ግጥሜን ገጥሜ ስጨርስ ጮክ ብዬ የማንብ
ልምድ ነበርኝ አንብቤ ስጨርስ ዋው በጣምምምም አሪፍ ነው
ብርቮ የሚል ድምፅ ከኋላዬ ከጭብጨባ ጋር ሰማው የስማውት
ደምፅ በጣምምም ጮክ ያለ እና ጆሮ የሚበሳ ነበር ያቺ ሴት
ሄዋን ነበርች ለካ ከምቀመጥበት ዛፍ ጀርባ ሄዋኔ ነበረች ዛፉ
በጣም ሰፊ ግንድ ስላለው አላየዋትም ነበር ጎበዝ ነክ ብላ ሞቅ
ባለ ድምፅ ግንባሬን እና ጉንጬን ሳመችኝ ዲና በመገርም እንዴ
ሳታቅክ አለችው አዳምም ፍገግ ብሎ አዎ ሳታቀኝ ዲናም ፈገግ
ብላ እና አንተ ምን አለካት እኔ እኔማ እኔማ ስስመኝ ዲና አታጓጓኛ
በእናትክ ንገርኝ እሺ
ይቀጥላል
ልምድ ነበርኝ አንብቤ ስጨርስ ዋው በጣምምምም አሪፍ ነው
ብርቮ የሚል ድምፅ ከኋላዬ ከጭብጨባ ጋር ሰማው የስማውት
ደምፅ በጣምምም ጮክ ያለ እና ጆሮ የሚበሳ ነበር ያቺ ሴት
ሄዋን ነበርች ለካ ከምቀመጥበት ዛፍ ጀርባ ሄዋኔ ነበረች ዛፉ
በጣም ሰፊ ግንድ ስላለው አላየዋትም ነበር ጎበዝ ነክ ብላ ሞቅ
ባለ ድምፅ ግንባሬን እና ጉንጬን ሳመችኝ ዲና በመገርም እንዴ
ሳታቅክ አለችው አዳምም ፍገግ ብሎ አዎ ሳታቀኝ ዲናም ፈገግ
ብላ እና አንተ ምን አለካት እኔ እኔማ እኔማ ስስመኝ ዲና አታጓጓኛ
በእናትክ ንገርኝ እሺ
ይቀጥላል
😘አለሜ ነሽ😘
🔥ክፍል 5
""
""
ይኸውልሽ ከሳመችኝ በኋላ ምንም ያልኳት ነገር የለም ፈዝዤ ነበር
የሳመችውን ጉንጬን ይዤ የቀረውት እሷ ፊት ላይ ግን ስስመኝ
በመፍዘዜ ምክንያት ሳቅ ይታይባታል ደግማ ጠጋ ብላ "ምነው
ችግር አለ?" አለችኝ አይ ስላት እና "ፈዘካል እኮ
እሺ በቃ ቻው እንገናኛለን በቀጣይ ለእኔም ግጥም ገጥመክ ይዘክ
ና እሺ" ስትለኝ "እሺ መቼ አልኳት".... "ነገ ማታ 12 ስአት ላይ እዚህ
አለችኝና አትፍዘዝ ስስምክ ስትፈዝ እኮ ሳቄም መጥቶ ድንጋጤም
ያዘኝ" ብላ በድጋሚ ግንባሬን ግጥም አድርጋ ስማኝ ሄደች ከሄደች
በሆላ ድንጋጤዬ አለቀቀኝም ዲና በወሬው መሀል ገባችና እንዴት
ግን" አለች ምን እንዴት አለው ያኔ ጓደኛዬ የለከፋት ለት ገና ሳያት
እኮ ነው ልቤን የስርቀችው ኡፍፍፍፍፍፍ በጣም ደስስስስ እሚል
ስሜት ነበር የተሰማኝ የምር ከሳመችኝ በኋላ ያለውን ጊዜ ዝም
ብዬ ስስቅ አሳለፍኩት ነገ በድጋሜ ተገናኝተን ግንባሬን እና
ጉንጭኤን በደንብ እንድትስመኝ ምርጥ ግጥም ልገጥምላት ወስኩኝ
ዲና አፉ ውስጥ ልትገባ ምንም አልቀራትም እሱም በጣም
በተመስጦ ነበር ሲነግራት የነበርው ጉሮሮውን ጠራርጎ ሊያወራ
ሲል "ንገረኛ" አለችው እሱም ልነግሽ እኮ ነው ከዛ ማታ ለእሷ
ግጥም ስፅፍ አመሸው ዲናም ፈጠን ብላ ምን የሚል እስቲ
በልልኝ ስትል ኧረ ተረጋጊ አላትና ወደወሬው ተመለሰ ማታ
ግጥም ገጥሜላት ግጥሙን12 ሰአት ደርሶ እስከማነብላት
ቸኮልኩኝ በጣምም ጓጓውኝ
ሰአተለ እንደምንም ደረሰልኝ እና 11:40 ላይ የግራሩ ዛፍ
ስር ቁጭ ብዬ
ጠበኳት 11:50 ሆነ ሰአቱ አልሄድ አለ በመከራ 12 ስአት ሞላልኝ
አልመጣችም ባትመጭም ቅጠሪኝ አለ ገጣሚው ባትመጣም ስለ
ቀጠርችኝ ደስስ
ብሎኝ ነበር ከባትመጭም ቅጠሪኝ ግጥም ውስጥ
የነፍስ ጥርን ሞት አይቶ እንደመሳቀቅ
በቆመ አውሎ ንፍስ ተመቶ እንደመውደቅ
የሚወዱትን ሰው ቀጥሮ እንደመጠበቅ
የሚያሳቅቅ ነበር እንደሌለ የገጠመው ግጥም ውል አለብኝ
ትዝዝም አለኝ 12:15ሲል ሄዋኔ ጥቁር የቱታ ሱሪ ሌዘር ጃኬት
አድርጋ እስኒከር ጫማ ተጫምታ ስትመጣ አየዋት ልቤ እሷ
በቀረበችኝ ቁጥር እርምጃዋን ባፈጠነችው ቁጥር የእኔም የልብ
ምት ይፈጥን ጀመር በስተመጨርሻ እኔ ካለሁበት ደረሰች እና
ጉንጬን ስማኝ ቀልጠፍ ብል ተቀመጠች እንደተቀመጠች እጇን
ወደፊቴ ዘርጋችው አፍጠጠች አፈጠጥኩባት እ ምን ታፈጥብኛለክ
ልትለኝ ነው እንዴ በል
ግጥሜን ስጠኝ እንደውም አንተ እራስክ አንብብልኝ አለችኝ ከዛ
እኔም ድምፄን ለሰለስ አርጌ ግጥሙን ማንበብ ጀመርኩ ግጥሙ
እንዲህ ይላል ዲና በጣምም ተመስጣ እሺ በልልኝ አለችው
ከግራሩ ዛፍ ስር
ከግራሩ ዛፍ ስር ልክ እንደለመድኩት
እያነበብኩ ሳለ ግጥም የገጠምኩት
በጩከት ውስጥ እና በመመስጥ ውስጥ
አንድ ድምፅ ተስማኝ የሚመስጥ
ድንገት ከየት መጣ ብዬ ደነገጥኩኝ
አንድ ልጅ ነበርች ግጥሜን ስቀኝ
ከተመጥኩበት ከግራሩ ዛፍስር
ከጀመርዬ ሆና ቃላቶችን ሳስር
ልጅት ብቃቴ እጅክ ተደምማ
ጉንጭና ግንባሬን በአድናቆት ስማ
ለኔም ግጠምኝ ብላ ብጠይቀኝ
12 ሰአት ላይ ልጅት ቀጠርችኝ
ትእዛዝንን አክብሬ ይህው ግጥም ገጠምኩኝ
የሚል ነበር እና ልክ ግጥሙን አንብቤ ሰጨርስ አመሰግናለው የኔ
ውድ ብላ ሁለቱን ጉንጮቼን እና ግንባሬን ሳመችኝ ዲናም ወሬውን
እኔ እምለው ሄዋን ግን እንደተርዳዋት በጣም ሰውን መሳም
ትወዳለች አለች አዳምም ቀጠል አድርጓ ሄዋኔ መሳም ትወዳለች
አዎ መሳም ትወዳለች አለ እና ዝም አለ ዲና እሺ ቀጥላ አለችው
አዳምም ወሬውን ቀጠለ ከዛ በነጋታው ጠዋት ክላስ ልገባ ሰል
ሄዋንን ከብዙ ወንዶች ጋር ቆማ ስትሳሳቅ አየዋት ቅናት ቢጤ
ጫር አረገኝ ቆሜ የሚሆነውን ማየት
ጀመርኩ ትንሽ ካወሩ በኋላ ሄዋኔ ሁሉንም እየዞረች ግንባራቸውን
ሰማቸው ሄደች እራቅ ካለች በኋላም እጆን እያውለበለበች
ተሰናብታቸው ወጣች ልከተላት ስለፈለኩኝ
መከተል ጀመርኩኝ። አዳም ዲናን እንደደከማት እያስተዋለ ውይ
በጣም ደከመሽ አይደል እንቅልፍሽ መጥቷል ታስታውቄያለሽ በቃ
ተኚ ነገ እነግርሻለው አላት አይ ንገርኝ አለችና ድርቅ አለች ግን
ደሞ እሱም ድርቅ ብሎ እንድትተኛ ነገራት እሺ ብላ ካመጣችው
አነስተኛ ኩኪስ ውሀ እና ጋቢ ሰጠችው እሱም ወደ ሄዋን ሄዶ
ሄዋንን በተመስጦ እና በፍቅር አይን ማየት ጀመር
ይቀጥላል
🔥ክፍል 5
""
""
ይኸውልሽ ከሳመችኝ በኋላ ምንም ያልኳት ነገር የለም ፈዝዤ ነበር
የሳመችውን ጉንጬን ይዤ የቀረውት እሷ ፊት ላይ ግን ስስመኝ
በመፍዘዜ ምክንያት ሳቅ ይታይባታል ደግማ ጠጋ ብላ "ምነው
ችግር አለ?" አለችኝ አይ ስላት እና "ፈዘካል እኮ
እሺ በቃ ቻው እንገናኛለን በቀጣይ ለእኔም ግጥም ገጥመክ ይዘክ
ና እሺ" ስትለኝ "እሺ መቼ አልኳት".... "ነገ ማታ 12 ስአት ላይ እዚህ
አለችኝና አትፍዘዝ ስስምክ ስትፈዝ እኮ ሳቄም መጥቶ ድንጋጤም
ያዘኝ" ብላ በድጋሚ ግንባሬን ግጥም አድርጋ ስማኝ ሄደች ከሄደች
በሆላ ድንጋጤዬ አለቀቀኝም ዲና በወሬው መሀል ገባችና እንዴት
ግን" አለች ምን እንዴት አለው ያኔ ጓደኛዬ የለከፋት ለት ገና ሳያት
እኮ ነው ልቤን የስርቀችው ኡፍፍፍፍፍፍ በጣም ደስስስስ እሚል
ስሜት ነበር የተሰማኝ የምር ከሳመችኝ በኋላ ያለውን ጊዜ ዝም
ብዬ ስስቅ አሳለፍኩት ነገ በድጋሜ ተገናኝተን ግንባሬን እና
ጉንጭኤን በደንብ እንድትስመኝ ምርጥ ግጥም ልገጥምላት ወስኩኝ
ዲና አፉ ውስጥ ልትገባ ምንም አልቀራትም እሱም በጣም
በተመስጦ ነበር ሲነግራት የነበርው ጉሮሮውን ጠራርጎ ሊያወራ
ሲል "ንገረኛ" አለችው እሱም ልነግሽ እኮ ነው ከዛ ማታ ለእሷ
ግጥም ስፅፍ አመሸው ዲናም ፈጠን ብላ ምን የሚል እስቲ
በልልኝ ስትል ኧረ ተረጋጊ አላትና ወደወሬው ተመለሰ ማታ
ግጥም ገጥሜላት ግጥሙን12 ሰአት ደርሶ እስከማነብላት
ቸኮልኩኝ በጣምም ጓጓውኝ
ሰአተለ እንደምንም ደረሰልኝ እና 11:40 ላይ የግራሩ ዛፍ
ስር ቁጭ ብዬ
ጠበኳት 11:50 ሆነ ሰአቱ አልሄድ አለ በመከራ 12 ስአት ሞላልኝ
አልመጣችም ባትመጭም ቅጠሪኝ አለ ገጣሚው ባትመጣም ስለ
ቀጠርችኝ ደስስ
ብሎኝ ነበር ከባትመጭም ቅጠሪኝ ግጥም ውስጥ
የነፍስ ጥርን ሞት አይቶ እንደመሳቀቅ
በቆመ አውሎ ንፍስ ተመቶ እንደመውደቅ
የሚወዱትን ሰው ቀጥሮ እንደመጠበቅ
የሚያሳቅቅ ነበር እንደሌለ የገጠመው ግጥም ውል አለብኝ
ትዝዝም አለኝ 12:15ሲል ሄዋኔ ጥቁር የቱታ ሱሪ ሌዘር ጃኬት
አድርጋ እስኒከር ጫማ ተጫምታ ስትመጣ አየዋት ልቤ እሷ
በቀረበችኝ ቁጥር እርምጃዋን ባፈጠነችው ቁጥር የእኔም የልብ
ምት ይፈጥን ጀመር በስተመጨርሻ እኔ ካለሁበት ደረሰች እና
ጉንጬን ስማኝ ቀልጠፍ ብል ተቀመጠች እንደተቀመጠች እጇን
ወደፊቴ ዘርጋችው አፍጠጠች አፈጠጥኩባት እ ምን ታፈጥብኛለክ
ልትለኝ ነው እንዴ በል
ግጥሜን ስጠኝ እንደውም አንተ እራስክ አንብብልኝ አለችኝ ከዛ
እኔም ድምፄን ለሰለስ አርጌ ግጥሙን ማንበብ ጀመርኩ ግጥሙ
እንዲህ ይላል ዲና በጣምም ተመስጣ እሺ በልልኝ አለችው
ከግራሩ ዛፍ ስር
ከግራሩ ዛፍ ስር ልክ እንደለመድኩት
እያነበብኩ ሳለ ግጥም የገጠምኩት
በጩከት ውስጥ እና በመመስጥ ውስጥ
አንድ ድምፅ ተስማኝ የሚመስጥ
ድንገት ከየት መጣ ብዬ ደነገጥኩኝ
አንድ ልጅ ነበርች ግጥሜን ስቀኝ
ከተመጥኩበት ከግራሩ ዛፍስር
ከጀመርዬ ሆና ቃላቶችን ሳስር
ልጅት ብቃቴ እጅክ ተደምማ
ጉንጭና ግንባሬን በአድናቆት ስማ
ለኔም ግጠምኝ ብላ ብጠይቀኝ
12 ሰአት ላይ ልጅት ቀጠርችኝ
ትእዛዝንን አክብሬ ይህው ግጥም ገጠምኩኝ
የሚል ነበር እና ልክ ግጥሙን አንብቤ ሰጨርስ አመሰግናለው የኔ
ውድ ብላ ሁለቱን ጉንጮቼን እና ግንባሬን ሳመችኝ ዲናም ወሬውን
እኔ እምለው ሄዋን ግን እንደተርዳዋት በጣም ሰውን መሳም
ትወዳለች አለች አዳምም ቀጠል አድርጓ ሄዋኔ መሳም ትወዳለች
አዎ መሳም ትወዳለች አለ እና ዝም አለ ዲና እሺ ቀጥላ አለችው
አዳምም ወሬውን ቀጠለ ከዛ በነጋታው ጠዋት ክላስ ልገባ ሰል
ሄዋንን ከብዙ ወንዶች ጋር ቆማ ስትሳሳቅ አየዋት ቅናት ቢጤ
ጫር አረገኝ ቆሜ የሚሆነውን ማየት
ጀመርኩ ትንሽ ካወሩ በኋላ ሄዋኔ ሁሉንም እየዞረች ግንባራቸውን
ሰማቸው ሄደች እራቅ ካለች በኋላም እጆን እያውለበለበች
ተሰናብታቸው ወጣች ልከተላት ስለፈለኩኝ
መከተል ጀመርኩኝ። አዳም ዲናን እንደደከማት እያስተዋለ ውይ
በጣም ደከመሽ አይደል እንቅልፍሽ መጥቷል ታስታውቄያለሽ በቃ
ተኚ ነገ እነግርሻለው አላት አይ ንገርኝ አለችና ድርቅ አለች ግን
ደሞ እሱም ድርቅ ብሎ እንድትተኛ ነገራት እሺ ብላ ካመጣችው
አነስተኛ ኩኪስ ውሀ እና ጋቢ ሰጠችው እሱም ወደ ሄዋን ሄዶ
ሄዋንን በተመስጦ እና በፍቅር አይን ማየት ጀመር
ይቀጥላል
❤️እወድሻለሁ❤️
ዘመኑ ቢራቀቅ እሳቱ ቢጨመር
ፈታኞች ቢበዙም ቃላችን ቢሰበር
ትውልድ ቢዘምን ቢጨልምም ፍቅር
ሁሉም ነገር ረክሶ ቢቀየር ወደ አፈር
ቆርቤያለው ባንቺ በውስጥሽ ልቀበር
✨Join & Share✨
@loverzonn
@loverzonn
ዘመኑ ቢራቀቅ እሳቱ ቢጨመር
ፈታኞች ቢበዙም ቃላችን ቢሰበር
ትውልድ ቢዘምን ቢጨልምም ፍቅር
ሁሉም ነገር ረክሶ ቢቀየር ወደ አፈር
ቆርቤያለው ባንቺ በውስጥሽ ልቀበር
✨Join & Share✨
@loverzonn
@loverzonn
ወንድ አውቃለሁ✍
ወንድ አውቃለሁ
ለሴት ክብር ግድ የሌለው
ፍቅር መውደድ የማይገባው
ለሴት ገላ ሲስገበገብ
ፍቅርን ክዶ ለስሜቱ ሲራብ
አዎን ፍቀሬ ወንድ አውቃለሁ
የወንድ ትንሽ
በፍቅር ስም ሴትን ሲዋሽ
ወረድ ብሎ ከቀሚሷ
ክብሯን ሲወስድ ከነነፍሷ
አዎን ውዱ ወንድ አውቃለሁ
ባንዷ ሴት ላይ ተረማምዶ
ለስሜቱ ከእሳት ነዶ
ከሌላኛዋ ሴት የሚሄድ
አውቃለሁኝ ከሀዲ ወንድ,,,
ግን ደግሞ
ወንድ አውቃለሁ
ለፍቅር♥ ቃሉ ያደረ
በሴት ክብር የከበረ
❣❣❣❣❣❣❣❣❣
ለእምነት ቃሉ የሚኖር ሰው
ድንቅ የሆነ ወንድ አውቃለሁ
ስሜት ሳይሆን ፍቅር ያለው
እምነት ፅናት የተሰጠው
እንዳንተ አይነት
መልካሙን ወንድ ታድያለው
➡️@loverzonn
ወንድ አውቃለሁ
ለሴት ክብር ግድ የሌለው
ፍቅር መውደድ የማይገባው
ለሴት ገላ ሲስገበገብ
ፍቅርን ክዶ ለስሜቱ ሲራብ
አዎን ፍቀሬ ወንድ አውቃለሁ
የወንድ ትንሽ
በፍቅር ስም ሴትን ሲዋሽ
ወረድ ብሎ ከቀሚሷ
ክብሯን ሲወስድ ከነነፍሷ
አዎን ውዱ ወንድ አውቃለሁ
ባንዷ ሴት ላይ ተረማምዶ
ለስሜቱ ከእሳት ነዶ
ከሌላኛዋ ሴት የሚሄድ
አውቃለሁኝ ከሀዲ ወንድ,,,
ግን ደግሞ
ወንድ አውቃለሁ
ለፍቅር♥ ቃሉ ያደረ
በሴት ክብር የከበረ
❣❣❣❣❣❣❣❣❣
ለእምነት ቃሉ የሚኖር ሰው
ድንቅ የሆነ ወንድ አውቃለሁ
ስሜት ሳይሆን ፍቅር ያለው
እምነት ፅናት የተሰጠው
እንዳንተ አይነት
መልካሙን ወንድ ታድያለው
➡️@loverzonn
💔
አንዳንዴ ልብን❤️ መከተል አይምሮን ማጣት ነው
እያለቀሰ 😢የሚሞትልህን ትተህ
እየሳቀ የሚገልህን እንድትከተል ያረግሀል
💔
አንዳንዴ ደሞ አይምሮን መከተል
ልብን❤️ ማጣት ይሆንብሀል ፍቅርህን ❣ትተህ
ፍልስፍናን እንድትከተል ያረግሀል
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn
አንዳንዴ ልብን❤️ መከተል አይምሮን ማጣት ነው
እያለቀሰ 😢የሚሞትልህን ትተህ
እየሳቀ የሚገልህን እንድትከተል ያረግሀል
💔
አንዳንዴ ደሞ አይምሮን መከተል
ልብን❤️ ማጣት ይሆንብሀል ፍቅርህን ❣ትተህ
ፍልስፍናን እንድትከተል ያረግሀል
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn
❤️ህልም አይቼ ማታ🥰
💖ከማዶ መስኩ ላይ❤️
❣ቁጭ ብለን ዋርካው ስር 👸
💝ፍቅርን ስንወያይ 😉
🌼የሚወድሽ ልቤ ❤️
💐ገና አይቶሽ ሳይበቃው🙈
🥀በጆችሽ ደባብሰሽ ❤️
💏ልታቅፊኝ ስትይ ነቃሁ😔
🤷♂ምን አለ🤦♂
🙆♂ባልነቃስ ከንቅልፌ🥱
🤦♂እንዳልም በክንድሽ ታቅፌ☺️
💔ብተኛ ተመልሼ እንዳልም🙌
😞ለካ አንዴ ነው ህልም አይደገምም!😩
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn
@loverzonn
💖ከማዶ መስኩ ላይ❤️
❣ቁጭ ብለን ዋርካው ስር 👸
💝ፍቅርን ስንወያይ 😉
🌼የሚወድሽ ልቤ ❤️
💐ገና አይቶሽ ሳይበቃው🙈
🥀በጆችሽ ደባብሰሽ ❤️
💏ልታቅፊኝ ስትይ ነቃሁ😔
🤷♂ምን አለ🤦♂
🙆♂ባልነቃስ ከንቅልፌ🥱
🤦♂እንዳልም በክንድሽ ታቅፌ☺️
💔ብተኛ ተመልሼ እንዳልም🙌
😞ለካ አንዴ ነው ህልም አይደገምም!😩
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn
@loverzonn
በፍቅረኛሞች መካከል መራራቅ ብዙን ጊዜ መረሳሳት ነው ሚሆነው😱🙀💔
በ እውነተኛ ፍቅር መካከል ግን መራራቅ መነፋፈፈቅ እንጂ በፍፁም መረሳሳት ሊሆን አይችልም👌👌❣
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn
በ እውነተኛ ፍቅር መካከል ግን መራራቅ መነፋፈፈቅ እንጂ በፍፁም መረሳሳት ሊሆን አይችልም👌👌❣
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn
ልብን እንደ መሰጠት መልሶ መቀበልም ቀላል ቢሆን ኖሮ😔😔 ልቦች ባልተሰበሩ ነበር አይኖችም ባላነቡ ነበር ምሽቶች የሀዘን ማራገፊያ ባልሆኑ ነበር💔💔💔💔💔💔
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn @loverzonn
🌹✨𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒💌𝐒𝐇𝐄𝐑✨🌹
@loverzonn @loverzonn
❤️የፍቅር ዳር ድረስ ልያዝህ አድርሰኝ
እስከድሜዬ ማምሻ ላፍታ ሳትለቀኝ👫
እስካሸልብ ድረስ ከማልነቃው እንቅልፍ🙋
ያኑረኝ በፍቅር ዘላለም ካንተ እቅፍ😊😊
@loverzonn
እስከድሜዬ ማምሻ ላፍታ ሳትለቀኝ👫
እስካሸልብ ድረስ ከማልነቃው እንቅልፍ🙋
ያኑረኝ በፍቅር ዘላለም ካንተ እቅፍ😊😊
@loverzonn
የምስራች
ታላቅ የኪነ-ጥበብ ድግስ
አዘጋጅ :- የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ ካቴድራል ማህበረ ቂርቆስ ሕፃናት ክፍል አዳጊያን
ጥር 7 እና 8 ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ በኤርታሌ ሲኒማ
የመግቢያ ትኬቶቹ የሚገኙበት ቦታ
1 :- ግሎባል ኢንተርኔት ካፌ
2 :- ዮናስ እስቲዲዮ
3 :- ባቢ ሙቪ ሴንተር
4 :- በአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን ቅጥር ግቢ
5 :- ከማንኛው የቂርቆስ አባላት እጅ ላይ ማግኝት ይችላሉ ።
ያሉን የመግቢያ ትኬት ጥቂት ስለሆነ ፈጥነው በመግዛት የኪነ-ጥበብ ምሽት ታዳሚ ይሁኑ
ታላቅ የኪነ-ጥበብ ድግስ
አዘጋጅ :- የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ ካቴድራል ማህበረ ቂርቆስ ሕፃናት ክፍል አዳጊያን
ጥር 7 እና 8 ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ በኤርታሌ ሲኒማ
የመግቢያ ትኬቶቹ የሚገኙበት ቦታ
1 :- ግሎባል ኢንተርኔት ካፌ
2 :- ዮናስ እስቲዲዮ
3 :- ባቢ ሙቪ ሴንተር
4 :- በአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን ቅጥር ግቢ
5 :- ከማንኛው የቂርቆስ አባላት እጅ ላይ ማግኝት ይችላሉ ።
ያሉን የመግቢያ ትኬት ጥቂት ስለሆነ ፈጥነው በመግዛት የኪነ-ጥበብ ምሽት ታዳሚ ይሁኑ
😘አለሜ ነሽ😘
🔥ክፍል 6
""
""
አዳም ድካም እየተስማው ሲመጣ ሌላኛው አግዳሚ አወንበር ላይ
ሄዶ ጋደም አለ ግን ነገ ሄዋን ስለምትነቃ በጉጉት ሊሞት ነው
ሄዋን ከነቃች በኋላ ለሚፈጠርው ነገር እራሱን አእምሮውን አዘጋጀ
ሄዋን ነገ ከኮማ ስትነቃ ልክ እንደማታቀኝ ልታስመስል ነው ወይ
ብሎ እራሱን ከጠየቀ በኋላ መልሶ ለእራሱ አይ አይ ሄዋኔ ወዳ
አደለም የረሳችኝ እንደዚህ መሆኗስ ለእኔ ስትል አደል አለና
እራሱን አፅናና እንዲ ከራሱ ጋር በሀሳብ ሲሞገት ሳያስበው
እንቅልፍ አሽለበው።
የሆነ የሚያስፍራ ኮቴ ሰማ በቀስታ የሚጓዝ ማን እንደሆነ ለማየት
ቀና አለ ምንም አይነት ሰው አልታየውም መልሶ ተኛ አሁን
የሚንሾካሾክ ድምፅ ሰማ ቀና ሲል ከእሱ ትይዩ የተኛችው ዲና
የለችም የት እንደሄደች ግራ በመጋባት እና በፍርሀት ስሜት ወደ
ሄዋን ክፍል እያመራ ሳለ ዲና በ2 ትልልቅ አቅም ባላቸው ስዎች
ተይዛ በጥቁር ፕላስተር እጇ አፏ እና እግሯ ተይዟል በአስተማሚ
ወንበር ላይ ጥብቅ አድርገው አስርዋታል ። አዳምን ስታየው
በተቀመጠችበት ወንበር ላይ መወዛወዝ ጀመርች አዳም
ከታስረችው ዲና ትይዩ ኮማ ውስጥ ያለችውን ሄዋንን አንድ
ጭንብል ያርገ ሰው በህይወት እና በሞት መካከል እስትንፋሷ
የሆነውን ማሽን አዳምን ፍገግ ብሎ በ ሰራውልክ አይነት
አስተያየት እያየው ነቀለው አጭር ጩሀት ሰማ ዞር ሲል ዲናን
ድምፅ በሌለው መሳሪያ አናቷን በታተኑት አዳም
አይይይይይሆሆሆሆንንምምምምምምም ብሎ ጮከ ኧረ ድረሱልኝ
ሰው የለም እንዴ እያለ ቢጮክም ምንም አይነት ሰው ሊደርስለት
አልቻለም አዳምን የሆነ ባትሪ መሰል መብራት ነገር ስውነቱ ላይ
ጭንብል ከለበሱት ውስጥ አበራበት አዳም አቅም አጠርው
መንቀሳቀስም አልቻለም ከቆይታ በኋላ የአንድ ሰው ኮቴ ተሰማው
ይህንን ኮቴ ያውቀዋል ሁለት እግር አንድ ከዘራ ባለ ከዘራው እና
ባለ ብዙ ሀጢያቶች ባለቤት ይህ ሰው ሄዋን ለእዚህ ችግር
እንድትጋለጥ ያረገው ሰው ነው ፈገግ እያለ ወደ አዳም ቀረበው
አዳምም አይሆንምም ብሎ ከህልሙ ነቃ ዲና ደንግጣ በርግጋ
ተነሳች ምንነው ችግር አለ አዳም አለችው እሱም የለም ተኚ
ብሏት በጥድፊያ ሄዋን ጋር ሄዶ በመስታወቱ ያያት ጀመር።
እውነት ቢሆንስ ቆይ ህልሜ ካንቺ ተለይቼ እንዴት እኖራለው ብሎ
ተንስቀሰቀ።
ይህ ሰው ጌዲዬን ይባላል በወንጀል የታወቀ ነገር ግን መፍትሄ
ያልተገኘለት ሰው ለብዙ ህፃናት ደሀዎች እና ፍትህ ፍላጊዎች
እልቂት ተጠያቂ እጁ እስከ ከፍተኛ የወንጀልም ሆነ የቢዝነስ ነክ
ጉዳዎች ላይ የሚረዝም ከፈለገ ምንም ማድርግ የማያቅተው
ህይወት ያለው ሰው የሚታዘዘው ነው። ታዲያ ለእሱ አለታዘዝ ያለ
ስው በህይወቱ ፈርዶ ነው ባአስቃቂ እና በሚዘገንን መልኩ
ያስቃየዋል በቁሙ በህይወት እንዳለ ያለ በለዚያ ፈፅሞ አይርካም
አንድን ሰው ገደለ ማለት በጣም ጥሩ ስራ እንደስራ ነው
የሚስማው ሰውን በቁሙ ማስቃየት በአለም ላይ ለእሱ ትልቅ
ፌሽታ ነው ሁሉም ሰው የእዚህ ስው ስም ሲነሳ ይንቀጠቀጣል።
አዳም በጥብቅና ሙያው ማንም የማይስተካከለው እልልልል
የተባለለት ጠበቃ ነው ስራ የጀመርው ከአመት በፊት ቢሆንም
ባጭር ጊዜ ባጭር የፍርድ ቀጠሮ ብዙ አልበገር ባይ እና ወንጀል
ስርተው የሚሸሽጉ ስዎችን አጋፍጦ ለፍርድ ልኳል ወደ ሚገባቸው
አስናብቶቸዋል ።ጠበቃ አዳም ማለት ለወንጀለኖች ስይጣን ፍትህ
ለተነፈጉ ደሞ መላክ ነው።
ጌዲዮን የአዳምን የጥብቅና ችሎታ እና ዝናውን ሰምቶ በቢዝነስ
ይሁን በማንኛቸውም አይነት ጉዳዮችን አብሮት እንዲሆን በረብጣ
ገንዘብ ድርድር ያቀርብለታል ጊዲዮን በዙሪያው ሌሎች የእራሱ
ጠበቆች ቢኖሩትም የአዳምን ጥብቅና ግን አብዝቶ ፈልጎታል
አዳም ግን የጊዲዮን ድርድር ሆነ ገንዘብ አላማለለውም ጠበቃ
አዳም ለህሊናው የተገዛ ለፍትህ ጥብቅና የቆመ ለእውነት
የሚኖር ሰው ነው ።
ልክ እንደ አዳም በጊዲዮን አልመራ ያለ እና ጊዲዮን በቁሙ
አስቃይቶ የገደለው እስማኤል የተባለ እሳት የላስ ጠበቃ ነበር
እስማኤል የጊድዮንን ትእዛዝ አለመቀበል ብቻ ሳይሆን
ሊያስፈርድበት ሂደት ጀምሮ ነበር በጊዲዮን ሴራነት ሰውን ያለ
ምክንያት በሀሰት በመፍርድ ተብሎ ተከሶ ለእርዥም አመት ታስሮ
የታሰርበት እስር ቤት ውስጥ በጊዲዮን ትዛዝ መሰርት የታሳሪያን
ሻውር ቤት ውስጥ ሞቶ ነበር የተገኘው ይህንን ጠበቃ መጀመሪያ
የሚወዳቸውን ስዎች በመግደል ነበር አይምሮውን የገደለው
ጌዲዮን ይህ ነው ቁመቱ እጅግ የረዘመ የአይኑ ብሌንን ትኩር
ብሎ ለተመለከተው ልክ እንደ በርበሬ የቀላ መልኩም ወደ ጥቁር
ያደላ ሰው ነው።
ጋሞ ጎፋ እንደሆነና ይህንን ፀባዩን ከአባቱ እስከ ሰውነት አቆሙ
እንደወርሰው ይወራል ብዙ ሴቶችን አስርግዞ አረገዝኩ ብለው
ሲነግሩት የፀነሱትን ፇታ ካወቀ በኋላ ሴት ከሆነች ከእነ እናትየው
ይገላታል የተረገዘው ወንድ ከሆነ ግን እስኪወለድ ጠብቆ እሱን
ካልመስለ ይገለዋል ከመሰለ ግን አሳድጎ ገረዱ ያርገዋል
ይህንን ታሪኩን መንጉደኛው ሎሌ በሚል ርእስ ያ እሳት የላስ
ጠበቃው እስማኤል ፅፎታል እንዲፅፍ የረዳው ደሞ የጌዲዮን
አሽከር ነበር፡፡
አዳም ጠረፔዛው ላይ ፒያሳ አራዳ ጋር 9ስአት ጠብቀኝ የሚል
አጠር ያለ ፅሁፍ አገኘ አዳም የሰውየውን ማንነት ሳያውቅ
የተባለበት ቦታደረሰ ምናልባት ፍትህ የተነፈገ ሰው ስለሱ ሰምቶ
ሊያገኘው እንደፈለገ አልተጠራጠረም
ፒያሳ ጋር እንደደረሰ የሆነ ኩትት ያለ ልብስ የለበሰ ሰው ላዳ ይዞ
ና ግባ እኔ ነኝ የጠራውክ ብሎ ካስገባው በኋላ ጭር ያለ ቦታ
ወሰደው ሲደርሱ የተቀመጥከበትን ወንበር ግለጠው እና እየው
ብቻህን ሆነክ ክፈተው ተጠንቀቅ ማንም እንዳያይክ እዚህ ውስጥ
ስለከተትኩህ ይቅር በለኝ ግን እንደምታስተካክለው አውቃለው
አለውና ቤቱን ሳይነግርው ወደ ቤቱ አደርሰው አዳም ቤቴን እና
መስሪያ ቤቴን እንዴት አወቀ ብሎ ለእራሱ ጠይቆ ለስውየው
ሳይጠይቅ ወረደ ቤቱ በጥድፊያ እንደገባ ቦርሳውን ከፈተው ቦርሳ
ውስጥ በብዙ የተለያዩ ልሙጥ እና ባለ መስመር ሉክ ለሁለት
ታጥፈው በእስቴፕራል ሳይሆን በአርንጓዴ ክር የተሰፋ ደብተር አለ
ሳያነበው እየገላለለጠ ማየት ጀመር የብዙ ስው ፎቶዎች እና
ከፎቶዎች ስር ማብራሪያ ተፅፏል ደብተሩን ከደነው እና ቦርሳ
ውስጥ አንድ ተለቅ ያለ ስአት አገኘ በድጋሜ እጁን ሰደደው
የሆነች እጥፍጥፍ ያለች ወረቀት አገኘ ወረቀቱ እንዲህ ይላል....
✨ይቀጥላል....
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@loverzonn
🔥ክፍል 6
""
""
አዳም ድካም እየተስማው ሲመጣ ሌላኛው አግዳሚ አወንበር ላይ
ሄዶ ጋደም አለ ግን ነገ ሄዋን ስለምትነቃ በጉጉት ሊሞት ነው
ሄዋን ከነቃች በኋላ ለሚፈጠርው ነገር እራሱን አእምሮውን አዘጋጀ
ሄዋን ነገ ከኮማ ስትነቃ ልክ እንደማታቀኝ ልታስመስል ነው ወይ
ብሎ እራሱን ከጠየቀ በኋላ መልሶ ለእራሱ አይ አይ ሄዋኔ ወዳ
አደለም የረሳችኝ እንደዚህ መሆኗስ ለእኔ ስትል አደል አለና
እራሱን አፅናና እንዲ ከራሱ ጋር በሀሳብ ሲሞገት ሳያስበው
እንቅልፍ አሽለበው።
የሆነ የሚያስፍራ ኮቴ ሰማ በቀስታ የሚጓዝ ማን እንደሆነ ለማየት
ቀና አለ ምንም አይነት ሰው አልታየውም መልሶ ተኛ አሁን
የሚንሾካሾክ ድምፅ ሰማ ቀና ሲል ከእሱ ትይዩ የተኛችው ዲና
የለችም የት እንደሄደች ግራ በመጋባት እና በፍርሀት ስሜት ወደ
ሄዋን ክፍል እያመራ ሳለ ዲና በ2 ትልልቅ አቅም ባላቸው ስዎች
ተይዛ በጥቁር ፕላስተር እጇ አፏ እና እግሯ ተይዟል በአስተማሚ
ወንበር ላይ ጥብቅ አድርገው አስርዋታል ። አዳምን ስታየው
በተቀመጠችበት ወንበር ላይ መወዛወዝ ጀመርች አዳም
ከታስረችው ዲና ትይዩ ኮማ ውስጥ ያለችውን ሄዋንን አንድ
ጭንብል ያርገ ሰው በህይወት እና በሞት መካከል እስትንፋሷ
የሆነውን ማሽን አዳምን ፍገግ ብሎ በ ሰራውልክ አይነት
አስተያየት እያየው ነቀለው አጭር ጩሀት ሰማ ዞር ሲል ዲናን
ድምፅ በሌለው መሳሪያ አናቷን በታተኑት አዳም
አይይይይይሆሆሆሆንንምምምምምምም ብሎ ጮከ ኧረ ድረሱልኝ
ሰው የለም እንዴ እያለ ቢጮክም ምንም አይነት ሰው ሊደርስለት
አልቻለም አዳምን የሆነ ባትሪ መሰል መብራት ነገር ስውነቱ ላይ
ጭንብል ከለበሱት ውስጥ አበራበት አዳም አቅም አጠርው
መንቀሳቀስም አልቻለም ከቆይታ በኋላ የአንድ ሰው ኮቴ ተሰማው
ይህንን ኮቴ ያውቀዋል ሁለት እግር አንድ ከዘራ ባለ ከዘራው እና
ባለ ብዙ ሀጢያቶች ባለቤት ይህ ሰው ሄዋን ለእዚህ ችግር
እንድትጋለጥ ያረገው ሰው ነው ፈገግ እያለ ወደ አዳም ቀረበው
አዳምም አይሆንምም ብሎ ከህልሙ ነቃ ዲና ደንግጣ በርግጋ
ተነሳች ምንነው ችግር አለ አዳም አለችው እሱም የለም ተኚ
ብሏት በጥድፊያ ሄዋን ጋር ሄዶ በመስታወቱ ያያት ጀመር።
እውነት ቢሆንስ ቆይ ህልሜ ካንቺ ተለይቼ እንዴት እኖራለው ብሎ
ተንስቀሰቀ።
ይህ ሰው ጌዲዬን ይባላል በወንጀል የታወቀ ነገር ግን መፍትሄ
ያልተገኘለት ሰው ለብዙ ህፃናት ደሀዎች እና ፍትህ ፍላጊዎች
እልቂት ተጠያቂ እጁ እስከ ከፍተኛ የወንጀልም ሆነ የቢዝነስ ነክ
ጉዳዎች ላይ የሚረዝም ከፈለገ ምንም ማድርግ የማያቅተው
ህይወት ያለው ሰው የሚታዘዘው ነው። ታዲያ ለእሱ አለታዘዝ ያለ
ስው በህይወቱ ፈርዶ ነው ባአስቃቂ እና በሚዘገንን መልኩ
ያስቃየዋል በቁሙ በህይወት እንዳለ ያለ በለዚያ ፈፅሞ አይርካም
አንድን ሰው ገደለ ማለት በጣም ጥሩ ስራ እንደስራ ነው
የሚስማው ሰውን በቁሙ ማስቃየት በአለም ላይ ለእሱ ትልቅ
ፌሽታ ነው ሁሉም ሰው የእዚህ ስው ስም ሲነሳ ይንቀጠቀጣል።
አዳም በጥብቅና ሙያው ማንም የማይስተካከለው እልልልል
የተባለለት ጠበቃ ነው ስራ የጀመርው ከአመት በፊት ቢሆንም
ባጭር ጊዜ ባጭር የፍርድ ቀጠሮ ብዙ አልበገር ባይ እና ወንጀል
ስርተው የሚሸሽጉ ስዎችን አጋፍጦ ለፍርድ ልኳል ወደ ሚገባቸው
አስናብቶቸዋል ።ጠበቃ አዳም ማለት ለወንጀለኖች ስይጣን ፍትህ
ለተነፈጉ ደሞ መላክ ነው።
ጌዲዮን የአዳምን የጥብቅና ችሎታ እና ዝናውን ሰምቶ በቢዝነስ
ይሁን በማንኛቸውም አይነት ጉዳዮችን አብሮት እንዲሆን በረብጣ
ገንዘብ ድርድር ያቀርብለታል ጊዲዮን በዙሪያው ሌሎች የእራሱ
ጠበቆች ቢኖሩትም የአዳምን ጥብቅና ግን አብዝቶ ፈልጎታል
አዳም ግን የጊዲዮን ድርድር ሆነ ገንዘብ አላማለለውም ጠበቃ
አዳም ለህሊናው የተገዛ ለፍትህ ጥብቅና የቆመ ለእውነት
የሚኖር ሰው ነው ።
ልክ እንደ አዳም በጊዲዮን አልመራ ያለ እና ጊዲዮን በቁሙ
አስቃይቶ የገደለው እስማኤል የተባለ እሳት የላስ ጠበቃ ነበር
እስማኤል የጊድዮንን ትእዛዝ አለመቀበል ብቻ ሳይሆን
ሊያስፈርድበት ሂደት ጀምሮ ነበር በጊዲዮን ሴራነት ሰውን ያለ
ምክንያት በሀሰት በመፍርድ ተብሎ ተከሶ ለእርዥም አመት ታስሮ
የታሰርበት እስር ቤት ውስጥ በጊዲዮን ትዛዝ መሰርት የታሳሪያን
ሻውር ቤት ውስጥ ሞቶ ነበር የተገኘው ይህንን ጠበቃ መጀመሪያ
የሚወዳቸውን ስዎች በመግደል ነበር አይምሮውን የገደለው
ጌዲዮን ይህ ነው ቁመቱ እጅግ የረዘመ የአይኑ ብሌንን ትኩር
ብሎ ለተመለከተው ልክ እንደ በርበሬ የቀላ መልኩም ወደ ጥቁር
ያደላ ሰው ነው።
ጋሞ ጎፋ እንደሆነና ይህንን ፀባዩን ከአባቱ እስከ ሰውነት አቆሙ
እንደወርሰው ይወራል ብዙ ሴቶችን አስርግዞ አረገዝኩ ብለው
ሲነግሩት የፀነሱትን ፇታ ካወቀ በኋላ ሴት ከሆነች ከእነ እናትየው
ይገላታል የተረገዘው ወንድ ከሆነ ግን እስኪወለድ ጠብቆ እሱን
ካልመስለ ይገለዋል ከመሰለ ግን አሳድጎ ገረዱ ያርገዋል
ይህንን ታሪኩን መንጉደኛው ሎሌ በሚል ርእስ ያ እሳት የላስ
ጠበቃው እስማኤል ፅፎታል እንዲፅፍ የረዳው ደሞ የጌዲዮን
አሽከር ነበር፡፡
አዳም ጠረፔዛው ላይ ፒያሳ አራዳ ጋር 9ስአት ጠብቀኝ የሚል
አጠር ያለ ፅሁፍ አገኘ አዳም የሰውየውን ማንነት ሳያውቅ
የተባለበት ቦታደረሰ ምናልባት ፍትህ የተነፈገ ሰው ስለሱ ሰምቶ
ሊያገኘው እንደፈለገ አልተጠራጠረም
ፒያሳ ጋር እንደደረሰ የሆነ ኩትት ያለ ልብስ የለበሰ ሰው ላዳ ይዞ
ና ግባ እኔ ነኝ የጠራውክ ብሎ ካስገባው በኋላ ጭር ያለ ቦታ
ወሰደው ሲደርሱ የተቀመጥከበትን ወንበር ግለጠው እና እየው
ብቻህን ሆነክ ክፈተው ተጠንቀቅ ማንም እንዳያይክ እዚህ ውስጥ
ስለከተትኩህ ይቅር በለኝ ግን እንደምታስተካክለው አውቃለው
አለውና ቤቱን ሳይነግርው ወደ ቤቱ አደርሰው አዳም ቤቴን እና
መስሪያ ቤቴን እንዴት አወቀ ብሎ ለእራሱ ጠይቆ ለስውየው
ሳይጠይቅ ወረደ ቤቱ በጥድፊያ እንደገባ ቦርሳውን ከፈተው ቦርሳ
ውስጥ በብዙ የተለያዩ ልሙጥ እና ባለ መስመር ሉክ ለሁለት
ታጥፈው በእስቴፕራል ሳይሆን በአርንጓዴ ክር የተሰፋ ደብተር አለ
ሳያነበው እየገላለለጠ ማየት ጀመር የብዙ ስው ፎቶዎች እና
ከፎቶዎች ስር ማብራሪያ ተፅፏል ደብተሩን ከደነው እና ቦርሳ
ውስጥ አንድ ተለቅ ያለ ስአት አገኘ በድጋሜ እጁን ሰደደው
የሆነች እጥፍጥፍ ያለች ወረቀት አገኘ ወረቀቱ እንዲህ ይላል....
✨ይቀጥላል....
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@loverzonn
😘አለሜ ነሽ😘
🔥ክፍል 7
✍️ደራሲ፦ቤዛዊት ፋንታዬ የሽዋ ልጅ
""
""
የሆነች እጥፍጥፍ ያለች ወረቀት አገኘ ወርቀቱ እንዲህ ይላል
ሰላም ላንተ ይሁን ጠበቃ አዳም የጠበቃ እስማኤል ወዳጅ ነኝ
ወዳጅ ብቻ አይደለሁም መከታዬ ነው ወንድሜም ጓደኛዬም ሁሉም
ነገሬ ነው ለፍትህ ዘብ የቆመክ ለእውነት የምታድር ሰው
መሆንህን አውቃለው እስማኤል ፍትህ ለተራበ የሚያጠግብ
ለጎደለበት የሚሞላ ነው እስከኖረበት ጊዜ ለእውነት ኖሯል
በመጨረሻም ግን ለአንድ አውሬ ሰው ተበገረ ይህ አውሬ የወዳጄ
እስማኤልን ህይወት ቀጥፎብኛል አንተም እንደሱ ነህ ባንተ በኩል
ፍትህ ያገኙት ስላንተ አውርተው አይጠግቡም እጅግ የጠበቀን
ወዳጄን ህልም እንደምታስጨርስው እርግጠኛ ነኝ ትወጣዋለክ
እንደምትወጣው አምናለው አንብቦ እንደጨርሰ ያን በተለያዩ ልኮች የተፃፈውን እና አርንጎዴ ክር የተያዘውን ደብተር ከፍተው ውስጡ በሉኮቹ ላይ የሰፈሩትን
ተመለከተ ፅሁፎቹ እጅግ የተዋቡ ናቸው በሰማያዊ እና በጥቁር
እስኪብርቶ የተፃፈ ነው የታሪኩ ርእስ መንገደኛው ሎሌ ይሰኛል መንገደኛው ሎሌ መሄድ የለመደው አንድ ቀን ተነስቶ መጓዝ የጀመርው በሄደበት ሁሉ ብዙ ይታዘባል
ተመልካች ታዛቢ ሁሉንም ይሆናል ዛሬ ከቆመበት መንገዱን ጀምሮል
ብሎ አጠር ባለ መልኩ መንገደኛው ሎሌን ገልፇታል መንገደኛ
ስሙን ደሞ በሎሌ ቀይሮ የእዛን አውሬ ስራ አስፍሮታል።
አዳም መፅሀፍን ማንበብ ቀጠለ መፅሀፉም እንዲህ ይላል።
ይገርማችዋል ዛሬ መንገዱኛው ሎሌ እንደለመደው ጉዞውን
ቀጥሏል እየሄደ በመንገዱ ያጋጠሙት ደሀ እናት እና ልጅ ን አየ
እስከሚችለው ሊከተላቸው ወስኖ ሳይሆን እግር መንገዱን
እያያቸው መጓዝ ጀመር እናትና ልጅ በፀጥታ ከተጓዙ በኋላ
ልጅየው እናቷን ሽቅብ አንጋጣ እያየች እናቴ አለቻች እናት
የስማቻት አትመስልም የእኔ እናት እናትዬ እማ እያለች
ስትጎቶጉታት ሀሳቧን እና መንገዷን ገታ አድርጋ ወዬ የእኔ ልጅ
አለች በጣም በደከመና ትንፋሽ በተቀላቀለበት መለኩ እማ እስቲ
አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ እሽ እሺ ልጄ ጠይቂኝ ፍቅር እና መውደድ
ልዩነት አላቸው እንዴ እንዴ እናትም ልጄ በጣም እንጂ በጣም
ልዩነት አላቸው ልጅየው እንዴት አለቻት እናት ልጆ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ ልጄ አለቻት ልጅም እሺ እማ አለቻት ጥንድ ጥንድ የሆኑ አካላቶችሽን ንገሪኝ ብላ እናት
ከመናገሯ ልጅት ጥንድ ጥንድ የሆኑት ለምሳሌ አይናችን ሁለት
ነው አለች እናት እሺ ሌላስ አለቻት ሌላ ደሞ እጃችን እግራችን
ሌላስ አለች እናት ልጅቱ ሌላ ጆሮአችን ሌላ ግን የለም አለቻት
እናት ፈገግ ብላ ተሳስተሻል የእኔ ውድ ልጅ አለቻት ልጅም እኔ
የምልሽ እማ ይህ አሁን ከጠየቅሽኝ ጥያቄ ጋር ምን አገናኘው
ያገናኘዋል እንጂ ልጄ እይውልሽ እንዳልሽው እጃችን እግራችን
አይናችን እና ጆሮችን ብቻ ሳይሆን ከልባችን በቀር ሁሉም አጋዥ
አለው ልጅየው ግራ ገባትና እንዴት እናቴ አለቻት ለምሳሌ ጣትሽ
ስንት ነው 10 እሺ ጨንጓራችንንስ እኔጃ እማ እሱም ትንሹ እና
ትልቁ አንጀት የሚባሉ አጋዦች አሉት ፀጉሯችንንም ብዙ አሉት
ከንፍራችን ደሞ ከላይና ከታች አለ ጥርሳችንን ተመልከች ብዙ
ናቸው ሊላም ብዙ ጥንድ ነገሮች አሉ ሁለም አጋዥ የላችውም
ልባችን ግን ብቸኛ ነው ይህ የሆነበት ምክንያት ደሞ ሊ ሌላኛው
ልባችን ጋር ሌላ ሰው ጋረ ስለሆነ ነው አለች እናት ልጅቱ እየተገረመች ማን ጋር? ብላ ጠየቀቻት እናትም የወደፊት የህይወትሽ አጋር ጋር እሱ ጋር ነው ለዛም ነው ፍቅር ሲይዘን ሁሉም ነገራችንን የሚቆጣጠርን ፍቅር ሲይዘን ሁሉም አካላታችን
ስራውን አቁሞ ልባችን የሚስራው ፍቅር ሲይዘን ልባችንን የሚስማን ፍቅር ሲይዝሽ በ ፍቅር ካፍቀሩት ጋር መኖር እድለኝነት ነው። አዳም ንባብን በእዚህ ገታ እና
ወርቀቱን ከደነው።
የማያልፍ ቀናት የለም አለፈ ዛሬ ሄዋን ከጥቄት ሰአታት በኋላ
ትነቃለች አዳም ውስጡ ደስ አለው ቀጥሎ የሚፈጠረው ነገር
መልካም እንደሚሆን አሰበ ስትነቃስ አለ በልቡ ስትነቃስ እንዴት
ነው የምቀርባት ሁሉንም ነገር እኮ እረስታለች ድጋሚ እንድትወደኝ
ላረግ ነው ስቀርባት ማነህ ብትለኝስ ልቡ ፈራ ውዴ እረሳሽኝ ወይ እስቲ መልሽለኝ
ምነው ቢሆን ለእኔ ሁሉን ባርገልኝ ብዬ ለመንኩትኝ ሀሳቤን ቢስማኝ
ብዬ በመጠበቅ ይህው ወራት ሞላኝ ለእሱ ብዙ ነገሩ ናት የሄዋን እጃች
በትንሹ መንቀሳቀስ ጀመሩ አላመነም ዶክተሩ ትነቃለች ቢለውም
የሚንቀሳቀስ እጇን ሲያስ አዳም ደስስስ አለው ዶክተሩን
ለመጣራት ከነፈ አጠገቡ ማንም አልነበርም ዲና በጠዋት ቤቷ
ፍቅድ ጠይቃ ሄዳለች ዲና በመንገድ ላይ እና ቤቷም ከገባች
በኋላ ሰለ አዳም ያለ ማቆርጥ ታስባለች ዲና ስልኳ ጠራ አዳም
ነበር ሄሎ አለችው በተርጋጋ ድምፅ.......
ክፍል 8 ✨ይቀጥላል........
ክፍል 8
🔥ክፍል 7
✍️ደራሲ፦ቤዛዊት ፋንታዬ የሽዋ ልጅ
""
""
የሆነች እጥፍጥፍ ያለች ወረቀት አገኘ ወርቀቱ እንዲህ ይላል
ሰላም ላንተ ይሁን ጠበቃ አዳም የጠበቃ እስማኤል ወዳጅ ነኝ
ወዳጅ ብቻ አይደለሁም መከታዬ ነው ወንድሜም ጓደኛዬም ሁሉም
ነገሬ ነው ለፍትህ ዘብ የቆመክ ለእውነት የምታድር ሰው
መሆንህን አውቃለው እስማኤል ፍትህ ለተራበ የሚያጠግብ
ለጎደለበት የሚሞላ ነው እስከኖረበት ጊዜ ለእውነት ኖሯል
በመጨረሻም ግን ለአንድ አውሬ ሰው ተበገረ ይህ አውሬ የወዳጄ
እስማኤልን ህይወት ቀጥፎብኛል አንተም እንደሱ ነህ ባንተ በኩል
ፍትህ ያገኙት ስላንተ አውርተው አይጠግቡም እጅግ የጠበቀን
ወዳጄን ህልም እንደምታስጨርስው እርግጠኛ ነኝ ትወጣዋለክ
እንደምትወጣው አምናለው አንብቦ እንደጨርሰ ያን በተለያዩ ልኮች የተፃፈውን እና አርንጎዴ ክር የተያዘውን ደብተር ከፍተው ውስጡ በሉኮቹ ላይ የሰፈሩትን
ተመለከተ ፅሁፎቹ እጅግ የተዋቡ ናቸው በሰማያዊ እና በጥቁር
እስኪብርቶ የተፃፈ ነው የታሪኩ ርእስ መንገደኛው ሎሌ ይሰኛል መንገደኛው ሎሌ መሄድ የለመደው አንድ ቀን ተነስቶ መጓዝ የጀመርው በሄደበት ሁሉ ብዙ ይታዘባል
ተመልካች ታዛቢ ሁሉንም ይሆናል ዛሬ ከቆመበት መንገዱን ጀምሮል
ብሎ አጠር ባለ መልኩ መንገደኛው ሎሌን ገልፇታል መንገደኛ
ስሙን ደሞ በሎሌ ቀይሮ የእዛን አውሬ ስራ አስፍሮታል።
አዳም መፅሀፍን ማንበብ ቀጠለ መፅሀፉም እንዲህ ይላል።
ይገርማችዋል ዛሬ መንገዱኛው ሎሌ እንደለመደው ጉዞውን
ቀጥሏል እየሄደ በመንገዱ ያጋጠሙት ደሀ እናት እና ልጅ ን አየ
እስከሚችለው ሊከተላቸው ወስኖ ሳይሆን እግር መንገዱን
እያያቸው መጓዝ ጀመር እናትና ልጅ በፀጥታ ከተጓዙ በኋላ
ልጅየው እናቷን ሽቅብ አንጋጣ እያየች እናቴ አለቻች እናት
የስማቻት አትመስልም የእኔ እናት እናትዬ እማ እያለች
ስትጎቶጉታት ሀሳቧን እና መንገዷን ገታ አድርጋ ወዬ የእኔ ልጅ
አለች በጣም በደከመና ትንፋሽ በተቀላቀለበት መለኩ እማ እስቲ
አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ እሽ እሺ ልጄ ጠይቂኝ ፍቅር እና መውደድ
ልዩነት አላቸው እንዴ እንዴ እናትም ልጄ በጣም እንጂ በጣም
ልዩነት አላቸው ልጅየው እንዴት አለቻት እናት ልጆ አንድ ጥያቄ ልጠይቅሽ ልጄ አለቻት ልጅም እሺ እማ አለቻት ጥንድ ጥንድ የሆኑ አካላቶችሽን ንገሪኝ ብላ እናት
ከመናገሯ ልጅት ጥንድ ጥንድ የሆኑት ለምሳሌ አይናችን ሁለት
ነው አለች እናት እሺ ሌላስ አለቻት ሌላ ደሞ እጃችን እግራችን
ሌላስ አለች እናት ልጅቱ ሌላ ጆሮአችን ሌላ ግን የለም አለቻት
እናት ፈገግ ብላ ተሳስተሻል የእኔ ውድ ልጅ አለቻት ልጅም እኔ
የምልሽ እማ ይህ አሁን ከጠየቅሽኝ ጥያቄ ጋር ምን አገናኘው
ያገናኘዋል እንጂ ልጄ እይውልሽ እንዳልሽው እጃችን እግራችን
አይናችን እና ጆሮችን ብቻ ሳይሆን ከልባችን በቀር ሁሉም አጋዥ
አለው ልጅየው ግራ ገባትና እንዴት እናቴ አለቻት ለምሳሌ ጣትሽ
ስንት ነው 10 እሺ ጨንጓራችንንስ እኔጃ እማ እሱም ትንሹ እና
ትልቁ አንጀት የሚባሉ አጋዦች አሉት ፀጉሯችንንም ብዙ አሉት
ከንፍራችን ደሞ ከላይና ከታች አለ ጥርሳችንን ተመልከች ብዙ
ናቸው ሊላም ብዙ ጥንድ ነገሮች አሉ ሁለም አጋዥ የላችውም
ልባችን ግን ብቸኛ ነው ይህ የሆነበት ምክንያት ደሞ ሊ ሌላኛው
ልባችን ጋር ሌላ ሰው ጋረ ስለሆነ ነው አለች እናት ልጅቱ እየተገረመች ማን ጋር? ብላ ጠየቀቻት እናትም የወደፊት የህይወትሽ አጋር ጋር እሱ ጋር ነው ለዛም ነው ፍቅር ሲይዘን ሁሉም ነገራችንን የሚቆጣጠርን ፍቅር ሲይዘን ሁሉም አካላታችን
ስራውን አቁሞ ልባችን የሚስራው ፍቅር ሲይዘን ልባችንን የሚስማን ፍቅር ሲይዝሽ በ ፍቅር ካፍቀሩት ጋር መኖር እድለኝነት ነው። አዳም ንባብን በእዚህ ገታ እና
ወርቀቱን ከደነው።
የማያልፍ ቀናት የለም አለፈ ዛሬ ሄዋን ከጥቄት ሰአታት በኋላ
ትነቃለች አዳም ውስጡ ደስ አለው ቀጥሎ የሚፈጠረው ነገር
መልካም እንደሚሆን አሰበ ስትነቃስ አለ በልቡ ስትነቃስ እንዴት
ነው የምቀርባት ሁሉንም ነገር እኮ እረስታለች ድጋሚ እንድትወደኝ
ላረግ ነው ስቀርባት ማነህ ብትለኝስ ልቡ ፈራ ውዴ እረሳሽኝ ወይ እስቲ መልሽለኝ
ምነው ቢሆን ለእኔ ሁሉን ባርገልኝ ብዬ ለመንኩትኝ ሀሳቤን ቢስማኝ
ብዬ በመጠበቅ ይህው ወራት ሞላኝ ለእሱ ብዙ ነገሩ ናት የሄዋን እጃች
በትንሹ መንቀሳቀስ ጀመሩ አላመነም ዶክተሩ ትነቃለች ቢለውም
የሚንቀሳቀስ እጇን ሲያስ አዳም ደስስስ አለው ዶክተሩን
ለመጣራት ከነፈ አጠገቡ ማንም አልነበርም ዲና በጠዋት ቤቷ
ፍቅድ ጠይቃ ሄዳለች ዲና በመንገድ ላይ እና ቤቷም ከገባች
በኋላ ሰለ አዳም ያለ ማቆርጥ ታስባለች ዲና ስልኳ ጠራ አዳም
ነበር ሄሎ አለችው በተርጋጋ ድምፅ.......
ክፍል 8 ✨ይቀጥላል........
ክፍል 8
❤️ፍቅር ገደብ የለውም ያፈቀረ ሠው ሁሌም ተስፋ በመቁረጥም መሃል ሆኖ ይጠብቃል
❤️ሰው ወደደኝ ጠላኝ አማኝ ብዬ አልጨነቅም ሰጪም ነሺም ጠባቂም ህይወትንም ቀያሪ ፈጣሪ ብቻ ነው፡፡
😍ንፁህ ፍቅርና የሌሊት ጨረቃ አንድ ናቸው። ሁለቱም ልብ ላይ ደስታን ይፈጥራሉ፡፡❤
╔══❖•❣•❖══╗
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
▫️COMMENT💌 SHARE▫️
𝐉𝐎𝐈𝐍𝐔𝐒 @loverzonn
❤️ሰው ወደደኝ ጠላኝ አማኝ ብዬ አልጨነቅም ሰጪም ነሺም ጠባቂም ህይወትንም ቀያሪ ፈጣሪ ብቻ ነው፡፡
😍ንፁህ ፍቅርና የሌሊት ጨረቃ አንድ ናቸው። ሁለቱም ልብ ላይ ደስታን ይፈጥራሉ፡፡❤
╔══❖•❣•❖══╗
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
▫️COMMENT💌 SHARE▫️
𝐉𝐎𝐈𝐍𝐔𝐒 @loverzonn
❣ልብ መልካም የእርሻ ቦታ ነው፡፡
❣ጥሩ ነገር ዝራበት
❣በምርቱ ባትጠቀም በውበቱ
❣ትረካለክ
❣በዝች ምድር ላይ በሀብት
❣በገንዘብ የማይገዛው
❣ፍቅር ነው
❣ንፁህ ፍቅር የፈጣሪ ስጦታ ነው
❣ፈጣሪ አብዝቶ ለሁላችን
❣ፍቅር ይስጠን
❣መጥፎ ሰው እንዳላይ
❣ብለህ አይንህን አትጨፍን
❣ጥሩ ሰው ሲያልፍ ያመልጥሀል
👉ሰው እስከሆንክ ድረስ
እንደ Wi-Fi መሆን አለብክ
ሲቀርቡህ-connect
ሲርቁህ-Forget 👈
┉┉✽»✨❣✨»✽┉┉
╔══❖•❣•❖══╗
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
▫️COMMENT💌 SHARE▫️
𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒🔛@loverzonn
❣ጥሩ ነገር ዝራበት
❣በምርቱ ባትጠቀም በውበቱ
❣ትረካለክ
❣በዝች ምድር ላይ በሀብት
❣በገንዘብ የማይገዛው
❣ፍቅር ነው
❣ንፁህ ፍቅር የፈጣሪ ስጦታ ነው
❣ፈጣሪ አብዝቶ ለሁላችን
❣ፍቅር ይስጠን
❣መጥፎ ሰው እንዳላይ
❣ብለህ አይንህን አትጨፍን
❣ጥሩ ሰው ሲያልፍ ያመልጥሀል
👉ሰው እስከሆንክ ድረስ
እንደ Wi-Fi መሆን አለብክ
ሲቀርቡህ-connect
ሲርቁህ-Forget 👈
┉┉✽»✨❣✨»✽┉┉
╔══❖•❣•❖══╗
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
▫️COMMENT💌 SHARE▫️
𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒🔛@loverzonn
ይቅር ባይነት ትልቅነት ነው ላለፈው ለወደፊቱም ትልቅ የህሊና ስንቅ ነው፣
ይቅርታ መጠየቅ የምትፈልጉት ሰው ካለ 🙏
እንዲሁም
💞እውነተኛ አስተማሪ የፍቅር ታሪክ ለማካፈል ከፈለጉ
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
ይቅርታ ለመጠየቅ
ስሙን or ስሟን ✍ የላኪውም ስም ይካተት
ፎቶውን or ፎቶዋን 🖼
እና
በድምፅም ይቻላል 🗣
❣ ለፍቅር ታሪክ
እውነተኛ የፍቅር ታሪኮን ይፆፉልን
&
በፎቶ ማስደገፍ ካስፈለገ ይቻላል በድምፀም ይቻላል
👆መስፈርቶቹ አይረሱ📥
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
በ📥 @Yalisha
📥 @Yalish_bot
ልትልኩልን ትችላላችሁ !!!
ይቅርታ !!!
┉┉✽»✨❣✨»✽┉┉
╔══❖•❣•❖══╗
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
▫️COMMENT💌 SHARE▫️
𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒🔛@loverzonn
ይቅርታ መጠየቅ የምትፈልጉት ሰው ካለ 🙏
እንዲሁም
💞እውነተኛ አስተማሪ የፍቅር ታሪክ ለማካፈል ከፈለጉ
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
ይቅርታ ለመጠየቅ
ስሙን or ስሟን ✍ የላኪውም ስም ይካተት
ፎቶውን or ፎቶዋን 🖼
እና
በድምፅም ይቻላል 🗣
❣ ለፍቅር ታሪክ
እውነተኛ የፍቅር ታሪኮን ይፆፉልን
&
በፎቶ ማስደገፍ ካስፈለገ ይቻላል በድምፀም ይቻላል
👆መስፈርቶቹ አይረሱ📥
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
በ📥 @Yalisha
📥 @Yalish_bot
ልትልኩልን ትችላላችሁ !!!
ይቅርታ !!!
┉┉✽»✨❣✨»✽┉┉
╔══❖•❣•❖══╗
❤️#ፍቅር_ያሸንፋል❤️
▫️COMMENT💌 SHARE▫️
𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒🔛@loverzonn