ለመስቀልከ ንሰግድ ኦ ሊቅነ
ወለትንሣኤከ ቅድስተ ንሰብሕ ኩልነ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ
አቤቱ! አምላካችን! ሊቃችን! ለእኛ: ቤዛ ሆነህ: ቅዱስ ደምህን ላፈሰስህበት መስቀልህና ለቅድስቲቱ ትንሣኤህ እየሰገድን: ሁላችን እናመሰግንሃለን!
ወለትንሣኤከ ቅድስተ ንሰብሕ ኩልነ
ይእዜኒ ወዘልፈኒ
አቤቱ! አምላካችን! ሊቃችን! ለእኛ: ቤዛ ሆነህ: ቅዱስ ደምህን ላፈሰስህበት መስቀልህና ለቅድስቲቱ ትንሣኤህ እየሰገድን: ሁላችን እናመሰግንሃለን!
🥰110🙏61❤47❤🔥12👍9🕊6😘5🆒3😍2🔥1
ሳምንት 5 ደብረዘይት ቻሌንጅ
1) ራሳችንን ፈትሸን: ንስሐ ገብተን : ወደ ንስሐ አባቶቻችን ቀርበን የተናዘዝን : የተሰጠንን ቀኖና የጨረስን እና "እግዚአብሔር ይፍታ" ተብለን የተዘጋጀን ከንስሐ አባታችን ጋር በመማከር ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ መቀበል
2)ራሳችንን ፈትሸን ለኑዛዜ የተዘጋጀን ወደ ንስሐ አባቶቻችን በመቅረብ ኑዛዜ መፈጸም : ቀኖና መቀበል
3)ክርስቶስ ዳግም ሊፈርድ ሲመጣ የሚጠይቀንን 6ቱ ቃላተ ወንጌልን መፈጸም ለዚህም በግላችን ወይም ከ6ቱ ቃላተ ወንጌል ጉዞ መሳተፍ
4)የታሰሩ ሰዎችን መጠየቅ
5)በደብረዘይት ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል
*ማቴ 24:1-36
የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 45:2-3
እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት
*1ኛ ተሰ 4:13-18
*2ኛ ጴጥ 3:7:15 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት
6)በሰው ከመፍረድ መቆጠብ
7)በዚህ ጾም ምን እንዳሻሻልን:ምን እንደተጠቀምን ራሳችንን መመዘን
ስለዚህ፥እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና" -ማቴ 24:44
1) ራሳችንን ፈትሸን: ንስሐ ገብተን : ወደ ንስሐ አባቶቻችን ቀርበን የተናዘዝን : የተሰጠንን ቀኖና የጨረስን እና "እግዚአብሔር ይፍታ" ተብለን የተዘጋጀን ከንስሐ አባታችን ጋር በመማከር ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ መቀበል
2)ራሳችንን ፈትሸን ለኑዛዜ የተዘጋጀን ወደ ንስሐ አባቶቻችን በመቅረብ ኑዛዜ መፈጸም : ቀኖና መቀበል
3)ክርስቶስ ዳግም ሊፈርድ ሲመጣ የሚጠይቀንን 6ቱ ቃላተ ወንጌልን መፈጸም ለዚህም በግላችን ወይም ከ6ቱ ቃላተ ወንጌል ጉዞ መሳተፍ
4)የታሰሩ ሰዎችን መጠየቅ
5)በደብረዘይት ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል
*ማቴ 24:1-36
የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 45:2-3
እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት
*1ኛ ተሰ 4:13-18
*2ኛ ጴጥ 3:7:15 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት
6)በሰው ከመፍረድ መቆጠብ
7)በዚህ ጾም ምን እንዳሻሻልን:ምን እንደተጠቀምን ራሳችንን መመዘን
ስለዚህ፥እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና" -ማቴ 24:44
👍27❤13🙏5❤🔥3🥰3🔥1👏1🕊1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❤60🙏16👍7🥰7🕊3🔥2😍2😘2❤🔥1
ለምዝገባው ከታች ያለውን የመመዝገቢያ ሊንክ ይጠቀሙ።
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScp7LD5_h9NWBPiyzhsYgd7bN_H_TvSMnOIrCo0INHcmgihmg/viewform?usp=sf_link
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScp7LD5_h9NWBPiyzhsYgd7bN_H_TvSMnOIrCo0INHcmgihmg/viewform?usp=sf_link
❤🔥41❤21👍10😍8🙏7🆒5🥰4👏3
ታማኝ አገልጋይ ማን ነው?
ሳምንት 6 ቻሌንጅ
እግዚአብሔር የሰጣችሁ ጸጋ፣ ችሎታ ምንድን ነው በምንስ ሙያ ተሰማርታችኋል?
ቻሌንጅ 1. እግዚአብሔር በሰጠን ጸጋ፣እውቀት፣ችሎታ እንዲሁም በተሰማራንበት ሙያ እግዚአብሔርን በምን ማገልገል እንደምንችል በማሰብ፣ በተግባር ማዋል ።
የተፈጠርንበት አላማ ማገልገል ነውና፣ አገልግሎትን ሕይወታችን በማድረግ ቤተክርስቲያንን ማገልገል
2. አሥራት በኩራትን ማውጣት፣
3.በገብርኄር ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል ማቴ 25፡14–31፣ የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 39፡8–9 ፣ እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት 2ኛ ጢሞ. 1 – 16 ፣ 1ኛ ጴጥ. 5 ፡ 1– 12 ማጥናት
ሳምንት 6 ቻሌንጅ
እግዚአብሔር የሰጣችሁ ጸጋ፣ ችሎታ ምንድን ነው በምንስ ሙያ ተሰማርታችኋል?
ቻሌንጅ 1. እግዚአብሔር በሰጠን ጸጋ፣እውቀት፣ችሎታ እንዲሁም በተሰማራንበት ሙያ እግዚአብሔርን በምን ማገልገል እንደምንችል በማሰብ፣ በተግባር ማዋል ።
የተፈጠርንበት አላማ ማገልገል ነውና፣ አገልግሎትን ሕይወታችን በማድረግ ቤተክርስቲያንን ማገልገል
2. አሥራት በኩራትን ማውጣት፣
3.በገብርኄር ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል ማቴ 25፡14–31፣ የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 39፡8–9 ፣ እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት 2ኛ ጢሞ. 1 – 16 ፣ 1ኛ ጴጥ. 5 ፡ 1– 12 ማጥናት
❤77👍24🥰5🙏4🆒4👏3😘3🔥2🎉2🕊2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❤66👍10🥰6😘5🙏4🔥3🕊3😍2🆒2❤🔥1
በዚያም ዘመን ስለሕዝብህ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል::
-ዳን 12:1
#ዓይን_የተፈጠረው_ለመጽሐፍ_ቅዱስ_ነው
#ዓይንዎ_ላይ_ያረፈውን_ቃል_ይጻፉልን
#ቀንዎን_በመጽሐፍ_ቅዱስ_ይጀምሩ
#መጽሐፍ_ቅዱስ_ሳላነብ_አልውልም
#እንደጃንደረባው_መጽሐፍ_ቅዱስን_እናንብብ
#ወደዚህ_ሠረገላ_ቅረብ
#የሚከለክለኝ_ምንድን_ነው
❤122👍20🥰13❤🔥12👏3🙏3🕊3😍3🔥2🆒2😘2
ሰባተኛ ሳምንት ኒቆዲሞስ ቻሌንጅ
1)ምሽታችንን ቃለ እግዚአብሔርን በማዳመጥ ማሳለፍ
2)ለሕማማት ሳምንት መዘጋጀት
3)ያልተረዳናቸውን ነገሮች መምህራንን መጠየቅ
4)ኪዳን ማድረስ
5)ለዚህ ሳምንት መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት በኒቆዲሞስ ሰንበት ቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል ዮሐ. 3 :1 – 12፣ የሚነበቡትን መልዕክታት ሮሜ. 7:1 – 19 ፣
1ኛ ዮሐ 4፡ 18 - 21 ማጥናት እንዲሁም የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 18፡3 – 4 መጸለይ
ከ እነዚህም የወደዳችሁትን ቃል ያጋሩን..
1)ምሽታችንን ቃለ እግዚአብሔርን በማዳመጥ ማሳለፍ
2)ለሕማማት ሳምንት መዘጋጀት
3)ያልተረዳናቸውን ነገሮች መምህራንን መጠየቅ
4)ኪዳን ማድረስ
5)ለዚህ ሳምንት መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት በኒቆዲሞስ ሰንበት ቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል ዮሐ. 3 :1 – 12፣ የሚነበቡትን መልዕክታት ሮሜ. 7:1 – 19 ፣
1ኛ ዮሐ 4፡ 18 - 21 ማጥናት እንዲሁም የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 18፡3 – 4 መጸለይ
ከ እነዚህም የወደዳችሁትን ቃል ያጋሩን..
👍44❤22🙏5🥰4👏4🕊3😍3🆒3🔥2🎉1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❤104❤🔥10👍8🥰7🕊7👏4🔥2🎉2😘2