊ ምኞታችንና ጸሎታችን ነው፡፡
ይህንን ሰላም እንዲመጣ ያደረጉ ወገኖችም ሁሉንም ሳናመሰግን አናልፍም፡፡ ምክንያቱም በሰዎች መካከል ፍቅርንና ሰላምን የሚያደርጉ የእግዚአብሔር ልጆች እንደሚባሉ ጌታ እንደ አስተማረን ብፅዕና ይገባቸዋልና ነው፡፡ (ማቴ.፭፥፱)
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
የፍጹም ፍቅር መገኛ የሆነው ቅዱስ ወንጌል የሚያስተምረው ፍቅር ራስን ማፍቀር ወይም መውደድ ሳይሆን ራስን መጥላት ባልንጀራን ግን መውደድ እንደሆነ ነው፡፡ “ወንጌላዊ-ፍቅር ፍጹም ነው” የሚያሰኘውም ቅሉ ይህ ነው፡፡
ለሁለት ሺህ ዘመናት ያህል በቅዱስ ወንጌል አስተምህሮ ላይ የተገነባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ባህልም ይህን ፍቅር ጠብቆ የሚጓዝ ነው፡፡ ይህም በመሆኑ የኢትዮጵያ አበው መነኮሳት ከነበራቸው ፍቅርና ትሕትና የተነሣ፣ የሹመት ሽሚያ አያውቁም ነበር፡፡ ከዚህ አንጻር ትልቁን ሥልጣን ይቅርና የአንድ ገዳም መሪ ለመሆንም በእግር ብረት ታስረው በግድ ካልሆነ በቀር እሺ ብለው በፈቃደኝነት ሹመትን አይቀበሉም ነበር፡፡
ራሱን በራሱ መሾም ወይም እኔን ሹሙኝ ብሎ መናገርና የሌላን ድጋፍ መጠየቅ ለኢትዮጵያውያን መነኮሳት ጭራሽ ነውርና ጸያፍም ነበር፡፡ ከዘመነ ብሉይ ጀምሮ ለሦስት ሺህ ዘመናት የዘለቀው ሃይማኖታችን ምንም ዓይነት መለያየት ሳያጋጥመው አንድ ሆኖ ሊዘልቅ የቻለው ያም በመሆኑ ነው፡፡ ይህ የቤተ ክርስቲያናችን ጠንካራ አንድነት ለሕዝቡም በመትረፉ የሀገሪቱን አንድነትና ነጻነት አስጠብቆ እስከ ዘመናችን ሊደርስ ችሎአል፡፡ በዚህም ቤተ ክርስቲያናችን የሕዝብንና የሀገርን አንድነትና ነጻነት ለማስጠበቅ ያደረገችውና የምታደርገው ጥረት ሊያስመሰግናት እንጂ ሊያስወቅሳት አይገባም፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ከቅርብ ቀናት ወዲህ በቤተ ክርስቲያናችን ተከሥስቶ የነበረውን ሕጋዊ ያልሆነ ድርጊት የቤተ ክርስቲያናችንን ሃይማኖታዊ፣ ቀኖናዊና ባሕላዊ መርሕን የናደ፣ እንደዚሁም በኢትዮጵያ ይቅርና በዓለም ታሪክ ተደርጎ የማያውቅ ድርጊት እንደሆነ ቤተ ክርስቲያናችን በአጽንዖት ስትገልጽ ቆይታለች፡፡
ይህንን የቤተ ክርስቲያን ድምፅ በመስማትና በመቀበል ሕዝበ ክርስቲያንና ኢትዮጵያውያን ሁሉ ለእግዚአብሔር ባቀረቡት ኀዘንና ጸሎት እንደዚሁም ባደረጉት መጠነ ሰፊና ዙርያ መለስ የሆነ የድጋፍ ርብርብ ስሕተቱ ሊታረም ችሏል፡፡
ለተገኘው መንፈሳዊ ውጤትም ጠቅላይ ሚንስትርና መንግሥታቸውን፣ የቤተ ክርስቲያን አንድነትና ሉዓላዊነት እንዲከበር ከፍተኛ መሥዋዕትነት ለከፈለው መላው ሕዝበ ክርስቲያን እንዲሁም ይህ ስሕተት እንዲታረም ከቤተ ክርስቲያናችን ጎን ተሰልፈው ድምፃቸውን ላሰሙ ኢትዮጵያውያንና የውጭ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በቤተ ክርስቲያናችን ስም ከፍ ያለ ምስጋና እናቀርብላቸዋለን፡፡
በዚህ አጋጣሚ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ልጆቻችን ግልጽ ማድረግ የምንፈልገው ከቤተ ክርስቲያናችን ዶግማ፣ ቀኖና እና ሥርዓት መከበር እንደዚሁም ከሉዓላዊ አንድነቷ መጠበቅ በመለስ ያለው ጥያቄ ለማስናገድ ቤተ ክርስቲያናችን ዝግጁ መሆኗን ነው፡፡
ቤተ ክርስቲያናችን ሕዝቦች በቋንቋቸው የመማር፣ የማስተማርና የማምለክ እንዲሁም የመተዳደር መብትን ካሁን በፊትም፣ አሁንም፣ ካሁን በኋላም የምትነፍግበት መሠረት እንደሌለም ሁሉም ሊያውቀው ይገባል፡፡
ይህም በመሆኑ በቋንቋ የመጠቀም መብት በሕገ ቤተ ክርስቲያናችን ምዕራፍ ፪ አንቀጽ ፭ ከቁጥር ፩ እስከ ፫ ባለው አንቀጽ በሚገባ ተቀምጦ ይገኛል፡፡ ስለሆነም በቋንቋ የመጠቀም ጥያቄ በሕግ ደረጃ ተመልሶ በተግባር እየተሠራበት የሚገኝ መሆኑን ሁሉም ሊገነዘበው ይገባል፡፡
የተወዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ዛሬ ታላቁን ጾም በፍቅር ሆነን የምንጾምበት ወቅት ነው፡፡ ሁላችንም እንደምናውቀው ጾም ማለት ሥጋዊ ፈቃድን በመግታት ከእግዚአብሔር ጋር ጥብቅ ግንኙነት ለማድረግ የሚካሄድ መንፈሳዊ ተጋድሎ ነው፡፡
በጌታችን ጾም በተግባር እንዳየነው ጾም ማለት ዲያብሎስ የሚሸነፍበት በአንጻሩ ደግሞ የእግዚአብሔር ሕዝብ አሸናፊዎች የሚሆኑበት ኃይል ነው፡፡
ስለሆነም ጾም የተጋድሎና የሙዓት ሜዳ ነው ማለት ይቻላል፡፡ የምንታገለውም ልብሰ ሥጋ ሰውን ሳይሆን ረቂቅ ፍጡር የሆነው ሰይጣን በሰው አድሮ የሚነዛውን አጥፊ ሐሳቡንና ድርጊቱን ነው፡፡ ከዚህም ጋር ሰውነታችን ለዚህ ክፉ መንፈስ ታዛዥ እንዲሆን የሚገፋፉ ጥሉላት መባልዕትን መተው፣ ኃይለ ሥጋን መቈጣጠር፣ ኃይለ መንፈስን ደግሞ ማጎልበት ያስፈልጋል፡፡ በጾም ወቅት የተራቡትን ማጉረስ፣ የታረዙትን ማልበስ፣ የተበደሉትን መካስ፣ ፍትሕና ርትዕ በማኅበረ ሰብ ውስጥ ማንገሥ ያስፈልጋል፡፡
በጾም ወቅት ኅሊናችን ማሰላሰል ያለበት ሰው ምን አለ? ወይም ምን አደረገ? በሚለው ሳይሆን እግዚአብሔር በፊቱ ምን ዓይነት ሰው እንድንሆንለት ይፈልጋል? በሚለው ላይ ነው፡፡ ስለዚህ ጾማችን በዚህ መንፈስ የተቃኘ ፍቅረ፣ እግዚአብሔርንና ፍቅረ ቢጽን ማእከል ያደረገ፣ መጠራጠርንና አለመተመማንን ያስቀረ፣ የተለያዩትን ያቀራረበ፣ የተሳሳቱትን ያረመ በአንጻሩ ደግሞ ሁላችንን በሰላምና በፍቅር አንድ አድርጎ ያስተሳሰረ ይሆን ዘንድ በዚህ መንፈስ ተነቃቅተን እንድንጾመው አባታዊ ጥሪያችንን ለሕዝበ ክርስቲያኑ እናስተላልፋለን፡፡
በመጨረሻም
በሀገራችን እየታየ ያለው የሰላም ጭላንጭልና ችግሮችን በውይይት የመፍታት ዝንባሌ ለሁለንተና ልማታችንና ለዕድገታችን እንደዚሁም ለተሟላ አንድነታችን ጠቃሚነቱ የጎላ ስለሆነ እግዚአብሔር ለዘለቄታው እንዲያሳካልን ከልብ እንድናዝንና ወደ አምላካችን በተመሥጦ እንድንጸልይ በአጽንዖት በማሳሰብ አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፡፡
መልካም የጾም ወራት ያድርግልን!
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር! አሜን
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስምወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ፍቅርን እንደ ዓይን ብሌን ስንጠብቃት በእጅጉ የምትጠቅመንን ያህል ስንተዋት ደግሞ በእጅጉ ትጎዳናለች፡፡ በፍቅር እጦት የሚደርሰው ጉዳት በተወሰነ ነገር ብቻ ሳይሆን በነፍስም ሆነ በሥጋ፣ በምድርም ሆነ በሰማይ እጅግ በጣም የገዘፈና የሰፋ ነው፡፡
በሀገራችን የሆነውና እየሆነ ያለውም ይኸው ነው፡፡ ፍቅርን ባጣንባቸው ዓመታት ከየት ወዴት እንደደረስን ሁሉም ኢትዮጵያዊ የሚገነዘበው ነው፡፡ ያተረፍነው ነገርም ምን እንደሆነ የምናውቀው ነው፡፡
ይሁንና የፍቅር እጦት ምን ያህል እንደጎዳን ራሳችን ተገንዝበን ወደ ሰላሙ መንገድ መመለሳችን የተሻለ አማራጭ መሆኑን ሳንመሰክር አናልፍም፡፡ የተጀመረው የፍቅርና የሰላም ጉዞም ተጠናክሮ እንዲቀጥል ልባዊ ምኞታችንና ጸሎታችን ነው፡፡
ይህንን ሰላም እንዲመጣ ያደረጉ ወገኖችም ሁሉንም ሳናመሰግን አናልፍም፡፡ ምክንያቱም በሰዎች መካከል ፍቅርንና ሰላምን የሚያደርጉ የእግዚአብሔር ልጆች እንደሚባሉ ጌታ እንደ አስተማረን ብፅዕና ይገባቸዋልና ነው፡፡ (ማቴ.፭፥፱)
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
የፍጹም ፍቅር መገኛ የሆነው ቅዱስ ወንጌል የሚያስተምረው ፍቅር ራስን ማፍቀር ወይም መውደድ ሳይሆን ራስን መጥላት ባልንጀራን ግን መውደድ እንደሆነ ነው፡፡ “ወንጌላዊ-ፍቅር ፍጹም ነው” የሚያሰኘውም ቅሉ ይህ ነው፡፡
ለሁለት ሺህ ዘመናት ያህል በቅዱስ ወንጌል አስተምህሮ ላይ የተገነባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ባህልም ይህን ፍቅር ጠብቆ የሚጓዝ ነው፡፡ ይህም በመሆኑ የኢትዮጵያ አበው መነኮሳት ከነበራቸው ፍቅርና ትሕትና የተነሣ፣ የሹመት ሽሚያ አያውቁም ነበር፡፡ ከዚህ አንጻር ትልቁን ሥልጣን ይቅርና የአንድ ገዳም መሪ ለመሆንም በእግር ብረት ታስረው በግድ ካልሆነ በቀር እሺ ብለው በፈቃደኝነት ሹመትን አይቀበሉም ነበር፡፡
ራሱን በራሱ መሾም ወይም እኔን ሹሙኝ ብሎ መናገርና የሌላን ድጋፍ መጠየቅ ለኢትዮጵያውያን መነኮሳት ጭራሽ ነውርና ጸያፍም ነበር፡፡ ከዘመነ ብሉይ ጀምሮ ለሦስት ሺህ ዘመናት የዘለቀው ሃይማኖታችን ምንም ዓይነት መለያየት ሳያጋጥመው አንድ ሆኖ ሊዘልቅ የቻለው ያም በመሆኑ ነው፡፡ ይህ የቤተ ክርስቲያናችን ጠንካራ አንድነት ለሕዝቡም በመትረፉ የሀገሪቱን አንድነትና ነጻነት አስጠብቆ እስከ ዘመናችን ሊደርስ ችሎአል፡፡ በዚህም ቤተ ክርስቲያናችን የሕዝብንና የሀገርን አንድነትና ነጻነት ለማስጠበቅ ያደረገችውና የምታደርገው ጥረት ሊያስመሰግናት እንጂ ሊያስወቅሳት አይገባም፡፡
የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ከቅርብ ቀናት ወዲህ በቤተ ክርስቲያናችን ተከሥስቶ የነበረውን ሕጋዊ ያልሆነ ድርጊት የቤተ ክርስቲያናችንን ሃይማኖታዊ፣ ቀኖናዊና ባሕላዊ መርሕን የናደ፣ እንደዚሁም በኢትዮጵያ ይቅርና በዓለም ታሪክ ተደርጎ የማያውቅ ድርጊት እንደሆነ ቤተ ክርስቲያናችን በአጽንዖት ስትገልጽ ቆይታለች፡፡
ይህንን የቤተ ክርስቲያን ድምፅ በመስማትና በመቀበል ሕዝበ ክርስቲያንና ኢትዮጵያውያን ሁሉ ለእግዚአብሔር ባቀረቡት ኀዘንና ጸሎት እንደዚሁም ባደረጉት መጠነ ሰፊና ዙርያ መለስ የሆነ የድጋፍ ርብርብ ስሕተቱ ሊታረም ችሏል፡፡
ለተገኘው መንፈሳዊ ውጤትም ጠቅላይ ሚንስትርና መንግሥታቸውን፣ የቤተ ክርስቲያን አንድነትና ሉዓላዊነት እንዲከበር ከፍተኛ መሥዋዕትነት ለከፈለው መላው ሕዝበ ክርስቲያን እንዲሁም ይህ ስሕተት እንዲታረም ከቤተ ክርስቲያናችን ጎን ተሰልፈው ድምፃቸውን ላሰሙ ኢትዮጵያውያንና የውጭ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በቤተ ክርስቲያናችን ስም ከፍ ያለ ምስጋና እናቀርብላቸዋለን፡፡
በዚህ አጋጣሚ ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ልጆቻችን ግልጽ ማድረግ የምንፈልገው ከቤተ ክርስቲያናችን ዶግማ፣ ቀኖና እና ሥርዓት መከበር እንደዚሁም ከሉዓላዊ አንድነቷ መጠበቅ በመለስ ያለው ጥያቄ ለማስናገድ ቤተ ክርስቲያናችን ዝግጁ መሆኗን ነው፡፡
ቤተ ክርስቲያናችን ሕዝቦች በቋንቋቸው የመማር፣ የማስተማርና የማምለክ እንዲሁም የመተዳደር መብትን ካሁን በፊትም፣ አሁንም፣ ካሁን በኋላም የምትነፍግበት መሠረት እንደሌለም ሁሉም ሊያውቀው ይገባል፡፡
ይህም በመሆኑ በቋንቋ የመጠቀም መብት በሕገ ቤተ ክርስቲያናችን ምዕራፍ ፪ አንቀጽ ፭ ከቁጥር ፩ እስከ ፫ ባለው አንቀጽ በሚገባ ተቀምጦ ይገኛል፡፡ ስለሆነም በቋንቋ የመጠቀም ጥያቄ በሕግ ደረጃ ተመልሶ በተግባር እየተሠራበት የሚገኝ መሆኑን ሁሉም ሊገነዘበው ይገባል፡፡
የተወዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት!
ዛሬ ታላቁን ጾም በፍቅር ሆነን የምንጾምበት ወቅት ነው፡፡ ሁላችንም እንደምናውቀው ጾም ማለት ሥጋዊ ፈቃድን በመግታት ከእግዚአብሔር ጋር ጥብቅ ግንኙነት ለማድረግ የሚካሄድ መንፈሳዊ ተጋድሎ ነው፡፡
በጌታችን ጾም በተግባር እንዳየነው ጾም ማለት ዲያብሎስ የሚሸነፍበት በአንጻሩ ደግሞ የእግዚአብሔር ሕዝብ አሸናፊዎች የሚሆኑበት ኃይል ነው፡፡
ስለሆነም ጾም የተጋድሎና የሙዓት ሜዳ ነው ማለት ይቻላል፡፡ የምንታገለውም ልብሰ ሥጋ ሰውን ሳይሆን ረቂቅ ፍጡር የሆነው ሰይጣን በሰው አድሮ የሚነዛውን አጥፊ ሐሳቡንና ድርጊቱን ነው፡፡ ከዚህም ጋር ሰውነታችን ለዚህ ክፉ መንፈስ ታዛዥ እንዲሆን የሚገፋፉ ጥሉላት መባልዕትን መተው፣ ኃይለ ሥጋን መቈጣጠር፣ ኃይለ መንፈስን ደግሞ ማጎልበት ያስፈልጋል፡፡ በጾም ወቅት የተራቡትን ማጉረስ፣ የታረዙትን ማልበስ፣ የተበደሉትን መካስ፣ ፍትሕና ርትዕ በማኅበረ ሰብ ውስጥ ማንገሥ ያስፈልጋል፡፡
በጾም ወቅት ኅሊናችን ማሰላሰል ያለበት ሰው ምን አለ? ወይም ምን አደረገ? በሚለው ሳይሆን እግዚአብሔር በፊቱ ምን ዓይነት ሰው እንድንሆንለት ይፈልጋል? በሚለው ላይ ነው፡፡ ስለዚህ ጾማችን በዚህ መንፈስ የተቃኘ ፍቅረ፣ እግዚአብሔርንና ፍቅረ ቢጽን ማእከል ያደረገ፣ መጠራጠርንና አለመተመማንን ያስቀረ፣ የተለያዩትን ያቀራረበ፣ የተሳሳቱትን ያረመ በአንጻሩ ደግሞ ሁላችንን በሰላምና በፍቅር አንድ አድርጎ ያስተሳሰረ ይሆን ዘንድ በዚህ መንፈስ ተነቃቅተን እንድንጾመው አባታዊ ጥሪያችንን ለሕዝበ ክርስቲያኑ እናስተላልፋለን፡፡
በመጨረሻም
በሀገራችን እየታየ ያለው የሰላም ጭላንጭልና ችግሮችን በውይይት የመፍታት ዝንባሌ ለሁለንተና ልማታችንና ለዕድገታችን እንደዚሁም ለተሟላ አንድነታችን ጠቃሚነቱ የጎላ ስለሆነ እግዚአብሔር ለዘለቄታው እንዲያሳካልን ከልብ እንድናዝንና ወደ አምላካችን በተመሥጦ እንድንጸልይ በአጽንዖት በማሳሰብ አባታዊ መልእክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፡፡
መልካም የጾም ወራት ያድርግልን!
እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ!!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር! አሜን
አባ ማትያስ ቀዳማዊ
ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስምወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
የካቲት ፲፫ ቀን ፳፻፲፭ ዓ.ም.
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
የዘመናችን የእሾኽ አክሊል
ከዛሬ 40 ዓመታት በፊት የሸዋ ክፍለ ሀገር ሊቀጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ (2ኛ) በዝዋይ ገዳም ለዲያቆናት እና ካህናት ሃይማኖት ከምግባር እየመረመሩ ክህነት ይሰጡ ነበር።
ለሹመት ከቀረቡት መካከል አንደኛው በወጉ ያለተማረ በምግባርም ያልሰመረ አንድ እጩ አግኝተው "ዘንድሮ አልሾምህም። ለሚቀጥለው ዓመት በደምብ ተምረህ፣ በምግባርም ሰክነህ ስትመጣ ትሾማለህ" ብለው መለሱት።
አብረውት የመጡት ወዳጅ ዘመዶቹ ተሰብስበው ብፁዕነታቸውን "እባክዎ ከነ ችግሩም ቢሆን ይሹሙልን። ወገኖቹም ይጣሉናል። እርሱ ካልተሾመ
ቤተክርስቲያናችንም ትዘጋለች" ሲሉ በማስተዛዘን ልመና አቀረቡ።
አቡነ ጎርጎርዮስ ግን "የወገኖቹን ቁጣ ፈርቼ በሃይማኖቱ ያለጸና በምግባሩ ያልቀናን ሰው ካህን እንዲሆን ሾሜ ቤተክርስቲያኒቱ ላይ የማይነቀል እሾኽ ከምተክልባት ለጊዜው ብትዘጋ ይሻላል። ወደፊት የተሻለ እና ለክህነት የተገባ ሰው አግኝተን ስንሾም ያኔ ይከፍታታል።" ብለው መለሷቸው።
ዛሬ ላይ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ለሁለት ካልሰነጠቅናት ብለው ቁም ስቅሏን የሚያሳዩዋት ግለሰቦች በሃይማኖት ጽናታቸው፤ በምግባርም መቅናታቸው የተመሠከረላቸው መሆኑ ሳይረጋገጥ የሆነ ወገንን ለማስደሰት በይድረስ ይድረስ የተሾሙ እንደነበሩ አሁን እሾኹ ደርሶ ሲወጋን ተረድተነዋል። ለቤተክርስቲያኒቱ የእሾኽ አክሊል ሆነው እየወጓትና እያደሟት ነውና!
ያለፈ አልፏል! አሁንም ቢሆን ባለሥልጣናትን ለማስደሰት ወይንም የአጃቢዎቻቸውን ጩኸት በመፍራት እንኳንስ ጵጵስና ዲቁና ለማይገባቸው፤ ከእግዚአብ ልጅነታቸው ይልቅ የብሔረሰብ ልጅነታቸው ደርሶ ለሚንጣቸው ዘውገኞች የክህነት ሹመት መስጠት በክርስቶስ መቅደስ ጉልላት ላይ ሌላ ተጨማሪ መርዛማ እሾኽ አክሊል እንደመድፋት ይቆጠራል።
ከዛሬ 40 ዓመታት በፊት የሸዋ ክፍለ ሀገር ሊቀጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ (2ኛ) በዝዋይ ገዳም ለዲያቆናት እና ካህናት ሃይማኖት ከምግባር እየመረመሩ ክህነት ይሰጡ ነበር።
ለሹመት ከቀረቡት መካከል አንደኛው በወጉ ያለተማረ በምግባርም ያልሰመረ አንድ እጩ አግኝተው "ዘንድሮ አልሾምህም። ለሚቀጥለው ዓመት በደምብ ተምረህ፣ በምግባርም ሰክነህ ስትመጣ ትሾማለህ" ብለው መለሱት።
አብረውት የመጡት ወዳጅ ዘመዶቹ ተሰብስበው ብፁዕነታቸውን "እባክዎ ከነ ችግሩም ቢሆን ይሹሙልን። ወገኖቹም ይጣሉናል። እርሱ ካልተሾመ
ቤተክርስቲያናችንም ትዘጋለች" ሲሉ በማስተዛዘን ልመና አቀረቡ።
አቡነ ጎርጎርዮስ ግን "የወገኖቹን ቁጣ ፈርቼ በሃይማኖቱ ያለጸና በምግባሩ ያልቀናን ሰው ካህን እንዲሆን ሾሜ ቤተክርስቲያኒቱ ላይ የማይነቀል እሾኽ ከምተክልባት ለጊዜው ብትዘጋ ይሻላል። ወደፊት የተሻለ እና ለክህነት የተገባ ሰው አግኝተን ስንሾም ያኔ ይከፍታታል።" ብለው መለሷቸው።
ዛሬ ላይ ቅድስት ቤተክርስቲያንን ለሁለት ካልሰነጠቅናት ብለው ቁም ስቅሏን የሚያሳዩዋት ግለሰቦች በሃይማኖት ጽናታቸው፤ በምግባርም መቅናታቸው የተመሠከረላቸው መሆኑ ሳይረጋገጥ የሆነ ወገንን ለማስደሰት በይድረስ ይድረስ የተሾሙ እንደነበሩ አሁን እሾኹ ደርሶ ሲወጋን ተረድተነዋል። ለቤተክርስቲያኒቱ የእሾኽ አክሊል ሆነው እየወጓትና እያደሟት ነውና!
ያለፈ አልፏል! አሁንም ቢሆን ባለሥልጣናትን ለማስደሰት ወይንም የአጃቢዎቻቸውን ጩኸት በመፍራት እንኳንስ ጵጵስና ዲቁና ለማይገባቸው፤ ከእግዚአብ ልጅነታቸው ይልቅ የብሔረሰብ ልጅነታቸው ደርሶ ለሚንጣቸው ዘውገኞች የክህነት ሹመት መስጠት በክርስቶስ መቅደስ ጉልላት ላይ ሌላ ተጨማሪ መርዛማ እሾኽ አክሊል እንደመድፋት ይቆጠራል።
"ድንግል ሆይ እኔ ግን ልጅሽን በማምለክ በባሕርይ አባቱም በአብ በባሕርይ ሕይወቱም በመንፈስ ቅዱስ አምኜ ደስ እሰኛለሁ ለሦስትነቱ አንድ ስግደት እየሰገድሁ እመካበታለሁ እንዲህ ስል፡፡ አምላኬ ነው አመሰግነዋለሁ ያባቶቼም አምላክ ነው አከብረዋለሁ አገነዋለሁ ከፍ ከፍ አደርገዋለሁ፡፡ እግዚአብሔር ፀብ ክርክርን ይሰብራል፡፡ ስሙም እግዚአብሔር ነው፡፡ ደግሞ እንዲህእላለሁ (ዘፀአት ፲፭፣ ፪፣ ፫) እንደ አምላካችን ያለ ታላቅ አምላክ ማነው፡፡ ይህንንም የመለኮት ሰይፍ ተቀብዬ የሰይጣንን ራሱን እቆርጠዋለሁ፡፡ ይህንንም የሃይማኖት በትር ተመርኩዤ የእባቡን (የዲያብሎስን) ራሱን እቀጠቅጠዋለሁ፡፡ የምስጋናውንም ጽዋ ከጽርሐ አርአያም ቀድቼ ከቤትሽ አፈሳለሁ፡፡ ከትንቢት ቃል ጋራ እንዲህ እላለሁ፡፡ ከሞት ደጅ ከፍ ከፍ የሚያደርገኝ በጽዮን ልጅ ደጅ ምስጋናውን ሁሉ እናገር ዘንድ፡፡ ዳግመኛም እንዲህ እላለሁ፡፡ በጽዮን ምስጋና ላንተ ይገባል በኢየሩሳሌም ጸሎት ላንተ ነው፡፡"
(አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ - አርጋኖን)
(አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ - አርጋኖን)
ቤተ ሳይዳ ዘኢየሩሳሌም ባለ አምስት በር፣ እርከን (መመላለሻ)፣ አምስት ዓይነት ድውያን ፈውስን ለማግኘት ጥምቀቱን ሲጠባበቁ የሚኖሩባት ናት። ውኃው የቤተ አይሁድ ምሳሌ፣ አምስት መመላለሻ የሕግጋተ ኦሪት እና የአምስቱ መጻሕፍተ ሙሴ ምሳሌ በእነዚያ ተጠብቀው ለመኖራቸው ምሳሌ ነው። ቀድሞ የገባባት አንዱ እንዲድን፣ እነርሱም አንድነት ቤተ እስራኤል ተሰኝተው ለመኖራቸው ምሳሌ ነው። አንድም አምስቱ እርከን (መመላለሻ) የአምስቱ አዕማደ ምሥጢር በዚያ ሊያምኑ ያሉ ተስፈኞችና ያመኑባትም ልጅነትን ያገኙባታልና። አምስቱ ዓይነት ድውያንም የአምስቱ ጾታ ምእመናን ከእነ ፈተናቸው ምሳሌ ነው፡፡ እነርሱም አእሩግ በፍቅረ ነዋይ፣ ወራዙት በዝሙት፣ አንስት በትውዝፍት (በምንዝር ጌጥ)፣ ካህናት በትዕቢት አእምሯችን ረቂቅ መዓረጋችን ምጡቅ እያሉ፣ መነኮሳት በስስት ምግብን በፈለጉት ጊዜ ባያገኙት ይልቁንም በአት እየፈቱ በከንቱ የመፈተናቸው ምሳሌ ሆኖ ይነገራል።
መልአከ እግዚአብሔር ወርዶ ውኃውን ሲያናውጥ ቀድሞ የገባ የሚነጻባት፣ ነገር ግን በዕለቱ ከአንድ ሕመምተኛ በቀር ለሌላው ፈውስ የማይደገምባት ቦታ ናት። ሐተታው የመጠመቂያ ውኀው የማየ ጥምቀት ምሳሌ ሲሆን ውኃውን ያናውጥ (ይባርክ) የነበረው መልአክ የቀሳውስት (ካህናት) “ለቀድሶተ ማየ ጥምቀት” የመውረዳቸው ምሳሌ ነው፤ ፈውሱም የሚከናወነው በዕለተ ቀዳሚት ሲሆን የሚፈወሰው አንድ ሰው ብቻ ነበር፡፡ የሚድነው አንድ ታማሚ ብቻ መሆኑ የአባቶቻቸው ምሕረት አለመቅረቱን ሲያሳይ፣ አለመደገሙ ደግሞ ፍጹም ድኅነት እንዳልነበረ ያሳያል፡፡
ለሠላሳ ስምንት ዓመታት ያህል በደዌ ዳኛ፣ በአልጋ ቁራኛ ተይዞ የኖረ መፃጉዕን በአልጋው ተኝቶ ሳለ ደዌው እንደጠናበት ፈውስ እንደዘገየበት አይቶ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቀርቦ ያንን በሽተኛ “ትፈቅድኑ ትሕየው? … ባድንህ ፈቃድህ ነውን?” አለው። ማእምረ ኅቡዓት ክርስቶስ፣” አዎን፥ እንዲለው እያወቀ”፤ ቅዱስ ጳውሎስ በዕብራውያን መልእክቱ “የልብንም ስሜትና አሳብ ይመረምራል፤ እኛን በሚቆጣጠር በእርሱ ዓይኖቹ ፊት ሁሉ ነገር የተራቆተና የተገለጠ ነው እንጂ፥ በእርሱ ፊት የተሰወረ ፍጥረት የለም” ብሎ የመሰከረለት ጌታችን ፈውስን በመጠባበቅ ከመዳን ውጪ ሌላ ዓላማ ያልነበረውን ይህን ሰው አይቶ ፈቃዱን እያወቀ ግን ፍቀድልኝና ላድንህ አለው። (ዕብ.፬፥፲፪) “ሰው በከንቱ ወራቱ ቍጥርና እንደ ጥላ በሚያሳልፈው ዘመኑ በሕይወቱ ሳለ ለሰው የሚሻለውን የሚያውቅ ማነው?“ እንዲል፤ (መክ.፮፥፲፪) የሚያስፈልገንን ሳንነግረው የሚያውቅ የሚሰጠንም ከእርሱ ከፈጣሪው ውጪ በእውነት ማን አለ?
መፃጉዕ በኋላ የሚክድ ነውና “ሳልፈቅድለት ነው ያዳነኝና አልጋ ያሸከመኝ” እንዳይል፣ በዕለተ ዓርብ የሚከስበትን ሲያሳጣውና ለኋላ ጥፋቱ የገዛ ኅሊናው እንዲቀጣው ፈቃዱን ጠየቀው። “ሰው የሌለኝ ሆኖ እንጂ ያንንማ ማን ይጠላል” በሚል ጉጉቱን ከወዳጅ አልባነቱ ጋር ድኅነትን ፈቅዶ ገለጠ። እስከ ውኃው መናወጥ ሳያቆየው “ተንሥእ ንሣእ ዓራተከ ወሑር …፤ ተነሥና አልጋህን አንሥተህ ሂድ” አለው፤ ወዲያው አፈፍ ብሎ በፍጥነት ያን ሁሉ ዘመን የተሸከመች አልጋ ተሸክሟት ሄደ።
ጌታችን መፃጉዕን ‹‹ተነሥተህ አልጋህን ተሸክመህ ሂድ›› ያለው፦
• አንደኛው ቅዱስ ኤስድሮስ እንዳለው አልጋው ጠንካራ የብረት አልጋ ነበረና ጽንዓ ተአምራቱን ለማሳየት ነው፡፡
• ሁለተኛው ‹‹ታዲያ ቢያድነኝ በከንቱ መች ሆነና የገዛ አልጋዬን ትቼለት የመጣሁ ለመዳኔ ዋጋ የከፈልኩበት አይደለምን?›› እንዳይል “አልጋህን ተሸክመህ ሂድ” ብሎታል።
ያለ ተረፈ ደዌ አንሥቶት “ያለህን ይዘህ ሂድ፤ እኔ ከአንተ አንዳች አልሻም” ባሰኘ ቃል ሸኝቶታል። ታዲያ ይህ ምስኪን መፃጒዕ “ሰው የለኝም” ብሎ የደረሰለትን ረሳ፤ ማን እንደሆነ እንኳን አላወቀውም። ወንጌላዊውም “ዘሐይወ ኢያእመረ ዘአሕየዎ …፤የዳነው ያዳነውን አላወቀውም” ይለዋል። ( ዮሐ.፭፥፲፫) ይህን ሁሉ ያደረገው አምላክ ተዘነጋ። ዛሬም ከደዌው፣ ከማጣቱ፣ ከችግሩ፣ ከሥጋ ኑሮ ጉድለቱ እንደ መፃጒዕ አምላኩን ያልረሳ ማነው? ተአምራቱን አይቶ፣ ቃሉን ሰምቶ አምላኩን ያስታወሰስ ማነው? ቃሉን ያይና ይሰማ ዘንድ በእግዚአብሔር ምክር የቆመ ማን ነውና? ቃሉንስ ያደመጠስ ማን ነው?” (ኤር. ፳፫፥፲፰)። እኛም ብንሆን ከአዳም በደል ነጻ ያደረገንን አምላክ ውለታ ዘንግተን የምናፌዝ ሁላችንንም ወደ ልባችን እንድንመለስ ነቢዩ እንዲህ ሲል ይመክረናል “እስራት እንዳይጸናባችሁ አታፊዙ፡፡” (ኢሳ.፳፰፥፳፪ )
መፃጉዕ ያዳነው ማን እንደሆነ ሲጠየቅ እንኳን አላወቀም። ወንጌላዊውም “የዳነው ያዳነውን አላወቀውም” ብሎ ገልጾታል። (ዮሐ.፭፥፲፫) በምኩራብ አግኝቶት ያዳነውን እንዳወቀውም ሄዶ ለአይሁድ “ያዳነኝ እርሱ ጌታ ኢየሱስ ነው” ብሎ ነገራቸው፡፡ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በቤተ መቅደስ ሳለ ያን ያዳነውን ሰው አገኘውና “ዑቅ ኢትአብስ ዳግመ እንከ ከመ ዘየአኪ ኢይርከብከ፤ ከዚህ የከፋ “ስለ ደዌ ሥጋ ፈንታ ደዌ ነፍስ” እንዳያገኝህ ሁለተኛ እንዳትበድል” (ቁ.፲፬) ያለውን ዘንግቶ ደዌ ዘኃጢአትን ጠርቶ ተወዳጃት፤ በዕለተ ዓርብ የጌታውን ጉንጮች የጸፉች እጁም ደርቃ
ሰላ
ቀርታለች።ዛሬም ቢሆን እንደ መፃጉዕ ሰዎች በኃጢአት ብዛት ልባቸው የደረቀና ያበጠ፣ ሰውነታቸው የሰለለ፣ ዓይነ ሕሊናቸው የታወረ፣ እግረ ልቡናቸው የተሰበረ ብዙዎች ሕሙማን በጠበል ቦታ፣ በገዳማት እና በአድባራት አሁንም አሉ፡፡ ፈውስን ይሻሉ፤ ድኅነትን ይፈልጋሉ፡፡ እንደ መፃጕዕ ቦታቸውን ሳይለቁ እግዚአብሔርን በተስፋ ቢጠብቁት አንድ ቀን ይፈወሳሉ።
ስለዚህ ይህ ሳምንት ጌታችን ድውያንን ስለመፈወሱ የሚነገርበትና እኛም ባለን ዓቅም በነፍስ በሥጋ የተቸገሩትን ሁሉ መርዳትና ማገዝ እንዳለብን የምንማርበት ሳምንት ነው፡፡ ሕሙማንን መጠየቅ፣ የታሰሩትን መጎብኘትና ማስፈታት፣ የተራቡትን ማብላት፣ የተጠሙትን ማጠጣት፣ የታረዙትን ማልበስ፣ ያዘኑትን ማረጋጋት ከጌታችን የተማርናቸው ክርስቲያናዊ ምግባራት ናቸው፡፡
በዚህ ዕለት የእግዚአብሔር አምላካችን ፈዋሽነትና አዳኝነት እንዲሁም ታዳጊነትና የወደቁትን የማይረሳ እውነተኛ መድኃኒት መሆኑ የሚዘከርበትና ምስጋና የሚቀርብበት ነው። ቅዱስ ዳዊትም "እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ፣ ወይመይጥ ሎቱ ኩሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ፣ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ፤ እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል፣ እኔም አቤቱ ማረኝ እልሃለሁ” በማለት የእግዚአብሔርን አዳኝነት በዝማሬው አረጋግጧል።
ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ “ችግረኛውን ከቀማኛው እጅ፣ ረዳት የሌለውንም ምስኪን ያድነዋልና” ሲል ሲቀኝ፣ (መዝ.፸፪፥፲፪) ጻድቁ ኢዮብም እንዲሁ “ረዳት (ኃይል) የሌለውን ምንኛ ረዳኸው” በማለት የእግዚአብሔርን አዳኝነት መስክሯል፡፡ (ኢዮ.፳፮፥፪) ስለዚህ ገንዘብ፣ ሥልጣን፣ ወገን፣ ረዳት የለኝም በማለት ተስፋ የቆረጥን ሰዎች እግዚአብሔር ከሰውም፣ ከሥልጣንም፣ ከገንዘብም በላይ ነውና እርሱን ተስፋ አድርገን ሁል ጊዜ በስሙ መጽናናት እና የሚያስጨንቀንን ሁሉ በእርሱ ላይ መጣል እንደሚገባን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ ነቢየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት “አቤቱ የሚፈልጉህ ሁሉ በአንተ ደስ ይበላቸው፤ሐሤትም ያድርጉ፡፡ ሁል ጊዜ ማዳንህን የሚወዱ ዘወትር እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ይበሉ” እንዳለው ሁል ጊዜም በአምላካችን እግዚአብሔር ደስተኞች
እንሁን። (መዝ.፵፥፲፮)
በኃጢአት ከሚመጣ ደዌ ተጠብቀን በአባታዊ ምሕረቱ የሚጠብቀንን ቸሩ አምላካችንን እያመሰገንን በቤቱ እንድንጸና መፃጒዕን “ተነሣ” እንዳለው እኛንም ከወደቅንበት ኃጢአት በንስሓ እንዲያነሣንና ዳግም ከመበደልም እንዲጠብቀን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁን። የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከት አይለየን፤ አሜን!
በመልእክታቱ የሚነበቡት
(ገላ.፭፥፩ እና ያዕ.፭፥፲፬) ስለ ድውያን መፈወስ የሚያወሱ ናቸው፡፡
ከሐዋርያት ሥራ የሚነበውም እንዲሁ (ሐዋ.፫፥፩)
የዕለቱ ምስባክ፦ “እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ፤ ወይመይጥ ሎቱ ኵሉ ምስካቢሁ እምደዌሁ፤ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ፤ በደዌው አልጋ ላይ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሣ ይለውጥለታል፡፡ እኔስ “አቤቱ ይቅር በለኝ፤ አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ፡፡” ይላል (መዝ.፵፥፫)
በኃጢአት ከሚመጣ ደዌ ተጠብቀን በአባታዊ ምሕረቱ የሚጠብቀንን ቸሩ አምላካችንን እያመሰገንን በቤቱ እንድንጸና መፃጒዕን “ተነሣ” እንዳለው እኛንም ከወደቅንበት ኃጢአት በንስሓ እንዲያነሣንና ዳግም ከመበደልም እንዲጠብቀን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁን። የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከት አይለየን፤ አሜን!
በመልእክታቱ የሚነበቡት
(ገላ.፭፥፩ እና ያዕ.፭፥፲፬) ስለ ድውያን መፈወስ የሚያወሱ ናቸው፡፡
ከሐዋርያት ሥራ የሚነበውም እንዲሁ (ሐዋ.፫፥፩)
የዕለቱ ምስባክ፦ “እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ፤ ወይመይጥ ሎቱ ኵሉ ምስካቢሁ እምደዌሁ፤ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ፤ በደዌው አልጋ ላይ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውንም ሁሉ ከበሽታው የተነሣ ይለውጥለታል፡፡ እኔስ “አቤቱ ይቅር በለኝ፤ አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ፡፡” ይላል (መዝ.፵፥፫)
#ደብረ_ዘይት
(የዐቢይ ጾም አምሥተኛ ሳምንት)
የዐቢይ ጾም የአምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት ይባላል፡፡ ጌታ በደብረ ዘይት የዳግም ምጽአቱን ነገር ማስተማሩ ይነገርበታል፡፡ ደብረዘይት የስሙ ትርጓሜ የዘይት ተራራ ማለት ነው ስያሜ የተሰጠው በቦታው ብዙ ወይራ ተክል ይበቅልበት ስለ ነበር ነው፡፡
እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድን ነው?›› አሉት (ማቴ. 24፥3፣ ዘካ. 14፥5 ፤ ሐዋ. 1፥11 ፤ 1ኛ ተሰ. 4፥16 ፤ ራዕ. 22፥7)
#አመጣጡስ_እንዴት_ነው?
ጌታ ይህንን ዓለም ለማሳለፍ ለሁሉም እንደ ሥራው ለመክፈል በግርማ መለኮቱ በክበብ ትስብዕቱ ይመጣል፡፡ ጊዜው ዘመነ ዮሐንስ ወርሃ መጋቢት ዕለት እሑድ መንፈቀ ሌሊት እንደሆነ ሊቃውንት ተናግረዋል፡፡ ምነው የሚያውቀው የለም ይባል የለምን? ቢሉ እውነት ነው የሚያውቀው የለም ብዙ የዮሐንስ ዘመን፤ ብዙ የመጋቢት ወር፤ ብዙ የእሑድ ዕለት አለና ለይቶ የሚያውቅ የለም፡፡ ሞት ለማን አይቀርምና ሁሉም ይሞታል፡፡ ዘፍ. 3፥19 በዕለተ ምጽአት ቅዱስ ገብርኤል ስምንቱን ነፋሳተ መዓት ከየመዛግብታቸው ያወጣቸዋል፡፡ ዛፏን ነቅለው ደንጊያውን ፈንቅለው ምድርን እንደ ብራና ይዳምጧታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤል መለኸት ይነፋል፡፡ 1ኛ መቃ. 9፥8 ቅዱስ እግዚአብሔር ዘያነቅሖሙ ለሙታን ሲል በዱር በገደል በባሕር በየብስ በመቃብር ውስጥ ያሉት በአውሬ ሆድ ውስጥ ያሉ ሁሉ ይሰበሰባሉ፡፡ በሁለተኛው ነጋሪት ሲመታ አጥንትና ሥጋ አንድ ሆነው ፍጹም በድን ይሆናሉ፡፡ ሦስተኛው ነጋሪቱን መቶ (ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ህያው ዘኢይመውት) ንቃሕ መዋቲ ዘትነውም ባለ ጊዜ መቃብር ክፈቱልኝ መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ደጉ ደጉነቱን ክፉውም ክፋቱን ይዞ ይነሳል፡፡
ወንዱ የ30 ዓመት ሴቲቱ የ15 ዓመት ሆነው ጻድቃን ብርሃን ለብሰው ብርሃን ተጎናጽፈው ከፀሐይ 7 እጅ አብርተው ማቴ.13፥43 ኃጥአን ጨለማ ለብሰው ፍጹም ዲያቢሎስን መስለው ይነሳሉ፡፡ ጻድቃን ስለሠሩት መልካም ሥራ ኑ የአባቴ ቡሩካን ብሎ መንግሥተ ሰማያትን ያወርሳቸዋል፡፡ ኃጥአንን ስለ ክፉ ሥራቸው (ከኔ ሂዱ) ገሃነም ይሰዳቸዋል፡፡ ጻድቃን ደስ ይላቸዋል ኃጥአን ግን ያዝናሉ፤ ዋይ ዋይ ይላሉ፤ ደረት ይደቃሉ እንባቸው ያፈሳሉ፡፡ የማይጠቅም ለቅሶ የማይጠቅም ሐዘን ሰቅለው የገደሉትም አይሁድ ክብሩን አይተው ላይጠቀሙ ይጸጸታሉ፡፡
#ምልክቱስ_ምንድን_ነው? ብለው ጌታን ሲጠይቁ ‹‹ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፡፡ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ አትደንግጡ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው፡፡ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሳል፤ ረሃብም ቸነፈርም መናወጥም በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል ይገድሉአችሁማል፤ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ›› አላቸው፡፡ በዳግም ምጽአቱ ጊዜ ከቅዱሳኑና ከሰማዕታቱ ጋር ለመቆም ያብቃን፡፡
#የዕለተ_ሰንበት_መዝሙር_ከጾመ_ድጓ
እንዘ ይነብር እግዚእነ ውስተ ደብረ ዘይት ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ዑቁኬ ኢያስሕቱክሙ ወንበሩ ድልዋኒክሙ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወዘአዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን ወአመ ምጽአቱሰ....
(ጌታችን በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ሳለ ለደቀ መዛሙርቱ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤ ተዘጋጅታችሁም ኑሩ፤ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ እስከ መጨረሻው የጸና እርሱ ይድናል፡፡....)
#የዕለቱ_ምንባባት
1ኛ ተሰሎንቄ 4÷13-ፍጻ፡-
ወንድሞቻችን ሆይ÷ ስለ ሞቱ ሰዎች÷ ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶ እንደ ተነሣ ካመንን እንዲሁ እግዚአብሔር ሙታንን በኢየሱስ ያስነሣቸዋል ከእርሱም ጋር ያመጣቸዋል፡፡.....
2ኛ ጴጥ.3÷7-14፡-
አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል፤ ኃጥኣን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡ነገር ግን ወንድሞቻችን ሆይ÷ ይህን አትርሱ፤ በእግዚአብሔር ዘንድ አንዲት ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት÷ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን ነውና፡፡.....
ሐዋ. 24÷1-21፡-
በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ፤ ጳውሎስንም በአገረ ገዢው ዘንድ ከሰሱት፡፡..... (ተጨማሪ ያንብቡ)
#የዕለቱ_ምስባክ
መዝ. 49÷2
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ፡፡
ትርጉም፦
እግዚአብሔር በግልጥ ይመጣል፡፡
አምላካችንም ዝም እይልም፤
እሳት በፊቱ ይነድዳል በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ፡፡
#የዕለቱ_ወንጌል
ማቴ. 24÷1-25፡-
ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው÷ “ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፤ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም፡፡.....” (ተጨማሪ ያንብቡ)
#የዕለቱ_ቅዳሴ፦ ቅዳሴ አትናቴዎስ
ምንጭ፡-
(የማቴዎስ ወንጌል 24፥1 ትርጓሜ፣ መዝገበ ታሪክ ቁጥር 2፣ ግጻዌ)
(የዐቢይ ጾም አምሥተኛ ሳምንት)
የዐቢይ ጾም የአምስተኛው ሳምንት ደብረ ዘይት ይባላል፡፡ ጌታ በደብረ ዘይት የዳግም ምጽአቱን ነገር ማስተማሩ ይነገርበታል፡፡ ደብረዘይት የስሙ ትርጓሜ የዘይት ተራራ ማለት ነው ስያሜ የተሰጠው በቦታው ብዙ ወይራ ተክል ይበቅልበት ስለ ነበር ነው፡፡
እርሱም በደብረ ዘይት ተቀምጦ ሳለ ደቀመዛሙርቱ ለብቻቸው ወደ እርሱ ቀርበው ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለም መጨረሻ ምልክቱስ ምንድን ነው?›› አሉት (ማቴ. 24፥3፣ ዘካ. 14፥5 ፤ ሐዋ. 1፥11 ፤ 1ኛ ተሰ. 4፥16 ፤ ራዕ. 22፥7)
#አመጣጡስ_እንዴት_ነው?
ጌታ ይህንን ዓለም ለማሳለፍ ለሁሉም እንደ ሥራው ለመክፈል በግርማ መለኮቱ በክበብ ትስብዕቱ ይመጣል፡፡ ጊዜው ዘመነ ዮሐንስ ወርሃ መጋቢት ዕለት እሑድ መንፈቀ ሌሊት እንደሆነ ሊቃውንት ተናግረዋል፡፡ ምነው የሚያውቀው የለም ይባል የለምን? ቢሉ እውነት ነው የሚያውቀው የለም ብዙ የዮሐንስ ዘመን፤ ብዙ የመጋቢት ወር፤ ብዙ የእሑድ ዕለት አለና ለይቶ የሚያውቅ የለም፡፡ ሞት ለማን አይቀርምና ሁሉም ይሞታል፡፡ ዘፍ. 3፥19 በዕለተ ምጽአት ቅዱስ ገብርኤል ስምንቱን ነፋሳተ መዓት ከየመዛግብታቸው ያወጣቸዋል፡፡ ዛፏን ነቅለው ደንጊያውን ፈንቅለው ምድርን እንደ ብራና ይዳምጧታል፡፡ ቅዱስ ሚካኤል መለኸት ይነፋል፡፡ 1ኛ መቃ. 9፥8 ቅዱስ እግዚአብሔር ዘያነቅሖሙ ለሙታን ሲል በዱር በገደል በባሕር በየብስ በመቃብር ውስጥ ያሉት በአውሬ ሆድ ውስጥ ያሉ ሁሉ ይሰበሰባሉ፡፡ በሁለተኛው ነጋሪት ሲመታ አጥንትና ሥጋ አንድ ሆነው ፍጹም በድን ይሆናሉ፡፡ ሦስተኛው ነጋሪቱን መቶ (ቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ኃያል ቅዱስ ህያው ዘኢይመውት) ንቃሕ መዋቲ ዘትነውም ባለ ጊዜ መቃብር ክፈቱልኝ መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ደጉ ደጉነቱን ክፉውም ክፋቱን ይዞ ይነሳል፡፡
ወንዱ የ30 ዓመት ሴቲቱ የ15 ዓመት ሆነው ጻድቃን ብርሃን ለብሰው ብርሃን ተጎናጽፈው ከፀሐይ 7 እጅ አብርተው ማቴ.13፥43 ኃጥአን ጨለማ ለብሰው ፍጹም ዲያቢሎስን መስለው ይነሳሉ፡፡ ጻድቃን ስለሠሩት መልካም ሥራ ኑ የአባቴ ቡሩካን ብሎ መንግሥተ ሰማያትን ያወርሳቸዋል፡፡ ኃጥአንን ስለ ክፉ ሥራቸው (ከኔ ሂዱ) ገሃነም ይሰዳቸዋል፡፡ ጻድቃን ደስ ይላቸዋል ኃጥአን ግን ያዝናሉ፤ ዋይ ዋይ ይላሉ፤ ደረት ይደቃሉ እንባቸው ያፈሳሉ፡፡ የማይጠቅም ለቅሶ የማይጠቅም ሐዘን ሰቅለው የገደሉትም አይሁድ ክብሩን አይተው ላይጠቀሙ ይጸጸታሉ፡፡
#ምልክቱስ_ምንድን_ነው? ብለው ጌታን ሲጠይቁ ‹‹ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፡፡ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ ይመጣሉና፤ ብዙዎችንም ያስታሉ፤ ጦርንም የጦርንም ወሬ ትሰሙ ዘንድ አላችሁ፤ ይህ ሊሆን ግድ ነውና ተጠበቁ አትደንግጡ ዳሩ ግን መጨረሻው ገና ነው፡፡ ሕዝብ በሕዝብ ላይ መንግሥት በመንግሥት ላይ ይነሳል፤ ረሃብም ቸነፈርም መናወጥም በልዩ ልዩ ስፍራ ይሆናል፤ እነዚህም ሁሉ የምጥ ጣር መጀመሪያ ናቸው፡፡ በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈው ይሰጧችኋል ይገድሉአችሁማል፤ ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ›› አላቸው፡፡ በዳግም ምጽአቱ ጊዜ ከቅዱሳኑና ከሰማዕታቱ ጋር ለመቆም ያብቃን፡፡
#የዕለተ_ሰንበት_መዝሙር_ከጾመ_ድጓ
እንዘ ይነብር እግዚእነ ውስተ ደብረ ዘይት ወይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ዑቁኬ ኢያስሕቱክሙ ወንበሩ ድልዋኒክሙ ብዙኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወዘአዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅን ወአመ ምጽአቱሰ....
(ጌታችን በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ተቀምጦ ሳለ ለደቀ መዛሙርቱ ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ፤ ተዘጋጅታችሁም ኑሩ፤ ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ እስከ መጨረሻው የጸና እርሱ ይድናል፡፡....)
#የዕለቱ_ምንባባት
1ኛ ተሰሎንቄ 4÷13-ፍጻ፡-
ወንድሞቻችን ሆይ÷ ስለ ሞቱ ሰዎች÷ ተስፋ እንደሌላቸው ሰዎች እንዳታዝኑ ልታውቁ እንወዳለን፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶ እንደ ተነሣ ካመንን እንዲሁ እግዚአብሔር ሙታንን በኢየሱስ ያስነሣቸዋል ከእርሱም ጋር ያመጣቸዋል፡፡.....
2ኛ ጴጥ.3÷7-14፡-
አሁንም ሰማይና ምድር በዚያ ቃል ለእሳት ተዘጋጅተዋል፤ ኃጥኣን ሰዎች እስከሚጠፉበት እስከ ፍርድ ቀንም ተጠብቀዋል፡፡ነገር ግን ወንድሞቻችን ሆይ÷ ይህን አትርሱ፤ በእግዚአብሔር ዘንድ አንዲት ቀን እንደ አንድ ሺህ ዓመት÷ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን ነውና፡፡.....
ሐዋ. 24÷1-21፡-
በአምስተኛውም ቀን ሊቀ ካህናቱ ሐናንያ ከመምህራኑና ጠርጠሉስ ከሚባል አንድ ጠበቃ ጋር ወረደ፤ ጳውሎስንም በአገረ ገዢው ዘንድ ከሰሱት፡፡..... (ተጨማሪ ያንብቡ)
#የዕለቱ_ምስባክ
መዝ. 49÷2
እግዚአብሔርሰ ገሃደ ይመጽእ
ወአምላክነሂ ኢያረምም
እሳት ይነድድ ቅድሜሁ፡፡
ትርጉም፦
እግዚአብሔር በግልጥ ይመጣል፡፡
አምላካችንም ዝም እይልም፤
እሳት በፊቱ ይነድዳል በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ፡፡
#የዕለቱ_ወንጌል
ማቴ. 24÷1-25፡-
ጌታችን ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፤ ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው የቤተ መቅደሱን የሕንጻ አሠራር አሳዩት፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው÷ “ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፤ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም፡፡.....” (ተጨማሪ ያንብቡ)
#የዕለቱ_ቅዳሴ፦ ቅዳሴ አትናቴዎስ
ምንጭ፡-
(የማቴዎስ ወንጌል 24፥1 ትርጓሜ፣ መዝገበ ታሪክ ቁጥር 2፣ ግጻዌ)
የወጣቶች ሕይወት ከጋብቻ በፊት 👫
ክፍል አንድ ፩ በዲ/ን ሄኖክ ሃይሌ💖
የብቸኝነት ጊዜ
በሥመ ሥላሴ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
እንደ መነሻ በዝሙር [[☘️118፥9]]
ጕልማሳ፡መንገዱን፡በምን፡ያነጻል፧ቃልኽን፡በመጠበቅ፡ነው። ይላል ነብየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ወጣት መንገዱን ወይም ሕይወቱን በምን ያነፃል ከሀጢያት ከክፉ ስራ ከዝሙት ማለት ነዉ በምን ያነፃል ፥ ቃልህን በመጠበቅ ነዉ ይላል፡ ስለዚህ ስለጋብቻ ወይም ስለ እሩካቤ ስለ ፆታዊ እሩካቤ አንድ ስለመሆን ስለዚህ ጉዳይ የሚሰጠዉ ትምሕርት መንፈሳዊ ነዉ ስጋዊ ትምሕርት አይደለም። ምክንያቱም ጋብቻን ከመጀመሪያዉ ከመነሻዉ የመሠረተዉ ማነዉ እግዚአብሔር ነዉ ስለዚህ ስጋዊ ጉዳይ ብቻ ለይደለም መንፈሳዊ ነዉ ስለዚህ የእግዚአብሔርን ኃሳብ ነዉ መማር ያለብን አንድ እቃ ሲበላሽ ያ እቃ የተሰራበት ማንዋሉ ወይም ከእቃዉ ጋር አብሮ ስለ እቃዉ የሚናገረዉ ዲስክሪብሽን ያንንየምንሰራዉ ወይም እንዴት መስራት እንዳለበት የምናዉቀዉ። ወደ ጋብቻም ስንመጣ ጋብቻን የመሠረተዉ እግዚአብሔር ነዉ ጋብቻላይ እና እጮኚነት ላይ ስለሚኖረዉ ችግርም ለማወቅ ወደ ተሰራበት ማንዋል ነዉ መሄድ ያለብን ያየተሰራበት ማንዋል ደግሞ መፅሐፍ ቅዱስ ነዉ የመጀመሪያዉ ጋብቻም ያለዉ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ነዉ መስራቹም እግዚአብሔር ነዉ ያንን መንገድ ስንከተል ነዉ ነገሮች የሚስተካከለዉ። ስለዚህ በጣም ስጋዊ ጉዳይ አድርገን እንዳናስበዉ በርግጥ ስጋዊ ነዉ ግን መንፈሳዊ ሕይወታችንን የሚነካ እርእሰ ጉዳይ ነዉ።
👉ሌላዉ የፆታ ጉዳይ ወይም የፆታዊ ፍላጎት የራሱ የእግዚአብሔር ስጦታነዉ ይችን በደንብ እንመለከትና ወደ ዋናዉ እርእስ እንመጣለን፥ በወንድ እና በሴት ያለዉን መፈላለግ ወይም ፆታዊ ዝንባሌን የፈጠረዉ እሩካቤን የፈጠረዉ እግዚአብሔር ነዉ። ከመጀመሪያዉ ም ማለት ነዉ ስለዚህ አጠቃቀሙ ወይም ያንን መንገድ የምናስኬድበት መንገድ ነዉ እንጂ ሀጢያት ሊሆን የሚችለዉ ይሄ ፍላጎት እራሱ የእግዚአብሔር ስጦታ ነዉ ከሌሎችሰ ፍጡራን ሁሉ በተለይ ከእንስሳ ሁሉ ከመሳሰሉት የሰዉ ልጅ የሩካቤ ወይም የፆታዊ ግንኙት ዝንባሌ አለዉ፣ ይሕንን እሩካቤ የሰጠን እግዚአብሔር እንድንራባ ወይም እንድንባዛ ብቻ አይደለም። እንደዛ ቢሆን እግዚአብሔር እንደ መላእክት አንድ ጊዜ ብዙ አድርጎ ፈጥሮ መገላገል ይቻላል። መላእክት አሁን ዘር የላቸዉም ፣ መላእክት አሁን በአላቸዉ ቁጥር በተፈጠሩ ቀን ተፈጥረዋል ስለዚህ ዘር የላቸዉም መላእክት። እኛነን ዘር ያለን እና የአብርሐምን ዘር ይዟል እንጂ የመላእክትን አይደለም ይላል ቅዱስ ጳዉሎስ የመላእክትን ዘር አይልም ምክንያቱም ዘር የላቸዉም እነሱ። ዘር ቢኖራቸዉ እማ አዳም የበደለዉ በደል ለእኛ እንደተረፈን የሳጥናኤል በደል ለመላእክት ይተርፋቸዉ ነበር ዘራቸዉ ስለሆነ ማለት ነዉ። እና እንድንበዛ አይደለም እሩካቤን የፈጠረዉ እንድንበዛ ቢሆን ኖሮ በቀላሉ እግዚአብሔር ብዙ አድርጎ ይፈጥረን ነበር። ወይም ደግሞ እንደ እንስሳት አሁን እንስሳት መፈፀም የሚችሉበት ሲዝን አላቸዉ የሚፈልጉ የማይፈልጉ ሳይሆን የመራቢያ ጊዝ ከሆነዉ ዉጭ እሩካቤ የላቸዉም። የሠዉ ልጅ የመራቢያ ጊዜ የለዉም። የሚከለከለዉ የፆሙን ምናምን አይደለም። የሠዉ ልጅ ምን ጊዜም እሩካቤ ሊፈፅም እንዲችል ሆኖ ነዉ የበፈጠረዉ። ይሄ የሆነዉ ምንድነዉ እግዚአብሔር ለመራባት ብቻ አይደለም ማለትነዉ። ከዛዉጭ የባልና የሚስት የሩካቤ አንድነት የክርስቶስና የቤተክርስቲያን የማያቋርጥ ፍቅር ምሳሌ ነዉ ወቅት የሌለዉ መቸም የማያቋርጥ ሁል ጊዜም አንድ እንድንሆን ሁልጊዜም መዉለድ እንድንችል ሁነን ነዉ የተፈጠርነዉ። ይሄ ደግሞ ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ ጋር ያላት ግንኙት ሁሌም አያቆምም። ሌላዉ ቤተክርስቲያን ክርስቲያኖችን መዉለድ አታቆምም ሁሌም ትወልዳለች በጥምቀት ማለትነዉ። የባልን ቦታ በክርስቶስ የሚስትን ቦታ በቤተክርስቲያን አድርጎ ቅዱስ ጳዉሎስ በኤፌሶን መልእክቱ በሚገባ አድርጎ አብራርቶ አስቀምጦታል። ስለዚህ የባልና የሚስት ትስስር መፅሐፍ ቅዱስ ያስቀመጠዉ ከክርስቶስ እና ከቤተክርስቲያን ፍቅር ጋር ነዉ። እናየማያቋርጥ እርእሰ ጉዳይ ነዉ እና ይህንን እንማራለን። እግዚአብሔር እንዲያስተምረን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን
☘️ አሁን የምንማረዉ የብቸኝነት ጊዜነዉ መቸስ ሠዉ የብቸኝነትን ጊዜ ከመጀመሩ በፊት ብቻዉን ነበረ፥ ስለዚህ የብቸኝነት ጊዜን እንዴት ማሣለፍ አለብን የሚለዉን በደንብ ሳናዉቀዉ ወይም በደንብ ብቻችነን ሳንሆን ወደ እጮኝነት ከገባን ወደ ጋብቻ ከገባን ብቻዉን ሆኖ ገና ብቻዉን መሆን የሚፈልግ ሠዉ አለ በደብ ማጣጣምም ያስፈልጋል የብቼኝነት ጊዜን አንዳዴ ሠዎች የብቸኝነት ጊዜን በደንብ ሳይኖሩት ያሳልፉና ካገቡ ቡኃላ ይፋታሉ ይሄን ጊዜ በደንብ ቢጠቀምበት ኖሮ መመለሥ አይፈልግም እና ብቸኝነት በስንት ጣእሙ ይላል ልና የሚያሳየዉ ይሄንን ሕይወት በሚገባ ስላልኖሩት ነዉ።
☘️ስለዚህ እግዚአብሔር መጀመሪያ የፈጠረዉ አዳምና ሔዋንን እንዲጋቡ ከማድረጉ በፊት መጀመሪያ አዳምን ነዉ የፈጠረዉ አዳም የተፈጠረዉ መጀመሪያ ብቻዉን ሁኖ ነዉ። ስለዚህ እግዚአብሔር ከጋብቻ በፊት መጀመሪያ የፈጠረዉ ብቸኝነትን ነዉ። ስለዚህ ስለብቸኝነት ሕይወት በሚገባ ማየት ያስፈልጋል አዳም በገነት ሳለ ብቻዉን የነበረበት አራት ቁም ነገሮች አሉ፥ አዳም እንዴት አሳለፈ ብቸኝነቱን
🔹አንደኛ አዳም በገነት ዉስጥ ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ የመደመሪያዉ የብቸኝነት መገለጫ በእግዚአብሔር ፊት መሆኑ ነዉ።
🔹ሁለተኛ አዳም በገነት ሳለ [[☘️ዘፍጥረት 2፥14 ላ]]ይ ልዉሰዳችሁ አዳም በኤደን ገነት ነበረ አዳምም እግዚአብሔር አምላክም ሠዉን ወስዶ ያበጃት ይጠብቃትም ዘንድ በኤደን ገነት አንረዉ ይላል። አዳም ስራ ይሰራ ነበረ ገነትን ይኮተኩታት ይጠብቃት ነበረ ስራ ይሰራ ነበረ ማለትነዉ።
🔹ሶስተኛዉ አዳም እንስሳትን ሁሉ እግዚአብሔር ወደ እርሱ የመጣለት ነበር ስም ያወጣላቸዉ ነበር
እግዚአብሔርም ይላል በምን ስም ይጠራቸዉ እንደሁ ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸዉ ይላል። እግዚአብሔር አዳም ስም ሲያወጣ እያየ ደስ ይለዉ ነበረ ይሄ ማለት ምን ማለትነዉ የፈጠረዉ ፍጥረት አይምሮዉን ሲጠቀም ደስ ይለዋል አሁን ስም ማዉጣት ነዉ መፍጠር የሚአብደዉ ? እግዚአብሔር በፈጠረዉ ፍጥረት ላይ ስም አዉጭ አደረገዉ ስም አዉጭነትኮ ባለቤትነት ነዉ አሁን ሾሜሀለሁ እፍ ብየ የፈጠርኩትን አንተ ስም አዉጣ አለዉ። ይሄን ለምንድነዉ በደንብ ሊታይ የሚገባዉ "ቅዱስ ጎርጎሪዎስ ዘኑሲስ" የቤተክርስቲያናችን ሊቅ ምን ይላል የሠዉ ልጅ አይምሮዉን ተጠቅሞ ሲፈላሰፍ ቴክኖሎጅ ሲፈጥር የሚከፋዉ አምላክ አይደለም ምክንያቱምሰ ይህንን አይምሮ የፈጠረዉ እንዲያስብነዉ። ስለዚህ የሚያስብ ጭንቅላት ፈጥሮ ለምን አሰበ ብሎ የሚበሳጭ አምላክ አይደለም ስለዚህ አዳም ስም ሲያወጣ እያየ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል ለእንስሳት ስም ሲያወጣ ሲያይ ደስ ካለዉ መኪና ሲሰራ መድኃኒት ሲሰራ ሌላ ቴክኖሎጂ ሲሰራ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል ስም ከማዉጣት አልፈናል አሁን በጣም ተሻሽለን ብዙ ጥሩ ነገሮችን ሰርተናል። ብዙ መጥፎ ነገሮችንም ሰርተናል። መጥፎ ነገር ስንሰራ ያዝናል ግን ጭንቅላታችንን መጠቀማችንን እግዚአብሔር ይወደዋል። "ቅዱስ ጎርጎሪዎስ" ጨምሮ ምን ይላል ከፈጠራቸዉ ፍጥረታት ሁሉ በአካላዊ አቅሙ ደካማዉ የሠዉ ልጅ
ክፍል አንድ ፩ በዲ/ን ሄኖክ ሃይሌ💖
የብቸኝነት ጊዜ
በሥመ ሥላሴ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
እንደ መነሻ በዝሙር [[☘️118፥9]]
ጕልማሳ፡መንገዱን፡በምን፡ያነጻል፧ቃልኽን፡በመጠበቅ፡ነው። ይላል ነብየ እግዚአብሔር ቅዱስ ዳዊት ወጣት መንገዱን ወይም ሕይወቱን በምን ያነፃል ከሀጢያት ከክፉ ስራ ከዝሙት ማለት ነዉ በምን ያነፃል ፥ ቃልህን በመጠበቅ ነዉ ይላል፡ ስለዚህ ስለጋብቻ ወይም ስለ እሩካቤ ስለ ፆታዊ እሩካቤ አንድ ስለመሆን ስለዚህ ጉዳይ የሚሰጠዉ ትምሕርት መንፈሳዊ ነዉ ስጋዊ ትምሕርት አይደለም። ምክንያቱም ጋብቻን ከመጀመሪያዉ ከመነሻዉ የመሠረተዉ ማነዉ እግዚአብሔር ነዉ ስለዚህ ስጋዊ ጉዳይ ብቻ ለይደለም መንፈሳዊ ነዉ ስለዚህ የእግዚአብሔርን ኃሳብ ነዉ መማር ያለብን አንድ እቃ ሲበላሽ ያ እቃ የተሰራበት ማንዋሉ ወይም ከእቃዉ ጋር አብሮ ስለ እቃዉ የሚናገረዉ ዲስክሪብሽን ያንንየምንሰራዉ ወይም እንዴት መስራት እንዳለበት የምናዉቀዉ። ወደ ጋብቻም ስንመጣ ጋብቻን የመሠረተዉ እግዚአብሔር ነዉ ጋብቻላይ እና እጮኚነት ላይ ስለሚኖረዉ ችግርም ለማወቅ ወደ ተሰራበት ማንዋል ነዉ መሄድ ያለብን ያየተሰራበት ማንዋል ደግሞ መፅሐፍ ቅዱስ ነዉ የመጀመሪያዉ ጋብቻም ያለዉ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ነዉ መስራቹም እግዚአብሔር ነዉ ያንን መንገድ ስንከተል ነዉ ነገሮች የሚስተካከለዉ። ስለዚህ በጣም ስጋዊ ጉዳይ አድርገን እንዳናስበዉ በርግጥ ስጋዊ ነዉ ግን መንፈሳዊ ሕይወታችንን የሚነካ እርእሰ ጉዳይ ነዉ።
👉ሌላዉ የፆታ ጉዳይ ወይም የፆታዊ ፍላጎት የራሱ የእግዚአብሔር ስጦታነዉ ይችን በደንብ እንመለከትና ወደ ዋናዉ እርእስ እንመጣለን፥ በወንድ እና በሴት ያለዉን መፈላለግ ወይም ፆታዊ ዝንባሌን የፈጠረዉ እሩካቤን የፈጠረዉ እግዚአብሔር ነዉ። ከመጀመሪያዉ ም ማለት ነዉ ስለዚህ አጠቃቀሙ ወይም ያንን መንገድ የምናስኬድበት መንገድ ነዉ እንጂ ሀጢያት ሊሆን የሚችለዉ ይሄ ፍላጎት እራሱ የእግዚአብሔር ስጦታ ነዉ ከሌሎችሰ ፍጡራን ሁሉ በተለይ ከእንስሳ ሁሉ ከመሳሰሉት የሰዉ ልጅ የሩካቤ ወይም የፆታዊ ግንኙት ዝንባሌ አለዉ፣ ይሕንን እሩካቤ የሰጠን እግዚአብሔር እንድንራባ ወይም እንድንባዛ ብቻ አይደለም። እንደዛ ቢሆን እግዚአብሔር እንደ መላእክት አንድ ጊዜ ብዙ አድርጎ ፈጥሮ መገላገል ይቻላል። መላእክት አሁን ዘር የላቸዉም ፣ መላእክት አሁን በአላቸዉ ቁጥር በተፈጠሩ ቀን ተፈጥረዋል ስለዚህ ዘር የላቸዉም መላእክት። እኛነን ዘር ያለን እና የአብርሐምን ዘር ይዟል እንጂ የመላእክትን አይደለም ይላል ቅዱስ ጳዉሎስ የመላእክትን ዘር አይልም ምክንያቱም ዘር የላቸዉም እነሱ። ዘር ቢኖራቸዉ እማ አዳም የበደለዉ በደል ለእኛ እንደተረፈን የሳጥናኤል በደል ለመላእክት ይተርፋቸዉ ነበር ዘራቸዉ ስለሆነ ማለት ነዉ። እና እንድንበዛ አይደለም እሩካቤን የፈጠረዉ እንድንበዛ ቢሆን ኖሮ በቀላሉ እግዚአብሔር ብዙ አድርጎ ይፈጥረን ነበር። ወይም ደግሞ እንደ እንስሳት አሁን እንስሳት መፈፀም የሚችሉበት ሲዝን አላቸዉ የሚፈልጉ የማይፈልጉ ሳይሆን የመራቢያ ጊዝ ከሆነዉ ዉጭ እሩካቤ የላቸዉም። የሠዉ ልጅ የመራቢያ ጊዜ የለዉም። የሚከለከለዉ የፆሙን ምናምን አይደለም። የሠዉ ልጅ ምን ጊዜም እሩካቤ ሊፈፅም እንዲችል ሆኖ ነዉ የበፈጠረዉ። ይሄ የሆነዉ ምንድነዉ እግዚአብሔር ለመራባት ብቻ አይደለም ማለትነዉ። ከዛዉጭ የባልና የሚስት የሩካቤ አንድነት የክርስቶስና የቤተክርስቲያን የማያቋርጥ ፍቅር ምሳሌ ነዉ ወቅት የሌለዉ መቸም የማያቋርጥ ሁል ጊዜም አንድ እንድንሆን ሁልጊዜም መዉለድ እንድንችል ሁነን ነዉ የተፈጠርነዉ። ይሄ ደግሞ ቤተክርስቲያን ከክርስቶስ ጋር ያላት ግንኙት ሁሌም አያቆምም። ሌላዉ ቤተክርስቲያን ክርስቲያኖችን መዉለድ አታቆምም ሁሌም ትወልዳለች በጥምቀት ማለትነዉ። የባልን ቦታ በክርስቶስ የሚስትን ቦታ በቤተክርስቲያን አድርጎ ቅዱስ ጳዉሎስ በኤፌሶን መልእክቱ በሚገባ አድርጎ አብራርቶ አስቀምጦታል። ስለዚህ የባልና የሚስት ትስስር መፅሐፍ ቅዱስ ያስቀመጠዉ ከክርስቶስ እና ከቤተክርስቲያን ፍቅር ጋር ነዉ። እናየማያቋርጥ እርእሰ ጉዳይ ነዉ እና ይህንን እንማራለን። እግዚአብሔር እንዲያስተምረን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን
☘️ አሁን የምንማረዉ የብቸኝነት ጊዜነዉ መቸስ ሠዉ የብቸኝነትን ጊዜ ከመጀመሩ በፊት ብቻዉን ነበረ፥ ስለዚህ የብቸኝነት ጊዜን እንዴት ማሣለፍ አለብን የሚለዉን በደንብ ሳናዉቀዉ ወይም በደንብ ብቻችነን ሳንሆን ወደ እጮኝነት ከገባን ወደ ጋብቻ ከገባን ብቻዉን ሆኖ ገና ብቻዉን መሆን የሚፈልግ ሠዉ አለ በደብ ማጣጣምም ያስፈልጋል የብቼኝነት ጊዜን አንዳዴ ሠዎች የብቸኝነት ጊዜን በደንብ ሳይኖሩት ያሳልፉና ካገቡ ቡኃላ ይፋታሉ ይሄን ጊዜ በደንብ ቢጠቀምበት ኖሮ መመለሥ አይፈልግም እና ብቸኝነት በስንት ጣእሙ ይላል ልና የሚያሳየዉ ይሄንን ሕይወት በሚገባ ስላልኖሩት ነዉ።
☘️ስለዚህ እግዚአብሔር መጀመሪያ የፈጠረዉ አዳምና ሔዋንን እንዲጋቡ ከማድረጉ በፊት መጀመሪያ አዳምን ነዉ የፈጠረዉ አዳም የተፈጠረዉ መጀመሪያ ብቻዉን ሁኖ ነዉ። ስለዚህ እግዚአብሔር ከጋብቻ በፊት መጀመሪያ የፈጠረዉ ብቸኝነትን ነዉ። ስለዚህ ስለብቸኝነት ሕይወት በሚገባ ማየት ያስፈልጋል አዳም በገነት ሳለ ብቻዉን የነበረበት አራት ቁም ነገሮች አሉ፥ አዳም እንዴት አሳለፈ ብቸኝነቱን
🔹አንደኛ አዳም በገነት ዉስጥ ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ የመደመሪያዉ የብቸኝነት መገለጫ በእግዚአብሔር ፊት መሆኑ ነዉ።
🔹ሁለተኛ አዳም በገነት ሳለ [[☘️ዘፍጥረት 2፥14 ላ]]ይ ልዉሰዳችሁ አዳም በኤደን ገነት ነበረ አዳምም እግዚአብሔር አምላክም ሠዉን ወስዶ ያበጃት ይጠብቃትም ዘንድ በኤደን ገነት አንረዉ ይላል። አዳም ስራ ይሰራ ነበረ ገነትን ይኮተኩታት ይጠብቃት ነበረ ስራ ይሰራ ነበረ ማለትነዉ።
🔹ሶስተኛዉ አዳም እንስሳትን ሁሉ እግዚአብሔር ወደ እርሱ የመጣለት ነበር ስም ያወጣላቸዉ ነበር
እግዚአብሔርም ይላል በምን ስም ይጠራቸዉ እንደሁ ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸዉ ይላል። እግዚአብሔር አዳም ስም ሲያወጣ እያየ ደስ ይለዉ ነበረ ይሄ ማለት ምን ማለትነዉ የፈጠረዉ ፍጥረት አይምሮዉን ሲጠቀም ደስ ይለዋል አሁን ስም ማዉጣት ነዉ መፍጠር የሚአብደዉ ? እግዚአብሔር በፈጠረዉ ፍጥረት ላይ ስም አዉጭ አደረገዉ ስም አዉጭነትኮ ባለቤትነት ነዉ አሁን ሾሜሀለሁ እፍ ብየ የፈጠርኩትን አንተ ስም አዉጣ አለዉ። ይሄን ለምንድነዉ በደንብ ሊታይ የሚገባዉ "ቅዱስ ጎርጎሪዎስ ዘኑሲስ" የቤተክርስቲያናችን ሊቅ ምን ይላል የሠዉ ልጅ አይምሮዉን ተጠቅሞ ሲፈላሰፍ ቴክኖሎጅ ሲፈጥር የሚከፋዉ አምላክ አይደለም ምክንያቱምሰ ይህንን አይምሮ የፈጠረዉ እንዲያስብነዉ። ስለዚህ የሚያስብ ጭንቅላት ፈጥሮ ለምን አሰበ ብሎ የሚበሳጭ አምላክ አይደለም ስለዚህ አዳም ስም ሲያወጣ እያየ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል ለእንስሳት ስም ሲያወጣ ሲያይ ደስ ካለዉ መኪና ሲሰራ መድኃኒት ሲሰራ ሌላ ቴክኖሎጂ ሲሰራ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል ስም ከማዉጣት አልፈናል አሁን በጣም ተሻሽለን ብዙ ጥሩ ነገሮችን ሰርተናል። ብዙ መጥፎ ነገሮችንም ሰርተናል። መጥፎ ነገር ስንሰራ ያዝናል ግን ጭንቅላታችንን መጠቀማችንን እግዚአብሔር ይወደዋል። "ቅዱስ ጎርጎሪዎስ" ጨምሮ ምን ይላል ከፈጠራቸዉ ፍጥረታት ሁሉ በአካላዊ አቅሙ ደካማዉ የሠዉ ልጅ
ነዉ ግን ሌሎችን ሁሉ ገዝቶ ነዉ የሚንረዉ እንስሳቱን ሁሉ አራዊቱን ሁሉ አባረን እኛ ቤት ሰርተን ነዉ የምንኖረዉ ግን በጥፍር በጉልበት በኃይል አራዊት ይበልጣሉ። "ቅዱስ ጎርጎሪዎስ"ምን ይላል ለሠዉ ልጅ ጥፍር ቢሰጠዉ ኖሮ ሰዉነቱ ፀጉር ቢኖረዉ ኑሮ ልብስ ባይለብስ ኖሮ በጣም ጉልበኛ ቢሆን ኖሮ አንደኛ በዚህ ጠባያችን ጥፍር ቢኖረን እርስ በእርስ ተጨራርሰን ነበር እኮ እንኳንም አልሰጠን እግዚአብሔር። ጀካማ በመሆናችን ምክንያት እራሳችንን ፕሮፌክት ለማድረግ ብዙነገር ፈጠርን እራቁታችንን ስለሆንን ስለበረደን ሲበርደን ልብስ የማባል ነገር መጣ ጭንቅላታችንን እንድንጠቀም ነዉ እንጂ እማይሞቀን የማይበርደንሰ ፀጉር ያለን ብንሆን ኖሮ ይሄ ሁሉ አይነት ልብስ ይመጣ ነበር አይመጣም። እና የሰዉ አይምሮ ዉብ አድርጎ ስለሰራዉ ያንን አይምሮ እንዲጠቀም ከሌሎች ደካማ ፍጥረት አድርጎ ፈጠረዉ አራዊትን አሸንፎ ገዝቶ በፊት ተስማምቶ ነበር የሚኖረዉ ከዉድቀት ቡኃላ ግን ይፈራቸዋል ስለዚህ እነሱ ጉልበታቸዉን ሲጠቀሙ እርሱ ጭንቅላቱን ተጠቅሞ አራዊትን አባሮ የተወሰኑትን አስቀርቶ ደግሞ ለብቻ የሆነ ቤት ዉስጥ አስቀምጦ ቅዳሜና እሁድ ልጆቹን ይዞ እየሄደ ይጎበኛል አይደል 🤔 እስኪ ገልብጣችሁ አስቡት እንስሳት አራዊት ቢሆኑ እኛን የሚጎበኙን ሰወችን አስቀምጠዉ እየመጡ ፈቶ ሲነሱ ስንገለብጠዉ ነዉጂ የሚያስቀዉ እኛነን እንደዚህ እያደረግን ያለነዉ ይሄንን ነገር ማድረግ የቻልነዉ ግን አይምሮ ስለሰጠን ነዉ እና በዙሪያዉ ያሉትን ስም ያወጣ ነበር ይላል።
🔹አራተኛዉ አዳምም በገነት መካከል ተኝቶ ነበረ አዳም በገነት እያለ ብቻዉን ነበር ግን የብቸኝነት ስሜት አልተሰማዉም ተሰማዉ የሚልም ነገር የለም ምንድነዉ እግዚአብሔር የፈጠረዉ ፍጥረት ሁሉ መልካም እንደሆነ አየ ሰዉ ግን ብቻዉን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም የምትመቸዉ እረዳት እንፍጠርለት አለ "ለመጀመሪያ ጊዜ እግዚአብሔር ሰዉ ብቻዉን ሲሆን ደስ አላለዉም።" ስለዚህ በአዳም ላይ በገነት ሳለ እንቅልፍ ጣለበት በሰመመን ላይ አደረገዉ ከጎኑ አጥንትን ወስዶ ሔዋንን ሠራ አመጣለት ሔዋን ተሰጠችዉ ማለትነዉ።
☘️👉አንድ ክርስቲያን የብቸኝነት ሕይወት እንዴት መኖር አለበት እሚለዉ ከመጀመሪያዉ ሰዉ ከአዳም አራት ነገሮችን እንማራለን ማለትነዉ። አዳም የመጀመሪያ ሩ ምንድነዉ ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ አንድ ወጣት የብቼኝነት ጊዜዉን ማሳለፍ ያለበት ከእግዚአብሔር ጋር ነዉ ከሔዋን ጋር ከመሆኑ በፊት ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ ብዙ ጊዜ ከእግዚአብሔር ጋር ሳይሆኑ ከሔዋን ጋር ይሆናሉ ቀድሞ ከሔዋን ጋር የተጀመረ ነገር ብዙ ችግሮች ይፈጠራሉ ። መጀመሪያ ቅድሚያ ልንፈጠዉ የሚገባን ግንኙነት መስጠት ያለብን ከእግዚአብሔር ጋር ነዉ ይሄን ማለት መንፈሳዊ ሕይወታችንን ማለትነዉ ሰወ በሕይወቱ ሌላ አጋር ከመጨመሩ በፊት መጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋር ያለኝ ግንኙነት ምንድነዉ ስለ ኃይማኖቴ ምን አዉቄአለሁ ምን ይላል እንዲያም ቀገ"ቅዱስ ጳዉሎስ" ብቻዉን ቢሆን የተሻለ ነዉ ለማገል ገል ከሚያገባ ይልቅ መጀመሪያ ከእግዚአብ ጋር ቢሆን ይሻላል እንደ ጳዉሎስ ሀሳብማ ሰዉሁሉ ጭራሽ ባያገባ ሁልጊዜም ብቻዉን ቢሆን ደስ ይለኛል ምክንያቱም ከሚስቱ ጋር ከሆነ ሚስቱን እንደት ደስ እንደሚያሰኛት ያስባል ብቻዉን ከሆነ ግን የእግዚአብሔርን ቤተክርስቲያን እንደት ደስ እንደሚያሰኛት ያስባል ይላል። ያን ማድረግ ባንችል እንኳን የብቸኝነት ጊዜአችንነ ከእግዚአብሔር ጋር ማሳለፍ አለብን ። ስለዚህ ወደ እጮኝነት ሕይወት ያልገባ ሰዉ ወደ እጮነት ሕይወት ከመግባቱ በፊት የሚጠይቀዉ እራሱን መጀመሪያ መንፈሳዊ ሕይወቴ ምኑ ጋር ነዉ ያለዉ የንስኃ ሕይወቴ ምኑ ጋር ነዉ ያለዉ ሊል ያስፈልጋል። አንደኛዉ ይሄነዉ
☘️👉ሁለተኛዉ ደግሞ አዳም ስራ ይሰራ ነበር ወደ እጮነት ከመግባት በፊት ስራ መስራት ይቀድማል። እራስን መቻል ይቀድማል። የፈለገ የሀብታም ልጅ ብትሆን የፈለገ የድሎት ኑሮ ዉስጥ ብትኖር ገነት ዉስጥ አይደለም የምትኖረዉ !! አዳም ስራ ይሰራ የነበረዉ ገነት ዉስጥ ሁኖ ነዉ ገነት አሁን ምኗ ይቆፈራል ተቆፍራ ያለቀች ያማረች ነች ግን ስራ የተፈጠረዉ ጥረህ ግረህ ብላ ቡሀላ ነዉ እንጂ ስራ ግን የበፈጠረዉ ከዉድቀት በፊት ነዉ ገነትንም ይሰራ ነበር ይላል። እንኳን እዚህ የተበላሸ አለም ላይ ሁነን ገነት ላይም ስራ ይሰራል። እግዚአብሔር መጀመሪያ የፈጠረዉ እንዲያዉም ስራን ነዉ ይባላል እግዚአብሔር በመጀመሪያ ሰማይንና ምድርን ፈጠረ ይሄ እራሱ ስራ ነዉ ስራዉን ሰርቶ ሲጨርስ ሰዉን ፈጠረ እና ሁለተኛዉ እራስን መቻል ያስፈልጋል ነዉ በአጭሩ።
☘️👉ሶስተኛዉ በዙሪያዉ ላሉ እንስሳት ስም ያወጣ ነበረ ስለዚህ እኛም በዙሪያችን ላሉ ለድመት ለዉሻ ምናምን ስም ማዉጣት ማለት አይደለም ያጊዜ አልፏል ስም ወጥቶላቸዉ አልፏል ግን ሪዕዮተ አለም የምንለዉ ዙሪያችንን አይተን መጨረስ ስለ አለም ያለን አመለካከት ምንድነዉ? በዙሪያችን ያሉ ሰወችን በዙሪያችን ያሉ ነገሮችን አመለካከታችንንና አስተሳሰባችንን ዲፋይን አድርገን መጨረስ አለብን እሩቅ ሳንሄድ ለምሳሌ ጓደኞች ይኖራሉ ማነዉ ጓደኛችን ከማን ጋር ነዉ የምንዉለዉ ምንድነዉ የምንወደዉ ምንድነዉ የምንጠላዉ ይሄንን ሰዉ መጨረስ አለበት ሌላሰዉ ጨምሮ ከማሰቃየቱ በፊት ብቻዉን በነበረ ስአት መጨረስ አለበት አዳም በዙሪያዉ ያሉት እንስሳት ናቸዉ ለእንስሳት ስም አወጣ እኛ ደግሞ ስም የምናወጣላቸዉ ብዙ የሕይወት ፕሪን ስፒሎች አሉ ጓደኞችሰ ሊኖሩን ይችላሉ ሴቶች የወንድ ጓደኛ የሴት ጓደኛ ወንዶችም የወንድም የሴትም ጓደኛ ይኖሩናል እና ማነዉ ጓደኛየ ብሎ መምረጥ አለበት የእጮኝነቱን ሳይሆን ዝምብሎ ጓደኝነቱን ማለትነዉ። ወዳጆቻችን ምን አይነት ናቸዉ አንዳዴ ሴቶች ከወንድ ጋር ወንዶች ከሴት ጋር ጓደኛ ሊሆኑ ይችላሉ ምንድናችሁ ሲባሉ አይ እንዲሁ ጓደኛ የሚሉ ከልክ በላይ የሆኑ አሉ አሁን እንደዉ እጮኛ ብትሆኑ ከዚህ በላይ ምን ታደርጋላችሁ የሚያስብሉ ማለትነዉ። ከመጠን በላይ የሆነ መቀራረብ አካላዊ ቅርርብ ይሄ ልክ አይደለም አይ ወንድሜ ነዉ =ልክነዉ ወንድም ነዉ ግን "ወንድ ነዉ" =እህት ናት ግን "ሴት ናት" ስለዚህ አይ እኔ ዉስጤ ንፁሕነዉ ምንም አላሰብኩም ልንል እንችላለን ግን ሌላኛዉ ሰዉ ምን እንደሚያስ አናዉቅም ። ብዙ ሰወች ሳያስቡት እንደዚህ አይነት ጓደኝነት ዉስጥ ገብተዉ ወደ ማይሆን መስመር ሂደዉ ለቁም ነገር መብቃት አንድ ነገር ነዉ ብቻ ሳይፈልጉት የሚገቡበት ጓደኝነት አለ። እና እራሳችንን ልናምነዉ እንችላለን ልናዘዉ እንችላለን ግን ስጋችንን ማዘዝ አንችልም። ፈተና ዉስጥ እራስን አለመክተት ነዉ እና ለዙሪያዉ ስም አዉጥቶ መጨረስ አለብን በብዙ ጉዳዮች ላይ ያለንን አቋም የምንጨርስበት የምናሳልፍበት ጊዜነዉ። የብቸኝነተ ጊዜ።
☘️👉የመጨረሻዉ አዳም ተኝቶ ነበር ይላል አዳም የብቸኝነት ስሜት አልተሰማዉም አዳም ተኝቶ ፈጣሪየ ሆይ እንደዉ በቃ ብቻየን ታስቀረኝ እያለ አይደለም ሔዋንን ያገኘዉ አዳም በገነት መሬት ላይ ተኝቶ ነበር ። እግዚአብሔር ያዘጋጅለት ነበር ተኝቶ ነበር ማለት እኛ ጨርሰን እንተኛ ማለት አይደለም መተኛት ማለት ሀሳቡን መተዉ መጣል ማለትነዉ። ስለዚህ አሳባችንን ለእግዚአብሔር መተዉ ነዉ አዳም ከመጠን በላይ ማነን ነዉ የማገባዉ እያለ ስለተጨነቀ አይደለም ልባችሁ ስለትዳር በማሰብ እንዳይከብድl
🔹አራተኛዉ አዳምም በገነት መካከል ተኝቶ ነበረ አዳም በገነት እያለ ብቻዉን ነበር ግን የብቸኝነት ስሜት አልተሰማዉም ተሰማዉ የሚልም ነገር የለም ምንድነዉ እግዚአብሔር የፈጠረዉ ፍጥረት ሁሉ መልካም እንደሆነ አየ ሰዉ ግን ብቻዉን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም የምትመቸዉ እረዳት እንፍጠርለት አለ "ለመጀመሪያ ጊዜ እግዚአብሔር ሰዉ ብቻዉን ሲሆን ደስ አላለዉም።" ስለዚህ በአዳም ላይ በገነት ሳለ እንቅልፍ ጣለበት በሰመመን ላይ አደረገዉ ከጎኑ አጥንትን ወስዶ ሔዋንን ሠራ አመጣለት ሔዋን ተሰጠችዉ ማለትነዉ።
☘️👉አንድ ክርስቲያን የብቸኝነት ሕይወት እንዴት መኖር አለበት እሚለዉ ከመጀመሪያዉ ሰዉ ከአዳም አራት ነገሮችን እንማራለን ማለትነዉ። አዳም የመጀመሪያ ሩ ምንድነዉ ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ አንድ ወጣት የብቼኝነት ጊዜዉን ማሳለፍ ያለበት ከእግዚአብሔር ጋር ነዉ ከሔዋን ጋር ከመሆኑ በፊት ከእግዚአብሔር ጋር ነበረ ብዙ ጊዜ ከእግዚአብሔር ጋር ሳይሆኑ ከሔዋን ጋር ይሆናሉ ቀድሞ ከሔዋን ጋር የተጀመረ ነገር ብዙ ችግሮች ይፈጠራሉ ። መጀመሪያ ቅድሚያ ልንፈጠዉ የሚገባን ግንኙነት መስጠት ያለብን ከእግዚአብሔር ጋር ነዉ ይሄን ማለት መንፈሳዊ ሕይወታችንን ማለትነዉ ሰወ በሕይወቱ ሌላ አጋር ከመጨመሩ በፊት መጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋር ያለኝ ግንኙነት ምንድነዉ ስለ ኃይማኖቴ ምን አዉቄአለሁ ምን ይላል እንዲያም ቀገ"ቅዱስ ጳዉሎስ" ብቻዉን ቢሆን የተሻለ ነዉ ለማገል ገል ከሚያገባ ይልቅ መጀመሪያ ከእግዚአብ ጋር ቢሆን ይሻላል እንደ ጳዉሎስ ሀሳብማ ሰዉሁሉ ጭራሽ ባያገባ ሁልጊዜም ብቻዉን ቢሆን ደስ ይለኛል ምክንያቱም ከሚስቱ ጋር ከሆነ ሚስቱን እንደት ደስ እንደሚያሰኛት ያስባል ብቻዉን ከሆነ ግን የእግዚአብሔርን ቤተክርስቲያን እንደት ደስ እንደሚያሰኛት ያስባል ይላል። ያን ማድረግ ባንችል እንኳን የብቸኝነት ጊዜአችንነ ከእግዚአብሔር ጋር ማሳለፍ አለብን ። ስለዚህ ወደ እጮኝነት ሕይወት ያልገባ ሰዉ ወደ እጮነት ሕይወት ከመግባቱ በፊት የሚጠይቀዉ እራሱን መጀመሪያ መንፈሳዊ ሕይወቴ ምኑ ጋር ነዉ ያለዉ የንስኃ ሕይወቴ ምኑ ጋር ነዉ ያለዉ ሊል ያስፈልጋል። አንደኛዉ ይሄነዉ
☘️👉ሁለተኛዉ ደግሞ አዳም ስራ ይሰራ ነበር ወደ እጮነት ከመግባት በፊት ስራ መስራት ይቀድማል። እራስን መቻል ይቀድማል። የፈለገ የሀብታም ልጅ ብትሆን የፈለገ የድሎት ኑሮ ዉስጥ ብትኖር ገነት ዉስጥ አይደለም የምትኖረዉ !! አዳም ስራ ይሰራ የነበረዉ ገነት ዉስጥ ሁኖ ነዉ ገነት አሁን ምኗ ይቆፈራል ተቆፍራ ያለቀች ያማረች ነች ግን ስራ የተፈጠረዉ ጥረህ ግረህ ብላ ቡሀላ ነዉ እንጂ ስራ ግን የበፈጠረዉ ከዉድቀት በፊት ነዉ ገነትንም ይሰራ ነበር ይላል። እንኳን እዚህ የተበላሸ አለም ላይ ሁነን ገነት ላይም ስራ ይሰራል። እግዚአብሔር መጀመሪያ የፈጠረዉ እንዲያዉም ስራን ነዉ ይባላል እግዚአብሔር በመጀመሪያ ሰማይንና ምድርን ፈጠረ ይሄ እራሱ ስራ ነዉ ስራዉን ሰርቶ ሲጨርስ ሰዉን ፈጠረ እና ሁለተኛዉ እራስን መቻል ያስፈልጋል ነዉ በአጭሩ።
☘️👉ሶስተኛዉ በዙሪያዉ ላሉ እንስሳት ስም ያወጣ ነበረ ስለዚህ እኛም በዙሪያችን ላሉ ለድመት ለዉሻ ምናምን ስም ማዉጣት ማለት አይደለም ያጊዜ አልፏል ስም ወጥቶላቸዉ አልፏል ግን ሪዕዮተ አለም የምንለዉ ዙሪያችንን አይተን መጨረስ ስለ አለም ያለን አመለካከት ምንድነዉ? በዙሪያችን ያሉ ሰወችን በዙሪያችን ያሉ ነገሮችን አመለካከታችንንና አስተሳሰባችንን ዲፋይን አድርገን መጨረስ አለብን እሩቅ ሳንሄድ ለምሳሌ ጓደኞች ይኖራሉ ማነዉ ጓደኛችን ከማን ጋር ነዉ የምንዉለዉ ምንድነዉ የምንወደዉ ምንድነዉ የምንጠላዉ ይሄንን ሰዉ መጨረስ አለበት ሌላሰዉ ጨምሮ ከማሰቃየቱ በፊት ብቻዉን በነበረ ስአት መጨረስ አለበት አዳም በዙሪያዉ ያሉት እንስሳት ናቸዉ ለእንስሳት ስም አወጣ እኛ ደግሞ ስም የምናወጣላቸዉ ብዙ የሕይወት ፕሪን ስፒሎች አሉ ጓደኞችሰ ሊኖሩን ይችላሉ ሴቶች የወንድ ጓደኛ የሴት ጓደኛ ወንዶችም የወንድም የሴትም ጓደኛ ይኖሩናል እና ማነዉ ጓደኛየ ብሎ መምረጥ አለበት የእጮኝነቱን ሳይሆን ዝምብሎ ጓደኝነቱን ማለትነዉ። ወዳጆቻችን ምን አይነት ናቸዉ አንዳዴ ሴቶች ከወንድ ጋር ወንዶች ከሴት ጋር ጓደኛ ሊሆኑ ይችላሉ ምንድናችሁ ሲባሉ አይ እንዲሁ ጓደኛ የሚሉ ከልክ በላይ የሆኑ አሉ አሁን እንደዉ እጮኛ ብትሆኑ ከዚህ በላይ ምን ታደርጋላችሁ የሚያስብሉ ማለትነዉ። ከመጠን በላይ የሆነ መቀራረብ አካላዊ ቅርርብ ይሄ ልክ አይደለም አይ ወንድሜ ነዉ =ልክነዉ ወንድም ነዉ ግን "ወንድ ነዉ" =እህት ናት ግን "ሴት ናት" ስለዚህ አይ እኔ ዉስጤ ንፁሕነዉ ምንም አላሰብኩም ልንል እንችላለን ግን ሌላኛዉ ሰዉ ምን እንደሚያስ አናዉቅም ። ብዙ ሰወች ሳያስቡት እንደዚህ አይነት ጓደኝነት ዉስጥ ገብተዉ ወደ ማይሆን መስመር ሂደዉ ለቁም ነገር መብቃት አንድ ነገር ነዉ ብቻ ሳይፈልጉት የሚገቡበት ጓደኝነት አለ። እና እራሳችንን ልናምነዉ እንችላለን ልናዘዉ እንችላለን ግን ስጋችንን ማዘዝ አንችልም። ፈተና ዉስጥ እራስን አለመክተት ነዉ እና ለዙሪያዉ ስም አዉጥቶ መጨረስ አለብን በብዙ ጉዳዮች ላይ ያለንን አቋም የምንጨርስበት የምናሳልፍበት ጊዜነዉ። የብቸኝነተ ጊዜ።
☘️👉የመጨረሻዉ አዳም ተኝቶ ነበር ይላል አዳም የብቸኝነት ስሜት አልተሰማዉም አዳም ተኝቶ ፈጣሪየ ሆይ እንደዉ በቃ ብቻየን ታስቀረኝ እያለ አይደለም ሔዋንን ያገኘዉ አዳም በገነት መሬት ላይ ተኝቶ ነበር ። እግዚአብሔር ያዘጋጅለት ነበር ተኝቶ ነበር ማለት እኛ ጨርሰን እንተኛ ማለት አይደለም መተኛት ማለት ሀሳቡን መተዉ መጣል ማለትነዉ። ስለዚህ አሳባችንን ለእግዚአብሔር መተዉ ነዉ አዳም ከመጠን በላይ ማነን ነዉ የማገባዉ እያለ ስለተጨነቀ አይደለም ልባችሁ ስለትዳር በማሰብ እንዳይከብድl
@ነቅዐጥበብ:
የመጀመሪያዎቹ ባልና ሚስት ታሪክ ዉስጥ ነዉ ይሔን ሁሉ እግዚአብሔር ያስቀመጠልን። እና አዳም ሀሳብም አልሰጠም እራሱ እንደዉ ማን ትሁንልህ ቢባል ከአለዉ እዉቀት አንፃር ምናልባት ከእንስሳቱ ቆንጆ የነበረችዉ እባብ ነበረች ይባላል ስለዚህ የአዳም እዉቀት ቢገባበት ኖሮ እባብን መርጦ🥰 ከእሱ ሀሳብ እና እዉቀት በላይ የእግዚአብሔር ይበልጣል ሙሉ ሀሳቡን ጥሎ የነበረዉ ለእግዚአብሔር ነዉ። እዚህ ላይ ዋና እንድትይዙት የምፈልገዉ የጉድለት ስሜት ሲሰማን አይደለም እጮኛ ወይም ጓደኛ መያዝ ያለብን አንዳንድ ጊዜ ሰወች በዙሪያቸዉ ያሉ ጓደኝቻቸዉ ሁሉ እጮኛ ካላቸዉ መጥተዉ ስለ እጮኛቸዉ ሲያወሩን ያሳለፍነዉ ነገር ምናምን ብለዉ ሲያወሩ እኔ ግን እንደዉ መቸነዉ ብለዉ ወደዚህ ህይወት የሚገቡ ሰወች አሉ ወይም ደግሞ የሚያወራቸዉ ሰዉ ከማጣት ይሄ ደግሞ በጣም አደገኛ ነዉ የራበዉ ሰዉ ምግብ አይመርጥም ያገኘዉን ነዉ የሚበላዉ ስለራበዉ። ስለዚህ የሆነ ጉድለት ሲሰማን አይደለም ወደዚህ ህይወት መግባት ያለብን አዳም አረ የእጮኛ ያለህ ብሎ እንዳላገኘ ሔዋንን የጉድለት ስሜት በተሰማን ጊዜ ወደ ዚህ ህይወት መግባት መጥፎ ነገር ያመጣል ምንድነዉ የሚያመጣዉ መጥፎ ነገር እሚያወራን አጥተን ከሆነ ከሌላ ሰዉ ጋር አዉርተን ሊወጣልን ይችላል ግን በዛ ጊዜ ብቻየን በሆንኩ ጊዜ ጓደኛ በሌለኝ ስአት አብራኝ ነበረች አብሮኝ ነበረ ተብሎ ወደዚህ ህይወት አይገባም ወይ በሀይማኖት ከማይመስለን ሰዉ ወይ በምግባር ወይ በሌላ ነገር የማንግባባዉ ያንን ክፍተት ለመሙላት ብቻ ብለን በተራብን ስአት የምንበላዉ ምግብ ስለሚሆን በጣም ብዙ ችግር ያመጣል። የምልአት ሔዋን መጥታ አላሟላችዉም አዳም ሙሉ ነበረ ሔዋን ከእርሱ መጥታ ነዉ የተገኘችዉ ከምልአቱ ነዉ እንጂ የተገኘችዉ ጎደሎ ነበረ ብህ ልሙላልህ ብሎ አንጥቶ አልሞላለትም ይሄ ምንድነዉ የሚያሳየዉ የእጮኝነት ህይወትን ወይም ደግሞ አጋራችንን እንድናገኝ ጉድለት መሆን የለበትም ሙሉአን ነዉ መሆን ያለብን። የመጀመሪያዉ እግዚአብሔር እጁን ያስገባበት ጋብቻ አዳም በምልአት እንጂ በጉድለት ሆኖ ወደ ሕይወቱ አላስገባም እና መጠንቀቅ አለባችሁ እድሜ አለ አሁን ከዚህ ህይወት ዉስጥ ካልገባሁ መቸ እገባለሁ ከሚል ዝም ብለዉ የሚገቡ ሰወች አሉ። እንደዉ ዝም ብሎ ፍቅር ደስ ብሎት የሚገባ ሰዉ አለ እዚህ ላይ በጣም መጠንቀቅ አለብን እራስን መቻል ያስፈልጋል።
☘️👉ሌላዉ ብቻ መሆን ያስፈልጋል ከአራቱ ዉጭ ሰዉ ብቻዉን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም ብሎ ነዉ እግዚአብሔር እረዳትን የፈጠረለት ይሄ ማለት አዳም ብቻዉን ነበረ እኛም ብቻችንን መሆን አለብን ሌላ ሰዉ ከህይወታችን ከመጨመራችን በፊት እንዴ ብቻየን ነኝ እኮላችሁ ብቻ መሆን እራሱ ብዙ መስፈርቶች አሉት ለምሳሌ በወጣትነት ጊዜአችን ዉስጣችን የተለያዩ አይነቶች ስብእናወች ይነሳሉ!! በአስተሳሰብ አሁን ልጆች ሁነን እድሜ ቢደርስም አንበስልም ሙዝ አሁን የሚበላዉ ሲደርስ ነዉ የደረሰዉ ሙዝ ሁሉ ይበላል አይበላም መብሰል አለበት እድሜም ስለደረሰ በቂነዉ ማለት የለብንም በተለይ ወንዶቹ ሳይንስም እንደሚደግፈዉ ቶሎ አንበስልም ። ትንሽ እህቶች ቀደም ይላሉ በጣም እህቶች ይጎዳሉ ምክንያቱም ወንዱ አልጨረሰም። ቶሎ የተጀመሩ ጓደኝነቶች ይጎዳሉ መጎዳዳተ መሰባበር ቡሀላ መተያየት እስከማይፈልጉ ድረስ ከእርሱ ጋረ ከእርሷ ጋር ያሳለፍኩት ብለዉ ቀጣይ ህይወታቸዉ ላይ ጠባሳ እስኪሆን ድረስ የሚጎዱት መብሰል ስለሌለነዉ።
በመንፈሳዊዉም በስጋዊም እራሳችንን የምንፈልግበት ጊዜነዉ የብቸኝነት ጊዜ ማለትነዉ።
አንድ መሆን ያልቻለ ሰዉ ሁለት መሆን አይችልም። መጀመሪያ እራሱን አንደ ማድረግ አለበት አዳም ሔዋንነ ለመጨመረ መጀመሪያ ብቻዉን ነበረ ስለዚህ ይሄ በጣም አስፈላጊ ነዉ።
☘️👉ሌላዉ የብቸኝነት ህይወት ግለኝነትን ወይም ግላዊነትን አስወግደን የምንጥልበት ነዉ አንድ ወንድ እጮኛ ለመጨመር አንዲት ሴትሰእጮኛ ለመጨመረ ግላዊነት አሁን ምን አይነት ሴት ነዉ የምትፈልገዉ ሲባል አንድ ወንድ በቃ የምትንከባከበኝ የምትወደኝ እንዲሀ የምታደርግልኝ ምናምን ይሄ ሰዉየ ለዚሀ ጉዳይ ዝግጁ አይደለም እንዲህ የማደርግላት እንዲህ የማደርግለት ማለት ካልቻለች አንዳዴ ስለ እራሱ አዉርተ የማይጠግብ በቃ እራሱነ መሳም የሚቃጣዉ ሰዉ አለ አንዳዴማ ስለራሱ አዉርቶ አዉርቶ ቁጭ አድርጎ እሷን ስለራሱ ለማዉራት ብሎ ጓደኝነት የሚጀምር ማለትነዉ። ይሄ እራሱ ጥሩ የሬድወ የአየር ስአት ነዉ የሚያስፈልገዉ ማለትነዉ። እጮኛ አይደለም የሚያስፈልገዉ ስለራሱ ገጠመኙን የፈዉን አዉርቶ በቀሪዉ ጊዜ እስኪ አንች ስለኔ ምን ታስቢያለሽ😁 ይሄ ሰዉ ለማፍቀር ዝግጁ ነዉ አይደለም አይደለም። ፍቅር የሚባለዉን ነገር ጭራሽ አልተረዳዉም። "ቅዱስ ጳዉሎስ [[፩ኛ ቆሮንጦስ13፥7]]ፍቅር፡ይታገሣል፥ቸርነትንም፡ያደርጋል፤ፍቅር፡አይቀናም፤ፍቅር፡አይመካም፥አይታበይም፤
፤የማይገ፟ባ፟ውን፡አያደርግም፥የራሱንም፡አይፈልግም፥አይበሳጭም፥በደልን፡አይቈጥርም፤
፤ከእውነት፡ጋራ፡ደስ፡ይለዋል፡እንጂ፡ስለ፡ዐመፃ፡ደስ፡አይለውም፤
፤ዅሉን፡ይታገሣል፥ዅሉን፡ያምናል፥ዅሉን፡ተስፋ፡ያደርጋል፥በዅሉ፡ይጸናል።
፤ፍቅር፡ለዘወትር፡አይወድቅም ትንቢት፡ቢኾን፡ግን፡ይሻራል፤ልሳኖች፡ቢኾኑ፡ይቀራሉ፤ዕውቀትም፡
ቢኾን፡ይሻራል። ይላል "ቅዱስ ጳዉሎስ" ስለዚህ አንድ ሰዉ እዚህ ደረጃ ላይ ካልደረሰ ለማፍቀር ገና ዝግጁ አይደለም ማለትነዉ።
ሌላ ሰዉ ጨምረን ማሰቃየትነዉ የሚሆነዉ እና የብቼኝነት ጊዜ መንፈሳዊ ህይወትን ማሳደጊያ ቁሳዊነትን ስለቁስ ስለ ልብስ ምናምን ይሄ የፍቅር ፀባይ አይደለም። ስለዚህ የብቸኝነትን ጊዜ ማለት ብዙ መስማት እና ትንሽ የምንናገርበት ሰዉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁም ይላል "ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ" ጆሯችነ ሁለት ነዉ አንደበታችን ግን አነድነዉ። ጆሯችን ክፍትነዉ ምላሳችን ጥርስ አለ ከነፈር አለ እና ትንሽ እንዲዘገይ እኮነዉ። እና ከተፈጥሮ እንኳን ተማሩ ይላል "ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ" እማታዉቀዉን ማወቅ ሁሉን አዉቃለሁ ካልክ ጓደኛ ለመጨመር ከህይወትህ ዉስጥ ገና ዝግጁ አይደለህም። ማለትነዉ። እና ለማፍቀር ዝግጁ መሆን የሚያስፈልገዉ በእነዚህ በእነዚህ ነዉ።☘️👉 ሌላዉ ልብን መጠበቅ ያስፈልጋል አንዳንድ ጊዜ የእጮኝነት ሕይወት የግድ እኮ ላላገባት ላላገባዉ እችላለሁ በቀጣዬ ክፍል እናየዋለን ግን እንተያይ እየተባለ ብዙ ነገሮች የብቸኝነት ጊዜን ለብቻ ሁኖ ላለመቆየት ለጊዜዉ የሚጀመሩ ነገሮች አሉ በጣም መጥፎ ነዉ ይሄ ምንድነዉ ልባችን መጠበቅ አለበት [[☘️ምሳሌ 4፥23]] ላይ ልጄ ሆይ ልብህን ጠብቅ ይላል። እግዚአብሔር ሲሰራዉ ፍቅር የሚባለዉን ነገር ሲሰጠን ፀጋዉን ሲሰጠን ለአንድ ጊዜ እንድንጠቀመዉ ከአንድ ሰዉ ጋር ብንጠቀመዉ እስከመጨረሻዉ የምንጠቀምበት ተደርጎ የሚሰጠን የእድሜ መድኃኒት አድርጋችሁ ዉሰዱት ያንን ከብዙ ሰዉ ጋር የተጠቀመ ሰዉ ለምሳሌ፥ አንድ ወንድ ለአንዲት ሴት በቃ እወድሻለሁ ያለ አንች መኖር አልችልም ብሎ በጣም ፍቅር የሚያሳይ ንንግግር ተናገረ ይሄ ሰዉ ለምሳሌ በቴክስት ቢሆን የሚናገረዉ ለአንድ ሰዉ ሲሆን ጥሩ ሊሆን ይችላል ለአስር ሴት ቢሆንስ ያለአንች መኖር አልችልም ቢል ዋጋዉን እያጣ ይመጣል እንኳን ለሌላ ሰዉ እርሱ እራሱ መጀመሪያ ፍቅሩ ሲገልፅ ሲጠቀመዉ ልቡን ሊሰማዉ ይችላል
የመጀመሪያዎቹ ባልና ሚስት ታሪክ ዉስጥ ነዉ ይሔን ሁሉ እግዚአብሔር ያስቀመጠልን። እና አዳም ሀሳብም አልሰጠም እራሱ እንደዉ ማን ትሁንልህ ቢባል ከአለዉ እዉቀት አንፃር ምናልባት ከእንስሳቱ ቆንጆ የነበረችዉ እባብ ነበረች ይባላል ስለዚህ የአዳም እዉቀት ቢገባበት ኖሮ እባብን መርጦ🥰 ከእሱ ሀሳብ እና እዉቀት በላይ የእግዚአብሔር ይበልጣል ሙሉ ሀሳቡን ጥሎ የነበረዉ ለእግዚአብሔር ነዉ። እዚህ ላይ ዋና እንድትይዙት የምፈልገዉ የጉድለት ስሜት ሲሰማን አይደለም እጮኛ ወይም ጓደኛ መያዝ ያለብን አንዳንድ ጊዜ ሰወች በዙሪያቸዉ ያሉ ጓደኝቻቸዉ ሁሉ እጮኛ ካላቸዉ መጥተዉ ስለ እጮኛቸዉ ሲያወሩን ያሳለፍነዉ ነገር ምናምን ብለዉ ሲያወሩ እኔ ግን እንደዉ መቸነዉ ብለዉ ወደዚህ ህይወት የሚገቡ ሰወች አሉ ወይም ደግሞ የሚያወራቸዉ ሰዉ ከማጣት ይሄ ደግሞ በጣም አደገኛ ነዉ የራበዉ ሰዉ ምግብ አይመርጥም ያገኘዉን ነዉ የሚበላዉ ስለራበዉ። ስለዚህ የሆነ ጉድለት ሲሰማን አይደለም ወደዚህ ህይወት መግባት ያለብን አዳም አረ የእጮኛ ያለህ ብሎ እንዳላገኘ ሔዋንን የጉድለት ስሜት በተሰማን ጊዜ ወደ ዚህ ህይወት መግባት መጥፎ ነገር ያመጣል ምንድነዉ የሚያመጣዉ መጥፎ ነገር እሚያወራን አጥተን ከሆነ ከሌላ ሰዉ ጋር አዉርተን ሊወጣልን ይችላል ግን በዛ ጊዜ ብቻየን በሆንኩ ጊዜ ጓደኛ በሌለኝ ስአት አብራኝ ነበረች አብሮኝ ነበረ ተብሎ ወደዚህ ህይወት አይገባም ወይ በሀይማኖት ከማይመስለን ሰዉ ወይ በምግባር ወይ በሌላ ነገር የማንግባባዉ ያንን ክፍተት ለመሙላት ብቻ ብለን በተራብን ስአት የምንበላዉ ምግብ ስለሚሆን በጣም ብዙ ችግር ያመጣል። የምልአት ሔዋን መጥታ አላሟላችዉም አዳም ሙሉ ነበረ ሔዋን ከእርሱ መጥታ ነዉ የተገኘችዉ ከምልአቱ ነዉ እንጂ የተገኘችዉ ጎደሎ ነበረ ብህ ልሙላልህ ብሎ አንጥቶ አልሞላለትም ይሄ ምንድነዉ የሚያሳየዉ የእጮኝነት ህይወትን ወይም ደግሞ አጋራችንን እንድናገኝ ጉድለት መሆን የለበትም ሙሉአን ነዉ መሆን ያለብን። የመጀመሪያዉ እግዚአብሔር እጁን ያስገባበት ጋብቻ አዳም በምልአት እንጂ በጉድለት ሆኖ ወደ ሕይወቱ አላስገባም እና መጠንቀቅ አለባችሁ እድሜ አለ አሁን ከዚህ ህይወት ዉስጥ ካልገባሁ መቸ እገባለሁ ከሚል ዝም ብለዉ የሚገቡ ሰወች አሉ። እንደዉ ዝም ብሎ ፍቅር ደስ ብሎት የሚገባ ሰዉ አለ እዚህ ላይ በጣም መጠንቀቅ አለብን እራስን መቻል ያስፈልጋል።
☘️👉ሌላዉ ብቻ መሆን ያስፈልጋል ከአራቱ ዉጭ ሰዉ ብቻዉን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም ብሎ ነዉ እግዚአብሔር እረዳትን የፈጠረለት ይሄ ማለት አዳም ብቻዉን ነበረ እኛም ብቻችንን መሆን አለብን ሌላ ሰዉ ከህይወታችን ከመጨመራችን በፊት እንዴ ብቻየን ነኝ እኮላችሁ ብቻ መሆን እራሱ ብዙ መስፈርቶች አሉት ለምሳሌ በወጣትነት ጊዜአችን ዉስጣችን የተለያዩ አይነቶች ስብእናወች ይነሳሉ!! በአስተሳሰብ አሁን ልጆች ሁነን እድሜ ቢደርስም አንበስልም ሙዝ አሁን የሚበላዉ ሲደርስ ነዉ የደረሰዉ ሙዝ ሁሉ ይበላል አይበላም መብሰል አለበት እድሜም ስለደረሰ በቂነዉ ማለት የለብንም በተለይ ወንዶቹ ሳይንስም እንደሚደግፈዉ ቶሎ አንበስልም ። ትንሽ እህቶች ቀደም ይላሉ በጣም እህቶች ይጎዳሉ ምክንያቱም ወንዱ አልጨረሰም። ቶሎ የተጀመሩ ጓደኝነቶች ይጎዳሉ መጎዳዳተ መሰባበር ቡሀላ መተያየት እስከማይፈልጉ ድረስ ከእርሱ ጋረ ከእርሷ ጋር ያሳለፍኩት ብለዉ ቀጣይ ህይወታቸዉ ላይ ጠባሳ እስኪሆን ድረስ የሚጎዱት መብሰል ስለሌለነዉ።
በመንፈሳዊዉም በስጋዊም እራሳችንን የምንፈልግበት ጊዜነዉ የብቸኝነት ጊዜ ማለትነዉ።
አንድ መሆን ያልቻለ ሰዉ ሁለት መሆን አይችልም። መጀመሪያ እራሱን አንደ ማድረግ አለበት አዳም ሔዋንነ ለመጨመረ መጀመሪያ ብቻዉን ነበረ ስለዚህ ይሄ በጣም አስፈላጊ ነዉ።
☘️👉ሌላዉ የብቸኝነት ህይወት ግለኝነትን ወይም ግላዊነትን አስወግደን የምንጥልበት ነዉ አንድ ወንድ እጮኛ ለመጨመር አንዲት ሴትሰእጮኛ ለመጨመረ ግላዊነት አሁን ምን አይነት ሴት ነዉ የምትፈልገዉ ሲባል አንድ ወንድ በቃ የምትንከባከበኝ የምትወደኝ እንዲሀ የምታደርግልኝ ምናምን ይሄ ሰዉየ ለዚሀ ጉዳይ ዝግጁ አይደለም እንዲህ የማደርግላት እንዲህ የማደርግለት ማለት ካልቻለች አንዳዴ ስለ እራሱ አዉርተ የማይጠግብ በቃ እራሱነ መሳም የሚቃጣዉ ሰዉ አለ አንዳዴማ ስለራሱ አዉርቶ አዉርቶ ቁጭ አድርጎ እሷን ስለራሱ ለማዉራት ብሎ ጓደኝነት የሚጀምር ማለትነዉ። ይሄ እራሱ ጥሩ የሬድወ የአየር ስአት ነዉ የሚያስፈልገዉ ማለትነዉ። እጮኛ አይደለም የሚያስፈልገዉ ስለራሱ ገጠመኙን የፈዉን አዉርቶ በቀሪዉ ጊዜ እስኪ አንች ስለኔ ምን ታስቢያለሽ😁 ይሄ ሰዉ ለማፍቀር ዝግጁ ነዉ አይደለም አይደለም። ፍቅር የሚባለዉን ነገር ጭራሽ አልተረዳዉም። "ቅዱስ ጳዉሎስ [[፩ኛ ቆሮንጦስ13፥7]]ፍቅር፡ይታገሣል፥ቸርነትንም፡ያደርጋል፤ፍቅር፡አይቀናም፤ፍቅር፡አይመካም፥አይታበይም፤
፤የማይገ፟ባ፟ውን፡አያደርግም፥የራሱንም፡አይፈልግም፥አይበሳጭም፥በደልን፡አይቈጥርም፤
፤ከእውነት፡ጋራ፡ደስ፡ይለዋል፡እንጂ፡ስለ፡ዐመፃ፡ደስ፡አይለውም፤
፤ዅሉን፡ይታገሣል፥ዅሉን፡ያምናል፥ዅሉን፡ተስፋ፡ያደርጋል፥በዅሉ፡ይጸናል።
፤ፍቅር፡ለዘወትር፡አይወድቅም ትንቢት፡ቢኾን፡ግን፡ይሻራል፤ልሳኖች፡ቢኾኑ፡ይቀራሉ፤ዕውቀትም፡
ቢኾን፡ይሻራል። ይላል "ቅዱስ ጳዉሎስ" ስለዚህ አንድ ሰዉ እዚህ ደረጃ ላይ ካልደረሰ ለማፍቀር ገና ዝግጁ አይደለም ማለትነዉ።
ሌላ ሰዉ ጨምረን ማሰቃየትነዉ የሚሆነዉ እና የብቼኝነት ጊዜ መንፈሳዊ ህይወትን ማሳደጊያ ቁሳዊነትን ስለቁስ ስለ ልብስ ምናምን ይሄ የፍቅር ፀባይ አይደለም። ስለዚህ የብቸኝነትን ጊዜ ማለት ብዙ መስማት እና ትንሽ የምንናገርበት ሰዉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁም ይላል "ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ" ጆሯችነ ሁለት ነዉ አንደበታችን ግን አነድነዉ። ጆሯችን ክፍትነዉ ምላሳችን ጥርስ አለ ከነፈር አለ እና ትንሽ እንዲዘገይ እኮነዉ። እና ከተፈጥሮ እንኳን ተማሩ ይላል "ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ" እማታዉቀዉን ማወቅ ሁሉን አዉቃለሁ ካልክ ጓደኛ ለመጨመር ከህይወትህ ዉስጥ ገና ዝግጁ አይደለህም። ማለትነዉ። እና ለማፍቀር ዝግጁ መሆን የሚያስፈልገዉ በእነዚህ በእነዚህ ነዉ።☘️👉 ሌላዉ ልብን መጠበቅ ያስፈልጋል አንዳንድ ጊዜ የእጮኝነት ሕይወት የግድ እኮ ላላገባት ላላገባዉ እችላለሁ በቀጣዬ ክፍል እናየዋለን ግን እንተያይ እየተባለ ብዙ ነገሮች የብቸኝነት ጊዜን ለብቻ ሁኖ ላለመቆየት ለጊዜዉ የሚጀመሩ ነገሮች አሉ በጣም መጥፎ ነዉ ይሄ ምንድነዉ ልባችን መጠበቅ አለበት [[☘️ምሳሌ 4፥23]] ላይ ልጄ ሆይ ልብህን ጠብቅ ይላል። እግዚአብሔር ሲሰራዉ ፍቅር የሚባለዉን ነገር ሲሰጠን ፀጋዉን ሲሰጠን ለአንድ ጊዜ እንድንጠቀመዉ ከአንድ ሰዉ ጋር ብንጠቀመዉ እስከመጨረሻዉ የምንጠቀምበት ተደርጎ የሚሰጠን የእድሜ መድኃኒት አድርጋችሁ ዉሰዱት ያንን ከብዙ ሰዉ ጋር የተጠቀመ ሰዉ ለምሳሌ፥ አንድ ወንድ ለአንዲት ሴት በቃ እወድሻለሁ ያለ አንች መኖር አልችልም ብሎ በጣም ፍቅር የሚያሳይ ንንግግር ተናገረ ይሄ ሰዉ ለምሳሌ በቴክስት ቢሆን የሚናገረዉ ለአንድ ሰዉ ሲሆን ጥሩ ሊሆን ይችላል ለአስር ሴት ቢሆንስ ያለአንች መኖር አልችልም ቢል ዋጋዉን እያጣ ይመጣል እንኳን ለሌላ ሰዉ እርሱ እራሱ መጀመሪያ ፍቅሩ ሲገልፅ ሲጠቀመዉ ልቡን ሊሰማዉ ይችላል
ለብዙ ሰዉ እያለዉ
ሲመጣ ግን አባባል እየሆነ ይመጣል። በዚህ ስአት ንግግራችን ዋጋ እያጣ ይመጣል። ስለዚህ ልባችሁን ጠብቁ ይላል መፅሐፍ ቅዱስ ለጊዜዉ ብላችሁ ብቻየን ከምሆን ብላችሁ እንደዚህ አይነት ሕይወት ዉስጥ አትግቡ።
ጥያቄ ጠይቄ ጠይቄአችሁ ነዉ የምጨርሰዉ በተለይ በወጣትነት ጊዜ የምንፈተንበት ፈተና ማንን ነዉ እንዳገባ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ ብዙ ጊዜ ጊቢ ጉባኤያት ላይ ጥያቄና መልስ ስናደርግ ተማሪዎች የሚጠይቋት ጥያቄ አለች ፈቃደ እግዚአብሔር በምን ይታወቃል? የሚል ነዉ ማንን ላግባ ለማለት ፈልገዉ ነዉ። ብዙ ጊዜ ማነን እንዳገባ ነዉ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ በተለይ መንፈሳዊ ሕይወት ላይ ማንን ነዉ እንዳገባ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ የሚል በጣም ብዙ ጭንቀት አለ የእኛ ድርሻ ምንድነዉ የፈጣሪ ድርሻ ምንድነዉ የሚለዉን በደንብ ማወቅ አለብን። ይህን ካላወቅን በጣም እንቸገራለን እኛ ዉስጣችን መስፈርት አለ ባገቃት ባገባዉ ብለን የሆነ አይዲያ የምነሰጠዉ ሰዉ ይኖራል።
👉እግዚአብሔር ለአንተ ለአንች የምትሆን የሚሆን ያዘጋጃት ያዘጋጀዉ ሰዉ አለ የለም❓
የለም
ግራ ጎንህ ግራ ጎንሽ ምናምን ብሎ ዘፋኞች ያዘጋጁት ነገር የለም በምን ልወቃት ብለዉ የሚጨነቁ ሰወች አሉ ያንን ሰዉ እንደዚህ ከሆነ እግዚአብሔር ለሆነ ሰዉ ያዘጋጀዉ የሆነ ሰዉ ካለ አሁን አለም ላይ በሚሊዎን የሚቆጠሩ ሰዎች አሉ እሺ የምርጫዉን እናጥበዉና ከኢትዮጲያን ወይም ከምንኖርበት ከተማ ዉስጥ የትኛዋን ነዉ እግዚአብሔር ለእኔ ያዘጋጀዉ ይሄን ለማወቅ በጣም የሚጨነቁ ሰዎች አሉ ወይ በህልም እንዲነገራቸዉ ነግሮኛል አንች ነሽ የሚገርመዉ ደብዳቤ ግልባጭ አለዉ እሷ ለአንተ ትሁን ሲባል ያ ደብዳቤ ግልባጩ ለሷ መድረስ አለበት ለሁለቱም መድረስ አለበት።
እንኳን በዚህኛ ጋብቻ ቀርቶ እመቤታችን ፀንሳ ወለደች በእመቤታችን መፅነስ መዉለድ ዮሴፍ ድርሻ የለዉም። ምክንያቱም ፀንሳ የወለደችዉ በመንፈስ ቅዱስ ነዉ ግን ለዮሴፍ ተነግሮታን ይመለከታዋላ አብሮ መሠደዱ ይቀራል አይቀርም። ስለዚህ አትፍራ ማርያምን ለመዉሰድ ተብሏል ባያገባትም እንኳ ከእርሷ ባይወልድም እንኳ ዮሴፍ ተነግሮታል ማኑሄንና ሚስቱን ታስታዉሳላችሁ የሶምሶን ወላጆች መልአክ መጥቶ አናገራት "ቅዱስ ሚካኤል" ልጅ ትወልጃለሽ ስሙ ሶምሶን ሶባላል አላት እሺ ብላ ሄደ መላኩ ከዛ ሂዳ ለባሏ ለማኑሄ ነገረችዉ አይ በቃ ብለዉ ወደ ቀጣዬ ሂደት አልሄዱም እርሷን ያናገራት መልአክ ወደ እኔ ይምጣ ብሎ ፀ ለየ መልአኩ መጣ ለሁለቱ በትክክል ደረሳቸዉ።
እና ይሄ ህልም አይቻለሁ የበቁ አባት ነግረዉኛል ማለት አይቻልም ። ስለዚህ አስቀድሞ የተወሰነ ነገር የለም የግራ ጎንህ ዘፋኞች ያወጡት በመሠረቱ ግራ የሚል የለም ቀኝ ይሁን የሚል የለም ትርጓሜ ያስቀመጠዉ ግራ ቢሉ እንዲህ ነዉ ቀኝ በሉ እንዲህ ነወ ብሎ ነዉ ለሁለቱም ከፍቶ የሔደዉ። የግራ ዘፋኞቹ ናቸዉ የዘፈኑት
ግራ ጎን ከሆነ ማግባት የሚቻለዉ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ አንድ ሰዉ በእድሜ የምትበልጠዉን ማግባት ይችላል አይችልም በመፅሐፍ ቅዱስም ይችላል። በአለማችንም በእድሜ የምትበልጠዉን ማግባት ይችላል። አንድ ሰወ ግራዉን ማግባት አለበት ካልን የሰዉ ነዉዴ እየወሰደበት ያለዉ አጥንቱ እረዘም አላለም? አንደኛ ያላገቡና ሳያገቁ የሞቱ ሰወች አሉ አልተዘጋጀላቸዉም ማለትነዉ? መነኮሳት አለ አልተዘጋጄላቸዉም ማለትነዉ? ሌላዉ በአለማችን ከአንድ በላይ የሚያገቡ አሉ ለእነሱ ስንት ነዉ የተዘጋጄላቸዉ? ሌላዉ በቤተክርስቲያናችን አንድ ሰዉ ሚስቱ ብትሞትበት እስከ 3 ማግባት ይችላል ለእርሱ ስንት ነዉ የተዘጋጀለት? በጠለፋ ያገቡ ሰወች አሉ የሉም አሉ እነዚህ የጠለፉ ሰወች ምን አጠፉ የተዘጋጄልኝ ሊል ነዉ። በመሠረቱ ይሄ ሀሳት ብዙ ችግር ያመጣል።
እግዚአብሔር አያዘጋጅም አይደለም እግዚአብሔር ሁሉን ያዘጋጃል አልተዘጋጀም ስል ከዚህ መሀል እኔኮ ተዘጋጅቶልኛል መስሎኝ ነበረ ብላችሁ ተስፋ እንዳትቆርጡ።
👉ለእኛ የተዘጋጁ ለእኛ የሚሆኑ መቶ ሁለት መቶ የሚሆኑ በምድር ላይ አለ ግን ለአንተ ተብሎ የተወሰነ አለ እኛ ጋር የሚገጥሙ ብዙ ሰወች አሉ ግን እግዚአብሔር እከሌ እከሊት ይሁን አላለም። በመጀመሪያ ሔዋንን አመጣና ሰጠዉ ነዉ የሚለዉ አግባት የሚል ትእዛዝ አልተፃፈም ነፃ ፍቃዳቸዉን አልነካም። ሔዋን ልደቷ ሁለቴ ነዉ ሲፈጠር ተፈጥራለች ሲሰራት ከጎኑ ተሰርታለች። ስለዚህ እግዚአብሔር በእኛ ህይወት ድርሻዉ ምንድነዉ እነዛን ሰወች ወደ እኛ ያመጣቸዋል መምረጥ አለመምረጥ የእኛ ምርጫነዉ።
የሆነ መስፈርት ይኖራል ያ መስፈርት የምንጋባዉ በስጋ ብቻ ስላልሆነ በነፍስም ስለሆነ ያኔ ባላንስ አድርጎ እንዲጠቀም እንዲወስን እግዚአብሔር አስቀምጧል። ለምሳሌ አሳ መንቀሳቀስ የሚችለዉ ዉሀ ዉስጥ ብቻነዉ አንድ ክርስቲያን ሙስሊም አፈቀርኩ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነዉ አይደለም ቢል አይደለም ነዉ መልሱ ። እራይ አያስፈልገዉም። ምክንያቱም በሀይማኖት የማይመስሉንን እንዳናገባ ተፅፏል።
ጥብብ አድርገን የሆነ የተዘጋጀልኝ ሰዉ አለ እርሱ ካልሆነ እርሷ ካልሆነች ወደሚል አንመጣም። አንዳድ ሰወች የሆነ ምልክ የሚፈልጉ አለ ይሄ ሁልጊዜ ላይሆነ ይችላል የሆነ አይቶ የሆነ ነገር የሚሰማዉ ሰዉ ሊኖር ይችላል። ይሄ ለሁሉም ሰዉ አይሰራም ምክንያቱም ፍቅር ጊዜ የሚፈልግ ፍቅር ሊኖር ይችላል መጀመሪያ ጓደኝነት ቀድሞ ከዛ ወደዚህ የሚገባበት ለክርስትናዉ መጀመሪያ መተዋወቅ አዳምና ሔዋን ተጠናንተዋል አልተጠናኑም ልክ እንዳያት ይች አጥንት ከአጥንቴ ናት ስጋዋ ከስጋየናት ሰዉ እናትና አባቱን ይተዋለ ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል ይላል አዳም እናትና አባት የለዉም መሬትነች እናቱ ግን ቢኖር ይተዋል። በመፅሐፍ ቅዱስም አሉ ልክ አይተዉ አይናቸዉ ከልባቸዉ ቀድሞ ያዘዛቸዉ በቃ ልክ ሳይነዉ የሆነ ነገር የተሰማኝ የሚሉ ሊኖሩ ይችላሉ። ይሄ ሁሌም አይኖርም እና ጊዜ ወስዶ ተዋዉቆ ቢሆን የተሻለ ነዉ። ዝንብለዉ አይተዉ ወስነዉ መከራቸዉን ያዬ ሰወች አሉ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ገና ሲያያት ወደዳት ከዛ ሲያለቅስ ነዉ የኖረዉ ቀላል ምሳሌ ልስጣችሁ ያዕቆብ በጣም ነዉ እራሔልን የሚወዳት እንደሚወዳት የምታቁት እራሔልን ለማግባት 14 አመት ነዉ የተሰቃየዉ እንደት ነዉ የወደዳት መጀመሪያ መጣ ዉሀ ሊቀዱ ሊያጠጡ እረኞች ተሰብስበዋል እንደት ናችሁ አላቸዉ ምን እያደረጋችሁ ነዉ አላቸዉ በጎቻችንን ልናጠጣ ጉድጓዱ በጣም ትልቅ ድንጋይ ተጭኖበታል መርዝ እንዳይገባበት እና ተሰብስበዉ ነዉ የሚያነሱት እና እነሱን እስከሚመጡ ነዉ የምንጠብቀዉ አሉ እሺአለ እና ይሄን አዉርተዉ እንደጨረሱ ራሔል መጣች ራሔል በጣም መልከ መልካም ነበች ልክ ሲያያት ያን ዲንጋ ብቻዉን አነሳዉ🥰 ሴት የላከዉ ጅብ አይፈራም ይባል የለ
ሊቃዉንት ሲተረጉሙት ያዕቆብን የክረስተስ ምሳሌ አድርገዉታል ራሔል የእመቤታችን እረኞቹ ነብያት ድንጋዬ ደግሞ የሰዉልጅ ላይ የተፈረደዉ መርገም የሀጢያት ፍርድ ነዉ ክርስቶስ ከነብያት ጋር ነበረ ግን የእኛን የእኛን መርገም አላነሳዉም ከእነርሱ ጋር ሁኖ ንጉስ ዉበትሽን ይወዳል የተባለቸ እመቤታችን ስትወለድ ስትገኝ የእርሷን ዉበት አይቶ ነዉ በእርሷ አድሮ የእኛን መርገም ያነሳዉ። ይሄ መንፈሳዊ ትርጓሜ ነዉ የአባቶቻችን በረከት በእዉነት ይደርብን አሜን
ሲመጣ ግን አባባል እየሆነ ይመጣል። በዚህ ስአት ንግግራችን ዋጋ እያጣ ይመጣል። ስለዚህ ልባችሁን ጠብቁ ይላል መፅሐፍ ቅዱስ ለጊዜዉ ብላችሁ ብቻየን ከምሆን ብላችሁ እንደዚህ አይነት ሕይወት ዉስጥ አትግቡ።
ጥያቄ ጠይቄ ጠይቄአችሁ ነዉ የምጨርሰዉ በተለይ በወጣትነት ጊዜ የምንፈተንበት ፈተና ማንን ነዉ እንዳገባ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ ብዙ ጊዜ ጊቢ ጉባኤያት ላይ ጥያቄና መልስ ስናደርግ ተማሪዎች የሚጠይቋት ጥያቄ አለች ፈቃደ እግዚአብሔር በምን ይታወቃል? የሚል ነዉ ማንን ላግባ ለማለት ፈልገዉ ነዉ። ብዙ ጊዜ ማነን እንዳገባ ነዉ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ በተለይ መንፈሳዊ ሕይወት ላይ ማንን ነዉ እንዳገባ እግዚአብሔር የሚፈልገዉ የሚል በጣም ብዙ ጭንቀት አለ የእኛ ድርሻ ምንድነዉ የፈጣሪ ድርሻ ምንድነዉ የሚለዉን በደንብ ማወቅ አለብን። ይህን ካላወቅን በጣም እንቸገራለን እኛ ዉስጣችን መስፈርት አለ ባገቃት ባገባዉ ብለን የሆነ አይዲያ የምነሰጠዉ ሰዉ ይኖራል።
👉እግዚአብሔር ለአንተ ለአንች የምትሆን የሚሆን ያዘጋጃት ያዘጋጀዉ ሰዉ አለ የለም❓
የለም
ግራ ጎንህ ግራ ጎንሽ ምናምን ብሎ ዘፋኞች ያዘጋጁት ነገር የለም በምን ልወቃት ብለዉ የሚጨነቁ ሰወች አሉ ያንን ሰዉ እንደዚህ ከሆነ እግዚአብሔር ለሆነ ሰዉ ያዘጋጀዉ የሆነ ሰዉ ካለ አሁን አለም ላይ በሚሊዎን የሚቆጠሩ ሰዎች አሉ እሺ የምርጫዉን እናጥበዉና ከኢትዮጲያን ወይም ከምንኖርበት ከተማ ዉስጥ የትኛዋን ነዉ እግዚአብሔር ለእኔ ያዘጋጀዉ ይሄን ለማወቅ በጣም የሚጨነቁ ሰዎች አሉ ወይ በህልም እንዲነገራቸዉ ነግሮኛል አንች ነሽ የሚገርመዉ ደብዳቤ ግልባጭ አለዉ እሷ ለአንተ ትሁን ሲባል ያ ደብዳቤ ግልባጩ ለሷ መድረስ አለበት ለሁለቱም መድረስ አለበት።
እንኳን በዚህኛ ጋብቻ ቀርቶ እመቤታችን ፀንሳ ወለደች በእመቤታችን መፅነስ መዉለድ ዮሴፍ ድርሻ የለዉም። ምክንያቱም ፀንሳ የወለደችዉ በመንፈስ ቅዱስ ነዉ ግን ለዮሴፍ ተነግሮታን ይመለከታዋላ አብሮ መሠደዱ ይቀራል አይቀርም። ስለዚህ አትፍራ ማርያምን ለመዉሰድ ተብሏል ባያገባትም እንኳ ከእርሷ ባይወልድም እንኳ ዮሴፍ ተነግሮታል ማኑሄንና ሚስቱን ታስታዉሳላችሁ የሶምሶን ወላጆች መልአክ መጥቶ አናገራት "ቅዱስ ሚካኤል" ልጅ ትወልጃለሽ ስሙ ሶምሶን ሶባላል አላት እሺ ብላ ሄደ መላኩ ከዛ ሂዳ ለባሏ ለማኑሄ ነገረችዉ አይ በቃ ብለዉ ወደ ቀጣዬ ሂደት አልሄዱም እርሷን ያናገራት መልአክ ወደ እኔ ይምጣ ብሎ ፀ ለየ መልአኩ መጣ ለሁለቱ በትክክል ደረሳቸዉ።
እና ይሄ ህልም አይቻለሁ የበቁ አባት ነግረዉኛል ማለት አይቻልም ። ስለዚህ አስቀድሞ የተወሰነ ነገር የለም የግራ ጎንህ ዘፋኞች ያወጡት በመሠረቱ ግራ የሚል የለም ቀኝ ይሁን የሚል የለም ትርጓሜ ያስቀመጠዉ ግራ ቢሉ እንዲህ ነዉ ቀኝ በሉ እንዲህ ነወ ብሎ ነዉ ለሁለቱም ከፍቶ የሔደዉ። የግራ ዘፋኞቹ ናቸዉ የዘፈኑት
ግራ ጎን ከሆነ ማግባት የሚቻለዉ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ አንድ ሰዉ በእድሜ የምትበልጠዉን ማግባት ይችላል አይችልም በመፅሐፍ ቅዱስም ይችላል። በአለማችንም በእድሜ የምትበልጠዉን ማግባት ይችላል። አንድ ሰወ ግራዉን ማግባት አለበት ካልን የሰዉ ነዉዴ እየወሰደበት ያለዉ አጥንቱ እረዘም አላለም? አንደኛ ያላገቡና ሳያገቁ የሞቱ ሰወች አሉ አልተዘጋጀላቸዉም ማለትነዉ? መነኮሳት አለ አልተዘጋጄላቸዉም ማለትነዉ? ሌላዉ በአለማችን ከአንድ በላይ የሚያገቡ አሉ ለእነሱ ስንት ነዉ የተዘጋጄላቸዉ? ሌላዉ በቤተክርስቲያናችን አንድ ሰዉ ሚስቱ ብትሞትበት እስከ 3 ማግባት ይችላል ለእርሱ ስንት ነዉ የተዘጋጀለት? በጠለፋ ያገቡ ሰወች አሉ የሉም አሉ እነዚህ የጠለፉ ሰወች ምን አጠፉ የተዘጋጄልኝ ሊል ነዉ። በመሠረቱ ይሄ ሀሳት ብዙ ችግር ያመጣል።
እግዚአብሔር አያዘጋጅም አይደለም እግዚአብሔር ሁሉን ያዘጋጃል አልተዘጋጀም ስል ከዚህ መሀል እኔኮ ተዘጋጅቶልኛል መስሎኝ ነበረ ብላችሁ ተስፋ እንዳትቆርጡ።
👉ለእኛ የተዘጋጁ ለእኛ የሚሆኑ መቶ ሁለት መቶ የሚሆኑ በምድር ላይ አለ ግን ለአንተ ተብሎ የተወሰነ አለ እኛ ጋር የሚገጥሙ ብዙ ሰወች አሉ ግን እግዚአብሔር እከሌ እከሊት ይሁን አላለም። በመጀመሪያ ሔዋንን አመጣና ሰጠዉ ነዉ የሚለዉ አግባት የሚል ትእዛዝ አልተፃፈም ነፃ ፍቃዳቸዉን አልነካም። ሔዋን ልደቷ ሁለቴ ነዉ ሲፈጠር ተፈጥራለች ሲሰራት ከጎኑ ተሰርታለች። ስለዚህ እግዚአብሔር በእኛ ህይወት ድርሻዉ ምንድነዉ እነዛን ሰወች ወደ እኛ ያመጣቸዋል መምረጥ አለመምረጥ የእኛ ምርጫነዉ።
የሆነ መስፈርት ይኖራል ያ መስፈርት የምንጋባዉ በስጋ ብቻ ስላልሆነ በነፍስም ስለሆነ ያኔ ባላንስ አድርጎ እንዲጠቀም እንዲወስን እግዚአብሔር አስቀምጧል። ለምሳሌ አሳ መንቀሳቀስ የሚችለዉ ዉሀ ዉስጥ ብቻነዉ አንድ ክርስቲያን ሙስሊም አፈቀርኩ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነዉ አይደለም ቢል አይደለም ነዉ መልሱ ። እራይ አያስፈልገዉም። ምክንያቱም በሀይማኖት የማይመስሉንን እንዳናገባ ተፅፏል።
ጥብብ አድርገን የሆነ የተዘጋጀልኝ ሰዉ አለ እርሱ ካልሆነ እርሷ ካልሆነች ወደሚል አንመጣም። አንዳድ ሰወች የሆነ ምልክ የሚፈልጉ አለ ይሄ ሁልጊዜ ላይሆነ ይችላል የሆነ አይቶ የሆነ ነገር የሚሰማዉ ሰዉ ሊኖር ይችላል። ይሄ ለሁሉም ሰዉ አይሰራም ምክንያቱም ፍቅር ጊዜ የሚፈልግ ፍቅር ሊኖር ይችላል መጀመሪያ ጓደኝነት ቀድሞ ከዛ ወደዚህ የሚገባበት ለክርስትናዉ መጀመሪያ መተዋወቅ አዳምና ሔዋን ተጠናንተዋል አልተጠናኑም ልክ እንዳያት ይች አጥንት ከአጥንቴ ናት ስጋዋ ከስጋየናት ሰዉ እናትና አባቱን ይተዋለ ከሚስቱም ጋር ይጣበቃል ይላል አዳም እናትና አባት የለዉም መሬትነች እናቱ ግን ቢኖር ይተዋል። በመፅሐፍ ቅዱስም አሉ ልክ አይተዉ አይናቸዉ ከልባቸዉ ቀድሞ ያዘዛቸዉ በቃ ልክ ሳይነዉ የሆነ ነገር የተሰማኝ የሚሉ ሊኖሩ ይችላሉ። ይሄ ሁሌም አይኖርም እና ጊዜ ወስዶ ተዋዉቆ ቢሆን የተሻለ ነዉ። ዝንብለዉ አይተዉ ወስነዉ መከራቸዉን ያዬ ሰወች አሉ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ገና ሲያያት ወደዳት ከዛ ሲያለቅስ ነዉ የኖረዉ ቀላል ምሳሌ ልስጣችሁ ያዕቆብ በጣም ነዉ እራሔልን የሚወዳት እንደሚወዳት የምታቁት እራሔልን ለማግባት 14 አመት ነዉ የተሰቃየዉ እንደት ነዉ የወደዳት መጀመሪያ መጣ ዉሀ ሊቀዱ ሊያጠጡ እረኞች ተሰብስበዋል እንደት ናችሁ አላቸዉ ምን እያደረጋችሁ ነዉ አላቸዉ በጎቻችንን ልናጠጣ ጉድጓዱ በጣም ትልቅ ድንጋይ ተጭኖበታል መርዝ እንዳይገባበት እና ተሰብስበዉ ነዉ የሚያነሱት እና እነሱን እስከሚመጡ ነዉ የምንጠብቀዉ አሉ እሺአለ እና ይሄን አዉርተዉ እንደጨረሱ ራሔል መጣች ራሔል በጣም መልከ መልካም ነበች ልክ ሲያያት ያን ዲንጋ ብቻዉን አነሳዉ🥰 ሴት የላከዉ ጅብ አይፈራም ይባል የለ
ሊቃዉንት ሲተረጉሙት ያዕቆብን የክረስተስ ምሳሌ አድርገዉታል ራሔል የእመቤታችን እረኞቹ ነብያት ድንጋዬ ደግሞ የሰዉልጅ ላይ የተፈረደዉ መርገም የሀጢያት ፍርድ ነዉ ክርስቶስ ከነብያት ጋር ነበረ ግን የእኛን የእኛን መርገም አላነሳዉም ከእነርሱ ጋር ሁኖ ንጉስ ዉበትሽን ይወዳል የተባለቸ እመቤታችን ስትወለድ ስትገኝ የእርሷን ዉበት አይቶ ነዉ በእርሷ አድሮ የእኛን መርገም ያነሳዉ። ይሄ መንፈሳዊ ትርጓሜ ነዉ የአባቶቻችን በረከት በእዉነት ይደርብን አሜን
አንዲት ሴት አይቶ ሌላቀን ነድርጎት የማያቀዉን ዲንጋይ ከማንሳት የሚተካከል ብዙ የሆነ ነገር ሊያደርግ ይችላል ያዕቆብ ግን እንደዛ አድርጎ ከመወሱ ያየዉን ፍዳ 14 አመት ተገዛ ጣኦት አመለከችበት የአባቷን ጣኦት ይዛ መጣች ሰዉ ሳያት የሆነ ነገር ተሰማኝ ብሎ የሆነ ነገር ሊክድ ይችላል። ያዕቆብ ራሔልን ማፍቀሩ ያጠፋዉ ጥፋት አንድ ነዉ ጥፋቱ ራሔልን ካየበት ከወደደበት ስአት አንስቶ እስካገባት ድረስ ያለዉ እግዚአብሔር ሰሚለዉ ስም የለም ። እሷን ሲያይ እግዚአብሔር እረሳዉ እግዚአብሔርን ካስረሳ ስጋዊ ፍቅር አደጋ አለዉ ማለትነዉ። ስለዛህ እግዚአብሔር እጁ ምኑ ላይ ነዉ ካላችሁ ፈጥሮናል ለአንተ የምትሆነ አዘጋጅቷል ወይ አወ አዘጋጅቷል እገሊት ብሎ አላዘጋጀም መፍጠሩ እራሱ ማዘጋጀት ነዉ ሁተኛ ሊያገናኝህ ይችላል አንድ ሰፈር ሆነዉ ሳይገናኙ የሚሞቱ ሰወች አሉ። አንድ ትምህርት ቤት ተምረዉ የማይገናኙ ሰወች አሉ እና እንድናገኛቸዉ ያደርጋል ሔዋንን ያመጣት ለእኛ የሚሆኑ ሰወችነ የሚያጣ እግዛአብሔር ነዉ። ግን ይህን አድርግ አይልም ይች አጥንት ከአጥንቴናት ያለዉ አዳም ነዉ በል ይች አጥንትህ ናት አላለዉም። ስለዚህ እኛነን መስፈርት አዉጥተን ስቃያችንን የምናየዉ።
☘️👉ሌላዉ የምናገባዉን ሰዉ መስፈርት ማዉጣት ይገባል ወይ አወ ይገባል አንዳንድ ጊዜ መስፈርቶቻችን በጣም ከፍ ይሉና እንዲህ የሆነ እንዲህ የሆነች አንድ አባት ምሳሌ ሲሰጡ ምን አሉ መሠላችሁ የሞላኒዛ ዉበና የማዘር ትሬዛን ስብእና አንድላይ ብለዉ የሚያስቡ አሉ። አንዳንድ ጊዜ ዉበት የሚያስደንቀዉ ዉበትን እዉቀት የሚያስደንቀዉ እዉቀትን ብለን መስፈርት ብለነ እንዲህ አይነት ሴት እንዲህ አይነት ወንድ ስንል ትንሽ አልበዛም ወይ? በኃይማኖት እንደት ይታያል ሲባል መስፈርት ማብዛት አልተከለከለም። የእኛ መፅሐፍ ሰባት ገበያ ተመላለስ ከመወሰንህ በፊት ይላል ። የዛኔ ሰዉ የሚገናኘዉ በገበያ ስለነበረ በገበያ ነዉ መግለፅ የሚችሉት ስለዚህ ከመወሰንህ በፊት የብቸኝነት ጊዜህን አንዱ ትልቁ ነገር የመምረጥ መብት አለህ ይሄን ማለት ግን ጓደኝነት እየጀመሩ አብረዉ እየተኙ አይደለም ሰዉ ጫማ ለይደለም እየተለካ 🤔 ክቡር ነዉ ሰዉ ሌላ ነገር ዉስጥ ሳንገባ መምረጥ አለብን መስፈርት ማብዛት ጥፋት አይደለም አንደኛ እምነት ነዉ እግዚአብሔር ይሄን አያሳጣኝም ብሎ ማመን ነዉ
ሁለተኛ በራስ መተማመን አለብን ለምሳሌ አንድ የንጉስ ልጅ የሆነች ሴተ የሚያገቡት የንጉስ ልጅነዉ ለምን እነሱ የንጉስ ልጅ ስለሆኑ መርጠዉ ነዉ የሚያገቡት
እኛ የንጉስ ልጆች ነን የእግዚአብሔር ልጆች ነን ስለዚህ ክብርን ማወቅ ያስፈልጋል።
የሠማነዉን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቁ ክቡር አሜን ይቆየን
☘️👉ሌላዉ የምናገባዉን ሰዉ መስፈርት ማዉጣት ይገባል ወይ አወ ይገባል አንዳንድ ጊዜ መስፈርቶቻችን በጣም ከፍ ይሉና እንዲህ የሆነ እንዲህ የሆነች አንድ አባት ምሳሌ ሲሰጡ ምን አሉ መሠላችሁ የሞላኒዛ ዉበና የማዘር ትሬዛን ስብእና አንድላይ ብለዉ የሚያስቡ አሉ። አንዳንድ ጊዜ ዉበት የሚያስደንቀዉ ዉበትን እዉቀት የሚያስደንቀዉ እዉቀትን ብለን መስፈርት ብለነ እንዲህ አይነት ሴት እንዲህ አይነት ወንድ ስንል ትንሽ አልበዛም ወይ? በኃይማኖት እንደት ይታያል ሲባል መስፈርት ማብዛት አልተከለከለም። የእኛ መፅሐፍ ሰባት ገበያ ተመላለስ ከመወሰንህ በፊት ይላል ። የዛኔ ሰዉ የሚገናኘዉ በገበያ ስለነበረ በገበያ ነዉ መግለፅ የሚችሉት ስለዚህ ከመወሰንህ በፊት የብቸኝነት ጊዜህን አንዱ ትልቁ ነገር የመምረጥ መብት አለህ ይሄን ማለት ግን ጓደኝነት እየጀመሩ አብረዉ እየተኙ አይደለም ሰዉ ጫማ ለይደለም እየተለካ 🤔 ክቡር ነዉ ሰዉ ሌላ ነገር ዉስጥ ሳንገባ መምረጥ አለብን መስፈርት ማብዛት ጥፋት አይደለም አንደኛ እምነት ነዉ እግዚአብሔር ይሄን አያሳጣኝም ብሎ ማመን ነዉ
ሁለተኛ በራስ መተማመን አለብን ለምሳሌ አንድ የንጉስ ልጅ የሆነች ሴተ የሚያገቡት የንጉስ ልጅነዉ ለምን እነሱ የንጉስ ልጅ ስለሆኑ መርጠዉ ነዉ የሚያገቡት
እኛ የንጉስ ልጆች ነን የእግዚአብሔር ልጆች ነን ስለዚህ ክብርን ማወቅ ያስፈልጋል።
የሠማነዉን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን
ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቁ ክቡር አሜን ይቆየን
ጌታችን ወደ ኢየሩሳሌም፣ ቤተ ፋጌ በቀረበ ጊዜ ከቅዱሳን አባቶቻችን ሁለቱን ሐዋርያት ወደ ቤተ ፋጌ ልኮ የታሰረች አህያ እንደሚያገኙና ፈትተው እንዲያመጡ አዘዛቸው፤ ነገር ግን ጥያቄ የሚጠይቅ ሰው ከመጣ ‹‹…ለጌታ ያስፈልጉታል በሉ…›› አላቸው፤ (ማቴ.፳፩፥፫) ፈትታችሁ አምጡ ማለቱ ሕዝቡን ከማዕሰረ ኃጢአት የሚፈቱበት ጊዜ እንደ ደረሰ ሲያጠይቅ ነው፡፡ ዛሬ ዓለም በሥጋዊ ጥቅም በኃላፊ ደስታ ዓይነ ልቡናችንን ጋርዳ፣ ሥጋዊ ፈቃዳችን ከፈቃደ ነፍሳችን አይሎ በኃጢአት ማዕሰር ታስረናል፡፡ ጌታችን በትምህርቱ ‹‹…ኃጢአት የሚያደርግ ሁሉ የኃጢአት ባርያ ነው፤ ባርያም ለዘለዓለም በቤት አይኖርም…›› በማለት እንደገለጸው በበደላችን በኃጢአት ባርነት ቀንበር ሥር ወድቀን በዲያብሎስ ባርነት ታስረናል ፤ (ዮሐ.፰፥፴፬) ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን››፤ ከታሰርነበት የጥላቻ፣ የቂም፣ የዘረኝነት፣ የጎጠኝነት የኃጢአት ማሰሪያ ይፈታን ዘንድ ‹‹እባክህ አሁን አድነን!›› እንበለው፡፡
‹‹እባክህ አሁን አድነን››፡- አይሁድ፣ ጸሐፍት ፈሪሳውያን የምስጋና ባለቤት ከሆነው ዘንድ በተሰጣቸው ኃላፊነት ምስጋና የባሕርይው የሆነን ፈጣሬ ዓለማት መድኅን ዓለም ክርስቶስን ማመስገን፣ አመስግነው መመስገን፣ ቅዱስ ስሙን ጠርተው መቀደስ ሲገባቸው በተቃራኒው ልባቸው በጥላቻና በቅናት ተመልቶ የሚያመሰግኑት ዝም ይሉ ዘንድ ጠየቁ፤ አንደበትን ለምስጋና የፈጠረ ጌታ ግን ‹‹እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ›› አላቸው፤ ምንም የሚሳነው የሌለ ጌታም ድንጋዮች ያመሰግኑት ዘንድ አደረገ፡፡ (ሉቃ.፲፱፥፵)
ጌታችን በትምህርቱ ‹‹ሥራው ክፉ የሆነ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፤ ክፉም ስለሆነ ሥራው እንዳይገለጥበት ወደ ብርሃን አይመጣም›› በማለት እንደገለጸው የክፋት ሥራቸውን የሚገልጥ፣ ጨለማ አስተሳሰባቸውን የሚያበራ የብርሃን ጌታ ሲመጣ የእርሱ መገለጥና መመስገን እነርሱን የሚያሳንስ ስለመሰላቸው ተቃወሙ፡፡ ክህነት የባሕርይ ገንዘቡ የሆነና የሰጣቸውም እርሱ እንደሆነ ማስተዋል ቢሳናቸው የራሱን ገንዘብ ምስጋናውን ለማስቀረት ፈለጉ፤ (ዮሐ.፫፥፳) ማድረግ የማይቻላቸውን ሊያስቀሩ ደፈሩ፤ ክፉዎች የቅኖች ደግነት፣ የመልካሞች በጎ ሥራ፣ የትሑታን የተሰበረ መንፈስና የአመስጋኞች ምስጋናቸው ይረብሻቸዋል፡፡ ልቡናቸውን ለጠላት ዲያብሎስ ማኅደር ስላደረጉ የቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ስሙ ሲጠራና ምስጋናው ሲደመጥ ሰላም ይነሳቸዋል። ዲያብሎስ እግዚአብሔር ሲመሰገን፣ ሰው ንስሐ ሲገባ፣ የምሥራቹ ወንጌል ሲነገር፣ ምእመናን በቤተ እግዚአብሔር ሲበዙ፣ ሰላም ሲሰፍን፣ ሰዎች ሲፋቀሩ አንድነት ሲጸና፣ ሕገ እግዚአብሔር ሲከበር፣ ክርስትና ሲሰፋ፣ በዓላት ሲከበሩ ማየትና መስማት አይሻም፤ የግብር ልጆቹን እያሰማራ መንፈሳዊውን ዓለም ያውካል፤ ሁሉም እንደ እርሱ ከፈጣሪው ተጣልቶ በክህደት እንዲኖር ይፈልጋሉ። ዓለም ሳይፈጠር ባሕርይው ባሕርይውን እያመሰገነ ምስጋናው ሳይቋረጥ የኖረውን ጌታችንን በእናታቸው እቅፍ ያሉ ሕፃናት፣ አዕባን (ድንጋዮች) “ለምን አመሰገኑት” ብለው የቅናት ጥያቄ እንደጠየቁት ማለት ነው።
ዛሬም በሥጋ ለባሹ የሰው ልጅ አድሮ “ለምን አመሰገናችሁ? ለምን አምልኮተ እግዚአብሔር ፈጸማችሁ” በማለት ምስጋናውን ሊያስቀር ይጥራል፤ ግን አይቻለውም! እንደ ቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት በስሙ እንዳያስተምሩ፣ ባስፈራሯቸውም ጊዜ ‹‹… ከሰው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል…›› አሉ፡፡ (የሐ. ሥራ ፭፥፳፱) እኛም ልጆቻቸው የአሠረ ፍኖታቸው ተከታይ ነንና! ዛቻና ማስፈራራቱን ሳንፈራ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን›› እንላለን፡፡ አመስግነን እንመሰገን፣ ቀድሰን እንቀደስ ዘንድ ከባለጋራችን ዲያብሎስ የተቃውሞ ዛቻና በትር እንዲታደገን ዘንድ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን…መድኃኒት ሁነን›› ብለን እንዘምራለን፡፡
ዲያብሎስ በግብር ልጆቹ ልቡና አድሮ በግፍ በትር ሊሸነቁጠን በተስፋ መቁረጥ ገመድ አስሮናልና ቅዱሳን በቃል ኪዳናቸው ይፈቱን ዘንድ ይልክልን ዘንድ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን›› እንበለው፤ በነቢዩ ዘካርያስ አማካኝነት ‹‹…የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ እልል በይ፥ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያይቱም ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል…›› በማለት በተናገረው ቃል መሠረት መምህረ ትሕትና የዓለም ጌታ መድኅን ክርስቶስ በአህያይቱና በውርንጭላይቱ ዘባን ( ጀርባ) ተቀምጦ ሲመጣ በኢየሩሳሌም የነበሩ ልብሳቸውን ከምድር አነጠፉ፤ (ዘካ.፱፥፱) “እንኳን ለአንተ ለተቀመጥክባት አህያም ክብር ይገባል” ሲሉ! ትሕትናን ከእርሱ በተግባር ተምረዋልና በትሕትና የለበሱትን ልብስ አውልቀው ከምድር አነጠፉ፤ በጥቂት የትሕትና ሥራቸው ዝቅ ካሉበት ከሰጠሙበት የበደል አዘቅት ከፍ ያደርጋቸውና ያከብራቸው ዘንድ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን…!›› በማለት ተማጸኑት፤ እኛም ከልቡናችን እልፍኝ በጎ ሥነ ምግባር ልብሳችንን አንጥፈን ይገባበት ዘንድ ‹‹በሰማይ ያለ መድኃኒት ናልን›› ብለን እንጋብዘው፡፡
በሆሣዕና በዓል ዕለት በምስጋናው ጊዜ ዘንባባን እንይዛለን፤ ጌታችን በአህያና በውርንጭላይቱ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም በገባ ጊዜ ከልብሳቸው በተጨማሪ የዘንባባ ዝንጣፊም ይዘው ነበር፤ በብሉይ ኪዳን ዘንባባ የደስታ መግለጫ ነው፤ አብርሃም ይስሐቅን፣ ይስሐቅ ደግሞ ያዕቆብን በወለዱ ጊዜ እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ወጡ፤ ዮዲት ወገኖቿን ሲያስጨንቅ ንጹሐንን በግፍ ሲገድል የነበረውን ሆሎፎርኒስ የተባለን ሰው ገድላ በተመለሰች ጊዜ ዘንባባን ይዘው ደስታቸውን ገልጠዋል፡፡ አንድም ይላሉ መተርጉማነ አበው ‹‹ዘንባባ እሾኻማ ነው፤ ትእምርተ ኃይል (መዊእ) አለህ›› ሲሉት አንድም ዘንባባን እሳት አይበላውም፤ ለብልቦ ይተወዋል፤ ባሕርይ አይመረመርም›› ሲሉ ነው፡፡ የሰላም አለቃ፣ ኃያል፣ ልዑል፣ ባሕርይው የማይመረመር አምላካችን ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት ይሆነን፣ ያድነን ዘንድ በሕጉ ተጉዘን፣ ትእዛዙን፣ አክብረን፣ በትሩፋት ሥራ አጊጠንና የምግባር ዘንባባን ይዘን ጠላት ዲያብሎስን ድል አድርገን ‹‹ሆሣዕና›› እንበለው፡፡ (የማቴዎስ ወንጌል አድምታ ትርጓሜ ፳፩፥፰) ዝቅ ካልንበት ከፍ ያደርገን ዘንድ ከእግሩ በታች ራሳችንን እናዋርድ፤ ‹‹… በመጠን ኑሩ፤ ንቁም ባለጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሳ አንበሳ ይዞራልና …›› እንደተባለው፤ (፩ኛጴጥ. ፭፥፰) በአህያ ውርንጭላ ጀርባ ተቀምጦ ስለ እኛ ራሱን ዝቅ አድርጎ ከፍ አድርጎናል፤ ዳግመኛ በኃጢአት ቀንበር ወድቀን በባርነት እንዳንያዝም በጾምና በጸሎት ልንተጋ ያስፈልጋል፡፡
‹‹አምላካችን ሆይ! እባክህ አሁን አድነን!››
ስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር ! አሜን
‹‹እባክህ አሁን አድነን››፡- አይሁድ፣ ጸሐፍት ፈሪሳውያን የምስጋና ባለቤት ከሆነው ዘንድ በተሰጣቸው ኃላፊነት ምስጋና የባሕርይው የሆነን ፈጣሬ ዓለማት መድኅን ዓለም ክርስቶስን ማመስገን፣ አመስግነው መመስገን፣ ቅዱስ ስሙን ጠርተው መቀደስ ሲገባቸው በተቃራኒው ልባቸው በጥላቻና በቅናት ተመልቶ የሚያመሰግኑት ዝም ይሉ ዘንድ ጠየቁ፤ አንደበትን ለምስጋና የፈጠረ ጌታ ግን ‹‹እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ›› አላቸው፤ ምንም የሚሳነው የሌለ ጌታም ድንጋዮች ያመሰግኑት ዘንድ አደረገ፡፡ (ሉቃ.፲፱፥፵)
ጌታችን በትምህርቱ ‹‹ሥራው ክፉ የሆነ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፤ ክፉም ስለሆነ ሥራው እንዳይገለጥበት ወደ ብርሃን አይመጣም›› በማለት እንደገለጸው የክፋት ሥራቸውን የሚገልጥ፣ ጨለማ አስተሳሰባቸውን የሚያበራ የብርሃን ጌታ ሲመጣ የእርሱ መገለጥና መመስገን እነርሱን የሚያሳንስ ስለመሰላቸው ተቃወሙ፡፡ ክህነት የባሕርይ ገንዘቡ የሆነና የሰጣቸውም እርሱ እንደሆነ ማስተዋል ቢሳናቸው የራሱን ገንዘብ ምስጋናውን ለማስቀረት ፈለጉ፤ (ዮሐ.፫፥፳) ማድረግ የማይቻላቸውን ሊያስቀሩ ደፈሩ፤ ክፉዎች የቅኖች ደግነት፣ የመልካሞች በጎ ሥራ፣ የትሑታን የተሰበረ መንፈስና የአመስጋኞች ምስጋናቸው ይረብሻቸዋል፡፡ ልቡናቸውን ለጠላት ዲያብሎስ ማኅደር ስላደረጉ የቅዱስ እግዚአብሔር ቅዱስ ስሙ ሲጠራና ምስጋናው ሲደመጥ ሰላም ይነሳቸዋል። ዲያብሎስ እግዚአብሔር ሲመሰገን፣ ሰው ንስሐ ሲገባ፣ የምሥራቹ ወንጌል ሲነገር፣ ምእመናን በቤተ እግዚአብሔር ሲበዙ፣ ሰላም ሲሰፍን፣ ሰዎች ሲፋቀሩ አንድነት ሲጸና፣ ሕገ እግዚአብሔር ሲከበር፣ ክርስትና ሲሰፋ፣ በዓላት ሲከበሩ ማየትና መስማት አይሻም፤ የግብር ልጆቹን እያሰማራ መንፈሳዊውን ዓለም ያውካል፤ ሁሉም እንደ እርሱ ከፈጣሪው ተጣልቶ በክህደት እንዲኖር ይፈልጋሉ። ዓለም ሳይፈጠር ባሕርይው ባሕርይውን እያመሰገነ ምስጋናው ሳይቋረጥ የኖረውን ጌታችንን በእናታቸው እቅፍ ያሉ ሕፃናት፣ አዕባን (ድንጋዮች) “ለምን አመሰገኑት” ብለው የቅናት ጥያቄ እንደጠየቁት ማለት ነው።
ዛሬም በሥጋ ለባሹ የሰው ልጅ አድሮ “ለምን አመሰገናችሁ? ለምን አምልኮተ እግዚአብሔር ፈጸማችሁ” በማለት ምስጋናውን ሊያስቀር ይጥራል፤ ግን አይቻለውም! እንደ ቅዱሳን አባቶቻችን ሐዋርያት በስሙ እንዳያስተምሩ፣ ባስፈራሯቸውም ጊዜ ‹‹… ከሰው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል…›› አሉ፡፡ (የሐ. ሥራ ፭፥፳፱) እኛም ልጆቻቸው የአሠረ ፍኖታቸው ተከታይ ነንና! ዛቻና ማስፈራራቱን ሳንፈራ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን›› እንላለን፡፡ አመስግነን እንመሰገን፣ ቀድሰን እንቀደስ ዘንድ ከባለጋራችን ዲያብሎስ የተቃውሞ ዛቻና በትር እንዲታደገን ዘንድ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን…መድኃኒት ሁነን›› ብለን እንዘምራለን፡፡
ዲያብሎስ በግብር ልጆቹ ልቡና አድሮ በግፍ በትር ሊሸነቁጠን በተስፋ መቁረጥ ገመድ አስሮናልና ቅዱሳን በቃል ኪዳናቸው ይፈቱን ዘንድ ይልክልን ዘንድ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን›› እንበለው፤ በነቢዩ ዘካርያስ አማካኝነት ‹‹…የኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ፥ እልል በይ፥ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው፤ ትሑትም ሆኖ በአህያም በአህያይቱም ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል…›› በማለት በተናገረው ቃል መሠረት መምህረ ትሕትና የዓለም ጌታ መድኅን ክርስቶስ በአህያይቱና በውርንጭላይቱ ዘባን ( ጀርባ) ተቀምጦ ሲመጣ በኢየሩሳሌም የነበሩ ልብሳቸውን ከምድር አነጠፉ፤ (ዘካ.፱፥፱) “እንኳን ለአንተ ለተቀመጥክባት አህያም ክብር ይገባል” ሲሉ! ትሕትናን ከእርሱ በተግባር ተምረዋልና በትሕትና የለበሱትን ልብስ አውልቀው ከምድር አነጠፉ፤ በጥቂት የትሕትና ሥራቸው ዝቅ ካሉበት ከሰጠሙበት የበደል አዘቅት ከፍ ያደርጋቸውና ያከብራቸው ዘንድ ‹‹ሆሣዕና በአርያም፤ እባክህ አሁን አድነን…!›› በማለት ተማጸኑት፤ እኛም ከልቡናችን እልፍኝ በጎ ሥነ ምግባር ልብሳችንን አንጥፈን ይገባበት ዘንድ ‹‹በሰማይ ያለ መድኃኒት ናልን›› ብለን እንጋብዘው፡፡
በሆሣዕና በዓል ዕለት በምስጋናው ጊዜ ዘንባባን እንይዛለን፤ ጌታችን በአህያና በውርንጭላይቱ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም በገባ ጊዜ ከልብሳቸው በተጨማሪ የዘንባባ ዝንጣፊም ይዘው ነበር፤ በብሉይ ኪዳን ዘንባባ የደስታ መግለጫ ነው፤ አብርሃም ይስሐቅን፣ ይስሐቅ ደግሞ ያዕቆብን በወለዱ ጊዜ እስራኤላውያን ከግብጽ ባርነት ወጡ፤ ዮዲት ወገኖቿን ሲያስጨንቅ ንጹሐንን በግፍ ሲገድል የነበረውን ሆሎፎርኒስ የተባለን ሰው ገድላ በተመለሰች ጊዜ ዘንባባን ይዘው ደስታቸውን ገልጠዋል፡፡ አንድም ይላሉ መተርጉማነ አበው ‹‹ዘንባባ እሾኻማ ነው፤ ትእምርተ ኃይል (መዊእ) አለህ›› ሲሉት አንድም ዘንባባን እሳት አይበላውም፤ ለብልቦ ይተወዋል፤ ባሕርይ አይመረመርም›› ሲሉ ነው፡፡ የሰላም አለቃ፣ ኃያል፣ ልዑል፣ ባሕርይው የማይመረመር አምላካችን ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት ይሆነን፣ ያድነን ዘንድ በሕጉ ተጉዘን፣ ትእዛዙን፣ አክብረን፣ በትሩፋት ሥራ አጊጠንና የምግባር ዘንባባን ይዘን ጠላት ዲያብሎስን ድል አድርገን ‹‹ሆሣዕና›› እንበለው፡፡ (የማቴዎስ ወንጌል አድምታ ትርጓሜ ፳፩፥፰) ዝቅ ካልንበት ከፍ ያደርገን ዘንድ ከእግሩ በታች ራሳችንን እናዋርድ፤ ‹‹… በመጠን ኑሩ፤ ንቁም ባለጋራችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን ፈልጎ እንደሚያገሳ አንበሳ ይዞራልና …›› እንደተባለው፤ (፩ኛጴጥ. ፭፥፰) በአህያ ውርንጭላ ጀርባ ተቀምጦ ስለ እኛ ራሱን ዝቅ አድርጎ ከፍ አድርጎናል፤ ዳግመኛ በኃጢአት ቀንበር ወድቀን በባርነት እንዳንያዝም በጾምና በጸሎት ልንተጋ ያስፈልጋል፡፡
‹‹አምላካችን ሆይ! እባክህ አሁን አድነን!››
ስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር ! አሜን
#የትሩፋት_ሥራ_ጀምር
ጨክነህ ቆርጠህ የትሩፋትን ሥራ ጀምር፡፡ በትሩፋት አጠገብ እየተጠራጠርህ አትኑር፡፡ ክብር ይግባውና እግዚአብሔር ከማመን ተስፋ ወጥተህ በልብህ እንኳ አትጠራጠር፡፡ ትሩፋትህ ረብህ ጥቅም የሌለው እንዳይሆን የትሩፋት ሥራ ክቡድ አይምሰልህ፡፡ መሐሪ እግዚአብሔር ለለመኑት ሰዎች ጸጋውን ፈጽሞ እንዲሰጣቸው እመን እንጂ ስጦታው እንደየሥራችን አይደለም፡፡ በትጋታችን፣ በማመናችንና በመሻታችን መጠን ነው እንጂ እንደ ሃይማኖትህ ይደረግልህ ብሏልና፡፡
የትሩፋት ሥራም ይህች ናት፣ አንዱ መተምተሚያ አዘጋጅቶ መሐል ራሱን ይተመትመዋል፡፡ በየጊዜው በሚጸልየው ጸሎት እንዳያፍር ትቀርበኛለች ብሎ ያዝናል፡፡ አንዱ አብዝቶ ይሰግዳል፣ ልጸልይ ያለውን ይጸልያል፣ ስለ ጸሎቱ ፈንታ ብዙ ያለቅሳል፣ በልቅሶው ረብህ ጥቅም ያገኝበታል፡፡ አንዱ የልቡና ሥራ የምትሆን ትሩፋትን በመዘከር ይጋደላል፣ ወደ ተወሰነለት ጸጋ ይደርሳል፣ አንዱ ምግብ ነስቶ ሰውነቱን በረኃብ ያስጨንቃታል ጸሎቱን መፈጸም የማይቻለው እስኪሆን ድረስ፣ አንዱ ተናዶ እየመላለሰ ዳዊት ይጸልያል። በመድገም ዘወትር ጸሎትን ገንዘብ ያደርጋታል፣ አንዱ መጽሐፍ ለመመልከት፣ ለመድገም ጽሙድ ሆኖ ይኖራል፣ አንዱ ከአምላክ በተገኙ መጻሕፍት ያለውን ትርጓሜ ምሥጢር ያስበዋል፣ ያስተውለዋል፣ ይመረምረዋል። ወደ ሥራው ይሳባል፤ አንዱ የዐቢይ ምዕራፉን መለያ አይቶ ምሥጢሩን ያደንቃል፣ ዝምታ ይሰለጥንበታል፡፡ በልማድ መጽሐፍ ከመመልከት በልማድ ከመድገም ይከለከላል፡፡
አንዱ ደግሞ ሁሉንም አንድ አድርጎ ይሠራቸዋል፡፡ በዚህም ይሰለቻል፡፡ ዓለማዊ ሥራ ይሠራል፣ ለሐኬት ጽሙድ ሆኖ ይኖራል። አንዱ መጽሐፍ ከመመልከት ጥቂት ምሥጢር ያገኛል፡፡ በዚህም ትዕቢት ያድርበታል፡፡ በሰው መዘበት ያድርበታል፤ ይበድላል፡፡ አንዱ የልማድ ምክንያት ይሰለጥንበታል፣ አንዱም ይህን ሁሉ ድል ይነሣል፤ ከዚህ ሁሉ ይጠበቃል፡፡ ዕንቁ ክርስቶስን ገንዘብ እስኪያደርገው ወደኋላ አይመለስም፡፡ ደስ ብሎህ እግዚአብሔር ያዘዘውን የትሩፋት ሥራ ጀምር፡፡
ጨክነህ ቆርጠህ የትሩፋትን ሥራ ጀምር፡፡ በትሩፋት አጠገብ እየተጠራጠርህ አትኑር፡፡ ክብር ይግባውና እግዚአብሔር ከማመን ተስፋ ወጥተህ በልብህ እንኳ አትጠራጠር፡፡ ትሩፋትህ ረብህ ጥቅም የሌለው እንዳይሆን የትሩፋት ሥራ ክቡድ አይምሰልህ፡፡ መሐሪ እግዚአብሔር ለለመኑት ሰዎች ጸጋውን ፈጽሞ እንዲሰጣቸው እመን እንጂ ስጦታው እንደየሥራችን አይደለም፡፡ በትጋታችን፣ በማመናችንና በመሻታችን መጠን ነው እንጂ እንደ ሃይማኖትህ ይደረግልህ ብሏልና፡፡
የትሩፋት ሥራም ይህች ናት፣ አንዱ መተምተሚያ አዘጋጅቶ መሐል ራሱን ይተመትመዋል፡፡ በየጊዜው በሚጸልየው ጸሎት እንዳያፍር ትቀርበኛለች ብሎ ያዝናል፡፡ አንዱ አብዝቶ ይሰግዳል፣ ልጸልይ ያለውን ይጸልያል፣ ስለ ጸሎቱ ፈንታ ብዙ ያለቅሳል፣ በልቅሶው ረብህ ጥቅም ያገኝበታል፡፡ አንዱ የልቡና ሥራ የምትሆን ትሩፋትን በመዘከር ይጋደላል፣ ወደ ተወሰነለት ጸጋ ይደርሳል፣ አንዱ ምግብ ነስቶ ሰውነቱን በረኃብ ያስጨንቃታል ጸሎቱን መፈጸም የማይቻለው እስኪሆን ድረስ፣ አንዱ ተናዶ እየመላለሰ ዳዊት ይጸልያል። በመድገም ዘወትር ጸሎትን ገንዘብ ያደርጋታል፣ አንዱ መጽሐፍ ለመመልከት፣ ለመድገም ጽሙድ ሆኖ ይኖራል፣ አንዱ ከአምላክ በተገኙ መጻሕፍት ያለውን ትርጓሜ ምሥጢር ያስበዋል፣ ያስተውለዋል፣ ይመረምረዋል። ወደ ሥራው ይሳባል፤ አንዱ የዐቢይ ምዕራፉን መለያ አይቶ ምሥጢሩን ያደንቃል፣ ዝምታ ይሰለጥንበታል፡፡ በልማድ መጽሐፍ ከመመልከት በልማድ ከመድገም ይከለከላል፡፡
አንዱ ደግሞ ሁሉንም አንድ አድርጎ ይሠራቸዋል፡፡ በዚህም ይሰለቻል፡፡ ዓለማዊ ሥራ ይሠራል፣ ለሐኬት ጽሙድ ሆኖ ይኖራል። አንዱ መጽሐፍ ከመመልከት ጥቂት ምሥጢር ያገኛል፡፡ በዚህም ትዕቢት ያድርበታል፡፡ በሰው መዘበት ያድርበታል፤ ይበድላል፡፡ አንዱ የልማድ ምክንያት ይሰለጥንበታል፣ አንዱም ይህን ሁሉ ድል ይነሣል፤ ከዚህ ሁሉ ይጠበቃል፡፡ ዕንቁ ክርስቶስን ገንዘብ እስኪያደርገው ወደኋላ አይመለስም፡፡ ደስ ብሎህ እግዚአብሔር ያዘዘውን የትሩፋት ሥራ ጀምር፡፡