#እናመሰግናለን!| ዶ/ር ዘነበ መኮንን
#hawassa #Alphacare
በብቁ የህክምና ሙያው የምናውቀው ዶ/ር ዘነበ #የአልፋኬር መካከለኛ ክሊኒክ ባለቤት ማህበረሰብን ከሙያው በተጨማሪ በበጎ አድራጎት ስራ ሁሌም ቀድሞ ይገኛል። አሁን ደግሞ ለወጣት ፍሬህይወት ህክምና በሚደረገው የድጋፍ ጥሪ እኔም የበኩሌን በማለት አንድ ሺህ ብር ለግሷል። ደጋግ ልቦች ፈጣሪ ብድራቱን ይክፈልልን። እናመሰግናለን።
በነገራችን ላይ በእናቶችና ህፃናት እንዲሁም ዘመኑን የዋጀ ህክምና ለማግኘት ከፈለጋችሁ መምቦ ወደ ሪፈራል በሚወስደው መንገድ በስተግራ ከኮሜሳ ህንፃ ጎን አልፋኬር መካከለኛ ክሊኒክ ዶ/ር ዘነበን ያገኙታል።
መልካምነት ይከፍላል!
#hawassa #Alphacare
በብቁ የህክምና ሙያው የምናውቀው ዶ/ር ዘነበ #የአልፋኬር መካከለኛ ክሊኒክ ባለቤት ማህበረሰብን ከሙያው በተጨማሪ በበጎ አድራጎት ስራ ሁሌም ቀድሞ ይገኛል። አሁን ደግሞ ለወጣት ፍሬህይወት ህክምና በሚደረገው የድጋፍ ጥሪ እኔም የበኩሌን በማለት አንድ ሺህ ብር ለግሷል። ደጋግ ልቦች ፈጣሪ ብድራቱን ይክፈልልን። እናመሰግናለን።
በነገራችን ላይ በእናቶችና ህፃናት እንዲሁም ዘመኑን የዋጀ ህክምና ለማግኘት ከፈለጋችሁ መምቦ ወደ ሪፈራል በሚወስደው መንገድ በስተግራ ከኮሜሳ ህንፃ ጎን አልፋኬር መካከለኛ ክሊኒክ ዶ/ር ዘነበን ያገኙታል።
መልካምነት ይከፍላል!
#እንኳን_ደስ_አላችሁ| ፍሬ ታክማለች
#hawassa
እህታችንን ፍሬ በዛሬው እለት ከ5 ሰዓት በላይ የፈጀውን የልብ ቀዶ ጥገና (የቫልቭ ለውጥ) ተደርጎላት ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ እሷም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ አባቷ አቶ ጌታቸው በደስታ ውስጥ ሆነው ምስጋናቸውን በስልክ ነግረውኛል። ክበሩልን።
ውድ ቤተሰቦች ለበጎነት ሁሌም ቀና የሆናችሁ ኢትዮጵያውያን የእህታችንን አትርፉኝ ጥሪ ተቀብላችሁ በሐሳብ፣ በገንዘብና ደግሞም በማህበራዊ ሚዲያ ተረባርባችሁ የተጠየቀውን 560,000 በማዋጣት ህይወት ስለታደጋችሁ ፈጣሪ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃችሁ 😍❤
ቤተሰቦቿም ከቃል በላይ የሆነ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አድርሱልን ብለዋል።
ሐምሌ 7/2015 ዓ.ም
#hawassa
እህታችንን ፍሬ በዛሬው እለት ከ5 ሰዓት በላይ የፈጀውን የልብ ቀዶ ጥገና (የቫልቭ ለውጥ) ተደርጎላት ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ እሷም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ አባቷ አቶ ጌታቸው በደስታ ውስጥ ሆነው ምስጋናቸውን በስልክ ነግረውኛል። ክበሩልን።
ውድ ቤተሰቦች ለበጎነት ሁሌም ቀና የሆናችሁ ኢትዮጵያውያን የእህታችንን አትርፉኝ ጥሪ ተቀብላችሁ በሐሳብ፣ በገንዘብና ደግሞም በማህበራዊ ሚዲያ ተረባርባችሁ የተጠየቀውን 560,000 በማዋጣት ህይወት ስለታደጋችሁ ፈጣሪ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃችሁ 😍❤
ቤተሰቦቿም ከቃል በላይ የሆነ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አድርሱልን ብለዋል።
ሐምሌ 7/2015 ዓ.ም
#እንኳን_ደስ_አላችሁ| ፍሬ ታክማለች
#hawassa
እህታችንን ፍሬ በዛሬው እለት ከ5 ሰዓት በላይ የፈጀውን የልብ ቀዶ ጥገና (የቫልቭ ለውጥ) ተደርጎላት ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ እሷም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ አባቷ አቶ ጌታቸው በደስታ ውስጥ ሆነው ምስጋናቸውን በስልክ ነግረውኛል። ክበሩልን።
ውድ ቤተሰቦች ለበጎነት ሁሌም ቀና የሆናችሁ ኢትዮጵያውያን የእህታችንን አትርፉኝ ጥሪ ተቀብላችሁ በሐሳብ፣ በገንዘብና ደግሞም በማህበራዊ ሚዲያ ተረባርባችሁ የተጠየቀውን 560,000 በማዋጣት ህይወት ስለታደጋችሁ ፈጣሪ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃችሁ 😍❤
ቤተሰቦቿም ከቃል በላይ የሆነ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አድርሱልን ብለዋል።
ሐምሌ 7/2015 ዓ.ም
#hawassa
እህታችንን ፍሬ በዛሬው እለት ከ5 ሰዓት በላይ የፈጀውን የልብ ቀዶ ጥገና (የቫልቭ ለውጥ) ተደርጎላት ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ እሷም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ አባቷ አቶ ጌታቸው በደስታ ውስጥ ሆነው ምስጋናቸውን በስልክ ነግረውኛል። ክበሩልን።
ውድ ቤተሰቦች ለበጎነት ሁሌም ቀና የሆናችሁ ኢትዮጵያውያን የእህታችንን አትርፉኝ ጥሪ ተቀብላችሁ በሐሳብ፣ በገንዘብና ደግሞም በማህበራዊ ሚዲያ ተረባርባችሁ የተጠየቀውን 560,000 በማዋጣት ህይወት ስለታደጋችሁ ፈጣሪ ከክፉ ሁሉ ይጠብቃችሁ 😍❤
ቤተሰቦቿም ከቃል በላይ የሆነ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አድርሱልን ብለዋል።
ሐምሌ 7/2015 ዓ.ም
#እናመሰግናለን| ሃይለየሱስ ሻወል
#hawassa| እናመሰግናለን!
አንድ ቀን በህዳሴ ቅ/መደበኛ ት/ቤት ለተማሪዎች ድጋፍ ስናደርግ ተዋወቅን። በጫወታችን በጎ ስራ የሚያስደስተው እንደሆነና በግሉ የሚደግፋቸው ልጆች እንዳሉ ነገረኝ። በእለቱም እሱ ለ8 ተማሪዎች ዩኒፎርም ያሰፋውን ለመስጠት ነበር የመጣው። በጣም ደስ አለኝ። ሃይለየሱስ ይህን በጎ ስራ ሲሰራ ቢቆይም ለማንም ነግሮ አልነበረምና ፈጣሪ ብቻ ያውቃል።
እኛም የምንሰራውን ስራ ተመልክቶ በርካቶች ቃል እንደሚገቡት እንደሚደግፈን ገለፀልኝ። አመስግኜ ተለያየን።
ባለፈው ለፍሬ ህክምና ድጋፍ ስንጠይቅ ለኔ ሳይነግረኝ ቤታቸው ድረስ በመሔድ ለአባቷ 2000 ብር ሰጥቶ ሄዷል። አባቷ አንድ የፖሊስ አባል የፍፁም ጓደኛ ነኝ ብሎ ብር ሰጥቶ ሄዷል ሲሉኝ ከተገናኘን ስለቆየ እሱ መሆኑ ባይመጣልኝም ለማመስገን እንኳ አላገኘሁትም ነበር።
በቅርቡ ደግሞ ለጋሽ ለማ ድጋፍ ስናደርግ ሰምቶ ደወለልኝ እኔም ላያቸው ፈልጋለሁ አለኝ። እነፍሬ ቤት ሄዶ ገንዘብ የሰጠው እሱ መሆኑን አላወኩም ነበርና እሽ አልኩት። ሰሞኑን ትንሽ ስራ ስለበዛብኝ ለመገናኘት አልቻልንምና ለጋሽ ለማ 1000 ብር ባካውንታቸው እንዳስገባ በኮሜንት ስር ደረሰኙን አስቀመጠልን። በጣም ደነቀኝ በእውነት። ይህ ወጣት የፖሊስ አባል ሆኖ ለወገኑ ከህይወት እስከ ኢኮኖሚ ድረስ ለመርዳት ያለው ቁርጠኝነት አስደመመኝ። ዛሬ ደግሞ በመንገድ ሳልፍ ጠራኝ። እንዳየሁት ዞሬ ተመለስኩና አገኘሁት። ለፍሬ ቤት ድረስ በመሔድ የሰጠው እሱ መሆኑን አወቅሁ።
ለተማሪዎችም የበኩሉን እንደሚያደርግ ሲገልፅልኝ ተደንቄ አመስግኜ ተለያየሁ። አፍታ ሳይቆይ ደወለና ሶስት ደርዘን ደብተር ከብዕር ጋር ገዝቶ አስረከበኝ! ሰውን ለመርዳት ልብ ካላቸው ቅን ሰዎች መሐከል ለየት ያለብኝ ሰዎች ያሉበት ድረስ በመሔድ ያለ ጉትጎታና ልመና ለመርዳት ዝግጁ ሆኖ ስላገኘሁት ታመሰግኑና ታበረታቱልኝ ዘንድ ለሌሎች አርዓያ ይሆን ዘንድ ባይፈልግም ለምኜ አቀረብኩት።
በወጣው ይተካ የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪ ልጄ አንድ ፓኮ ለአንድ ተማሪ ንቅናቄን ሻማ ለኩሷል እንድትቀላቀሉና ማንም ተማሪ በደብተርና ብዕር ምክንያት ከትምህርት ብርሃን እንዳይቀር የበኩላችንን ትውልድ ላይ እንስራ ለማለት እወዳለሁ ክበሩልኝ!
ሐዋሳ ሐምሌ 29/2015
#hawassa| እናመሰግናለን!
አንድ ቀን በህዳሴ ቅ/መደበኛ ት/ቤት ለተማሪዎች ድጋፍ ስናደርግ ተዋወቅን። በጫወታችን በጎ ስራ የሚያስደስተው እንደሆነና በግሉ የሚደግፋቸው ልጆች እንዳሉ ነገረኝ። በእለቱም እሱ ለ8 ተማሪዎች ዩኒፎርም ያሰፋውን ለመስጠት ነበር የመጣው። በጣም ደስ አለኝ። ሃይለየሱስ ይህን በጎ ስራ ሲሰራ ቢቆይም ለማንም ነግሮ አልነበረምና ፈጣሪ ብቻ ያውቃል።
እኛም የምንሰራውን ስራ ተመልክቶ በርካቶች ቃል እንደሚገቡት እንደሚደግፈን ገለፀልኝ። አመስግኜ ተለያየን።
ባለፈው ለፍሬ ህክምና ድጋፍ ስንጠይቅ ለኔ ሳይነግረኝ ቤታቸው ድረስ በመሔድ ለአባቷ 2000 ብር ሰጥቶ ሄዷል። አባቷ አንድ የፖሊስ አባል የፍፁም ጓደኛ ነኝ ብሎ ብር ሰጥቶ ሄዷል ሲሉኝ ከተገናኘን ስለቆየ እሱ መሆኑ ባይመጣልኝም ለማመስገን እንኳ አላገኘሁትም ነበር።
በቅርቡ ደግሞ ለጋሽ ለማ ድጋፍ ስናደርግ ሰምቶ ደወለልኝ እኔም ላያቸው ፈልጋለሁ አለኝ። እነፍሬ ቤት ሄዶ ገንዘብ የሰጠው እሱ መሆኑን አላወኩም ነበርና እሽ አልኩት። ሰሞኑን ትንሽ ስራ ስለበዛብኝ ለመገናኘት አልቻልንምና ለጋሽ ለማ 1000 ብር ባካውንታቸው እንዳስገባ በኮሜንት ስር ደረሰኙን አስቀመጠልን። በጣም ደነቀኝ በእውነት። ይህ ወጣት የፖሊስ አባል ሆኖ ለወገኑ ከህይወት እስከ ኢኮኖሚ ድረስ ለመርዳት ያለው ቁርጠኝነት አስደመመኝ። ዛሬ ደግሞ በመንገድ ሳልፍ ጠራኝ። እንዳየሁት ዞሬ ተመለስኩና አገኘሁት። ለፍሬ ቤት ድረስ በመሔድ የሰጠው እሱ መሆኑን አወቅሁ።
ለተማሪዎችም የበኩሉን እንደሚያደርግ ሲገልፅልኝ ተደንቄ አመስግኜ ተለያየሁ። አፍታ ሳይቆይ ደወለና ሶስት ደርዘን ደብተር ከብዕር ጋር ገዝቶ አስረከበኝ! ሰውን ለመርዳት ልብ ካላቸው ቅን ሰዎች መሐከል ለየት ያለብኝ ሰዎች ያሉበት ድረስ በመሔድ ያለ ጉትጎታና ልመና ለመርዳት ዝግጁ ሆኖ ስላገኘሁት ታመሰግኑና ታበረታቱልኝ ዘንድ ለሌሎች አርዓያ ይሆን ዘንድ ባይፈልግም ለምኜ አቀረብኩት።
በወጣው ይተካ የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪ ልጄ አንድ ፓኮ ለአንድ ተማሪ ንቅናቄን ሻማ ለኩሷል እንድትቀላቀሉና ማንም ተማሪ በደብተርና ብዕር ምክንያት ከትምህርት ብርሃን እንዳይቀር የበኩላችንን ትውልድ ላይ እንስራ ለማለት እወዳለሁ ክበሩልኝ!
ሐዋሳ ሐምሌ 29/2015