# ስታሳዝን
ይህች አንጀት የምትበላ ህፃን # ኢልሀም_ንጉስ ትባላለች!የ7ተኛ ክፍል ጎበዝ
ተማሪ ነበረች!ድንገት
መድከምና ማዞር ሲጀምራት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ለምርመራ ትሄዳለች!!
በሚያሳዝን ሁኔታ የ13ዓመቷ # ኢልሀም የአጥንት መቅኔዋ ደም ማምረት
እንዳቆመና በአስቸኳይ ወደ
ውጪ ሄዳ መታከም እንዳለባት ይነገራታል
# ለ3ወራትም ያለማቆረጥ በማህፀኗ ደም ፈሷታል
አባት ትቷት ሄዶ እናትም ለአመታት በስደት አጎንብሳ ብቻዋን እየተሰቃየች
አሳድጋት ደረሰችልኝ ስትል
# ሞት ቀድሞ ልጇን ሊነጥቅባት ነው
ስለልጇ ብላ ሌላ ህይወት ሳትመኝ በስደት # ተንከራታ ሰው ቤት ደክማ
ለአመታት የሰራችበትን ጨርሳ ዛሬ ልመና ወጥታለች
ምስኪኗ ኢልሀምም ህመሙ ስለባሰባት ትምህርቷን አቋርጣ አልጋ ላይ
ቀርታለች
እናት ሰአዳ # በቸኛ_ልጇ እንድትድንላት ከ2,000,000 (2ሚሊዮን) ብር በላይ
ያስፈልግሻል ተብላለች
ህመሙ ብሶባት አፏ መቁሰል የጀመረውን የአይኔ ማረፊያ መፅናኛዬን
# እባካችሁ_አድኑልኝ ትላለች
የምንችል # በገንዘብ ካልቻልን # በፀሎትና # በሼር
# እናግዛት ለህፃን # ኢልሀም # እንድረስላት
# አካውንት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡-
1000444871176-ሰአዳ አብራር(እናት)
# ስልክ፡-
0910346090-ሰአዳ አብራር(እናት)
0912121942-ውብሸት ተካ
0913559189-ሄኖክ ፍቃዱ
0921058425-ኤደን ተክሉ
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም"
ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድ ያዳርሱ ለኸይር ሰበብ እንሁን
Channel name was changed to «IDN Tube/ኢስላሚክ ዳዕዋ ኔትዎርክ»
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
በታላቁ የረመዳን ውድድር ተሳትፈዋል
🎁 የ800,000 ብር ዋጋ ያለው ሽልማት
🗓️ እስከ ረመዳን 30
🌐 የውድድር መድረክ አገናኝ https://bit.ly/35ztpgm
📢 ለወዳጅ ዘመድዎ ማጋራትዎን አይዘንጉ
በታላቁ የረመዳን ውድድር ተሳትፈዋል
🎁 የ800,000 ብር ዋጋ ያለው ሽልማት
🗓️ እስከ ረመዳን 30
🌐 የውድድሩ መገኛ ሊንክ https://bit.ly/35ztpgm
📢 ለወዳጅ ዘመድዎ ማጋራትዎን አይዘንጉ
Tefsir.mohammedzainzh
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላህ፡ በዚህ አምድ በሸይኽ ሙሐመድዘይን ዘህረዲን ኸሊል የሚሰጡ የቁርኣን ተፍሲር ብቻ ከሱረቱል ፋቲሃ ጀምሮ የሚተላለፍበት ነው ስለዚህ 1 . ሼር 2 . ጆይን 3 . በማድረግ እንከታተል.....! እርግጠኛ ሁኑ ለራሶት እና ወንድም እህቶች ማድረስዎን ... ? https://www.tg-me.com/Tefsir_mohammedzainzh
https://www.tg-me.com/Tefsir_mohammedzainzh
*የ 3ቱ የመጨረሻ ጁዞች የቁርኣን ተፍሲር ውድድር*
----------
1ኛ እጣ: ነፃ የዑምራ ጉዞ
2ኛ እጣ: ላፕቶፕ/Laptop
3ኛ እጣ: SMART TV
4ኛ እጣ: በርካታ ስልኮች
እና ሌሎች ከ800 ሺህ በላይ ውድ ሽልማቶች
-----------
🎁 የ800,000 ብር ዋጋ ያለው ሽልማት
......
🌐 የውድድር መድረክ አገናኝ
🌐 WWW.TAFSEERINFO.COM
------
📲 ለማውረድ የመጨረሻዎቹ አስር ፕሮግራሞች አገናኝ
http://onelink.to/rsgk9a
.....
🗓 እስከ ረመዳን 30
Forwarded from Idris
ውጤትዎን ለሌሎች ያጋሩ http://Tafseerinfo.com http://tafseerinfo.com/
Forwarded from መርጌታ አለሙ የባህል ህክምና ማህከል (|乃尺ㄖ 𝐀𝐥-𝐀𝐦𝐢𝐧 👑)
╔══════════════════╗
ኢማሙል ቡኻሪና
የአንድ ሺህ ዲናሩ ገጠመኝ
╚══════════════════╝


መነሻቸውን ከበስራ አድርገው መድረሻው ወዳልታወቀ ሥፍራ ተቅጣጭተዋል። ሐዲስን የሚያውቅ ሰው አለ ተብለው ከምንጩ ሊቀስሙ ፈልገዋል። ጉዞው አድካሚ ነው። መንገዱም ሲበዛ የረዘመ። በረሀውን አቋርጠው ሲጨርሱ ገደል ገደሉን ሲያልፉ ጋራ ይጠብቃቸዋል። እድሜያቸው የገፋ አንድ አዛውንት አብረው በፍጥነት ይራመዳሉ። በእውቀት የመጠቁ ዐሊም ናቸው። ኢማሙል ቡኻሪ ይሰኛሉ። ከእልህ አስጨራሽ ጉዞ በኋላ ከተማውን ለቀው ለመውጣት በጀልባ ተሳፍረው ባህሩን ያቋርጡት ይዘዋል። አንድ ሺህ ዲናር በከረጢታቸው ቋጥረው ከቦርሳቸው አኑረዋል። ከጎናቸው ለተቀመጠው ሰው ስለያዙት ገንዘብ ነግረውታል።

ገንዘብ የመያዛቸውን ወሬ የሰማው ሰው ቀይሉላ ሰአት ወገቡን ከመጋደሚያው አሳርፎ ከእንቅልፉ እንደነቃ ስቅስቅ ብሎ እያለቀሰ እሪታውንና ኡኡታውን ያሰማ ጀመር። ልብሱን እየቀዳደደ ፊቱን እየቧጨረ ጭንቅላቱን እየመታ መሬት ላይ ይንደባለል ገባ። ሰዎች ሁኔታውን ሲያዩ ግራ ተጋብተው ምን እንደሆነ ጠየቁት።
አንድ ሺ ዲናር ከነቦርሳዬ ጠፋ አላቸው። ለካስ የኢማሙን ብር ከጅሎ ኖሯል።

በመርከቡ ውስጥ ያሉት ተሳፋሪዎች አንድ በአንድ እየተፈተሹ ገንዘቡን ያፈላልጉት ጀመር። ኢማም አል-ቡኻሪ በከረጢቱ ያስቀመጡትን ገንዘባቸውን አውጥተው ሰው ሳያያቸው ወደ ባህሩ ወረወሩት። መርከቡ ላይ የተሳፈሩት ፈልገው አፈላልገው አንድ ሺህ ዲርሀሙን ሲያጡ ተወሰደብኝ ብሎ የሚጮኸውን ሰው ወቅሰውና ሰድበው ከአጠገባቸው አገለሉት።

ከመርከቡ እንደወረዱ ሽማግሌው ሰው ወደ ኢማም አል-ቡኻሪ ተጠጋና ከበስራ ይዘውት የመጡትን አንድ ሺህ ዲናር የት እንዳደረጉት ጠየቃቸው።
"ወደ ባሕር ወረወርኩት" አሉ።
"ይህንን ታላቅ ገንዘብ በከንቱ ሲጠፋ ማየት እንዴት አስቻለክ?" አሏቸው።
ኢማሙም እንዲህ አሉ "የአላህ መልእክተኛን ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ሀዲስ በመሰብሰብ እድሜዬን ሙሉ እንደፈጀሁ ታውቃለህ። አለምም ታማኙ የሐዲስ ሰው እያለ ይጠራኛል። ታዲያ በገዛ ሐቄም ቢሆን በስርቆት ተወንጅዬ አማናዬን አጥቼ የደከምኩበት የረሱል ሐዲስ ተቀባይነት እንዳይኖረው ላደርግ አይገባም። በህይወቴ ያገኘሁትን ውድ ዕንቁ ታማኝነትንና ፍትሀዊነትን ለጥቂት ዲርሃም ብዬ እንዴት አጠፋዋለሁ?"

═══════════════════════════
ምንጭ፡-
- سيرة الإمام البخاري [مجلد 1 صفحة 122-123]
╔══════════════════╗
ኢኽላስ - ታማኝነት - ትጋት - ስኬት
╚══════════════════╝
"ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው"


@finding_hubullah
የጀነት ሰዎች ይተኛሉ?

ነብዩ ﷺ "የአላህ መልእክተኛ ሆይ! የጀነት ሰዎች ይተኛሉን?" ተብለው ሲጠየቁ እንዲህ ብለው መልሰዋል፦

” النوم أخو الموت، وأهل الجنة لا ينامون “
"እንቅልፍ የሞት ወንድም ነው። የጀነት ሰዎች አይተኙም።" [አሶሒሐ፡ 1087]
2024/04/29 13:36:28
Back to Top
HTML Embed Code: