🍁🌺🌹🍁🌺🍁🌺🍁🍁🌺🍁🌺🍁🌺🍁🌺
ክፍል 2⃣
ፀሀፊ✍አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ፀሀዩ ያዛለውን ሰውነቴን ለማሳረፍ ያክል እንደገባው አልጋዬ ላይ ተንጋለልኩ። ነገር ግን የቅድሟ እንስት አሁንም አይኔ ላይ ትንከራተትብኛልች። እሷን እያሰብኩ በድንገት አንድ ነገር ትዝ አለኝ። ስሟን እኮ አልነገረቺኝም ኤጭ ምኑ ከንቱ ነኝ በራሴ ተናደድኩ "ድጋሚ አገኛት ይሆን" ስል በድንገት "ማንን ነው ብሩኬ" ብሎ ሀምዛ በሩን ከፍቶ ገባ። ሀምዛ ማለት የረጅም ጊዜ ጓደኛዬ ነው።ለካ ሳይታወቀኝ ድምፄን ከፍ አድርጌ ነበር። "ምን ባክህ ያቺ ባለፈው ዱቤ የወሰደችውን ልጅ እኮ እስካሁን አልመጣችም ስለሷ እያሰብኩ ነው" ብዬ የመጣልኝን ተናገርኩ። " እንዴ ገና ትላንት እኮ ነው የወሰደችው መቼስ በእሁድ ቀን ቤትህን አንኳኩታ እንድትመልስ አልፈለክም አይደል" ብሎ ሳቀ። አይ የኔ ነገር ልጅቷማ የሆነ ነገር አስነክታኛለች እንጂ በጤናዬማ እንዲ አልዘላብድም አልኩ በውስጤ "እና አኖጣም እንዴ ምነው ዛሬ ፈዘሀል" አለ ሀምዛ " እረ ምን እፈዛለው ሻይ ቡና እንበል እስኪ ትንሽ ድብርቱ ከለቀቀኝ" አልኩትና ኤርፎኔን እና ስልኬን ይዤ ከቤት ወጣን።
በተደጋጋሚ ስልኬን ባየውም እስካሁን አልደወለችም።
ደሞም ግራ ገባኝ ለሰአታት ብቻ ላየዋት ሴት እንዲ መጨነቄ ለራሴም ገርሞኛል። ሀምዛ ሁኔታዬ ከቅድም ጀምሮ ደስ ያለው አይመስልም" ብሩኬ ችግር አለ እንዴ ዛሬ ልክ አይደለህም" አለኝ። ሰምቼዋለው ግን ምንም ማለት ስላልፈለኩ ዝም አልኩት። እሱም ሰለቸው መሰለኝ ጥያቄውን አቁሞ መሄድ ጀመረ።የእጄን ሰአት አየሁት 9:45 ይላል። ስልኬንም በዛው ሾፍ አረኩት ምንም አዲስ ነገር የለም። ውስጤ ዝም ብሎ ይረበሽብኛል ምን እየተሰማኝ እንደሆነ እንኳን በግልፅ ሳይገባኝ ካፌው ደረስን። አስተናጋጇ ልትታዘዘን መጣች " ምን ይምጣ" አለች በሚለማመጥ አይነት ድምፅ "ቡና" አልኩ " ደሞ ከመቼ ጀምሮ ነው ቡና መጠጣት የጀመርከው" አለ ሀምዛ እንደመገረም ብሎ። " ማማዬ ቡናውን ለኔ አርጊውና ለሱ ቀዝቃዛ ማልት አምጪለት" ብሎ ሸኛት።
ቀና ብሎ ሲያይኝ አንገቴን ስልኬ ላይ እንደተከልኩ ነኝ። " ይቅርታ ብሩኬ ዝም ስትል ጨነቀኝ እኮ ቆይ የተፈጠረ ነገር ካለ ንገረኝ መደባበቅ ጀመርን እንዴ" አለኝ ሲመረው። የዛሬው ሁኔታዬ ከወትሮው ተከይቶበታል ለዛም ነው በተደጋጋሚ የሚጠይቀኝ "ኡፍፍፍፍፍፍ" አልኩኝና "እሺ በቃ እንደዛ አታስብ ሁሉንም እነግርሀለው" አልኩት። አስተናጋጇ የታዘዘችውን ይዛ መጣችና አቋረጠችን።
አቅርባ ከሄደች ቡሀላ ሀምዛ ቡናውን እያማሰለ እንድቀጥል ምልክት ሰጠኝ። እኔም ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ " ምን መሰለህ ሀምዚ ቅድም ካርድ ልገዛ ስወጣ" ብዬ ሳልጨርሰው ስልኬ ጠራ ደንግጬ አየሁት የማላውቀው ቁጥር ነበር ደስስስስ የሚል ስሜት ሁለመናዬን ሲወረኝ ይታወቀኛል ስልኩን ይዤ ፈዝዤ ቀረው "ብሩኬ" አለ ሀምዛ ቀና ስል "አንሳው እንጂ ምን ያፈዝሀል" አለኝ አንገቴን በእሺታ ነቅንቄ ስልኩን አነሳሁት........
ክፍል3⃣
ይቀጥላል
ክፍል 2⃣
ፀሀፊ✍አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ፀሀዩ ያዛለውን ሰውነቴን ለማሳረፍ ያክል እንደገባው አልጋዬ ላይ ተንጋለልኩ። ነገር ግን የቅድሟ እንስት አሁንም አይኔ ላይ ትንከራተትብኛልች። እሷን እያሰብኩ በድንገት አንድ ነገር ትዝ አለኝ። ስሟን እኮ አልነገረቺኝም ኤጭ ምኑ ከንቱ ነኝ በራሴ ተናደድኩ "ድጋሚ አገኛት ይሆን" ስል በድንገት "ማንን ነው ብሩኬ" ብሎ ሀምዛ በሩን ከፍቶ ገባ። ሀምዛ ማለት የረጅም ጊዜ ጓደኛዬ ነው።ለካ ሳይታወቀኝ ድምፄን ከፍ አድርጌ ነበር። "ምን ባክህ ያቺ ባለፈው ዱቤ የወሰደችውን ልጅ እኮ እስካሁን አልመጣችም ስለሷ እያሰብኩ ነው" ብዬ የመጣልኝን ተናገርኩ። " እንዴ ገና ትላንት እኮ ነው የወሰደችው መቼስ በእሁድ ቀን ቤትህን አንኳኩታ እንድትመልስ አልፈለክም አይደል" ብሎ ሳቀ። አይ የኔ ነገር ልጅቷማ የሆነ ነገር አስነክታኛለች እንጂ በጤናዬማ እንዲ አልዘላብድም አልኩ በውስጤ "እና አኖጣም እንዴ ምነው ዛሬ ፈዘሀል" አለ ሀምዛ " እረ ምን እፈዛለው ሻይ ቡና እንበል እስኪ ትንሽ ድብርቱ ከለቀቀኝ" አልኩትና ኤርፎኔን እና ስልኬን ይዤ ከቤት ወጣን።
በተደጋጋሚ ስልኬን ባየውም እስካሁን አልደወለችም።
ደሞም ግራ ገባኝ ለሰአታት ብቻ ላየዋት ሴት እንዲ መጨነቄ ለራሴም ገርሞኛል። ሀምዛ ሁኔታዬ ከቅድም ጀምሮ ደስ ያለው አይመስልም" ብሩኬ ችግር አለ እንዴ ዛሬ ልክ አይደለህም" አለኝ። ሰምቼዋለው ግን ምንም ማለት ስላልፈለኩ ዝም አልኩት። እሱም ሰለቸው መሰለኝ ጥያቄውን አቁሞ መሄድ ጀመረ።የእጄን ሰአት አየሁት 9:45 ይላል። ስልኬንም በዛው ሾፍ አረኩት ምንም አዲስ ነገር የለም። ውስጤ ዝም ብሎ ይረበሽብኛል ምን እየተሰማኝ እንደሆነ እንኳን በግልፅ ሳይገባኝ ካፌው ደረስን። አስተናጋጇ ልትታዘዘን መጣች " ምን ይምጣ" አለች በሚለማመጥ አይነት ድምፅ "ቡና" አልኩ " ደሞ ከመቼ ጀምሮ ነው ቡና መጠጣት የጀመርከው" አለ ሀምዛ እንደመገረም ብሎ። " ማማዬ ቡናውን ለኔ አርጊውና ለሱ ቀዝቃዛ ማልት አምጪለት" ብሎ ሸኛት።
ቀና ብሎ ሲያይኝ አንገቴን ስልኬ ላይ እንደተከልኩ ነኝ። " ይቅርታ ብሩኬ ዝም ስትል ጨነቀኝ እኮ ቆይ የተፈጠረ ነገር ካለ ንገረኝ መደባበቅ ጀመርን እንዴ" አለኝ ሲመረው። የዛሬው ሁኔታዬ ከወትሮው ተከይቶበታል ለዛም ነው በተደጋጋሚ የሚጠይቀኝ "ኡፍፍፍፍፍፍ" አልኩኝና "እሺ በቃ እንደዛ አታስብ ሁሉንም እነግርሀለው" አልኩት። አስተናጋጇ የታዘዘችውን ይዛ መጣችና አቋረጠችን።
አቅርባ ከሄደች ቡሀላ ሀምዛ ቡናውን እያማሰለ እንድቀጥል ምልክት ሰጠኝ። እኔም ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ " ምን መሰለህ ሀምዚ ቅድም ካርድ ልገዛ ስወጣ" ብዬ ሳልጨርሰው ስልኬ ጠራ ደንግጬ አየሁት የማላውቀው ቁጥር ነበር ደስስስስ የሚል ስሜት ሁለመናዬን ሲወረኝ ይታወቀኛል ስልኩን ይዤ ፈዝዤ ቀረው "ብሩኬ" አለ ሀምዛ ቀና ስል "አንሳው እንጂ ምን ያፈዝሀል" አለኝ አንገቴን በእሺታ ነቅንቄ ስልኩን አነሳሁት........
ክፍል3⃣
ይቀጥላል
👍1
💝💝💝💝💝❣❣💝💝💝💝💝
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍አቢ
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍አቢ
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
"ሄሎ" አልኩኝ ከስልኩ የሚመጣውን ድምፅ ለመስማት በጉጉት ላይ እንዳለው።
"ሄለው"የሚል የሴት ድምፅ ተሰማኝ ደስታ ይሁን እብደት የማላውቀው ስሜት ከመቀመጫዬ አስነሳኝ ሀምዛ ሁኔታዬን በግርምት ከመመልከት ውጪ ምንም ሊል አልደፈረም ብቻ እንደቆምኩ አስታወሰኝና ተቀምጬ ሙሉ ለሙሉ ትኩረቴን ስልኩ ላይ አደረኩ።
" እ እ ይቅርታ ማን ልበል" አልኳት ስሟን ለማወቅ እየጓጓው "እስክደውልልክ እየጠበክ እንደነበር እርግጠኛ ነኝ ለማንኛውም ቅድም የሸኘኸኝ ልጅ ነኝ ላመሰግንህና በዛውም በሰላም መድረሴን ልነግርህ ነው የደወልኩት" አለቺኝ። ምን እንደምላት ግራ ገባኝ ድጋሚ የማላገኛት መስሎ ተሰማኝና በሚያሳዝን አስተያየት ሀምዛን ቀና ብዬ አየሁት አይቶኝ ፈገግ አለ "ምስጋናው እንኳን በአካል ቢደርሰኝ ደስ ይለኛል" አልኳት እየፈራው "ውይ በጣም ይቅርታ እሩቅ ነው ያለሁት ያለሁበት መምጣት ከቻልክ ግን ችግር የለውም" አለች በፍጥነት " ባንድ አፍ የት እንደሆነ ብቻ ንገሪኝ ነገ እመጣለው" አልኩ "እንደመገረም ብላ እሺ ያለሁበትን ቴክስት አረግልሀለው" አለችኝ "ግን እኮ ስምሽን አልነገርሽኝም" አልኩኝ "ፍርዶስ እባላለው ያንተን ማን ልበል" አለች "እ እ ብሩክ ብሩክ ነው ስሜ" አልኩ እየተንተባተብኩ "እሺ በቃ ብሩክ እንደዋወላለን ቻው" ብላ ስልኩን ዘጋችው።
ቀና ብዬ ሀምዛን ሳየው ፊቱ ተቀያየረብኝ በቅንድቤ ምልክት እየሰጠው ምነው ብዬ ጠየኩት
"ይቅርታ አድርግልኝና ሁኔታህ ምንም ደስ አላለኝም ሲቀጥል ነገ ስራ ገቢ ነህ እኮ እንዴት እመጣለው ትላታለህ?" ብሎ አፈጠጠ። እውነቱን ለመናገር ያልኳትን ነገር በቅጡ ራሱ አላስታውስም ግን ምንም ልበላት ምን ውስጤ ልክ እንደሆንኩ እየነገረኝ ነው "አንተ ደሞ ሁሉንም ታካብደዋለህ በቃ ለቦስ ማታ ደውዬ እንዳመመኝና መምጣት እንደማልችል እነግረዋለው የቀረውን አንተ ታሳምንልኛለህ በል አሁን ተነስ እንሂድ እየመሸ ነው" አልኩትና ሂሳብ ከፍለን ወጣን።
"ብሩኬ ካልደበረህ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?" አለኝ ሀምዛ "ምንም ባትጠይቀኝ ደስ ይለኝ ነበር ግን ምንድነው ጥያቄህ" አልኩት።
"ቆይ እሷ ማን ናት ቅድም እኮ ያስጨነቀህን ነገር ጀምረህልኝ ነበር አልጨረስከውም" አለኝ ሀምዛ ሁኔታዬ በጣም ግራ አጋብቶታል ለዛም ነው ስለሁኔታው ለማወቅ በጣም እየጣረ ያለው። እኔም ደስ ይበለው ብዬ ከመጀመሪያ ጀምሬ የተፈጠረውን ተረኩለት። ሰምቶኝ ሲያበቃ "ግን ትንሽ አልፈጠንክም? በዛ ላይ እንደነገርከኝ ከሆነ ሀይማኖታችሁ ይለያያል እያሰብክ ያለኸው ትክክል አይደለም" አለኝ እውነት ለመናገር ሀይማኖት ሚባለውን ነገር ያሰብኩት አሁን ነው ግን ለሱ የግድ መልስ መስጠት ስለነበረብኝ " የወደድኳት እሷን ነው ደግሞስ ሀይማኖት ከሰውነት ይበልጣል እንዴ? ሰው ሲኖር ነው አይደል ሀይማኖት የሚኖረው? ደግሞስ ሀይማኖት የሚባለው ነገር ሀይልና ገደብ ቢኖረው እኔን ሊያስቆመኝ አይችልም ነበር?" ሳይታወቀኝ ሀምዛ ላይ አፈጠጥኩበት "እሺ በቃ ብሩኬ አትናደድ እኔ እንደዛ አስቤው አይደለም" አለኝ እንደመረጋጋት እያልኩ "ባታስበው ነው ሚሻለው" ብዬው ተሰነባብተን ወደ ቤቴ ገባሁ።
ስልኬን ልሰካው ስል ቴክስት ገባልኝ ቴክስቱን ከፈትኩት ከቅድሙ ስልክ ነበር አድራሻዋን ልካልኛለች ደስ እያለኝ ስልክ ቁጥሯን ስልኬ ላይ "F የኔ" ብዬ ሴቭ አረኩትና በጥዋት እንደምመጣ ቴክስት አረኩላት "እሺ ደውልልኝ" የሚል አጭር መልእክት ላከችልኝ ደስስስስስስስስ አለኝ። ለቦስ መደወል ስለነበረብኝ ደውዬ ያሰብኩትን ድራማ ተወንኩና በመስማማት ስልኩ ተዘጋ።
እኔም ሲጨናነቅ የዋለውን አይምሮዬን ለማሳረፍ ያክል ጋደም አልኩ ግን እንቅልፍ ሊወስደኝ አልቻለም ከብዙ ልፋትና ልምምጥ ቡሀላ ሸለብ አደአደረገኝ።
ክፍል 4⃣
ይቀጥላል
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍አቢ
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍አቢ
ክፍል 3⃣
ፀሀፊ✍አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
"ሄሎ" አልኩኝ ከስልኩ የሚመጣውን ድምፅ ለመስማት በጉጉት ላይ እንዳለው።
"ሄለው"የሚል የሴት ድምፅ ተሰማኝ ደስታ ይሁን እብደት የማላውቀው ስሜት ከመቀመጫዬ አስነሳኝ ሀምዛ ሁኔታዬን በግርምት ከመመልከት ውጪ ምንም ሊል አልደፈረም ብቻ እንደቆምኩ አስታወሰኝና ተቀምጬ ሙሉ ለሙሉ ትኩረቴን ስልኩ ላይ አደረኩ።
" እ እ ይቅርታ ማን ልበል" አልኳት ስሟን ለማወቅ እየጓጓው "እስክደውልልክ እየጠበክ እንደነበር እርግጠኛ ነኝ ለማንኛውም ቅድም የሸኘኸኝ ልጅ ነኝ ላመሰግንህና በዛውም በሰላም መድረሴን ልነግርህ ነው የደወልኩት" አለቺኝ። ምን እንደምላት ግራ ገባኝ ድጋሚ የማላገኛት መስሎ ተሰማኝና በሚያሳዝን አስተያየት ሀምዛን ቀና ብዬ አየሁት አይቶኝ ፈገግ አለ "ምስጋናው እንኳን በአካል ቢደርሰኝ ደስ ይለኛል" አልኳት እየፈራው "ውይ በጣም ይቅርታ እሩቅ ነው ያለሁት ያለሁበት መምጣት ከቻልክ ግን ችግር የለውም" አለች በፍጥነት " ባንድ አፍ የት እንደሆነ ብቻ ንገሪኝ ነገ እመጣለው" አልኩ "እንደመገረም ብላ እሺ ያለሁበትን ቴክስት አረግልሀለው" አለችኝ "ግን እኮ ስምሽን አልነገርሽኝም" አልኩኝ "ፍርዶስ እባላለው ያንተን ማን ልበል" አለች "እ እ ብሩክ ብሩክ ነው ስሜ" አልኩ እየተንተባተብኩ "እሺ በቃ ብሩክ እንደዋወላለን ቻው" ብላ ስልኩን ዘጋችው።
ቀና ብዬ ሀምዛን ሳየው ፊቱ ተቀያየረብኝ በቅንድቤ ምልክት እየሰጠው ምነው ብዬ ጠየኩት
"ይቅርታ አድርግልኝና ሁኔታህ ምንም ደስ አላለኝም ሲቀጥል ነገ ስራ ገቢ ነህ እኮ እንዴት እመጣለው ትላታለህ?" ብሎ አፈጠጠ። እውነቱን ለመናገር ያልኳትን ነገር በቅጡ ራሱ አላስታውስም ግን ምንም ልበላት ምን ውስጤ ልክ እንደሆንኩ እየነገረኝ ነው "አንተ ደሞ ሁሉንም ታካብደዋለህ በቃ ለቦስ ማታ ደውዬ እንዳመመኝና መምጣት እንደማልችል እነግረዋለው የቀረውን አንተ ታሳምንልኛለህ በል አሁን ተነስ እንሂድ እየመሸ ነው" አልኩትና ሂሳብ ከፍለን ወጣን።
"ብሩኬ ካልደበረህ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?" አለኝ ሀምዛ "ምንም ባትጠይቀኝ ደስ ይለኝ ነበር ግን ምንድነው ጥያቄህ" አልኩት።
"ቆይ እሷ ማን ናት ቅድም እኮ ያስጨነቀህን ነገር ጀምረህልኝ ነበር አልጨረስከውም" አለኝ ሀምዛ ሁኔታዬ በጣም ግራ አጋብቶታል ለዛም ነው ስለሁኔታው ለማወቅ በጣም እየጣረ ያለው። እኔም ደስ ይበለው ብዬ ከመጀመሪያ ጀምሬ የተፈጠረውን ተረኩለት። ሰምቶኝ ሲያበቃ "ግን ትንሽ አልፈጠንክም? በዛ ላይ እንደነገርከኝ ከሆነ ሀይማኖታችሁ ይለያያል እያሰብክ ያለኸው ትክክል አይደለም" አለኝ እውነት ለመናገር ሀይማኖት ሚባለውን ነገር ያሰብኩት አሁን ነው ግን ለሱ የግድ መልስ መስጠት ስለነበረብኝ " የወደድኳት እሷን ነው ደግሞስ ሀይማኖት ከሰውነት ይበልጣል እንዴ? ሰው ሲኖር ነው አይደል ሀይማኖት የሚኖረው? ደግሞስ ሀይማኖት የሚባለው ነገር ሀይልና ገደብ ቢኖረው እኔን ሊያስቆመኝ አይችልም ነበር?" ሳይታወቀኝ ሀምዛ ላይ አፈጠጥኩበት "እሺ በቃ ብሩኬ አትናደድ እኔ እንደዛ አስቤው አይደለም" አለኝ እንደመረጋጋት እያልኩ "ባታስበው ነው ሚሻለው" ብዬው ተሰነባብተን ወደ ቤቴ ገባሁ።
ስልኬን ልሰካው ስል ቴክስት ገባልኝ ቴክስቱን ከፈትኩት ከቅድሙ ስልክ ነበር አድራሻዋን ልካልኛለች ደስ እያለኝ ስልክ ቁጥሯን ስልኬ ላይ "F የኔ" ብዬ ሴቭ አረኩትና በጥዋት እንደምመጣ ቴክስት አረኩላት "እሺ ደውልልኝ" የሚል አጭር መልእክት ላከችልኝ ደስስስስስስስስ አለኝ። ለቦስ መደወል ስለነበረብኝ ደውዬ ያሰብኩትን ድራማ ተወንኩና በመስማማት ስልኩ ተዘጋ።
እኔም ሲጨናነቅ የዋለውን አይምሮዬን ለማሳረፍ ያክል ጋደም አልኩ ግን እንቅልፍ ሊወስደኝ አልቻለም ከብዙ ልፋትና ልምምጥ ቡሀላ ሸለብ አደአደረገኝ።
ክፍል 4⃣
ይቀጥላል
💞💞💞💞💞💞💞
❤️እዚህ ምድር ላይ ሲኖር የሠው ልጅ ሙሉ የሚሆነው የኔ የሚለው ሰው ሲኖረው ነው💘ፍቅር የህይወት ቅመም ነው💑ፍቅር ይታገሣል💝ይቅር ይለያል💗ፍቅር አይቀናም ❣ፍቅር ንፁህ ነው❤️💛
Abi🐾
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
❤️እዚህ ምድር ላይ ሲኖር የሠው ልጅ ሙሉ የሚሆነው የኔ የሚለው ሰው ሲኖረው ነው💘ፍቅር የህይወት ቅመም ነው💑ፍቅር ይታገሣል💝ይቅር ይለያል💗ፍቅር አይቀናም ❣ፍቅር ንፁህ ነው❤️💛
Abi🐾
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
🌹🌹🌺🌺🌹🌹🌹🌺🌺🌺🌹🌹🌹ክፍል 4⃣🌹🌺🌺🌺🌺🌹🌹🌹🌹🌺🌺🌺🌺
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ከእንቅልፌ ስነቃ እጄ ላይ ያለው ሰአት ከጥዋቱ 4:23 ይላል ስራ መሄድ አልፈለኩም በዛ ላይ አርፍጃለው ግን ደግሞ እቤት መዋሉን አልፈልገውም ጭንቀቱ ሊገለኝ ነው የሚደርሰው ስልኬን አየሁት የሀምዛ ሶስት ሚስኮል አለው። ተጨንቆ ነው የሚሆነው ከትላንት ጀምሮ ስልኩን አልመለስኩለትም ልብሴን ቀያይሬ ወደ ሱቅ ለመሄድ ወጣው።
ስደርስ ሀምዛ ውጪ ላይ ተቀምጦ አገኘሁት ገና እንደደረስኩ በጥያቄ ማጣደፍ ጀመረ"ቆይ አንተ ለምንድነው ስልክ ማታነሳው በዛ ላይ ትላንት ቀኑን ሙሉ ስጨነቅ ነበር እንዴት ዝም ትላለህ አንዴ እንኳን አደውልም እንዴ?" አለኝ"ኡፍፍፍ በናትህ ሀምዛ ከቻልክ ዝም በለኝ" ብዬው ወንበሩን ስቤ ተቀመጥኩ "እሺ ትላንት የተፈጠረውን በዝርዝር እንድትነግረኝ እፈልጋለው" አለኝ አጠገቤ ወንበር አምጥቶ እየተቀመጠ
*ትውስታ 1
ወፎች ንጋትን ሊያበስሩ ዝማሬያቸውን ሲያሰሙ በልምምጥ የወሰደኝ እንቅልፍ ካለሁበት መለሰኝ ቀጠሮውን እያሰብኩ ያደርኩበትን ልብስ ቀያይሬ በእርግጠኝነት ለመነሳት ያክል ደወልኩላት ብዙ ጥሪዎች ካለፉ ቡሀላ አነሳችው
"ሄለው" አለች
"ከእንቅልፍሽ ቀሰቀስኩሽ እንዴ?"
"አይ ተነስቼ ነበር ደና አደርክ"
"ደህንነቴን እንኳን እርግጠኛ አይደለሁም ማደሩን ግን አድሪያለው"
ሳቀችና "ዋናው ማደርህ ነው" አለች
" እ. እ. ከቤት እየወጣሁ ስለሆነ እንዳታረፍጂ ልነግርሽ ነበር የደወልኩት" አልኩኝ እየፈራው
"እሺ ስትደርስ ደውልልኝ" አለችኝና ስልኩን ዘጋችው።
ፈጥና ስለዘጋችው ብገረምም ጥዋት ስለሆነ ጃኬቴን ደርቤ ከቤት ወጣው
መንገድ ላይ እያለው መልሼ ደወልኩላትና የምንገናኝበትን ካፌ ተነጋግረን ስልኩ ተዘጋ
ቦታው ላይ ስደርስ የተሳፈርኩበትን ታክሲ ሂሳብ ከፍዬ ወረድኩና ቀጥታ ወደቀጠሮው ቦታ አመራው ስደርስ አልመጣችም ቦታ ያዝኩና ደወልኩላት ስልኩ አይነሳም መንገድ ላይ ትሆናለች ብዬ አሰብኩና ቀዝቃዛ ውሀ አዝዤ የእጄን ሰአት ተመለከትኩት 5:10 ይላል እንደምትመጣ እያሰብኩ ጥበቃዬን ቀጠልኩ ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ስልኳን በድጋሚ ሞከርኩት ዝግ ነበር ግራ ገባኝና ደጋግሜ ሞከርኩት አሁንም አይሰራም ውስጤ የተተረማመሰ ስሜት ይሰማኛል ብቻ ትንሽ መታገሱ ይሻላል ብዬ ስልኩን መሞከር አቆምኩና እንዲሁ መጠበቅ ጀመርኩ በዛ መሀል ድንገት ስልኬ ጠራ በደስታ ውስጥ ሆኜ ሳየው ሀምዛ ነበር ተናድጄ ዘጋሁበት በድጋሚ ደወለ ድምፁን አጠፋሁትና ዝም አልኩት በዚ ሰአት የሱን የማያልቅ ጥያቄ የምመልስበት ጊዜ የለኝም ብዙ ሞክሮ ሲሰለቸው መደወሉን አቆመና ቴክስት ላከልኝ "ለምንድነው ስልክ ማታነሳው" ይላል መልእክቱ አይቼው ዝም አልኩት
ሳይታወቀኝ ብዙ ቆየው መሰለኝ አስተናጋጇ ድጋሚ መጥታ "ምን ይምጣ" አለችኝ "ሰው እየጠበኩ ነው" አልኳትና ሰአቴን አየሁት 8:30 ሆኗል ስልኳን መሞከር እንዳለብኝ ስለተሰማኝ ደወልኩ አሁንም እንደተዘጋ ነው።
ክፍል 5⃣
ይቀጥላል
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ከእንቅልፌ ስነቃ እጄ ላይ ያለው ሰአት ከጥዋቱ 4:23 ይላል ስራ መሄድ አልፈለኩም በዛ ላይ አርፍጃለው ግን ደግሞ እቤት መዋሉን አልፈልገውም ጭንቀቱ ሊገለኝ ነው የሚደርሰው ስልኬን አየሁት የሀምዛ ሶስት ሚስኮል አለው። ተጨንቆ ነው የሚሆነው ከትላንት ጀምሮ ስልኩን አልመለስኩለትም ልብሴን ቀያይሬ ወደ ሱቅ ለመሄድ ወጣው።
ስደርስ ሀምዛ ውጪ ላይ ተቀምጦ አገኘሁት ገና እንደደረስኩ በጥያቄ ማጣደፍ ጀመረ"ቆይ አንተ ለምንድነው ስልክ ማታነሳው በዛ ላይ ትላንት ቀኑን ሙሉ ስጨነቅ ነበር እንዴት ዝም ትላለህ አንዴ እንኳን አደውልም እንዴ?" አለኝ"ኡፍፍፍ በናትህ ሀምዛ ከቻልክ ዝም በለኝ" ብዬው ወንበሩን ስቤ ተቀመጥኩ "እሺ ትላንት የተፈጠረውን በዝርዝር እንድትነግረኝ እፈልጋለው" አለኝ አጠገቤ ወንበር አምጥቶ እየተቀመጠ
*ትውስታ 1
ወፎች ንጋትን ሊያበስሩ ዝማሬያቸውን ሲያሰሙ በልምምጥ የወሰደኝ እንቅልፍ ካለሁበት መለሰኝ ቀጠሮውን እያሰብኩ ያደርኩበትን ልብስ ቀያይሬ በእርግጠኝነት ለመነሳት ያክል ደወልኩላት ብዙ ጥሪዎች ካለፉ ቡሀላ አነሳችው
"ሄለው" አለች
"ከእንቅልፍሽ ቀሰቀስኩሽ እንዴ?"
"አይ ተነስቼ ነበር ደና አደርክ"
"ደህንነቴን እንኳን እርግጠኛ አይደለሁም ማደሩን ግን አድሪያለው"
ሳቀችና "ዋናው ማደርህ ነው" አለች
" እ. እ. ከቤት እየወጣሁ ስለሆነ እንዳታረፍጂ ልነግርሽ ነበር የደወልኩት" አልኩኝ እየፈራው
"እሺ ስትደርስ ደውልልኝ" አለችኝና ስልኩን ዘጋችው።
ፈጥና ስለዘጋችው ብገረምም ጥዋት ስለሆነ ጃኬቴን ደርቤ ከቤት ወጣው
መንገድ ላይ እያለው መልሼ ደወልኩላትና የምንገናኝበትን ካፌ ተነጋግረን ስልኩ ተዘጋ
ቦታው ላይ ስደርስ የተሳፈርኩበትን ታክሲ ሂሳብ ከፍዬ ወረድኩና ቀጥታ ወደቀጠሮው ቦታ አመራው ስደርስ አልመጣችም ቦታ ያዝኩና ደወልኩላት ስልኩ አይነሳም መንገድ ላይ ትሆናለች ብዬ አሰብኩና ቀዝቃዛ ውሀ አዝዤ የእጄን ሰአት ተመለከትኩት 5:10 ይላል እንደምትመጣ እያሰብኩ ጥበቃዬን ቀጠልኩ ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ስልኳን በድጋሚ ሞከርኩት ዝግ ነበር ግራ ገባኝና ደጋግሜ ሞከርኩት አሁንም አይሰራም ውስጤ የተተረማመሰ ስሜት ይሰማኛል ብቻ ትንሽ መታገሱ ይሻላል ብዬ ስልኩን መሞከር አቆምኩና እንዲሁ መጠበቅ ጀመርኩ በዛ መሀል ድንገት ስልኬ ጠራ በደስታ ውስጥ ሆኜ ሳየው ሀምዛ ነበር ተናድጄ ዘጋሁበት በድጋሚ ደወለ ድምፁን አጠፋሁትና ዝም አልኩት በዚ ሰአት የሱን የማያልቅ ጥያቄ የምመልስበት ጊዜ የለኝም ብዙ ሞክሮ ሲሰለቸው መደወሉን አቆመና ቴክስት ላከልኝ "ለምንድነው ስልክ ማታነሳው" ይላል መልእክቱ አይቼው ዝም አልኩት
ሳይታወቀኝ ብዙ ቆየው መሰለኝ አስተናጋጇ ድጋሚ መጥታ "ምን ይምጣ" አለችኝ "ሰው እየጠበኩ ነው" አልኳትና ሰአቴን አየሁት 8:30 ሆኗል ስልኳን መሞከር እንዳለብኝ ስለተሰማኝ ደወልኩ አሁንም እንደተዘጋ ነው።
ክፍል 5⃣
ይቀጥላል
እስኪ ዛሬ በቻናላችን ስም አንድ #ጥያቄ ልጠይቃችሁ ነኝ ።
አንድ ቆንጆ ሴትን አራት ወንዶች ለትዳር ጠየቁ ።
አንዱ ዘፈኝ ነው ።
አንዱ ወታደር ነው ።
አንዱ ዓሳ አጥማጅ ነው ።
አንዱ ዶክተር ነው ።
አንድ ቀን ልጅቷ ወንዝ ዳር ልብስ እያጠበች በአጋጣሚ አዞ ሲመጣ በድንገጤ ወንዙ ወስጥ ወደቀች ። ከዛ ዘፋኙ ቶሎ ብሎ ምርጥ ሙዚቃ መዝፈን ጀመረ ። አዞዎቹ ልጅቷን ትተው ሙዚቃ ለማዳመጥ ከውሃ ወስጥ ወጡ ። ወታደር ተኩሶ ገደላቸው ። ዓሳ አጥማጁ ቶሎ ብሎ ልጅቷን ከወንዝ ውስጥ አወጣ ። ዶክተሩ ልጅቷ በጣም ተጎድታ ስለነበረ አከመ ።
# ጥያቄ ፦ ልጅቷን ማግባት ያለበት ማነው ?
መልሶቻችሁን @Zordan_Bot ላይ አስቀምጡልን።
አንድ ቆንጆ ሴትን አራት ወንዶች ለትዳር ጠየቁ ።
አንዱ ዘፈኝ ነው ።
አንዱ ወታደር ነው ።
አንዱ ዓሳ አጥማጅ ነው ።
አንዱ ዶክተር ነው ።
አንድ ቀን ልጅቷ ወንዝ ዳር ልብስ እያጠበች በአጋጣሚ አዞ ሲመጣ በድንገጤ ወንዙ ወስጥ ወደቀች ። ከዛ ዘፋኙ ቶሎ ብሎ ምርጥ ሙዚቃ መዝፈን ጀመረ ። አዞዎቹ ልጅቷን ትተው ሙዚቃ ለማዳመጥ ከውሃ ወስጥ ወጡ ። ወታደር ተኩሶ ገደላቸው ። ዓሳ አጥማጁ ቶሎ ብሎ ልጅቷን ከወንዝ ውስጥ አወጣ ። ዶክተሩ ልጅቷ በጣም ተጎድታ ስለነበረ አከመ ።
# ጥያቄ ፦ ልጅቷን ማግባት ያለበት ማነው ?
መልሶቻችሁን @Zordan_Bot ላይ አስቀምጡልን።
Forwarded from ed_yak 🐾
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️🌺🌺❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
ክፍል 5⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ሰአቱ በጣም እየሄደ ነው እሷን ለማግኘት ከመጓጓቴ የተነሳ ካፌው ውስጥ ያለውን ሰው እንኳን አላስተዋልኩም ውስጤን ማረጋጋት ስላቃተኝ ስልኳ አልሰራም እያለኝ እንኳን ደጋግሜ መሞከሬን አላቋረጥኩም ደግሞም ግራ ገባኝ መቅረት ከፈለገች ቀርቻለው አትልም እንዴ? እላለው መልሼ ደግሞ ምናልባት ችግር አጋጥሟት ይሆን? እያልኩ እጨነቃለው ከበሩ ፊት ለፊት ስለሆነ የተቀመጥኩት ሰው በገባ ቁጥር እሷ የመጣች እየመሰለኝ ካሁን አሁን ገባች እያልኩ ከበሩ ላይ አይኔን መንቀል አልቻልኩም።
አሁንም ሰአቴን አየሁት በጣም ረፍዷል ከዚ ቡሀላ እንደማትመጣ ራሴን አሳምኜ የውሀውን ሂሳብ ከፍዬ ከካፌው ወጣው ስልኳን በድጋሚ ብሞክረውም ሊሰራልኝ አልቻለም ውስጤ ምን አይነት ስሜት እንዳለ እንኳን ሳይገባኝ ታክሲ ይዤ ወደቤቴ መመለስ ጀመርኩ።
በሀሳብ ብዙ ቦታ መሄድ ጀመርኩ በትንሹ ተናድጃለው ግን ደግሞ ችግር ገጥሟት ቢሆንስ ብዬም ተጨንቂያለው በመሀል የታክሲው ረዳት "ባባ ሂሳብ" ብሎ ከገባሁበት ስምጥ የሀሳብ ባህር ጎትቶ አሶጣኝ "እሺ ይቅርታ" ብዬ ሂሳብ ከፈልኩ እና ደግሞ መውረጃዬም ስለተቃረበ ሀሳቤን ሰብስቤ ለመውረድ ተዘጋጀው እንደደረስኩ "ወራጅ አለ" አልኩትና ከታክሲው ወረድኩ የሆነ ባዶነት ውስጤን ሲወረኝ ታወቀኝ ሀይለኛ ራስ ምታት ወዲያው ራሴን ወጥሮ ሲይዘኝ ይታወቀኛል ድጋሚ የማላገኛት መሰለኝ ብቻ እንደምንም የእርምጃዬን ፍጥነት ጨምሬ እቤት ደረስኩ ገና እንደገባው እንደምንም ልብሴን ቀያይሬ አልጋዬ ላይ ራሴን አሳረፍኩት ድካሙ ነው መሰለኝ ወዲያው እንቅልፍ ይዞኝ ሄደ።
#ከትውስታ_መልስ
የተፈጠረውን አጠር አድርጌ ለሀምዛ ተረኩለት በዝምታ ካዳመጠኝ ቡሀላ
"እና ዛሬ ደወልክላት" አለኝ
"አይ አልሞከርኩትም"አልኩት
"ለምን አሁን አትሞክረውም"አለኝ
እሺ ብዬ ስልኳን ሞከርኩት መጥራት ጀመረ ነገር ግን አይነሳም በድጋሚ ሞከርኩት አሁንም ይጠራል አታነሳውም በጣም ስለተናደድኩ ስልኬን ወረወርኩት ሀምዛ ሁኔታዬ ግርምትን ፈጥሮበታል ስልኬን እንደምንም አፋፍሶ ይዞልኝ መጣና ስልኩን ገጣጥሞ ከፍቶ ቁጥሯን በራሱ ስልክ ላይ መዝግቦ ደወለላት ብዙም ሳይጠራ አነሳችው
"ሄሎ" አለ ሀምዛ ተናድጄ ስልኩን ቀማሁትና
"ይቅርታ ካስቸገርኩሽ ግን ቢያንስ ስልኩን አንስተሽ በግልፅ መናገር ትችዪ ነበር ለማንኛውም ቀጥረሺኝ ስለቀረሽ ደስ ብሎኛል"ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ውስጤ ቅጥል ሲል ይታወቀኛል ለሀምዛ ስልኩን ልመልስለት ስል ደግማ ደወለች ዘጋሁትና ድጋሚ ከደወለች እንዳያነሳ አስጠቅቄ ስልኩን ሰጠሁት።
ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ለመሄድ ተነሳው ሀምዛ
"ብሩኬ ወዴት ነው?" አለኝ
"እኔንጃ ብቻ ከደወለች እንዳታነሳው ነገ እንገናኛለን" ብዬው መንገዱን ጀመርኩ በመሀል ስልኬ ጠራ *F የኔ* ይላል ተናድጄ ዘጋሁትና ስልኩን "#ያልተፈታ_ቅኔ" ብዬ ሴቭ አደረኩት ስሙን ድጋሚ ሳነበው ፈገግ አስባለኝ።
በመንገዴ ያገኘሁት ሬስቶራት ገባሁና ቀዝቃዛ ቢራ አዝዤ ቁጭ አልኩኝ ሬስቶራንቱ ውስጥ የተከፈተው ስፒከር የታምራት ደስታን ዘፈን ያጫውታል በዘፈኑ ተመስጬ አንድ ሁለት ማለት ጀመርኩ።
🎤ሰው ኖሮሽ እንደሌለው
🎤ለይምሰል መታየቱ
🎤ማስረዳት መንገር ስትችይ
🎤ሁሉንም በሰአቱ
🎤ፍቅር ፍቅር ሲያሰኘኝ
🎤ትዝ ሲለኝ ስሜቱ
🎤ቆይ ለምን አስፈለገ
🎤ማስመሰል መዋሸቱ.......
ክፍል 6⃣
ይቀጥላል
ክፍል 5⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ሰአቱ በጣም እየሄደ ነው እሷን ለማግኘት ከመጓጓቴ የተነሳ ካፌው ውስጥ ያለውን ሰው እንኳን አላስተዋልኩም ውስጤን ማረጋጋት ስላቃተኝ ስልኳ አልሰራም እያለኝ እንኳን ደጋግሜ መሞከሬን አላቋረጥኩም ደግሞም ግራ ገባኝ መቅረት ከፈለገች ቀርቻለው አትልም እንዴ? እላለው መልሼ ደግሞ ምናልባት ችግር አጋጥሟት ይሆን? እያልኩ እጨነቃለው ከበሩ ፊት ለፊት ስለሆነ የተቀመጥኩት ሰው በገባ ቁጥር እሷ የመጣች እየመሰለኝ ካሁን አሁን ገባች እያልኩ ከበሩ ላይ አይኔን መንቀል አልቻልኩም።
አሁንም ሰአቴን አየሁት በጣም ረፍዷል ከዚ ቡሀላ እንደማትመጣ ራሴን አሳምኜ የውሀውን ሂሳብ ከፍዬ ከካፌው ወጣው ስልኳን በድጋሚ ብሞክረውም ሊሰራልኝ አልቻለም ውስጤ ምን አይነት ስሜት እንዳለ እንኳን ሳይገባኝ ታክሲ ይዤ ወደቤቴ መመለስ ጀመርኩ።
በሀሳብ ብዙ ቦታ መሄድ ጀመርኩ በትንሹ ተናድጃለው ግን ደግሞ ችግር ገጥሟት ቢሆንስ ብዬም ተጨንቂያለው በመሀል የታክሲው ረዳት "ባባ ሂሳብ" ብሎ ከገባሁበት ስምጥ የሀሳብ ባህር ጎትቶ አሶጣኝ "እሺ ይቅርታ" ብዬ ሂሳብ ከፈልኩ እና ደግሞ መውረጃዬም ስለተቃረበ ሀሳቤን ሰብስቤ ለመውረድ ተዘጋጀው እንደደረስኩ "ወራጅ አለ" አልኩትና ከታክሲው ወረድኩ የሆነ ባዶነት ውስጤን ሲወረኝ ታወቀኝ ሀይለኛ ራስ ምታት ወዲያው ራሴን ወጥሮ ሲይዘኝ ይታወቀኛል ድጋሚ የማላገኛት መሰለኝ ብቻ እንደምንም የእርምጃዬን ፍጥነት ጨምሬ እቤት ደረስኩ ገና እንደገባው እንደምንም ልብሴን ቀያይሬ አልጋዬ ላይ ራሴን አሳረፍኩት ድካሙ ነው መሰለኝ ወዲያው እንቅልፍ ይዞኝ ሄደ።
#ከትውስታ_መልስ
የተፈጠረውን አጠር አድርጌ ለሀምዛ ተረኩለት በዝምታ ካዳመጠኝ ቡሀላ
"እና ዛሬ ደወልክላት" አለኝ
"አይ አልሞከርኩትም"አልኩት
"ለምን አሁን አትሞክረውም"አለኝ
እሺ ብዬ ስልኳን ሞከርኩት መጥራት ጀመረ ነገር ግን አይነሳም በድጋሚ ሞከርኩት አሁንም ይጠራል አታነሳውም በጣም ስለተናደድኩ ስልኬን ወረወርኩት ሀምዛ ሁኔታዬ ግርምትን ፈጥሮበታል ስልኬን እንደምንም አፋፍሶ ይዞልኝ መጣና ስልኩን ገጣጥሞ ከፍቶ ቁጥሯን በራሱ ስልክ ላይ መዝግቦ ደወለላት ብዙም ሳይጠራ አነሳችው
"ሄሎ" አለ ሀምዛ ተናድጄ ስልኩን ቀማሁትና
"ይቅርታ ካስቸገርኩሽ ግን ቢያንስ ስልኩን አንስተሽ በግልፅ መናገር ትችዪ ነበር ለማንኛውም ቀጥረሺኝ ስለቀረሽ ደስ ብሎኛል"ብያት ስልኩን ዘጋሁት። ውስጤ ቅጥል ሲል ይታወቀኛል ለሀምዛ ስልኩን ልመልስለት ስል ደግማ ደወለች ዘጋሁትና ድጋሚ ከደወለች እንዳያነሳ አስጠቅቄ ስልኩን ሰጠሁት።
ትንሽ ከቆየው ቡሀላ ለመሄድ ተነሳው ሀምዛ
"ብሩኬ ወዴት ነው?" አለኝ
"እኔንጃ ብቻ ከደወለች እንዳታነሳው ነገ እንገናኛለን" ብዬው መንገዱን ጀመርኩ በመሀል ስልኬ ጠራ *F የኔ* ይላል ተናድጄ ዘጋሁትና ስልኩን "#ያልተፈታ_ቅኔ" ብዬ ሴቭ አደረኩት ስሙን ድጋሚ ሳነበው ፈገግ አስባለኝ።
በመንገዴ ያገኘሁት ሬስቶራት ገባሁና ቀዝቃዛ ቢራ አዝዤ ቁጭ አልኩኝ ሬስቶራንቱ ውስጥ የተከፈተው ስፒከር የታምራት ደስታን ዘፈን ያጫውታል በዘፈኑ ተመስጬ አንድ ሁለት ማለት ጀመርኩ።
🎤ሰው ኖሮሽ እንደሌለው
🎤ለይምሰል መታየቱ
🎤ማስረዳት መንገር ስትችይ
🎤ሁሉንም በሰአቱ
🎤ፍቅር ፍቅር ሲያሰኘኝ
🎤ትዝ ሲለኝ ስሜቱ
🎤ቆይ ለምን አስፈለገ
🎤ማስመሰል መዋሸቱ.......
ክፍል 6⃣
ይቀጥላል
🖤 ፍቅር
💓ፍቅር ጨዋታ ሳይሆን ህይወት ነው
💓ፍቅር የቀልድ ሳይሆን የምር ነው
ምናልባት እኔም፣ አንተም አንቺም አውቀንም ይሆን ሳናውቅ በሆነ ሰው ልብ ላይ በሆነ ፍቅር ላይ ቀልደን አልፈን ይሆናል።
ያለፈው አልፏል ምንም ማድረግ ግን ለአሁናችን እናስብበት።
Abi🐾
💓ፍቅር ጨዋታ ሳይሆን ህይወት ነው
💓ፍቅር የቀልድ ሳይሆን የምር ነው
ምናልባት እኔም፣ አንተም አንቺም አውቀንም ይሆን ሳናውቅ በሆነ ሰው ልብ ላይ በሆነ ፍቅር ላይ ቀልደን አልፈን ይሆናል።
ያለፈው አልፏል ምንም ማድረግ ግን ለአሁናችን እናስብበት።
Abi🐾
🌹🌹🍁🍁🌹🌹
ክፍል 6⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
*ከሶስት ወራት ቡሀላ*
ፊርዱ ከሶስት ወር በፊት በደረሰባት ከባድ የመኪና አደጋ ሆስፒታል አልጋ ከያዘች ድፍን ሶስት ወራትን አስቆጥራለች።
ፊርዱ እህት ወንድም እንዲሁም ቤተሰብ የላትም የምትኖረው አክስቷ ቤት ነበር ብዙ ምቾት ባይኖረውም ምርጫ ስላልነበራት እና ሌላ የምትሄድበት ዘመድ ስለሌላት እዛ መኖሯን ከቅርብ ጓደኛዋ ሪሀና ሰምቻለው አክስቷ ብዙም እየመጡ አይጠይቋትም ቢሆንም ግን እኔ አንድም ቀን ከጎኗ ርቄ አላውቅም በርግጥ ሀምዛና ሪሀናም ከስራ እረፍት በሆኑ ሰአት ከኛ ጋር ናቸው። እኔ እንደሆንኩ ውሎዬም አዳሬም ሆስፒታል ከሆነ ሶስት አስቀያሚ ወራትን አስቆጥሪያለው ለምን እንደሆነ ለራሴም በማይገባኝ ሁኔታ ዛሬ ላይ ከማላውቃት ሴት ጋር ሆስፒታል ውስጥ ራሴን አጊኝቼዋለው። በሱም ደግሞ በጣም ደስተኛ ነኝ አይኗን ገልጣ የምታየኝና የማያትን ቀን በጉጉት ጥበቃ ላይ ነኝ። በጣም ነው ምታሳዝነኝ። እጇን እንደያዝኩ ይመሻል ይነጋል።
ጥዋት ላይ ሀምዛ ከእንቅልፌ ቀስቅሶኝ
"ብሩኬ ቁርስ አምጥቼልሀለው ስራ እንዳይረፍድብኝ አንተ ብላ እኔ ልሂድ" አለኝ
"እሺ ወንድሜ በጣም አመሰግናለው" ብዬው ፊቴን ለመታጠብ አብረን ወጣን። እሱን ከሸኘው ቡሀላ ፊቴን ታጥቤ ወደ ፊርዶስ አመራው እኔ ስደርስ ከነርሷ ጋር በር ላይ ተገናኘን ፊቷ ላይ የሚነበበው ነገር ደስ አይልም ብቻ ግን ምንም አላለቺኝም ዝም ብላ መንገዷን ቀጠለች። ደንግጬ ስለነበር ወደ ክፍሉ በፍጥነት በሩን ከፍቼ ገባሁ ነገር ግን ምንም አዲስ ነገር የለም። ተቀመጥኩና የፊርዱን እጅ ያዝኩት በጣም ያቃጥላል ቀና ብዬ ሳያት ፊቷን ላብ አጥምቋታል
"ነርስ! ነርስ! " እያልኩ በጩኸት ከክፍሉ ወጣው ወዲያው ነርሶቹ መጡና እኔን ውጪ እንድቆይ ነግረውኝ ተንጋግተው ውስጥ ገቡ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ፊርዱ በሶስት ወሯ ያሳየችው አዲስ ነገር በጣም አሳሰበኝና ለሀምዛ ደወልኩለት ብዙም ሳይቆዩ ሀምዛና ሪሀና አንድ ላይ መጡ። ገና ከመምጣታቸው ጥያቄ ማብዛት ጀመሩ
"ምንድነው የተፈጠረው ብሩክ" አለች ሪሀና እጇን እያወናጨፈች
ሀምዛም በመቀጠል "ምንድነው ብሩኬ ንገረን እንጂ" ይለኛል መናገር ፈልጊያለው ግን ውስጤ ድክምክም አለብኝ እያየዋቸው ብዥዥ ይልብኛል በመሀል ድምፃቸው አልሰማ አለኝ። በስተመጨረሻም ራሴን ስቼ ከወደኩ ቡሀላ ያለውን ነገር አላስታውስም ስነቃ ራሴን አልጋ ላይ ከተሰካልኝ ግሉኮስ ጋር አገኘሁት ቀና ስል ሀምዛ በንዴት ሲመለከተኝ አስተዋልኩት ለመነሳት እየሞከርኩ"ልደበድበኝ ነው እንዴ?" አልኩት
"ቀልድህን አቁም ለምንድነው ራስህን የምትጥለው ምግብ ለምን አቶስድም ቆይ መሞት ነው እንዴ የምትፈልገው?" አለኝ በጣም እንደተናደደ ፊቱ ያሳብቅበታል
"እሱን ተወውና ስንት ሰአት ነው የተኛሁት?" አልኩት
"ትላንት ካሸለብክ ዛሬ መነሳትህ ነው ዶክተሩ ምግብም ሆነ ፈሳሽ ስለማይወስድ ነው ብሏል ባንተ ቸልተኝነት ምክንያት ይኸው እኔንም ከስራ ልታስባርረኝ ነዉ" አለ ምርር ብሎት
"ይቅርታ ሀምዚ እንዲ እንዲፈጠር ፈልጌ ያደረኩት ምንም የለም" ካልኩት ቡሀላ ፊርዱ ትዝዝዝዝ አለቺኝ የኔ ምስኪን እንዴት ሆና ይሆን? ሀምዛን ስጠይቀው ምንም አዲስ ነገር እንደሌለ አክስቷም መጥታ አይታት እንደሄደችና እሷም እንዳልነቃች ነግሮኛል ግን ሳላያት አልዋጥልህ አለኝ ግን ደግሞ እኔም ለትንሽ ሰአት ማገገም ስላለብኝ ካለሁበት ክፍል ለመውጣት ተከለከልኩ። ግሉኮሱን እንደጨረስኩ ራሴን ማንቀሳቀስ ጀመርኩ ውስጤ ቢደክምብኝም በድጋሚ እሷጋ ከመሄድ እንዳያስቀሩኝ ብዬ እንደምንም ጤነኛ ለመምሰል ሞከርኩና ሀምዛ ወደሷ ወሰደኝ እና ስራ ስላለበት ማታ እንደሚመለስ ነግሮኝ ሄደ።
ገና ሳያት ደስ ይለኛል ደሞ አይኗን ስትጨፍን በጣም ውብ ናት ቅላቷ ፣የቅንድቦቿ ጥቁረት፣ የፊቷ ጥራት፣ የፀጉሯ ልስላሴ ብቻ ብዙ ልገልፃቸው በማልችላቸው ውበቶቿ ተደምሜ ፍዝዝዝዝዝዝ አልኩ።
ክፍል 7⃣
ይቀጥላል
ክፍል 6⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
*ከሶስት ወራት ቡሀላ*
ፊርዱ ከሶስት ወር በፊት በደረሰባት ከባድ የመኪና አደጋ ሆስፒታል አልጋ ከያዘች ድፍን ሶስት ወራትን አስቆጥራለች።
ፊርዱ እህት ወንድም እንዲሁም ቤተሰብ የላትም የምትኖረው አክስቷ ቤት ነበር ብዙ ምቾት ባይኖረውም ምርጫ ስላልነበራት እና ሌላ የምትሄድበት ዘመድ ስለሌላት እዛ መኖሯን ከቅርብ ጓደኛዋ ሪሀና ሰምቻለው አክስቷ ብዙም እየመጡ አይጠይቋትም ቢሆንም ግን እኔ አንድም ቀን ከጎኗ ርቄ አላውቅም በርግጥ ሀምዛና ሪሀናም ከስራ እረፍት በሆኑ ሰአት ከኛ ጋር ናቸው። እኔ እንደሆንኩ ውሎዬም አዳሬም ሆስፒታል ከሆነ ሶስት አስቀያሚ ወራትን አስቆጥሪያለው ለምን እንደሆነ ለራሴም በማይገባኝ ሁኔታ ዛሬ ላይ ከማላውቃት ሴት ጋር ሆስፒታል ውስጥ ራሴን አጊኝቼዋለው። በሱም ደግሞ በጣም ደስተኛ ነኝ አይኗን ገልጣ የምታየኝና የማያትን ቀን በጉጉት ጥበቃ ላይ ነኝ። በጣም ነው ምታሳዝነኝ። እጇን እንደያዝኩ ይመሻል ይነጋል።
ጥዋት ላይ ሀምዛ ከእንቅልፌ ቀስቅሶኝ
"ብሩኬ ቁርስ አምጥቼልሀለው ስራ እንዳይረፍድብኝ አንተ ብላ እኔ ልሂድ" አለኝ
"እሺ ወንድሜ በጣም አመሰግናለው" ብዬው ፊቴን ለመታጠብ አብረን ወጣን። እሱን ከሸኘው ቡሀላ ፊቴን ታጥቤ ወደ ፊርዶስ አመራው እኔ ስደርስ ከነርሷ ጋር በር ላይ ተገናኘን ፊቷ ላይ የሚነበበው ነገር ደስ አይልም ብቻ ግን ምንም አላለቺኝም ዝም ብላ መንገዷን ቀጠለች። ደንግጬ ስለነበር ወደ ክፍሉ በፍጥነት በሩን ከፍቼ ገባሁ ነገር ግን ምንም አዲስ ነገር የለም። ተቀመጥኩና የፊርዱን እጅ ያዝኩት በጣም ያቃጥላል ቀና ብዬ ሳያት ፊቷን ላብ አጥምቋታል
"ነርስ! ነርስ! " እያልኩ በጩኸት ከክፍሉ ወጣው ወዲያው ነርሶቹ መጡና እኔን ውጪ እንድቆይ ነግረውኝ ተንጋግተው ውስጥ ገቡ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ፊርዱ በሶስት ወሯ ያሳየችው አዲስ ነገር በጣም አሳሰበኝና ለሀምዛ ደወልኩለት ብዙም ሳይቆዩ ሀምዛና ሪሀና አንድ ላይ መጡ። ገና ከመምጣታቸው ጥያቄ ማብዛት ጀመሩ
"ምንድነው የተፈጠረው ብሩክ" አለች ሪሀና እጇን እያወናጨፈች
ሀምዛም በመቀጠል "ምንድነው ብሩኬ ንገረን እንጂ" ይለኛል መናገር ፈልጊያለው ግን ውስጤ ድክምክም አለብኝ እያየዋቸው ብዥዥ ይልብኛል በመሀል ድምፃቸው አልሰማ አለኝ። በስተመጨረሻም ራሴን ስቼ ከወደኩ ቡሀላ ያለውን ነገር አላስታውስም ስነቃ ራሴን አልጋ ላይ ከተሰካልኝ ግሉኮስ ጋር አገኘሁት ቀና ስል ሀምዛ በንዴት ሲመለከተኝ አስተዋልኩት ለመነሳት እየሞከርኩ"ልደበድበኝ ነው እንዴ?" አልኩት
"ቀልድህን አቁም ለምንድነው ራስህን የምትጥለው ምግብ ለምን አቶስድም ቆይ መሞት ነው እንዴ የምትፈልገው?" አለኝ በጣም እንደተናደደ ፊቱ ያሳብቅበታል
"እሱን ተወውና ስንት ሰአት ነው የተኛሁት?" አልኩት
"ትላንት ካሸለብክ ዛሬ መነሳትህ ነው ዶክተሩ ምግብም ሆነ ፈሳሽ ስለማይወስድ ነው ብሏል ባንተ ቸልተኝነት ምክንያት ይኸው እኔንም ከስራ ልታስባርረኝ ነዉ" አለ ምርር ብሎት
"ይቅርታ ሀምዚ እንዲ እንዲፈጠር ፈልጌ ያደረኩት ምንም የለም" ካልኩት ቡሀላ ፊርዱ ትዝዝዝዝ አለቺኝ የኔ ምስኪን እንዴት ሆና ይሆን? ሀምዛን ስጠይቀው ምንም አዲስ ነገር እንደሌለ አክስቷም መጥታ አይታት እንደሄደችና እሷም እንዳልነቃች ነግሮኛል ግን ሳላያት አልዋጥልህ አለኝ ግን ደግሞ እኔም ለትንሽ ሰአት ማገገም ስላለብኝ ካለሁበት ክፍል ለመውጣት ተከለከልኩ። ግሉኮሱን እንደጨረስኩ ራሴን ማንቀሳቀስ ጀመርኩ ውስጤ ቢደክምብኝም በድጋሚ እሷጋ ከመሄድ እንዳያስቀሩኝ ብዬ እንደምንም ጤነኛ ለመምሰል ሞከርኩና ሀምዛ ወደሷ ወሰደኝ እና ስራ ስላለበት ማታ እንደሚመለስ ነግሮኝ ሄደ።
ገና ሳያት ደስ ይለኛል ደሞ አይኗን ስትጨፍን በጣም ውብ ናት ቅላቷ ፣የቅንድቦቿ ጥቁረት፣ የፊቷ ጥራት፣ የፀጉሯ ልስላሴ ብቻ ብዙ ልገልፃቸው በማልችላቸው ውበቶቿ ተደምሜ ፍዝዝዝዝዝዝ አልኩ።
ክፍል 7⃣
ይቀጥላል
ስቄ ሸኝሀለሁ😁😁
አትሂድ የኔ አለም ያላንተ አልችልም መኖር ይከብደኛል እሞትብሀለሁ ተመለስ ግዴለም አልልህም። አንተ እኛነትን ትተህ እኔነትን መርጠሀልና ጩኽቴ ምን ሊለውጥ አትሂድ ልበልህ። እንደው ተለምነኸኝ ብትቀር እንኳን ልብህ የኔ አደለምና አለመሄድህ ምን ይረባኛል። አዎ አባት በመቅረትህ ከምትሄድ በመሄድህ የሚቀረው ትዝታህ ይጠቅመኛል። ለምን አልልህም ምኔ አነሰብህ፣ ምን አጎደልኩብህ🤔🤔 ልልህም አልሻም ግን መውደዴ ዛሬ እኮ መልካሙን ልመኝልህ ነው አዎ ዛሬ እኮ እንድለቀው የጠየከኝን እጅህን ልለቀው ነው ይገርማል አደል አለሜ እኔ እኮ ያላንተ ኑሮን ለመጀመር እየተዘጋጀሁ ነው ፍቅርህን ላዳፍነው እንጂ ልቀብረው እንደማልችል እያወኩ ልሰናበትህ ነው። ግን እኮ አላዘንኩም ለምን እንደሆነ ታቃለህ አንተ ነበርክ ፍቅር ለሚወዱት ደስታ መስጠት ነው ያልከኝ አዎ አባት ያለከልካይ ይዤ የነበረው እጅህን ላንተዋ ላስረክባት ነው። በል በቃ ደህና ሁን አዎ የኔ እምነት አልቅሼ ሳይሆን ስቄ ሸኝሀለሁ!!!
@Atni16
አትሂድ የኔ አለም ያላንተ አልችልም መኖር ይከብደኛል እሞትብሀለሁ ተመለስ ግዴለም አልልህም። አንተ እኛነትን ትተህ እኔነትን መርጠሀልና ጩኽቴ ምን ሊለውጥ አትሂድ ልበልህ። እንደው ተለምነኸኝ ብትቀር እንኳን ልብህ የኔ አደለምና አለመሄድህ ምን ይረባኛል። አዎ አባት በመቅረትህ ከምትሄድ በመሄድህ የሚቀረው ትዝታህ ይጠቅመኛል። ለምን አልልህም ምኔ አነሰብህ፣ ምን አጎደልኩብህ🤔🤔 ልልህም አልሻም ግን መውደዴ ዛሬ እኮ መልካሙን ልመኝልህ ነው አዎ ዛሬ እኮ እንድለቀው የጠየከኝን እጅህን ልለቀው ነው ይገርማል አደል አለሜ እኔ እኮ ያላንተ ኑሮን ለመጀመር እየተዘጋጀሁ ነው ፍቅርህን ላዳፍነው እንጂ ልቀብረው እንደማልችል እያወኩ ልሰናበትህ ነው። ግን እኮ አላዘንኩም ለምን እንደሆነ ታቃለህ አንተ ነበርክ ፍቅር ለሚወዱት ደስታ መስጠት ነው ያልከኝ አዎ አባት ያለከልካይ ይዤ የነበረው እጅህን ላንተዋ ላስረክባት ነው። በል በቃ ደህና ሁን አዎ የኔ እምነት አልቅሼ ሳይሆን ስቄ ሸኝሀለሁ!!!
@Atni16
🍁🥀🌺🥀🍁🥀🌺🥀🍁🌺🥀🍁🌺🥀🥀🌺🍁
ክፍል 6⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
*ከሶስት ወራት ቡሀላ*
ፊርዱ ከሶስት ወር በፊት በደረሰባት ከባድ የመኪና አደጋ ሆስፒታል አልጋ ከያዘች ድፍን ሶስት ወራትን አስቆጥራለች።
ፊርዱ እህት ወንድም እንዲሁም ቤተሰብ የላትም የምትኖረው አክስቷ ቤት ነበር ብዙ ምቾት ባይኖረውም ምርጫ ስላልነበራት እና ሌላ የምትሄድበት ዘመድ ስለሌላት እዛ መኖሯን ከቅርብ ጓደኛዋ ሪሀና ሰምቻለው አክስቷ ብዙም እየመጡ አይጠይቋትም ቢሆንም ግን እኔ አንድም ቀን ከጎኗ ርቄ አላውቅም በርግጥ ሀምዛና ሪሀናም ከስራ እረፍት በሆኑ ሰአት ከኛ ጋር ናቸው። እኔ እንደሆንኩ ውሎዬም አዳሬም ሆስፒታል ከሆነ ሶስት አስቀያሚ ወራትን አስቆጥሪያለው ለምን እንደሆነ ለራሴም በማይገባኝ ሁኔታ ዛሬ ላይ ከማላውቃት ሴት ጋር ሆስፒታል ውስጥ ራሴን አጊኝቼዋለው። በሱም ደግሞ በጣም ደስተኛ ነኝ አይኗን ገልጣ የምታየኝና የማያትን ቀን በጉጉት ጥበቃ ላይ ነኝ። በጣም ነው ምታሳዝነኝ። እጇን እንደያዝኩ ይመሻል ይነጋል።
ጥዋት ላይ ሀምዛ ከእንቅልፌ ቀስቅሶኝ
"ብሩኬ ቁርስ አምጥቼልሀለው ስራ እንዳይረፍድብኝ አንተ ብላ እኔ ልሂድ" አለኝ
"እሺ ወንድሜ በጣም አመሰግናለው" ብዬው ፊቴን ለመታጠብ አብረን ወጣን። እሱን ከሸኘው ቡሀላ ፊቴን ታጥቤ ወደ ፊርዶስ አመራው እኔ ስደርስ ከነርሷ ጋር በር ላይ ተገናኘን ፊቷ ላይ የሚነበበው ነገር ደስ አይልም ብቻ ግን ምንም አላለቺኝም ዝም ብላ መንገዷን ቀጠለች። ደንግጬ ስለነበር ወደ ክፍሉ በፍጥነት በሩን ከፍቼ ገባሁ ነገር ግን ምንም አዲስ ነገር የለም። ተቀመጥኩና የፊርዱን እጅ ያዝኩት በጣም ያቃጥላል ቀና ብዬ ሳያት ፊቷን ላብ አጥምቋታል
"ነርስ! ነርስ! " እያልኩ በጩኸት ከክፍሉ ወጣው ወዲያው ነርሶቹ መጡና እኔን ውጪ እንድቆይ ነግረውኝ ተንጋግተው ውስጥ ገቡ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ፊርዱ በሶስት ወሯ ያሳየችው አዲስ ነገር በጣም አሳሰበኝና ለሀምዛ ደወልኩለት ብዙም ሳይቆዩ ሀምዛና ሪሀና አንድ ላይ መጡ። ገና ከመምጣታቸው ጥያቄ ማብዛት ጀመሩ
"ምንድነው የተፈጠረው ብሩክ" አለች ሪሀና እጇን እያወናጨፈች
ሀምዛም በመቀጠል "ምንድነው ብሩኬ ንገረን እንጂ" ይለኛል መናገር ፈልጊያለው ግን ውስጤ ድክምክም አለብኝ እያየዋቸው ብዥዥ ይልብኛል በመሀል ድምፃቸው አልሰማ አለኝ። በስተመጨረሻም ራሴን ስቼ ከወደኩ ቡሀላ ያለውን ነገር አላስታውስም ስነቃ ራሴን አልጋ ላይ ከተሰካልኝ ግሉኮስ ጋር አገኘሁት ቀና ስል ሀምዛ በንዴት ሲመለከተኝ አስተዋልኩት ለመነሳት እየሞከርኩ"ልደበድበኝ ነው እንዴ?" አልኩት
"ቀልድህን አቁም ለምንድነው ራስህን የምትጥለው ምግብ ለምን አቶስድም ቆይ መሞት ነው እንዴ የምትፈልገው?" አለኝ በጣም እንደተናደደ ፊቱ ያሳብቅበታል
"እሱን ተወውና ስንት ሰአት ነው የተኛሁት?" አልኩት
"ትላንት ካሸለብክ ዛሬ መነሳትህ ነው ዶክተሩ ምግብም ሆነ ፈሳሽ ስለማይወስድ ነው ብሏል ባንተ ቸልተኝነት ምክንያት ይኸው እኔንም ከስራ ልታስባርረኝ ነዉ" አለ ምርር ብሎት
"ይቅርታ ሀምዚ እንዲ እንዲፈጠር ፈልጌ ያደረኩት ምንም የለም" ካልኩት ቡሀላ ፊርዱ ትዝዝዝዝ አለቺኝ የኔ ምስኪን እንዴት ሆና ይሆን? ሀምዛን ስጠይቀው ምንም አዲስ ነገር እንደሌለ አክስቷም መጥታ አይታት እንደሄደችና እሷም እንዳልነቃች ነግሮኛል ግን ሳላያት አልዋጥልህ አለኝ ግን ደግሞ እኔም ለትንሽ ሰአት ማገገም ስላለብኝ ካለሁበት ክፍል ለመውጣት ተከለከልኩ። ግሉኮሱን እንደጨረስኩ ራሴን ማንቀሳቀስ ጀመርኩ ውስጤ ቢደክምብኝም በድጋሚ እሷጋ ከመሄድ እንዳያስቀሩኝ ብዬ እንደምንም ጤነኛ ለመምሰል ሞከርኩና ሀምዛ ወደሷ ወሰደኝ እና ስራ ስላለበት ማታ እንደሚመለስ ነግሮኝ ሄደ።
ገና ሳያት ደስ ይለኛል ደሞ አይኗን ስትጨፍን በጣም ውብ ናት ቅላቷ ፣የቅንድቦቿ ጥቁረት፣ የፊቷ ጥራት፣ የፀጉሯ ልስላሴ ብቻ ብዙ ልገልፃቸው በማልችላቸው ውበቶቿ ተደምሜ ፍዝዝዝዝዝዝ አልኩ።
ክፍል 7⃣
ይቀጥላል
ክፍል 6⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
*ከሶስት ወራት ቡሀላ*
ፊርዱ ከሶስት ወር በፊት በደረሰባት ከባድ የመኪና አደጋ ሆስፒታል አልጋ ከያዘች ድፍን ሶስት ወራትን አስቆጥራለች።
ፊርዱ እህት ወንድም እንዲሁም ቤተሰብ የላትም የምትኖረው አክስቷ ቤት ነበር ብዙ ምቾት ባይኖረውም ምርጫ ስላልነበራት እና ሌላ የምትሄድበት ዘመድ ስለሌላት እዛ መኖሯን ከቅርብ ጓደኛዋ ሪሀና ሰምቻለው አክስቷ ብዙም እየመጡ አይጠይቋትም ቢሆንም ግን እኔ አንድም ቀን ከጎኗ ርቄ አላውቅም በርግጥ ሀምዛና ሪሀናም ከስራ እረፍት በሆኑ ሰአት ከኛ ጋር ናቸው። እኔ እንደሆንኩ ውሎዬም አዳሬም ሆስፒታል ከሆነ ሶስት አስቀያሚ ወራትን አስቆጥሪያለው ለምን እንደሆነ ለራሴም በማይገባኝ ሁኔታ ዛሬ ላይ ከማላውቃት ሴት ጋር ሆስፒታል ውስጥ ራሴን አጊኝቼዋለው። በሱም ደግሞ በጣም ደስተኛ ነኝ አይኗን ገልጣ የምታየኝና የማያትን ቀን በጉጉት ጥበቃ ላይ ነኝ። በጣም ነው ምታሳዝነኝ። እጇን እንደያዝኩ ይመሻል ይነጋል።
ጥዋት ላይ ሀምዛ ከእንቅልፌ ቀስቅሶኝ
"ብሩኬ ቁርስ አምጥቼልሀለው ስራ እንዳይረፍድብኝ አንተ ብላ እኔ ልሂድ" አለኝ
"እሺ ወንድሜ በጣም አመሰግናለው" ብዬው ፊቴን ለመታጠብ አብረን ወጣን። እሱን ከሸኘው ቡሀላ ፊቴን ታጥቤ ወደ ፊርዶስ አመራው እኔ ስደርስ ከነርሷ ጋር በር ላይ ተገናኘን ፊቷ ላይ የሚነበበው ነገር ደስ አይልም ብቻ ግን ምንም አላለቺኝም ዝም ብላ መንገዷን ቀጠለች። ደንግጬ ስለነበር ወደ ክፍሉ በፍጥነት በሩን ከፍቼ ገባሁ ነገር ግን ምንም አዲስ ነገር የለም። ተቀመጥኩና የፊርዱን እጅ ያዝኩት በጣም ያቃጥላል ቀና ብዬ ሳያት ፊቷን ላብ አጥምቋታል
"ነርስ! ነርስ! " እያልኩ በጩኸት ከክፍሉ ወጣው ወዲያው ነርሶቹ መጡና እኔን ውጪ እንድቆይ ነግረውኝ ተንጋግተው ውስጥ ገቡ። ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ፊርዱ በሶስት ወሯ ያሳየችው አዲስ ነገር በጣም አሳሰበኝና ለሀምዛ ደወልኩለት ብዙም ሳይቆዩ ሀምዛና ሪሀና አንድ ላይ መጡ። ገና ከመምጣታቸው ጥያቄ ማብዛት ጀመሩ
"ምንድነው የተፈጠረው ብሩክ" አለች ሪሀና እጇን እያወናጨፈች
ሀምዛም በመቀጠል "ምንድነው ብሩኬ ንገረን እንጂ" ይለኛል መናገር ፈልጊያለው ግን ውስጤ ድክምክም አለብኝ እያየዋቸው ብዥዥ ይልብኛል በመሀል ድምፃቸው አልሰማ አለኝ። በስተመጨረሻም ራሴን ስቼ ከወደኩ ቡሀላ ያለውን ነገር አላስታውስም ስነቃ ራሴን አልጋ ላይ ከተሰካልኝ ግሉኮስ ጋር አገኘሁት ቀና ስል ሀምዛ በንዴት ሲመለከተኝ አስተዋልኩት ለመነሳት እየሞከርኩ"ልደበድበኝ ነው እንዴ?" አልኩት
"ቀልድህን አቁም ለምንድነው ራስህን የምትጥለው ምግብ ለምን አቶስድም ቆይ መሞት ነው እንዴ የምትፈልገው?" አለኝ በጣም እንደተናደደ ፊቱ ያሳብቅበታል
"እሱን ተወውና ስንት ሰአት ነው የተኛሁት?" አልኩት
"ትላንት ካሸለብክ ዛሬ መነሳትህ ነው ዶክተሩ ምግብም ሆነ ፈሳሽ ስለማይወስድ ነው ብሏል ባንተ ቸልተኝነት ምክንያት ይኸው እኔንም ከስራ ልታስባርረኝ ነዉ" አለ ምርር ብሎት
"ይቅርታ ሀምዚ እንዲ እንዲፈጠር ፈልጌ ያደረኩት ምንም የለም" ካልኩት ቡሀላ ፊርዱ ትዝዝዝዝ አለቺኝ የኔ ምስኪን እንዴት ሆና ይሆን? ሀምዛን ስጠይቀው ምንም አዲስ ነገር እንደሌለ አክስቷም መጥታ አይታት እንደሄደችና እሷም እንዳልነቃች ነግሮኛል ግን ሳላያት አልዋጥልህ አለኝ ግን ደግሞ እኔም ለትንሽ ሰአት ማገገም ስላለብኝ ካለሁበት ክፍል ለመውጣት ተከለከልኩ። ግሉኮሱን እንደጨረስኩ ራሴን ማንቀሳቀስ ጀመርኩ ውስጤ ቢደክምብኝም በድጋሚ እሷጋ ከመሄድ እንዳያስቀሩኝ ብዬ እንደምንም ጤነኛ ለመምሰል ሞከርኩና ሀምዛ ወደሷ ወሰደኝ እና ስራ ስላለበት ማታ እንደሚመለስ ነግሮኝ ሄደ።
ገና ሳያት ደስ ይለኛል ደሞ አይኗን ስትጨፍን በጣም ውብ ናት ቅላቷ ፣የቅንድቦቿ ጥቁረት፣ የፊቷ ጥራት፣ የፀጉሯ ልስላሴ ብቻ ብዙ ልገልፃቸው በማልችላቸው ውበቶቿ ተደምሜ ፍዝዝዝዝዝዝ አልኩ።
ክፍል 7⃣
ይቀጥላል
❤1
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
Yelbe ንግስት🦋🦋
.......🌹#እወድሻለሁ🌹.........
በፍቅርሽ መንደዴ እንዲህ መንገብገቤ
ለጊዜያዊ ስሜት አይደለም ማሠቤ
ምኞቴ ሩቅ ነው ፍቅር አለ ልቤ
ፀባይሽ
ውበትሽ
ሣቅና ፈገግታሽ ሁሉ ተደማምሮ
አልወጣ ብሎኛል ልቤ ውስጥ ተቀብሮ
በፈጣሪ ብዬ እምልልሻለሁ
ከነፍሴ አብልጨ በጣም እወድሻለሁ፡፡
Abi🐾
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
.......🌹#እወድሻለሁ🌹.........
በፍቅርሽ መንደዴ እንዲህ መንገብገቤ
ለጊዜያዊ ስሜት አይደለም ማሠቤ
ምኞቴ ሩቅ ነው ፍቅር አለ ልቤ
ፀባይሽ
ውበትሽ
ሣቅና ፈገግታሽ ሁሉ ተደማምሮ
አልወጣ ብሎኛል ልቤ ውስጥ ተቀብሮ
በፈጣሪ ብዬ እምልልሻለሁ
ከነፍሴ አብልጨ በጣም እወድሻለሁ፡፡
Abi🐾
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
💝💝💝💝💝💝💝💝💝
ክፍል 7⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ቀኑ እንዴት እንደመሸ ሳላውቀው ፀሀይ ለጨረቃ ቦታዋን ለቃለች። ፊርዱ ከተኛችበት ክፍል ወደ መፀዳጃ ሄድኩኝ በዛው ለሀምዛ ስደውልለት መምጣት እንደማይችልና ነገ በጥዋት እንደሚመጣ ሪሀናም ስራ አዳሪ እንደሆነች ነግሮኝ ጥዋት ለመገናኘት ተቀጣጥረን ስልኩን ዘጋሁና ወደ ውዴ ክፍል አቀናሁ።
በሩን ከፍቼ ልገባ ስል የለቅሶ ድምፅ ተሰማኝ ፊርዱ ነቃች ብዬ ተጣድፌ በሩን ከፈትኩት አንድ ከዚ በፊት ያላየሁት ሰው ነበር የፊርዱን እግር ይዞ ከድምፁ ጋር እየታገለ ያለቅሳል። መግባቴን አላስተዋለም አንገቱን ደፍቶ ማልቀሱን አላቋረጠም። መኖሬን ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ ድምፄን አሰማሁ። ነገር ግን ቀና ሊል አልቻለም። አለቃቀሱ ደሞ በጣም ያሳዝናል ግን ማነው? እንዴት እስከዛሬ አላየሁትም? ጥያቄን በጥያቄ ማከታተሌን ትቼ ቀና እንዲል በማሰብ በሩን አንኳኳሁት ቀና አለና አየኝ እኔም አየሁት መልኩ ሊመጣልኝ አልቻለም ከተንበረከከበት ተነስቶ እምባውን እየጠረገ ወደኔ መጣና ጥብቅ አድርጎ አቅፎኝ "በጣም አመሰግናለው በጣም" አለኝ ግራ ገባኝ ምን ማለት ነው አመሰግናለው አልኩኝ ለራሴ እንደምንም አረጋጋሁትና "ምኗ ነህ?" አልኩት በጥርጣሬ አይን እየተመለከትኩት " በቅርቡ ነው ከውጪ የመጣሁት እጮኛዋ ነኝ በዚ አመት ልንጋባ ነበር ግን ምን ያደርጋል" አለኝና መንሰቅሰቅ ጀመረ። የሆነ ነገር ውስጤን ውርር ሲያደርገኝ ይታወቀኛል በንዴት ከላዬ ላይ ምንጭቅ አድርጌ አላቀኩትና
"የማን? የኔዋ ፊርዱ እጮኛ ነኝ ነው ምትለው? እ ማን ነህ አንተ? እስከዛሬ የት ነበርክ?" ብዬ አፈጠጥኩበት እሱም ግራ ገብቶት ይመለከተኛል በመሀል የፊርዱ እጆች ተንቀሳቀሱና ሁለታችንንም ወደሷ እንድንሮጥ አደረጉን በግራና በቀኝ እጆቿን ይዘን መፋጠጥ ጀመርን ከብዙ እንቅስቃሴዎች ቡሀላ የኔ ልዩ አይኗን ወደ ማላውቀው ሰው ዞራ ከፈተች ገና እንደተያዩ ሁለቱም ማልቀስ ጀመሩ እጄን ለቀቀችኝና አይኔ እያየ ሁለቱንም እጆቿን ለሱ ሰጠችው በተደጋጋሚ ከሱ የምሰማው ቃል " በጣም ይቅርታ እናቴ" የሚል ነበር ከሷ አንደበት ግን አንድም ቃል አሎጣም ዝም እንዳለች ማልቀስ ብቻ አንዴም እንኳን ሳታየኝ ነርሶቹ መጡና ሁለቱን በመከራ አላቀው እኔን ገፍተር አርገው እሱን በትግል ከክፍሉ አሶጡን።
ምን እንደሚሰማኝ ማወቅ አልቻልኩም እሷን የተነጠኩ መሰለኝ እምባዬ ዝም ብሎ ይፈሳል ዝርግፍግፍ ብዬ የኮሊደሩ በረንዳ ላይ ተሰጣው ማመን አልፈለኩም ሁሉም ነገር ህልም ቢሆን ብዬ ተመኘው እንደምንም ቀና ብዬ ሳየው ወንበሩ ላይ ተቀምጦ አንገቱን አቀርቅሯል እነቀው እነቀው አለኝ በደመነፍስ ከተዘረጋሁበት ተነስቼ ወደሱ አመራሁ ባለ በሌለ ሀይሌ አንገቱን አነኩት እና
"እንዳታስበው እሺ ፊርዱ የኔ ብቻ ናት!" አልኩት ግራ ተጋብቶ ዝም ብሎ ያየኛል በመሀል ዶክተሮቹ አላቀቁንና ህመምተኛ የምንረብሽ ከሆነ እንደሚያሶጡን ነግረውን ሄዱ እልህ ቢይዘኝም ፊርዱን ለሱ ትቼ መሄድ አልፈልግምና ንዴቴን አምቄ ዝም ብዬ ተቀመጥኩኝ ከትንሽ ቆይታ ቡሀላ የፊርዱ ክፍል ተከፍቶ ነርሶቹ መውጣት ጀመሩ ሁለታችንም ተሽቀዳድመን ከበብነቸውና ስለሷ ጠየቅናቸው ለጊዜው መናገር እንደማትችልና ለማዋራት እንዳንሞክር አስጠንቅቀው ነገሩንና ፊርዱ የፃፈችውን ወረቀት አሳዩን ሙባረክ ይላል ፅሁፉ በፍጥነት "እኔ ነኝ" አለ እጮኛ ነኝ ባዩ "ለጊዜው አንተ ብቻ እንድትገባ ነው የተፈቀደው አንተኛው እዚ ቆይ" አሉኝ ነርሶቹ
እሱም ዘሎ ገባ እኔም ሆድ ይፍጀው ብዬ ራሴን እያረጋጋው ቀጣይ የሚፈጠረውን ቁጭ ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ ከለሊቱ 9:20 ይላል የእጄ ሰአት ከክፍሉ ግን የሚወጣ ሰው የለም እዛው በተቀመጥኩበት እንቅልፍ አሸለበኝ.........
ክፍል8⃣
ይቀጥላል
ክፍል 7⃣
ፀሀፊ✍ አቢ
#ያልተፈታ_ቅኔ
ቀኑ እንዴት እንደመሸ ሳላውቀው ፀሀይ ለጨረቃ ቦታዋን ለቃለች። ፊርዱ ከተኛችበት ክፍል ወደ መፀዳጃ ሄድኩኝ በዛው ለሀምዛ ስደውልለት መምጣት እንደማይችልና ነገ በጥዋት እንደሚመጣ ሪሀናም ስራ አዳሪ እንደሆነች ነግሮኝ ጥዋት ለመገናኘት ተቀጣጥረን ስልኩን ዘጋሁና ወደ ውዴ ክፍል አቀናሁ።
በሩን ከፍቼ ልገባ ስል የለቅሶ ድምፅ ተሰማኝ ፊርዱ ነቃች ብዬ ተጣድፌ በሩን ከፈትኩት አንድ ከዚ በፊት ያላየሁት ሰው ነበር የፊርዱን እግር ይዞ ከድምፁ ጋር እየታገለ ያለቅሳል። መግባቴን አላስተዋለም አንገቱን ደፍቶ ማልቀሱን አላቋረጠም። መኖሬን ለመናገር ጉሮሮዬን ጠራርጌ ድምፄን አሰማሁ። ነገር ግን ቀና ሊል አልቻለም። አለቃቀሱ ደሞ በጣም ያሳዝናል ግን ማነው? እንዴት እስከዛሬ አላየሁትም? ጥያቄን በጥያቄ ማከታተሌን ትቼ ቀና እንዲል በማሰብ በሩን አንኳኳሁት ቀና አለና አየኝ እኔም አየሁት መልኩ ሊመጣልኝ አልቻለም ከተንበረከከበት ተነስቶ እምባውን እየጠረገ ወደኔ መጣና ጥብቅ አድርጎ አቅፎኝ "በጣም አመሰግናለው በጣም" አለኝ ግራ ገባኝ ምን ማለት ነው አመሰግናለው አልኩኝ ለራሴ እንደምንም አረጋጋሁትና "ምኗ ነህ?" አልኩት በጥርጣሬ አይን እየተመለከትኩት " በቅርቡ ነው ከውጪ የመጣሁት እጮኛዋ ነኝ በዚ አመት ልንጋባ ነበር ግን ምን ያደርጋል" አለኝና መንሰቅሰቅ ጀመረ። የሆነ ነገር ውስጤን ውርር ሲያደርገኝ ይታወቀኛል በንዴት ከላዬ ላይ ምንጭቅ አድርጌ አላቀኩትና
"የማን? የኔዋ ፊርዱ እጮኛ ነኝ ነው ምትለው? እ ማን ነህ አንተ? እስከዛሬ የት ነበርክ?" ብዬ አፈጠጥኩበት እሱም ግራ ገብቶት ይመለከተኛል በመሀል የፊርዱ እጆች ተንቀሳቀሱና ሁለታችንንም ወደሷ እንድንሮጥ አደረጉን በግራና በቀኝ እጆቿን ይዘን መፋጠጥ ጀመርን ከብዙ እንቅስቃሴዎች ቡሀላ የኔ ልዩ አይኗን ወደ ማላውቀው ሰው ዞራ ከፈተች ገና እንደተያዩ ሁለቱም ማልቀስ ጀመሩ እጄን ለቀቀችኝና አይኔ እያየ ሁለቱንም እጆቿን ለሱ ሰጠችው በተደጋጋሚ ከሱ የምሰማው ቃል " በጣም ይቅርታ እናቴ" የሚል ነበር ከሷ አንደበት ግን አንድም ቃል አሎጣም ዝም እንዳለች ማልቀስ ብቻ አንዴም እንኳን ሳታየኝ ነርሶቹ መጡና ሁለቱን በመከራ አላቀው እኔን ገፍተር አርገው እሱን በትግል ከክፍሉ አሶጡን።
ምን እንደሚሰማኝ ማወቅ አልቻልኩም እሷን የተነጠኩ መሰለኝ እምባዬ ዝም ብሎ ይፈሳል ዝርግፍግፍ ብዬ የኮሊደሩ በረንዳ ላይ ተሰጣው ማመን አልፈለኩም ሁሉም ነገር ህልም ቢሆን ብዬ ተመኘው እንደምንም ቀና ብዬ ሳየው ወንበሩ ላይ ተቀምጦ አንገቱን አቀርቅሯል እነቀው እነቀው አለኝ በደመነፍስ ከተዘረጋሁበት ተነስቼ ወደሱ አመራሁ ባለ በሌለ ሀይሌ አንገቱን አነኩት እና
"እንዳታስበው እሺ ፊርዱ የኔ ብቻ ናት!" አልኩት ግራ ተጋብቶ ዝም ብሎ ያየኛል በመሀል ዶክተሮቹ አላቀቁንና ህመምተኛ የምንረብሽ ከሆነ እንደሚያሶጡን ነግረውን ሄዱ እልህ ቢይዘኝም ፊርዱን ለሱ ትቼ መሄድ አልፈልግምና ንዴቴን አምቄ ዝም ብዬ ተቀመጥኩኝ ከትንሽ ቆይታ ቡሀላ የፊርዱ ክፍል ተከፍቶ ነርሶቹ መውጣት ጀመሩ ሁለታችንም ተሽቀዳድመን ከበብነቸውና ስለሷ ጠየቅናቸው ለጊዜው መናገር እንደማትችልና ለማዋራት እንዳንሞክር አስጠንቅቀው ነገሩንና ፊርዱ የፃፈችውን ወረቀት አሳዩን ሙባረክ ይላል ፅሁፉ በፍጥነት "እኔ ነኝ" አለ እጮኛ ነኝ ባዩ "ለጊዜው አንተ ብቻ እንድትገባ ነው የተፈቀደው አንተኛው እዚ ቆይ" አሉኝ ነርሶቹ
እሱም ዘሎ ገባ እኔም ሆድ ይፍጀው ብዬ ራሴን እያረጋጋው ቀጣይ የሚፈጠረውን ቁጭ ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ ከለሊቱ 9:20 ይላል የእጄ ሰአት ከክፍሉ ግን የሚወጣ ሰው የለም እዛው በተቀመጥኩበት እንቅልፍ አሸለበኝ.........
ክፍል8⃣
ይቀጥላል
♡ ሴት ልጅ 3 ነገር ያለውን ወንድ ትወዳለች
1 ያለሷ የማያይ አይን ያለው
2 ክህደት የማያውቅ ልብ ያለው እና
3 ሁሌም የሚያሞግሳት ምላስ ያለውን😉😁
@fonkabecha
1 ያለሷ የማያይ አይን ያለው
2 ክህደት የማያውቅ ልብ ያለው እና
3 ሁሌም የሚያሞግሳት ምላስ ያለውን😉😁
@fonkabecha
አሰላሙ አሌይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ
በኡስታዝ ሲራጅ አብዱልሀሚድ
ስለዘካተል ፊጥር ማብራሪያ እና ማንኛውም ጥያቄ
መጠየቅ የምትፈልጉ ከታች ባለው
user telegram account
👉@a_b_d_i_i
👉@Ibnuuabi
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
በኡስታዝ ሲራጅ አብዱልሀሚድ
ስለዘካተል ፊጥር ማብራሪያ እና ማንኛውም ጥያቄ
መጠየቅ የምትፈልጉ ከታች ባለው
user telegram account
👉@a_b_d_i_i
👉@Ibnuuabi
┄┄┄┄┉✽̶»̶̥🌹✿🌹»̶̥✽̶┉┉┄┄┄
❣:¨·.·¨: ❣
🌺 እኔ እና እሷ🌹
┈┈••◉❖◉●••
••●◉Join us share◉●••
❤️ @Lovers_Zonn ❤️
━━━━━✦✿🌹✿✦━━━━━━━
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦
◉--ᴀʙɪ-ʙᴀʙᴀ--◉
◦◦✧✢🍁✢✧◦◦