Telegram Web Link
የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ 2ተኛው የብዙኃን ጋብቻ ግንቦት 21 /2017 ዓ.ም
እውነት እላችኋለሁ ከሁሉ ከሚያንሱ ከነዚህ ወንድሞቼ ለአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት...
ማቴ 25፡40
ለነዚህ ፎቶዎች “Caption” ይጻፉ
ከኃጢአት ቀጥሎ ኃፍረት አለ። ከንስሓ ቀጥሎ በጌታ የሆነ ደስታ አለ። ነገር ግን ሰይጣን ይህን ቅደም ተከተል አዛብቶብን በኃጢአት ስንደሰት በንስሓ እናፍራለን።
- ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
2025/07/06 11:21:12
Back to Top
HTML Embed Code: