" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፮ ~ (6)
" አሁን ሁሉም ነገር ከአቅሜ በላይ ሆኗል። እኔ ላይ የስቃይ ብትር እንዲያርፍብኝ ነው የተፈጠርሁት በቃ ምን ማድረግ እችላለሁ? " እያለ ፍየሎቹን ወደ በረሃ ይነዳል። " በቃ የእኔ እጣ ፈንታ እረኝነት ከዛም ገበሬነት ይሄው ነው። አባቴ ቢኖር ኖሮ ምን አልባት ይሄ ሁሉ ስቃይ ባልደረሰብኝ ነበር።" " እያለ ማንጎራጎሩን ቀጠለ። "
" እታተይ ያደረጋችሁት ነገር ትክክል ነው። ይሄን ያህል ከተማረ ይበቃዋል። " አለች ማለፊያ " ልክ ነሽ ልጄ ደግሞ የአባቱ ብቸኛ ወራሽ ነው። ውርሱን ከአሁኑ ራሱ ማስተዳደር ይጀምር እንጅ።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ እየሳቀች። " በጣም እንጅ " ብላ ማለፊያም ከት ብላ ሳቀች።
****
የቀዳማዊን ወደ ትምህርት አለመምጣት የተረዳ አንድ መምህር ተማሪዎችን ጠየቀ " ለምንድነው ቀዳማዊ ያልመጣው?" አለ። ሁሉም እርስ በእርስ ተያዩ አንድ ልጅ እጁን አወጣና " መምህር ቀዳማዊ ከዚህ በኋላ ትምህርት አይመጣም። ትምህርት ቤት አትሄድም ተብሏል።" አለ መምህሩ ተናደደ " ምክንያታቸው ምንድነው? " አለ " አላውቅም መምህር!" አለ ልጁ " በል ትምህርት ስትጨርሱ መጥተህ ቢሮ እንድትጠራኝ ወደነ ቀዳማዊ ቤት ትወስደኛለህ። " አለ " እሽ ግን እኔ እንደወሰድኩህ ሲታወቅ ከቤት ልሰደብ እችላለሁ " አለ ልጁ የሚመጣበትን ፍርሃት እያሰበ " አታስብ እኔ ሁሉንም አስረዳቸዋለሁ አትፍራ!" አለ መምህሩ " እሽ መምህር " አለ ልጁ፡
" ዛሬ እስኪ እንጨት እንልቀምልሽ እናቴ" አለች ማለፊያ ፊቷ በደስታ ወጋግን እያበራ " እሽ ደስ ይለኛል ልጆቼ መቼም እናንተን ፈጣሪየ ባይሰጠኝ ምን እንደምሆን አላውቅም።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እንዴ ባይሰጠኝ ኑሮ ብለሽማ እንደዚህ አታስቢ ይሄው ሰጥቶሻል። እስካለን አንቺን እናታችንን የመርዳት ግዴታ አለብንኮ እናቴ " አለች ማለፊያ " እሽ ልጄ እንዳልሽ በቃ እንግዲያውስ ሁላችሁም ይዛችሁልኝ ኑና የአመት ማገዶየን ልቻል። እንደው ለነገሩ ለአመት ማገዶማ አንቺ ብቻ የምታመጭው ይበቃል። ግን በየ መሀሉ በዐል እንኳ ቢኖርብን እንዳንቸገር ሁላችሁም አንድ ላይ ሂዱ ታዲያ ኮበሌ እንዳይተናኮላችሁ!" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ኧረ አታስቢ እናቴ ማንም አይነካንም። በዛ ላይ ወንድማችን አለልን ይጠብቀናል " ብላ ሳቀች። " ተናግሪያለሁ አትቀልጅ ልጄ የወንድ ትንሽ የለውም። " አለች " እሽ በቃ እናቴ " አለች ና ማለፊያ ወጣች።
*
ቀዳማዊ ከአያ ጥጋቡ ልጅ ሙሉቀን ጋር ቁጭ ብሎ " ግን ምን አድርጌ ነው ይሄን ሁሉ ግፍ የሚሰሩብኝ? ቆይ ቤተሰቦቼ አይደሉም እንዴ? ቆይ እኔ ማነኝ? ከየት ነው የመጣሁት? ምንድነው ሀጥያቴ? ምንድነው ያደረኳቸው?" አለ " አዬ ባልንጀሬ ቀዳማዊ ምን ታደርጋለህ? ምንም አላጠፋህም። ይሄን ሁሉ የሚያደርጉህ እናቴና አባቴ ሲያወሩ እንደሰማኋቸው ከሆነ አባትህ ሁሉንም ንብረት መሬት በቃ ሁሉንም ነገር በአንተ ስም ነው ያደረገው። እና እሱን ነገር ደግሞ እናትህም በዛን ጊዜ አይሆንም ብትልም ነገር ግን ህጉም አባትህም ወደ አንተ ስለ አዳላ በአንተ ስም ሆነ። ስለዚህ እሱ ደግሞ እህቶችህንም እናትህንም አናዷቸዋል። አንተን እንዲህ የሚያሰቃዩህ አባትህን የተበቀሉ ስለሚመስላቸው ነው" አለ ሙሉቀን ቀዳማዊ ራሱን ነቀነቀ። " ገባኝ እና ስሙን እንዳዛውርላቸው አይጠይቁኝም እንዴ? እኔ እምቢ አልላቸው?" አለ እንባው እየተናነቀው " አይዞህ ባልንጀራየ ሁሉም ያልፋል አሁን እታች ወንዙ ማዶ ሊሻገሩ ያሉትን ፍየሎች ልመልስ አንተ እዚሁ ጠብቀኝ" ብሎ ሙሉቀን ወደ ወንዙ ወረደ። ቀዳማዊ መሬቱን በያዛት ቀጭን በትር እየቆፈረ አንገቱን አቀርቅሮ ይተክዛል።
" እሽ አጅሬው እዚህ ተቀምጠህ ነው የምታግደው? ፅሀይ እንዳይመታህ ጥላ ላይ ተጠልለህ? ፐፐፐ አንተ ጀግና እረኛ ነህ እኮ አሁን ገንዘቦቹ የት ናቸው? ብየ ብጠይቅህ የት ናቸው ትለኛለህ ጎበዙ?" አለች ማለፊያ ቀዳማዊ ደንግጦ ከተቀመጠበት ተነሳ " በል ከአሁን ጀምሮ እረኝነቱን ተለማመደው ከዚህ በኋላ መማር ይናፍቅሀል" አለች ማለፊያ " ማለፊያ የት ነሽ?" አለች ትብለጥ ከሩቅ ሆና ማለፊያ ያለችበት ጠፍቷት። ማለፊያም ጮክ ብላ " እዚህ ነኝ " አለች እነ ትብለጥም የማለፊያን የድምፅ አቅጣጫ በመከተል ያለችበት ሲደርሱ ቀዳማዊ ጋር ሲያወሩ ደረሱ። " እዩት ብቸኛው ወንድማችንን እዚህ ተቀምጦ ነው ፍየሎቹን በፀሎት የሚጠብቃቸው " አለች ማለፊያ " ኧረ ጎበዙ እዚህ ነው እንዴ እ እሱስ ያደርጋል። እንደው እሱ ፈጣሪ እየጠበቃቸው ቢውል ነው እንጅ የእሱ አጠባበቅማ ዝም ነው " አለች ሲሳይነሽ " ስራውን እንናገርለታለን ምን እንደሚከተለው ያውቃል ማታ ሲገባ ጥሩ መቆያ ይቆየዋል። " አለች ርብቃ ቀዳማዊ ተነስቶ ወደ ሜዳማው የተራራ ክፍል ሊሄድ ሲል " ወደ የት ነው የምትሄደው? " አለችና ማለፊያ ከጀርባው በኩል ያዘችው " ፍየሎቹን ልሰበስብ ነው " አለ ቀዳማዊ በሚያሳዝን አስተያየት " መጀመሪያ ገደሉ አፋፍ ላይ ያለችውን ፍየል አስወጥተህ ሂድ " አለችው " እሽ በቃ ብሎ ወደ ገደሉ አፋፍ መራመድ ጀመረ። እነ ማለፊያም ተከተሉት
****
መምህር ደረጄ የቀዳማዊን ቤተሰብ መኖሪያ የሚያሳየውን ልጅ ተከትሎ መንደራቸው አቅራቢያ ደረሰ። ልጁም በርቀት የነ ወይዘሮ አትጠገብን ቤት አሳይቶት ተሰወረ። መምህር ደረጄም የጠቆመው መንገድ ተከትሎ ወደ ነ ወይዘሮ አትጠገብ ቤት አመራ ። ወይዘሮ አትጠገብም ውጭ ላይ ተቀምጣ ጥሬ እያነፈሰች ነበርና መምህር ደረጄን ስታየው ብድግ አለች። ማንነቱን አታውቅም " ሰላም ዋሉ ማዘር? " አለ " ደህና እግዚአብሔር ይመስገን ግባ " አለች ወይዘሮ አትጠገብ ። እሱም በተሰጠው ግብዣ መሠረት ወደ ቤት ገብቶ መደቡ ላይ ከተነጠፈ የፍየል ቆዳ ላይ ተቀመጠ። " ከወዴት ነው የመጡት ?" በማለት ጠየቀች ወይዘሮ አትጠገብ " እኔ የመጣሁት ቀዳማዊ ከሚማርበት ትምህርት ቤት ነው" አለ መምህር ጀረጄ " እሽ ታያ ምን ላርግ ልጄ ምን አደረገ? " አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እየውልሽ ወይዘሮ አትጠገብ እኔ የእንግሊዝኛ ትምህርት አስተማሪው ነኝ። ዛሬ ለማስተማር ክፍል ውስጥ ስገባ እሱን ቀዳማዊን ክፍል ውስጥ አላገኘሁትም ነበር ። ተማሪዎችን ስጠይቃቸው ከዚህ በኋላ መማር እንዳልተፈቀድለትና እንደማይመጣ ነገሩኝ ።ከዛ የጉዳዩን እውነታ ለማረጋገጥ እዚህ ድረስ መጣሁ። እውነት ነው ነገሩ ? "አለ መምህር ደረጄ ......
እኔ ለእናንተ ኤሴቅን ሼር ሳደርግ እናንተ ደግሞ ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉ
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
ክፍል ~ ፮ ~ (6)
" አሁን ሁሉም ነገር ከአቅሜ በላይ ሆኗል። እኔ ላይ የስቃይ ብትር እንዲያርፍብኝ ነው የተፈጠርሁት በቃ ምን ማድረግ እችላለሁ? " እያለ ፍየሎቹን ወደ በረሃ ይነዳል። " በቃ የእኔ እጣ ፈንታ እረኝነት ከዛም ገበሬነት ይሄው ነው። አባቴ ቢኖር ኖሮ ምን አልባት ይሄ ሁሉ ስቃይ ባልደረሰብኝ ነበር።" " እያለ ማንጎራጎሩን ቀጠለ። "
" እታተይ ያደረጋችሁት ነገር ትክክል ነው። ይሄን ያህል ከተማረ ይበቃዋል። " አለች ማለፊያ " ልክ ነሽ ልጄ ደግሞ የአባቱ ብቸኛ ወራሽ ነው። ውርሱን ከአሁኑ ራሱ ማስተዳደር ይጀምር እንጅ።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ እየሳቀች። " በጣም እንጅ " ብላ ማለፊያም ከት ብላ ሳቀች።
****
የቀዳማዊን ወደ ትምህርት አለመምጣት የተረዳ አንድ መምህር ተማሪዎችን ጠየቀ " ለምንድነው ቀዳማዊ ያልመጣው?" አለ። ሁሉም እርስ በእርስ ተያዩ አንድ ልጅ እጁን አወጣና " መምህር ቀዳማዊ ከዚህ በኋላ ትምህርት አይመጣም። ትምህርት ቤት አትሄድም ተብሏል።" አለ መምህሩ ተናደደ " ምክንያታቸው ምንድነው? " አለ " አላውቅም መምህር!" አለ ልጁ " በል ትምህርት ስትጨርሱ መጥተህ ቢሮ እንድትጠራኝ ወደነ ቀዳማዊ ቤት ትወስደኛለህ። " አለ " እሽ ግን እኔ እንደወሰድኩህ ሲታወቅ ከቤት ልሰደብ እችላለሁ " አለ ልጁ የሚመጣበትን ፍርሃት እያሰበ " አታስብ እኔ ሁሉንም አስረዳቸዋለሁ አትፍራ!" አለ መምህሩ " እሽ መምህር " አለ ልጁ፡
" ዛሬ እስኪ እንጨት እንልቀምልሽ እናቴ" አለች ማለፊያ ፊቷ በደስታ ወጋግን እያበራ " እሽ ደስ ይለኛል ልጆቼ መቼም እናንተን ፈጣሪየ ባይሰጠኝ ምን እንደምሆን አላውቅም።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እንዴ ባይሰጠኝ ኑሮ ብለሽማ እንደዚህ አታስቢ ይሄው ሰጥቶሻል። እስካለን አንቺን እናታችንን የመርዳት ግዴታ አለብንኮ እናቴ " አለች ማለፊያ " እሽ ልጄ እንዳልሽ በቃ እንግዲያውስ ሁላችሁም ይዛችሁልኝ ኑና የአመት ማገዶየን ልቻል። እንደው ለነገሩ ለአመት ማገዶማ አንቺ ብቻ የምታመጭው ይበቃል። ግን በየ መሀሉ በዐል እንኳ ቢኖርብን እንዳንቸገር ሁላችሁም አንድ ላይ ሂዱ ታዲያ ኮበሌ እንዳይተናኮላችሁ!" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ኧረ አታስቢ እናቴ ማንም አይነካንም። በዛ ላይ ወንድማችን አለልን ይጠብቀናል " ብላ ሳቀች። " ተናግሪያለሁ አትቀልጅ ልጄ የወንድ ትንሽ የለውም። " አለች " እሽ በቃ እናቴ " አለች ና ማለፊያ ወጣች።
*
ቀዳማዊ ከአያ ጥጋቡ ልጅ ሙሉቀን ጋር ቁጭ ብሎ " ግን ምን አድርጌ ነው ይሄን ሁሉ ግፍ የሚሰሩብኝ? ቆይ ቤተሰቦቼ አይደሉም እንዴ? ቆይ እኔ ማነኝ? ከየት ነው የመጣሁት? ምንድነው ሀጥያቴ? ምንድነው ያደረኳቸው?" አለ " አዬ ባልንጀሬ ቀዳማዊ ምን ታደርጋለህ? ምንም አላጠፋህም። ይሄን ሁሉ የሚያደርጉህ እናቴና አባቴ ሲያወሩ እንደሰማኋቸው ከሆነ አባትህ ሁሉንም ንብረት መሬት በቃ ሁሉንም ነገር በአንተ ስም ነው ያደረገው። እና እሱን ነገር ደግሞ እናትህም በዛን ጊዜ አይሆንም ብትልም ነገር ግን ህጉም አባትህም ወደ አንተ ስለ አዳላ በአንተ ስም ሆነ። ስለዚህ እሱ ደግሞ እህቶችህንም እናትህንም አናዷቸዋል። አንተን እንዲህ የሚያሰቃዩህ አባትህን የተበቀሉ ስለሚመስላቸው ነው" አለ ሙሉቀን ቀዳማዊ ራሱን ነቀነቀ። " ገባኝ እና ስሙን እንዳዛውርላቸው አይጠይቁኝም እንዴ? እኔ እምቢ አልላቸው?" አለ እንባው እየተናነቀው " አይዞህ ባልንጀራየ ሁሉም ያልፋል አሁን እታች ወንዙ ማዶ ሊሻገሩ ያሉትን ፍየሎች ልመልስ አንተ እዚሁ ጠብቀኝ" ብሎ ሙሉቀን ወደ ወንዙ ወረደ። ቀዳማዊ መሬቱን በያዛት ቀጭን በትር እየቆፈረ አንገቱን አቀርቅሮ ይተክዛል።
" እሽ አጅሬው እዚህ ተቀምጠህ ነው የምታግደው? ፅሀይ እንዳይመታህ ጥላ ላይ ተጠልለህ? ፐፐፐ አንተ ጀግና እረኛ ነህ እኮ አሁን ገንዘቦቹ የት ናቸው? ብየ ብጠይቅህ የት ናቸው ትለኛለህ ጎበዙ?" አለች ማለፊያ ቀዳማዊ ደንግጦ ከተቀመጠበት ተነሳ " በል ከአሁን ጀምሮ እረኝነቱን ተለማመደው ከዚህ በኋላ መማር ይናፍቅሀል" አለች ማለፊያ " ማለፊያ የት ነሽ?" አለች ትብለጥ ከሩቅ ሆና ማለፊያ ያለችበት ጠፍቷት። ማለፊያም ጮክ ብላ " እዚህ ነኝ " አለች እነ ትብለጥም የማለፊያን የድምፅ አቅጣጫ በመከተል ያለችበት ሲደርሱ ቀዳማዊ ጋር ሲያወሩ ደረሱ። " እዩት ብቸኛው ወንድማችንን እዚህ ተቀምጦ ነው ፍየሎቹን በፀሎት የሚጠብቃቸው " አለች ማለፊያ " ኧረ ጎበዙ እዚህ ነው እንዴ እ እሱስ ያደርጋል። እንደው እሱ ፈጣሪ እየጠበቃቸው ቢውል ነው እንጅ የእሱ አጠባበቅማ ዝም ነው " አለች ሲሳይነሽ " ስራውን እንናገርለታለን ምን እንደሚከተለው ያውቃል ማታ ሲገባ ጥሩ መቆያ ይቆየዋል። " አለች ርብቃ ቀዳማዊ ተነስቶ ወደ ሜዳማው የተራራ ክፍል ሊሄድ ሲል " ወደ የት ነው የምትሄደው? " አለችና ማለፊያ ከጀርባው በኩል ያዘችው " ፍየሎቹን ልሰበስብ ነው " አለ ቀዳማዊ በሚያሳዝን አስተያየት " መጀመሪያ ገደሉ አፋፍ ላይ ያለችውን ፍየል አስወጥተህ ሂድ " አለችው " እሽ በቃ ብሎ ወደ ገደሉ አፋፍ መራመድ ጀመረ። እነ ማለፊያም ተከተሉት
****
መምህር ደረጄ የቀዳማዊን ቤተሰብ መኖሪያ የሚያሳየውን ልጅ ተከትሎ መንደራቸው አቅራቢያ ደረሰ። ልጁም በርቀት የነ ወይዘሮ አትጠገብን ቤት አሳይቶት ተሰወረ። መምህር ደረጄም የጠቆመው መንገድ ተከትሎ ወደ ነ ወይዘሮ አትጠገብ ቤት አመራ ። ወይዘሮ አትጠገብም ውጭ ላይ ተቀምጣ ጥሬ እያነፈሰች ነበርና መምህር ደረጄን ስታየው ብድግ አለች። ማንነቱን አታውቅም " ሰላም ዋሉ ማዘር? " አለ " ደህና እግዚአብሔር ይመስገን ግባ " አለች ወይዘሮ አትጠገብ ። እሱም በተሰጠው ግብዣ መሠረት ወደ ቤት ገብቶ መደቡ ላይ ከተነጠፈ የፍየል ቆዳ ላይ ተቀመጠ። " ከወዴት ነው የመጡት ?" በማለት ጠየቀች ወይዘሮ አትጠገብ " እኔ የመጣሁት ቀዳማዊ ከሚማርበት ትምህርት ቤት ነው" አለ መምህር ጀረጄ " እሽ ታያ ምን ላርግ ልጄ ምን አደረገ? " አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እየውልሽ ወይዘሮ አትጠገብ እኔ የእንግሊዝኛ ትምህርት አስተማሪው ነኝ። ዛሬ ለማስተማር ክፍል ውስጥ ስገባ እሱን ቀዳማዊን ክፍል ውስጥ አላገኘሁትም ነበር ። ተማሪዎችን ስጠይቃቸው ከዚህ በኋላ መማር እንዳልተፈቀድለትና እንደማይመጣ ነገሩኝ ።ከዛ የጉዳዩን እውነታ ለማረጋገጥ እዚህ ድረስ መጣሁ። እውነት ነው ነገሩ ? "አለ መምህር ደረጄ ......
እኔ ለእናንተ ኤሴቅን ሼር ሳደርግ እናንተ ደግሞ ለጓደኞቻችሁ ሼር አድርጉ
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፯ ~ (7)
" በማለት ጥያቄውን አስከተለ። " ነገሩ እንዲህ ነው እኛ ቤት የወንድ ልጅ እጥረት አለ እሱ ብቻ ነው ወንድ እና አባቱ ደግሞ ያለውን ነገር በሙሉ እንዲያስተዳድር አደራ ብሎኝ ነው የሞተው ። በዚህም መሠረት ከዚህ በኋላ ትምህርት አይማርም እዚህ ያለውን ንብረት ይቆጣጠር በሚል ነው ትምህርት እንዲተው የወሰንነው።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ። " ይሄ ፈፅሞ ስህተት ነው። አንደኛ ልጁ ንብረት የሚያስተዳድርበት እድሜ ላይ አይደለም ያለው። የእሱ እድሜ የትምህርት ብቻ ነው በዛ ላይ ልጁ ጎበዝ ተማሪ ነው። ወደፊት ሀገራችንን በሳይንስ ና በህክምናው ዘርፍ የተሻለ አስተዋፅኦ ያደርጋል ብለን ተስፋ የምንጥልበት ልጅ ነው። እንዲህ በአጉል አባባል የልጁን ሕይወት ማበላሸት ተገቢ አይደለም። የልጁን ተስፋ ማጨለም ተገቢ ነው ብየ አላምንም። በዛ ላይ መንግስት በሰባት አመታቸው ትምህርት ይግቡ እያለ ያልተመዘገቡትን በማስተማር ላይ ባለበት ሁኔታ የሚማርን ልጅ ማስቆም ያስቀጣል። ይሄው አሁን ራሱ በዚህ ስአት የት ነው ያለው? ምን እያሰራችሁት እንደሆነ የሚያውቅ የለም። ከነገ ጀምሮ ትምህርት ቤት መምጣት አለበት። ኧረ አልክም ካልሽ በህግ አስጠይቅሻለሁ በህፃናት ጉልበት ብዝበዛም የምከስሽ ይሆናል።" አለ
****
ቀዳማዊ የፍየሏን መኖር ለማረጋገጥ ይበልጥ ወደ ገደሉ አፋፍ እየተጠጋ እነ ማለፊያ ደግሞ በአንድ እርምጃ ልዩነት እሱን እየተጠጉት ወደ ገደሉ የመጨረሻ አፋፍ ላይ ቀረቡ ርብቃና ትብለጥ በቀዳማዊ ቀኝ በኩል ማለፊያና ሲሳይነሽ በጀርባው በኩል በመሆን ይከተሉታል። ወደ ገደሉ አንገቱን ስቦ ከተመለከተ በኋላ ወደ ኋላ ዞሮ " ይሄው ያላችኋት ፍየል የለችም። ወጥታለች እነዛ እንዳያመልጡኝ ልሂድ አለና ሊመለስ ሲል " መች ፈለካትና በደንብ። እንደዚህ ነው ምትፈልጋት? እ? እንዲህ ነው የምታየው? በቃ ገደሉን በሙሉ ምን እንዳለ አይተህ ጨረስክ ?" አለችና ማለፊያ በድጋሚ እንዲያይ በእጇ መለሰችው። እሱም ከእንደገና ልቡ እየፈራ ወደ ገደሉ ተቃረበ የመጨረሻ አፋፍ ላይም ተቃረበ በዚህ ጊዜ ማለፊያ ተንደርድራ.... ልትገፋው ስትል " ቀዳማዊ ምን እያደረክ ነው?" ፍየሎቹን እኮ ወደ ሜዳው አሰማርቼ መምጣቴ ነው።" አለ ሙሉቀን " ኧረ? እኔ እኮ እዚህ የቀረች ፍየል አለች ብየ ነው።" አለ ቀዳማዊ ከአፋፉ ተመልሶ ወደ ሙሉቀን አቅጣጫ እየሄደ " እሷንም እኮ ቅድም ነው ወደ ወንዙ ስወርድ አስወጥቼ ከሌሎቹ ጋር የቀላቀልኳት።" አለ " እሽ ሙሌ በጣም ነው የማመሰግነው።" አለና ተያይዘው ዳገቱን ወጡ። ማለፊያ የያዘችውን እጇን ከቀጋው ጋር አላተመችው ። እቅዷ ስለከሸፈባት ተናዳለች። ሁሉም " ሲያስጠላ ከየት ነው የመጣው ልጁ?" እያሉ በሙሉቀን በሸቁ " አብሮ ነበር እሱንም መግደል " አለች አድና " በቃ ዛሬ እንዲሞት አልተፃፈለትም ማለት ነው። ተውት ምን ከእኛ አያመልጥ የፈለገ ዛሬ ቢቀር አትናደጅ እህቴ ከዚህ በኋላ እስኪሞት እናሳድደዋለን።" አለች ርብቃ። " እሽ ግን እድሉ አይገርምም ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ እኮ በቃ ደስ ልንሰኝ ነበር ሁሉም ነገር ሊያበቃለት ነበር። አሁን ሌላ እድል ሌላ ቀን ሲያስጠላ " አለች ማለፊያ " አዎ በእርግጥ ያስጠላል ግን ምን ታደርጊዋለሽ አንዴ ሆነ ተፈጠረ በቃ ለሌላ ጊዜ ማሰቡ ይሻላል በሉ አሁን እንጨታችንን እንልቀም " አለች ርብቃ ሁሉም ወደ ለቀማቸው ተሰጋሰጉ።
*
ቀዳማዊ ወደ ቤት ከመንዳቱ በፊት ፍየሎቹን መፍቀድ ጀመረ። ሁሉም መኖራቸውን ከካረጋገጠ በኋላ ወደ ቤት መንዳት ጀመረ። " እስኪ ወደ ዛ ገሀነም ወደ ሆነ ቤት ሄጄ ደግሞ ስቃየን ልቀበል።" አለ።" አይዞህ እሽ ባልንጀራዬ በትምህርትህ ጎበዝ ስለሆንህ በሱ ያልፍልሀል ከንዱን ሲነሳ አንዱን ሲሰጥ ነው እሽ ምንም እንዳታስብ ሁሉም ነገር ለበጎ ነው።" አለ ሙሉቀን የተስፋ ቃላቶችን ለጓደኛው ኤያወረደ " አንተው እንጃ ትምህርቱንስ እምቢ ብላለች የፈለገ ቢሆን እሽ ምትል አይመስለኝም። ዝም ብየ ነው የምደክመው። " አለ ቀዳማዊ " እሽ ካላለች ትጠፋለህ ጠፍተህ ወደ ሌላ አገር ሔደህ ትማራለህ በትርፍ ስአትህ እየሰራህ ።" አለ ሙሉቀን " እውነትክን ነው?" አለ ቀዳማዊ " አወ እውነቴን ነው ሌላ አገር ብትሄድ እንኳን ጎበዝ ተማሪ የሆንከው አንተ ቀርቶ ማንንም አይደል እንዴ የሚያስተምሩት አሁን የአቶ ስጦታውን ልጀ ጌታየን አታየውም በቃ እዛ ሲሰራባቸው የነበሩት ሰዎች አስተምረውት አይደል አሁን መምህር የሆነው። አሁን እንደምታየው ተከብሮ ጌታው ተብሎ ነው የሚኖረው። በዛ ላይ በወር 800 ብር እየዛቀ እና አንተም የእድልህን አታጣም ሁሉንም ነገር ረስተህ ጠፍተህ ትሄዳለህ አበቃ እሱ ነው የመጨረሻ አማራጭህ " አለ ሙሉቀን " ጠፍቼ የት ልሄድ? ወንድሜ ማንንም አላውቅም እኮ መሄጃስ ከየት አገኛለሁ? " አለ ቀዳማዊ " ለእሱ አታስብ መላ አናጣም ቆይ እኔ አንድ መላ እዘይዳለሁ እስከዛው ዘንድሮን እንደምንም ጨርስ የስምንተኛ ክፍል ካርድህን ያዝ ይቺን አመት እንደምንም ብለህ በቃ ይቺን አመት ብቻ ማለትም ለአንዳንድ የቀበሌስራ እንዲሆነኝ ካርዱን ልያዝ ምናምን ብለህ ይቺን አመት ተማር።" አለ ሙሉቀን ቀዳማዊ ሙሉቀንን ትኩር ብሎ ተመለከተው። " አንተ ወንድሜ ነህ መቼም ቢሆን አረሳህም ባለውለታየም ነህ በከፋኝ ጊዜም ታፅናናኛለህ።መፍትሔ ታበጅልኛለህ" አለና አቀፈው። ፅሀይዋ አሁን ሙለሙሉ ጠልቃለች። ብርሀኗ በጉም ተሸፍኗል። ቤት ደረሱ። ቀዳማዊ ሁሉንም ፍየሎች በየ ማደሪያቸው አስገብቶ የሚታሰሩትን ፍየሎች ሙክቶች አስሮ በጎቹንም እንዲሁ በጉረናቸው ከቶ ወደ ቤት ገባ። ቤት ሲገባ እህቶቹ በሌማት እንጀራ አቅርበው ሲመገቡ ደረሰ። እሱም እንደ ውጪ ልጅ ለብቻው መደቧ ላይ ኩርምት ብሎ ተቀመጠ። እያዩት እንብላ አንኳ አላሉትም። በዚህ ጊዜ ወይዘሮ አትጠገብ ከወደ ወጪ ገባች ስትገባ ቀዳማዊን ስታየው ቀን መጥቶ የነበረው መምህር ትዝ አለት " አንተ የማትረባ መናጢ የመናጢ ልጅ በምን ቀን ነው የወለድኩህ ጭራሽ ቤቴ ድረስ ሰው ልከህ ታሰድበኛለህ? አለችና በያዘችው ለበቅ ከጀረባ መታችው። ገደል ለገደል አንዷን ከአንዷ ሜዳ ለሜዳ ሲንከራተት ለዋለው ቀዳማዊ መቆያው የርሀቡ ማስታገሻ ቆሎ ንፍሮ አለያም እንጀራ ሳይሆን ዱላ ሆነ። ስትመታው ያለርህራሄ ነበር። የሆነ ቦታውን እጎዳዋለሁ ብላ አታስብም። ዱላው ሲበረታበት ማልቀስ ጀመረ። በዚህ ጊዜ ጎረቤቶች " ይሄ መከረኛ ልጅ ደግሞ እያለቀሰ ነው። አይ አቶ ታረቀኝ የአንተ ጦስ ለልጅህ ይትረፈው አይይይ መከራው ሳይመታ የሚውልበት የሚያድርበት ቀን መቼ ይሆን እያሉ ያልጎመጉማሉ። " ትሰማኛለህ
እኔ ለእናንተ ሼር ሳደርግ እናንተ ደግሞ ለሌሎች ሼር ማድረግን አትርሱ።
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
ክፍል ~ ፯ ~ (7)
" በማለት ጥያቄውን አስከተለ። " ነገሩ እንዲህ ነው እኛ ቤት የወንድ ልጅ እጥረት አለ እሱ ብቻ ነው ወንድ እና አባቱ ደግሞ ያለውን ነገር በሙሉ እንዲያስተዳድር አደራ ብሎኝ ነው የሞተው ። በዚህም መሠረት ከዚህ በኋላ ትምህርት አይማርም እዚህ ያለውን ንብረት ይቆጣጠር በሚል ነው ትምህርት እንዲተው የወሰንነው።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ። " ይሄ ፈፅሞ ስህተት ነው። አንደኛ ልጁ ንብረት የሚያስተዳድርበት እድሜ ላይ አይደለም ያለው። የእሱ እድሜ የትምህርት ብቻ ነው በዛ ላይ ልጁ ጎበዝ ተማሪ ነው። ወደፊት ሀገራችንን በሳይንስ ና በህክምናው ዘርፍ የተሻለ አስተዋፅኦ ያደርጋል ብለን ተስፋ የምንጥልበት ልጅ ነው። እንዲህ በአጉል አባባል የልጁን ሕይወት ማበላሸት ተገቢ አይደለም። የልጁን ተስፋ ማጨለም ተገቢ ነው ብየ አላምንም። በዛ ላይ መንግስት በሰባት አመታቸው ትምህርት ይግቡ እያለ ያልተመዘገቡትን በማስተማር ላይ ባለበት ሁኔታ የሚማርን ልጅ ማስቆም ያስቀጣል። ይሄው አሁን ራሱ በዚህ ስአት የት ነው ያለው? ምን እያሰራችሁት እንደሆነ የሚያውቅ የለም። ከነገ ጀምሮ ትምህርት ቤት መምጣት አለበት። ኧረ አልክም ካልሽ በህግ አስጠይቅሻለሁ በህፃናት ጉልበት ብዝበዛም የምከስሽ ይሆናል።" አለ
****
ቀዳማዊ የፍየሏን መኖር ለማረጋገጥ ይበልጥ ወደ ገደሉ አፋፍ እየተጠጋ እነ ማለፊያ ደግሞ በአንድ እርምጃ ልዩነት እሱን እየተጠጉት ወደ ገደሉ የመጨረሻ አፋፍ ላይ ቀረቡ ርብቃና ትብለጥ በቀዳማዊ ቀኝ በኩል ማለፊያና ሲሳይነሽ በጀርባው በኩል በመሆን ይከተሉታል። ወደ ገደሉ አንገቱን ስቦ ከተመለከተ በኋላ ወደ ኋላ ዞሮ " ይሄው ያላችኋት ፍየል የለችም። ወጥታለች እነዛ እንዳያመልጡኝ ልሂድ አለና ሊመለስ ሲል " መች ፈለካትና በደንብ። እንደዚህ ነው ምትፈልጋት? እ? እንዲህ ነው የምታየው? በቃ ገደሉን በሙሉ ምን እንዳለ አይተህ ጨረስክ ?" አለችና ማለፊያ በድጋሚ እንዲያይ በእጇ መለሰችው። እሱም ከእንደገና ልቡ እየፈራ ወደ ገደሉ ተቃረበ የመጨረሻ አፋፍ ላይም ተቃረበ በዚህ ጊዜ ማለፊያ ተንደርድራ.... ልትገፋው ስትል " ቀዳማዊ ምን እያደረክ ነው?" ፍየሎቹን እኮ ወደ ሜዳው አሰማርቼ መምጣቴ ነው።" አለ ሙሉቀን " ኧረ? እኔ እኮ እዚህ የቀረች ፍየል አለች ብየ ነው።" አለ ቀዳማዊ ከአፋፉ ተመልሶ ወደ ሙሉቀን አቅጣጫ እየሄደ " እሷንም እኮ ቅድም ነው ወደ ወንዙ ስወርድ አስወጥቼ ከሌሎቹ ጋር የቀላቀልኳት።" አለ " እሽ ሙሌ በጣም ነው የማመሰግነው።" አለና ተያይዘው ዳገቱን ወጡ። ማለፊያ የያዘችውን እጇን ከቀጋው ጋር አላተመችው ። እቅዷ ስለከሸፈባት ተናዳለች። ሁሉም " ሲያስጠላ ከየት ነው የመጣው ልጁ?" እያሉ በሙሉቀን በሸቁ " አብሮ ነበር እሱንም መግደል " አለች አድና " በቃ ዛሬ እንዲሞት አልተፃፈለትም ማለት ነው። ተውት ምን ከእኛ አያመልጥ የፈለገ ዛሬ ቢቀር አትናደጅ እህቴ ከዚህ በኋላ እስኪሞት እናሳድደዋለን።" አለች ርብቃ። " እሽ ግን እድሉ አይገርምም ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ እኮ በቃ ደስ ልንሰኝ ነበር ሁሉም ነገር ሊያበቃለት ነበር። አሁን ሌላ እድል ሌላ ቀን ሲያስጠላ " አለች ማለፊያ " አዎ በእርግጥ ያስጠላል ግን ምን ታደርጊዋለሽ አንዴ ሆነ ተፈጠረ በቃ ለሌላ ጊዜ ማሰቡ ይሻላል በሉ አሁን እንጨታችንን እንልቀም " አለች ርብቃ ሁሉም ወደ ለቀማቸው ተሰጋሰጉ።
*
ቀዳማዊ ወደ ቤት ከመንዳቱ በፊት ፍየሎቹን መፍቀድ ጀመረ። ሁሉም መኖራቸውን ከካረጋገጠ በኋላ ወደ ቤት መንዳት ጀመረ። " እስኪ ወደ ዛ ገሀነም ወደ ሆነ ቤት ሄጄ ደግሞ ስቃየን ልቀበል።" አለ።" አይዞህ እሽ ባልንጀራዬ በትምህርትህ ጎበዝ ስለሆንህ በሱ ያልፍልሀል ከንዱን ሲነሳ አንዱን ሲሰጥ ነው እሽ ምንም እንዳታስብ ሁሉም ነገር ለበጎ ነው።" አለ ሙሉቀን የተስፋ ቃላቶችን ለጓደኛው ኤያወረደ " አንተው እንጃ ትምህርቱንስ እምቢ ብላለች የፈለገ ቢሆን እሽ ምትል አይመስለኝም። ዝም ብየ ነው የምደክመው። " አለ ቀዳማዊ " እሽ ካላለች ትጠፋለህ ጠፍተህ ወደ ሌላ አገር ሔደህ ትማራለህ በትርፍ ስአትህ እየሰራህ ።" አለ ሙሉቀን " እውነትክን ነው?" አለ ቀዳማዊ " አወ እውነቴን ነው ሌላ አገር ብትሄድ እንኳን ጎበዝ ተማሪ የሆንከው አንተ ቀርቶ ማንንም አይደል እንዴ የሚያስተምሩት አሁን የአቶ ስጦታውን ልጀ ጌታየን አታየውም በቃ እዛ ሲሰራባቸው የነበሩት ሰዎች አስተምረውት አይደል አሁን መምህር የሆነው። አሁን እንደምታየው ተከብሮ ጌታው ተብሎ ነው የሚኖረው። በዛ ላይ በወር 800 ብር እየዛቀ እና አንተም የእድልህን አታጣም ሁሉንም ነገር ረስተህ ጠፍተህ ትሄዳለህ አበቃ እሱ ነው የመጨረሻ አማራጭህ " አለ ሙሉቀን " ጠፍቼ የት ልሄድ? ወንድሜ ማንንም አላውቅም እኮ መሄጃስ ከየት አገኛለሁ? " አለ ቀዳማዊ " ለእሱ አታስብ መላ አናጣም ቆይ እኔ አንድ መላ እዘይዳለሁ እስከዛው ዘንድሮን እንደምንም ጨርስ የስምንተኛ ክፍል ካርድህን ያዝ ይቺን አመት እንደምንም ብለህ በቃ ይቺን አመት ብቻ ማለትም ለአንዳንድ የቀበሌስራ እንዲሆነኝ ካርዱን ልያዝ ምናምን ብለህ ይቺን አመት ተማር።" አለ ሙሉቀን ቀዳማዊ ሙሉቀንን ትኩር ብሎ ተመለከተው። " አንተ ወንድሜ ነህ መቼም ቢሆን አረሳህም ባለውለታየም ነህ በከፋኝ ጊዜም ታፅናናኛለህ።መፍትሔ ታበጅልኛለህ" አለና አቀፈው። ፅሀይዋ አሁን ሙለሙሉ ጠልቃለች። ብርሀኗ በጉም ተሸፍኗል። ቤት ደረሱ። ቀዳማዊ ሁሉንም ፍየሎች በየ ማደሪያቸው አስገብቶ የሚታሰሩትን ፍየሎች ሙክቶች አስሮ በጎቹንም እንዲሁ በጉረናቸው ከቶ ወደ ቤት ገባ። ቤት ሲገባ እህቶቹ በሌማት እንጀራ አቅርበው ሲመገቡ ደረሰ። እሱም እንደ ውጪ ልጅ ለብቻው መደቧ ላይ ኩርምት ብሎ ተቀመጠ። እያዩት እንብላ አንኳ አላሉትም። በዚህ ጊዜ ወይዘሮ አትጠገብ ከወደ ወጪ ገባች ስትገባ ቀዳማዊን ስታየው ቀን መጥቶ የነበረው መምህር ትዝ አለት " አንተ የማትረባ መናጢ የመናጢ ልጅ በምን ቀን ነው የወለድኩህ ጭራሽ ቤቴ ድረስ ሰው ልከህ ታሰድበኛለህ? አለችና በያዘችው ለበቅ ከጀረባ መታችው። ገደል ለገደል አንዷን ከአንዷ ሜዳ ለሜዳ ሲንከራተት ለዋለው ቀዳማዊ መቆያው የርሀቡ ማስታገሻ ቆሎ ንፍሮ አለያም እንጀራ ሳይሆን ዱላ ሆነ። ስትመታው ያለርህራሄ ነበር። የሆነ ቦታውን እጎዳዋለሁ ብላ አታስብም። ዱላው ሲበረታበት ማልቀስ ጀመረ። በዚህ ጊዜ ጎረቤቶች " ይሄ መከረኛ ልጅ ደግሞ እያለቀሰ ነው። አይ አቶ ታረቀኝ የአንተ ጦስ ለልጅህ ይትረፈው አይይይ መከራው ሳይመታ የሚውልበት የሚያድርበት ቀን መቼ ይሆን እያሉ ያልጎመጉማሉ። " ትሰማኛለህ
እኔ ለእናንተ ሼር ሳደርግ እናንተ ደግሞ ለሌሎች ሼር ማድረግን አትርሱ።
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፰ ~ (8)
አንተ ጨምላቃ ነገ ሄደህ ለዛ ጋጠወጥ መምህርህ አንተ ራስህ መማር እንደማትፈልግ ገበሬ መሆን እንደምትፈልግ ቤት ማንም እንደሌለ የአባትህ ብቸኛ ወራሽ እንደሆንክ እዚህ ማንም አስገድዶህ እንዳልሆነ አልማርም ያልከው። ሁሉንም በዝርዝር ትነግረዋለህ ። ኧረ አልናገርም እማራለሁ ካልክ ውርድ ከራሴ በኋላ የለሁበትም። " አለችና መምታቷን ገታ አድርጋ የሚበላ እንደ ውሻ ወረወረችለት። ቀዳማዊ ሌሊቱን ሙሉ ሳይተኛ አደረ። ማንኛው መምህር ወደ ቤት እንደመጣ ራሱ የሚያውቀው ነገር የለም። መምህሩን ለመገመት ቢሞክርም ደፍሮ እከሌ ያለው መምህር ሳይኖር ዶሮዎቹ በተደጋጋሚ በመጮህ ንጋት እየመጣ እንደሆነ አበሰሩ። እ እ እ ቀዳማዊ ማታ እናቱ የመታችውን ጎኑን ደግፎ ከተኛበት ቀስ ብሎ ተነስቶ ደብተሩ ያስቀመጠበት ቦታ ሲያይ የለም። እናቱ ደብተሩን እንደደበቀችበት አወቀ። ደብተሩን እየፈለገ እንደሆነ የተረዳችው ወይዘሮ አትጠገብ " ማታ ያልኩህን አልሰማኸኝም እንዴ? ልትማር ሳይሆን የምትሄደው መማር እንደማትፈልግ ለመናገር ነው። መማር እንደማትፈልግ ለመናገር ደግሞ ደብተር እስክርቢቶ መያዝ አይጠበቅብህም። አሁን ቀጥ ብለህ ውጣና ሂደህ ንገረው።" አለች
ቀዳማዊ ሕይወቱ እየተመሰቃቀለ እንደሆነ ይሰማዋል ። ህልሙ እንደ ጥር ሰማይ ጉም ሲተን ታየው። ኑሮው መውጫ መወጣጫ የሌለው ተራራ ሆነበት። " አሁን ሂጄ ምንድንነው የምለው ትምሀርቴን ማቋረጥ እፈልጋለሁ መማር አልፈልግም። ልለው ነው። ብለውስ ያምነኛል። በትምህርቴ ጎበዝ እንደሆንኩ ያውቃል። እያወቀ ደግሞ መማር አልፈልግም ብለው በጭራሽ አያምነኝም። ካላመነኝና እንቢ ካለ ደግሞ እናቴ ስጋየን ዘልዝላ ነው ለአሞራ የምትሰጠው። ከነዛ ሁሉ ተባዮቿ ጋር ሁና ነው የምትበላኝ። መከራየን ነው የምታሳየኝ ወይም እግሬን ሰንክላ ዶሮ ጠባቂ ልታደርገኝ ትችላለች። ወይም ደግሞ የሆነ አካሌን ሰብራ ልትጠለው ትችላለች ። ብቻ እሷ ደስ ያሰኛትን ታደርጋለች። ለሷ ሁሉም ነገር ቀላሏ ነው። ለእኔ ጥፍር ታክል ስለማትጨነቅ ምንም አይመስላትም። እህቶቼም ቢሆኑ ስቃየን ነው የሚያበዙት ስለዚህ አንድ ነገር ማድረግ አለብኝ። በቃ የሆነ ነገር ከዚህ ሁሉ መአት የምወጣበትን ሀሳብ ማሰብ አለብኝ ካልሆነ እድሜ ልኬን ባርያ ሆኝ ነው የምኖረው። ግን አምላኬ ለምን ፈጠርከኝ? ለዚህ ሕይወት ?" እንዲህና እንዲያ እያለ የሚማርበት ትምሕርት ቤት ደረሰ። ትምሕርት ቤቱ በዛው በጊዮን ከተማ የሚገኝ በሸዋረገድ ገድሌ የተሰየመ ትምህርት ቤት ነው። ትምህርት ቤቱ በጣም አንጋፋና ታዋቂ ደራሲዎችና የፊልም ባለሞያዎችን ያወጣ ትምህርት ቤት ነው። ቀዳማዊ ክፍል ውስጥ ተቀመጠ የክፍል ጓደኞቹ ሁሉም እስኪመጡ። ሁሉም ተማሪዎች መጥተው ወንበራቸውን ከያዙ በኋላ ቀዳማዊ ተነሳና......
ሁሉም ተማሪዎች መጥተው ወንበራቸውን ከያዙ በኋላ ቀዳማዊ ተነሳና " እስኪ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ ትላንት ወደ እኛ ቤት የመጣው መምህር ማን ነው? እባካችሁ እኔ ምንም አልላችሁም አሁን ከባድ ሁኔታ ላይ ነኝ። ይሄኔ አንድ ልጅ እጁን አወጣና " የእንግሊዝኛ አስተማሪያችን መምህር ደረጄ ነው። " አለ ልጁ አመሰግናለሁ ወንድሜ አለውና ቀዳማዊ ትቷቸው ወደ መምህር ደረጄ ቢሮ አመራ። መምህር ደረጄ ሊወጣ ሲል ተገጣጠሙ። " እንዴ መጣህ ልጅ ቀዳማዊ " አለ መምህር ደረጄ ቀዳማዊይን በማየቱ ደስ እየተሰኘ " አዎ መምህር " አለ ቀዳማዊ " እና እዚህ ምን ትሰራለህ ክፍል ውስጥ አትሄድም?" አለ " መምህር የማወራህ ነገር ነበር" አለ ቀዳማዊ ፈራተባ እያለ " እሽ ግን አሁን በቂ ጊዜ የለኝም ወደ ክፍል ልገባ ነው። ትምህርት ስትጨርስ መነጋገር እንችላለን " አለውና ሄደ። ቀዳማዊ እየጨነቀው የሚለው የሚያስበው ጠፍቶበት ባለበት ቆመ። ወደ ክፍል እንዳይሄድ ደብተር አልያዘም ባለበት ቢሮ ሆኖ እንዳይጠብቀው ደግሞ አንዳንድ የሚያውቁት መምህራን በጥያቄ እንዳያጨናንቁት ወደ ኳስ ሜዳ ሄዶ ሜዳው አካባቢ ካለ የግራር ዛፍ ተቀመጠ። የትምህርቶችን ማለቅ በየ አርባ አምስት ደቂቃ የስአት ፍጆታየው እያሰላ በደወላቸው እየቆጠረ። ስድስቱም የትምህርት ክፍለጊዜ አልቆ ተማሪዎች ወደ ቤታቸው እንዲሄዱ ተለቀቁ። በዚህን ጊዜ ተማሪዎች እንዳልተማረ አውቀው ለምን እንዳልተማረ ጥያቄ እንዳይጠይቁት ስለፈለገ በፍጥነት ወደ መምህራን የስታፍ ቢሮ ሄደ ሲሄድ ብዙ መምህራን ማስተማራቸውን ጨርሰው ግማሾቹ ጋወናቸውን እየቀየሩ አንዳንዶቹ ደግሞ ቼዝ እየተጫወቱ ነው። ክፍት ወደ ሆነች ወንበር ሄደና ተቀመጠ። ብዙም ሳይቀመጥ መምህር ደረጄ መጣ። ልክ ቀዳማዊይን እንዳየው። ወደ ቀዳማዊ እየተጠጋ " ለምንድነው ክፍል ውስጥ ያልገባኸው ለምንድነው ያልተማርከው እ? " አለ " መማሪያ ደብተር ስላልያዝኩ መምህራን እንዳይቆጡኝ ብየ ነው " አለ ቀዳማዊ አንገቱ እንዳቀረቀረ " ለምንድነው ደብተር ያላመጣኸው? " ቀዳማዊ ዝም አለ መምህር ደረጄ ደግሞ ጠየቀው ቀዳማዊ ምን መመለስ እንዳለበት ግራ ገባው ምን ይበል? ከባድ ጥያቄ " በል ንገረኝ እንጅ ለምንድነው ደብተር ሳትይዝ የመጣኸው?" መምህር ደረጄ የቀዳማዊን አገጭ ቀና እያደረገ ጠየቀው። " እናቴ ደብቃብኝ " አለ ቀዳማዊ ሊያወጣው ያልደፈረውን አንዳች ነገር ስላወጣ በትልቁ እየተነፈሰ በዚህ ጊዜ መምህር ደረጄ ከተቀመጠበት ብድግ አለና አንድ እጁን ወገቡ ላይ አድርጎ በ አንዱ እጁ ደግሞ ፊቱን እየነካ " ለምንድነው እንደዛ ያደረገችው?" አለ " መምህር በእርግጥ ይሄን ለአንተ ነግሬ ወደ ቤት ብመለስ የሚያደርጉኝን እኔ ነኝ የውማቀው አሁን ራሱ ወደዚህ የመጣሁት በራሴ አፍ መማር እንደማልፈልግ ለአንተ እንድነግርህ ነው። እንጅ ከዚህ በኋላ ትምህርትን እርሳው አትማርም። ነው ያሉኝ ይሄን ደግሞ ለአንተ ብነግርህ ምን እንደማደርግህ አላውቅም ብላ ያስጠነቀቀችኝ እናቴ ናት።" አለ ቀዳማዊ " አታስብ! ከዚህ በኋላ ወደ እናትህ ቤት አትሄድም " " እና ወደየት ልሄድ?" አለ ቀዳማዊ ንግግሩ ስላስደነገጠው " ከእኔ ጋር ሆነህ ትማራለህ። ደብተርህንና አንዳንድ የምትፈልገው እቃ ካለህ እኔ አመጣልሀለሁ። " አለ መምህር ደረጄ ቀዳማዊ ምንም ሳያቅማማ ከመምህር ደረጄ ጋ ወደቤት ሄደ ።መምህር ደረጄም ቀዳማዊይን ቤቱን በደንብ ካሳየው በኋላና ከባለቤቱ ጋ ካስተዋወቀው በኋላ ከፖሊስ ጋር እቃውን ሊያመጣ እንደሚሄድ ነገረው። በእሽታ አንገቱን ነቀነቀ።
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ ?
@monhappy
በድርሰቱም ሆነ በቻናሉ ላይ ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካላችሁ
@BINCJ90 ላይ ብትፅፉልኝ ይደርሰኛል!!
ሰናይ ለሊት ለእናንተ!
ክፍል ~ ፰ ~ (8)
አንተ ጨምላቃ ነገ ሄደህ ለዛ ጋጠወጥ መምህርህ አንተ ራስህ መማር እንደማትፈልግ ገበሬ መሆን እንደምትፈልግ ቤት ማንም እንደሌለ የአባትህ ብቸኛ ወራሽ እንደሆንክ እዚህ ማንም አስገድዶህ እንዳልሆነ አልማርም ያልከው። ሁሉንም በዝርዝር ትነግረዋለህ ። ኧረ አልናገርም እማራለሁ ካልክ ውርድ ከራሴ በኋላ የለሁበትም። " አለችና መምታቷን ገታ አድርጋ የሚበላ እንደ ውሻ ወረወረችለት። ቀዳማዊ ሌሊቱን ሙሉ ሳይተኛ አደረ። ማንኛው መምህር ወደ ቤት እንደመጣ ራሱ የሚያውቀው ነገር የለም። መምህሩን ለመገመት ቢሞክርም ደፍሮ እከሌ ያለው መምህር ሳይኖር ዶሮዎቹ በተደጋጋሚ በመጮህ ንጋት እየመጣ እንደሆነ አበሰሩ። እ እ እ ቀዳማዊ ማታ እናቱ የመታችውን ጎኑን ደግፎ ከተኛበት ቀስ ብሎ ተነስቶ ደብተሩ ያስቀመጠበት ቦታ ሲያይ የለም። እናቱ ደብተሩን እንደደበቀችበት አወቀ። ደብተሩን እየፈለገ እንደሆነ የተረዳችው ወይዘሮ አትጠገብ " ማታ ያልኩህን አልሰማኸኝም እንዴ? ልትማር ሳይሆን የምትሄደው መማር እንደማትፈልግ ለመናገር ነው። መማር እንደማትፈልግ ለመናገር ደግሞ ደብተር እስክርቢቶ መያዝ አይጠበቅብህም። አሁን ቀጥ ብለህ ውጣና ሂደህ ንገረው።" አለች
ቀዳማዊ ሕይወቱ እየተመሰቃቀለ እንደሆነ ይሰማዋል ። ህልሙ እንደ ጥር ሰማይ ጉም ሲተን ታየው። ኑሮው መውጫ መወጣጫ የሌለው ተራራ ሆነበት። " አሁን ሂጄ ምንድንነው የምለው ትምሀርቴን ማቋረጥ እፈልጋለሁ መማር አልፈልግም። ልለው ነው። ብለውስ ያምነኛል። በትምህርቴ ጎበዝ እንደሆንኩ ያውቃል። እያወቀ ደግሞ መማር አልፈልግም ብለው በጭራሽ አያምነኝም። ካላመነኝና እንቢ ካለ ደግሞ እናቴ ስጋየን ዘልዝላ ነው ለአሞራ የምትሰጠው። ከነዛ ሁሉ ተባዮቿ ጋር ሁና ነው የምትበላኝ። መከራየን ነው የምታሳየኝ ወይም እግሬን ሰንክላ ዶሮ ጠባቂ ልታደርገኝ ትችላለች። ወይም ደግሞ የሆነ አካሌን ሰብራ ልትጠለው ትችላለች ። ብቻ እሷ ደስ ያሰኛትን ታደርጋለች። ለሷ ሁሉም ነገር ቀላሏ ነው። ለእኔ ጥፍር ታክል ስለማትጨነቅ ምንም አይመስላትም። እህቶቼም ቢሆኑ ስቃየን ነው የሚያበዙት ስለዚህ አንድ ነገር ማድረግ አለብኝ። በቃ የሆነ ነገር ከዚህ ሁሉ መአት የምወጣበትን ሀሳብ ማሰብ አለብኝ ካልሆነ እድሜ ልኬን ባርያ ሆኝ ነው የምኖረው። ግን አምላኬ ለምን ፈጠርከኝ? ለዚህ ሕይወት ?" እንዲህና እንዲያ እያለ የሚማርበት ትምሕርት ቤት ደረሰ። ትምሕርት ቤቱ በዛው በጊዮን ከተማ የሚገኝ በሸዋረገድ ገድሌ የተሰየመ ትምህርት ቤት ነው። ትምህርት ቤቱ በጣም አንጋፋና ታዋቂ ደራሲዎችና የፊልም ባለሞያዎችን ያወጣ ትምህርት ቤት ነው። ቀዳማዊ ክፍል ውስጥ ተቀመጠ የክፍል ጓደኞቹ ሁሉም እስኪመጡ። ሁሉም ተማሪዎች መጥተው ወንበራቸውን ከያዙ በኋላ ቀዳማዊ ተነሳና......
ሁሉም ተማሪዎች መጥተው ወንበራቸውን ከያዙ በኋላ ቀዳማዊ ተነሳና " እስኪ አንድ ጥያቄ ልጠይቃችሁ ትላንት ወደ እኛ ቤት የመጣው መምህር ማን ነው? እባካችሁ እኔ ምንም አልላችሁም አሁን ከባድ ሁኔታ ላይ ነኝ። ይሄኔ አንድ ልጅ እጁን አወጣና " የእንግሊዝኛ አስተማሪያችን መምህር ደረጄ ነው። " አለ ልጁ አመሰግናለሁ ወንድሜ አለውና ቀዳማዊ ትቷቸው ወደ መምህር ደረጄ ቢሮ አመራ። መምህር ደረጄ ሊወጣ ሲል ተገጣጠሙ። " እንዴ መጣህ ልጅ ቀዳማዊ " አለ መምህር ደረጄ ቀዳማዊይን በማየቱ ደስ እየተሰኘ " አዎ መምህር " አለ ቀዳማዊ " እና እዚህ ምን ትሰራለህ ክፍል ውስጥ አትሄድም?" አለ " መምህር የማወራህ ነገር ነበር" አለ ቀዳማዊ ፈራተባ እያለ " እሽ ግን አሁን በቂ ጊዜ የለኝም ወደ ክፍል ልገባ ነው። ትምህርት ስትጨርስ መነጋገር እንችላለን " አለውና ሄደ። ቀዳማዊ እየጨነቀው የሚለው የሚያስበው ጠፍቶበት ባለበት ቆመ። ወደ ክፍል እንዳይሄድ ደብተር አልያዘም ባለበት ቢሮ ሆኖ እንዳይጠብቀው ደግሞ አንዳንድ የሚያውቁት መምህራን በጥያቄ እንዳያጨናንቁት ወደ ኳስ ሜዳ ሄዶ ሜዳው አካባቢ ካለ የግራር ዛፍ ተቀመጠ። የትምህርቶችን ማለቅ በየ አርባ አምስት ደቂቃ የስአት ፍጆታየው እያሰላ በደወላቸው እየቆጠረ። ስድስቱም የትምህርት ክፍለጊዜ አልቆ ተማሪዎች ወደ ቤታቸው እንዲሄዱ ተለቀቁ። በዚህን ጊዜ ተማሪዎች እንዳልተማረ አውቀው ለምን እንዳልተማረ ጥያቄ እንዳይጠይቁት ስለፈለገ በፍጥነት ወደ መምህራን የስታፍ ቢሮ ሄደ ሲሄድ ብዙ መምህራን ማስተማራቸውን ጨርሰው ግማሾቹ ጋወናቸውን እየቀየሩ አንዳንዶቹ ደግሞ ቼዝ እየተጫወቱ ነው። ክፍት ወደ ሆነች ወንበር ሄደና ተቀመጠ። ብዙም ሳይቀመጥ መምህር ደረጄ መጣ። ልክ ቀዳማዊይን እንዳየው። ወደ ቀዳማዊ እየተጠጋ " ለምንድነው ክፍል ውስጥ ያልገባኸው ለምንድነው ያልተማርከው እ? " አለ " መማሪያ ደብተር ስላልያዝኩ መምህራን እንዳይቆጡኝ ብየ ነው " አለ ቀዳማዊ አንገቱ እንዳቀረቀረ " ለምንድነው ደብተር ያላመጣኸው? " ቀዳማዊ ዝም አለ መምህር ደረጄ ደግሞ ጠየቀው ቀዳማዊ ምን መመለስ እንዳለበት ግራ ገባው ምን ይበል? ከባድ ጥያቄ " በል ንገረኝ እንጅ ለምንድነው ደብተር ሳትይዝ የመጣኸው?" መምህር ደረጄ የቀዳማዊን አገጭ ቀና እያደረገ ጠየቀው። " እናቴ ደብቃብኝ " አለ ቀዳማዊ ሊያወጣው ያልደፈረውን አንዳች ነገር ስላወጣ በትልቁ እየተነፈሰ በዚህ ጊዜ መምህር ደረጄ ከተቀመጠበት ብድግ አለና አንድ እጁን ወገቡ ላይ አድርጎ በ አንዱ እጁ ደግሞ ፊቱን እየነካ " ለምንድነው እንደዛ ያደረገችው?" አለ " መምህር በእርግጥ ይሄን ለአንተ ነግሬ ወደ ቤት ብመለስ የሚያደርጉኝን እኔ ነኝ የውማቀው አሁን ራሱ ወደዚህ የመጣሁት በራሴ አፍ መማር እንደማልፈልግ ለአንተ እንድነግርህ ነው። እንጅ ከዚህ በኋላ ትምህርትን እርሳው አትማርም። ነው ያሉኝ ይሄን ደግሞ ለአንተ ብነግርህ ምን እንደማደርግህ አላውቅም ብላ ያስጠነቀቀችኝ እናቴ ናት።" አለ ቀዳማዊ " አታስብ! ከዚህ በኋላ ወደ እናትህ ቤት አትሄድም " " እና ወደየት ልሄድ?" አለ ቀዳማዊ ንግግሩ ስላስደነገጠው " ከእኔ ጋር ሆነህ ትማራለህ። ደብተርህንና አንዳንድ የምትፈልገው እቃ ካለህ እኔ አመጣልሀለሁ። " አለ መምህር ደረጄ ቀዳማዊ ምንም ሳያቅማማ ከመምህር ደረጄ ጋ ወደቤት ሄደ ።መምህር ደረጄም ቀዳማዊይን ቤቱን በደንብ ካሳየው በኋላና ከባለቤቱ ጋ ካስተዋወቀው በኋላ ከፖሊስ ጋር እቃውን ሊያመጣ እንደሚሄድ ነገረው። በእሽታ አንገቱን ነቀነቀ።
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ ?
@monhappy
በድርሰቱም ሆነ በቻናሉ ላይ ሀሳብ አስተያየት ጥቆማ ካላችሁ
@BINCJ90 ላይ ብትፅፉልኝ ይደርሰኛል!!
ሰናይ ለሊት ለእናንተ!
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፱ ~ ( 9 )
" የምር በቃ ትምህርት ሊያቋርጥ ነው? " አለች ማለፊያ " አዎ ልጄ ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤት አይሄድም አባትሽን ያግዛል።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ግን እንዲህ በቀላሉ እሽ የሚል ይመስልሻል?" አለች ማለፊያ " ምን አማራጭ አለው ካልሆነማ በዛው መግቢያውን ይፈልግ!" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እ እ እንደዛማ አይሆንም ከእኛ ቤት ወጥቶ ሌላ ቦታ መሄድ የለበትም ስማችን ነው የሚጠፋው። ስለዚህ እዚህ መቆየት አለበት የግድ" አለች ማለፊያ ወይዘሮ አትጠገብ ትንሽ ካቅማማች በኋላ የማለፊያን ሀሳብ ተቀበለች። እንዲህ እየተጫወቱ ሲሳይነሽ ከውጭ እየሮጠች ገባች " እህ ምንድን ነው እንደዚህ ነፍስሽ እስኪወጣ የምትሮጪው ምን ሆነሽ ነው?" አለች ማለፊያ ሲሳይነሽ ወደ እናቷ እያየች " እታተይ ፎ ፎ ሊስ መጣ " አለች " የምን ፎሊስ አለችና ወይዘሮ አትጠገብ ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ ወደ ደጅ ወጣች። ማለፊያም አብራት ወጣች። " አይ ይሄ የተረገመ ልጅ አስደፈረኝ አይደል?" በማለት ከንፈሯን ነከሰች። ፖሊሱና መምህር ደረጄ ከቤት ደረሱ " ምን ብየሽ ነበር ወይዘሮ አትጠገብ ትላንት ለምንድነው ያለ ደብተር የላክሽው ለምንድነው ደብተሩን የደበቅሽበት ምክንያትሽን መስማት እችላለሁ በቂ ምክንያትስ አለሽ?" በማለት አፋጠጣት። " ኧረ ጉድ ነው ራሱ አይደል እንዴ ትቶት የሄደው እንግዲህ በግድ አላስይዘው።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " በዚህ እድሜሽ ውሸት " አለና መምህር ደረጄ ራሱን እየነቀነቀ " በይ አሁን ሁሉንም እቃዎችን ስጪኝ ልብሶቹን ና ደብተሮቹን ሁሉንም " አለ መምህር ደረጄ " በይ ማለፊያየ እዛ ጎታው ላይ አለልሽ አውጪና ስጫቸው " አለች ሁሉንም ደብተሮቹንና እስክርቢቶውን አውጥታ ሰጠቻቸው " ልብስስ የለውም እንዴ?" አለ ፖሊሱ " ሂጅና አምጪ " አለች ማለፊያም ሄዳ ሁለት ቲሸርት አንድ ሱሪ አምጥታ ሰጠቻቸው " ይሄ ብቻ ነው " አለ ፖሊሱ በድጋሚ " አዎ ይሄው ነው እቃው" አለች ማለፊያ " ጥሩ " አለ " በጣም ነው የማዝነው ከአንዲት እናት ይሄን አስቀያሚና አስነዋሪ ድርጊት ለዛውም ብቻኛ ወንድ ልጇ ላይ ማደረጓን አልጠብቅም። የልጁን አእምሮ ባልሆነ በቆሻሻ ቂም መርዘሽዋል። ነገ ይሄ ልጅ የተሻለ ደረጃ መድረሱ አይቀርም ያኔ የተደፋ ውሃ አይታፈስም ነገር ነው የሚሆንብሽ ወይዘሮ አትጠገብ። አባቱን በሞት አጥቶ አንቺን ደግሞ እያለሽ አጥቶሻል። ከዚህ በኋላ ወንድ ልጅ እንደሌለሽ እወቂ ከፈልግሽ እንደሞተ ካልፈልግሽ ደግሞ ጭራሽ ወንድ ልጅ እንዳልወለድሽ ማመን ብቻ ግን ቀዳማዊ እኔ በሕይወት እያለሁ ወደ አንቺ ቤት አይመጣም። "አለና ወጣ ። "ሁሉም ነገር በአንድ ጊዜ ተበለሻሸ" አለች ማለፊያ " ይሄ አሽቃባጭ መምህር ምን አግብቶት ነው? እንዲህ ባልወለደው ልጅ አባት ወላጅ የሚሆነው?" አለች " አንቺው ጥፋቱ የኔ ነው መጀመሪያ ትምህርት ማስገባት አልነበረብኝ ሁሉም ጥፋት የኔ ነው። ደንቆሮ እንዳይሆን ብየ ፊደል ባስቆጠርኩ ፖሊስ እኔ ላይ ? ይገባኛል። " አለች በምፀት ወይዘሮ አትጠገብ " አሁን እንዴት ነው? ከዚህ ሰውየ ቤት አስወጥተን ወደ እኛ ቤት የምንመልሰው?" አለች ርብቃ " እኔ ምን አውቄ እንግዲህ ህፃን ቢሆንስ መቼም ትልቅ ሆኗል እንግዲህ 13 አመት ሆኖታል በምንም መልኩ እኔ ያልኩት አይደመጥም እሱ ያለውን ነው የሚሰሙት እስኪ ለማንኛውም ሊቀመንበሩን አናግረዋለሁ።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እስኪ እናቴ የተቻለሽን አድርገሽ ወደ ቤት ይምጣ ወይም ደግሞ ስሙን በእኛ ስም ካዘዋወረ እንደፈለገ መሆን ይችላል ።" አለች ማለፊያ " አንቺ ደግሞ አንጎል ጭንቅላት ነሽ እንዴ እስኪ አይምሮሽን አሰሪው በዚህ ሁኔታ የሚያዛውርልሽ ይመስልሻል ለዛውም ይህን ሁሉ አድርገነው? እ? እንደው ምን አይነት ጉድ ነሽ? ኧረ" አለች ወይዘሮ አትጠገብ በመናደድ
****
ሁሉም ነገር በአንድ ጊዜ የተመሰቃቀለ ይመስላል። ቀዳማዊ ከቤት ወጥቷል። እነ ርቀብቃ ፣ አድናና ሲሳይነሽም በከፊል ከዳመነው ፊታቸው በቀር በትንሹም ቢሆን እፎይታ የተሰማቸው ይመስላል። ጀንበር የምዕራብን አቅጣጫ ተንተርሳ የምሽት ግብሯን ጀምራለች። ሙቀቷ እየቀነሰ የብርሀን ልህቀቷም እየደከመ ሄዷል። ሁሉም ከየዋሉበት ውለው እልፍኛቸው ተከተዋል። የቀዳማዊ መውጣት ግን ቤቱን የረበሸው ይመስላል። በምን ረበሽው? ከልጆቿ ጋ ፌሽታና ሳቅ ጨዋታ የማይለያት ወይዘሮ አትጠገብ ፊቷ የነሀሴ ጨለማ መስሏል። በጨዋታ ቤቱን በአንድ እግሩ የሚያቆሙት እነማለፊያ ጨዋታቸው ብቻ ሳይሆን አበላላቸውም ጠፍቶባቸዋል። ምግባቸውን በፍጥነት በልተው ወደየ አልጋቸው ወጡ።
****
" ሁሉንም ነገር እርሳው ። አሁን አዲስ ሕይወት ትጀምራለህ። ሙሉ ትኩረትህ የሚሆነው ትምህርትህ ላይ ብቻ ይሆናል። በምችለው ሁሉ አጠገብህ ነኝ። ፈጣሪ በፃፈልህ እንጅ እነሱ በፃፉልህ አይደለም የምትኖረው ። ስለዚህ በተቻለህ ጎበዝ ሁን " አለ መምህር ደረጄ " እሽ ጋሼ ጎበዝ እሆናለሁ" አለ ና ወደ ውጭ ወጥቶ ቀዳማዊ አይኑን ከአድማስ ማዶ ከተራራሮ አናት ቀይ አንሶላዋ ላይ በቀስታ እግሮቿን የማታሳርፈውን ጀንበር መመልከት ጀመረ። ፈዞ ያያታል አንዳች መልስ የምትመልስልት እስኪመስለው ድረስ ሙሉ ለሙሉ እስክትገባ ተመለከታት።
*
" ግን እናቱ አርፋ የምትቀመጥ ይመስልሀል ደሬ?" አለች ወይዘሮ ትሕትና " አርፋ እንደማትቀመጥ አውቃለሁ ግን እስካሁን አልገባኝ ያለው እንዴት ይሄን ያህል በደል በዚህ ብላቴና ላይ ታደርጋለች። እሱ ምን የሚያውቀው ነገር አለ? እሱ ምን አድርጓታል? እኔ የማውቀው እንጀራ እናቴ ናት ብዙ ጊዜ እንደዚህ አይነት ግፍ የምታደርገው። በእርግጥ ብዙ እናትን የሚያስንቁ እንጀራ እናቶች እንዳሉ ሁሉ በዛ ልክ ሰው ያድጋል ይቀየራል መስሎ የማይታያቸው እንጀራ እናቶች እንደዚህ አይነት ተግባራትን ይፈፅማሉ። አልገባኝ ያለው ይሄ ነው። እናቱ ናት በዛ ላይ ብቸኛ ወንድ ልጇ ነው? ለምንድነው ይሄን ያህል በደል የምትፈፅምበት?" አለ " አላውቅም ደሬ እንጃ የሆነ ሰይጣን ቢኖርባት ነው እንጅ የፈለገ ቢያደርጋት ልጇ አይደል በዛ ላይ በውል እንኳ ያልበሰለ ልጅ ነው። እንጃ ምን አይነት ልብ እንዳላት ማሰብ አልቻልኩም " አለች ትሕትና
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ?
ለጓደኞቻችሁ ሼር
@monhappy
@monhappy
ለድርሰቶቹም ሆነ ለቻናሏ አስተያየት ሀሳብ ጥቆማ ካላችሁ @BINCJ90 ላይ ብትፅፉልኝ ይደርሰኛል
ክፍል ~ ፱ ~ ( 9 )
" የምር በቃ ትምህርት ሊያቋርጥ ነው? " አለች ማለፊያ " አዎ ልጄ ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤት አይሄድም አባትሽን ያግዛል።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ግን እንዲህ በቀላሉ እሽ የሚል ይመስልሻል?" አለች ማለፊያ " ምን አማራጭ አለው ካልሆነማ በዛው መግቢያውን ይፈልግ!" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እ እ እንደዛማ አይሆንም ከእኛ ቤት ወጥቶ ሌላ ቦታ መሄድ የለበትም ስማችን ነው የሚጠፋው። ስለዚህ እዚህ መቆየት አለበት የግድ" አለች ማለፊያ ወይዘሮ አትጠገብ ትንሽ ካቅማማች በኋላ የማለፊያን ሀሳብ ተቀበለች። እንዲህ እየተጫወቱ ሲሳይነሽ ከውጭ እየሮጠች ገባች " እህ ምንድን ነው እንደዚህ ነፍስሽ እስኪወጣ የምትሮጪው ምን ሆነሽ ነው?" አለች ማለፊያ ሲሳይነሽ ወደ እናቷ እያየች " እታተይ ፎ ፎ ሊስ መጣ " አለች " የምን ፎሊስ አለችና ወይዘሮ አትጠገብ ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ ወደ ደጅ ወጣች። ማለፊያም አብራት ወጣች። " አይ ይሄ የተረገመ ልጅ አስደፈረኝ አይደል?" በማለት ከንፈሯን ነከሰች። ፖሊሱና መምህር ደረጄ ከቤት ደረሱ " ምን ብየሽ ነበር ወይዘሮ አትጠገብ ትላንት ለምንድነው ያለ ደብተር የላክሽው ለምንድነው ደብተሩን የደበቅሽበት ምክንያትሽን መስማት እችላለሁ በቂ ምክንያትስ አለሽ?" በማለት አፋጠጣት። " ኧረ ጉድ ነው ራሱ አይደል እንዴ ትቶት የሄደው እንግዲህ በግድ አላስይዘው።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " በዚህ እድሜሽ ውሸት " አለና መምህር ደረጄ ራሱን እየነቀነቀ " በይ አሁን ሁሉንም እቃዎችን ስጪኝ ልብሶቹን ና ደብተሮቹን ሁሉንም " አለ መምህር ደረጄ " በይ ማለፊያየ እዛ ጎታው ላይ አለልሽ አውጪና ስጫቸው " አለች ሁሉንም ደብተሮቹንና እስክርቢቶውን አውጥታ ሰጠቻቸው " ልብስስ የለውም እንዴ?" አለ ፖሊሱ " ሂጅና አምጪ " አለች ማለፊያም ሄዳ ሁለት ቲሸርት አንድ ሱሪ አምጥታ ሰጠቻቸው " ይሄ ብቻ ነው " አለ ፖሊሱ በድጋሚ " አዎ ይሄው ነው እቃው" አለች ማለፊያ " ጥሩ " አለ " በጣም ነው የማዝነው ከአንዲት እናት ይሄን አስቀያሚና አስነዋሪ ድርጊት ለዛውም ብቻኛ ወንድ ልጇ ላይ ማደረጓን አልጠብቅም። የልጁን አእምሮ ባልሆነ በቆሻሻ ቂም መርዘሽዋል። ነገ ይሄ ልጅ የተሻለ ደረጃ መድረሱ አይቀርም ያኔ የተደፋ ውሃ አይታፈስም ነገር ነው የሚሆንብሽ ወይዘሮ አትጠገብ። አባቱን በሞት አጥቶ አንቺን ደግሞ እያለሽ አጥቶሻል። ከዚህ በኋላ ወንድ ልጅ እንደሌለሽ እወቂ ከፈልግሽ እንደሞተ ካልፈልግሽ ደግሞ ጭራሽ ወንድ ልጅ እንዳልወለድሽ ማመን ብቻ ግን ቀዳማዊ እኔ በሕይወት እያለሁ ወደ አንቺ ቤት አይመጣም። "አለና ወጣ ። "ሁሉም ነገር በአንድ ጊዜ ተበለሻሸ" አለች ማለፊያ " ይሄ አሽቃባጭ መምህር ምን አግብቶት ነው? እንዲህ ባልወለደው ልጅ አባት ወላጅ የሚሆነው?" አለች " አንቺው ጥፋቱ የኔ ነው መጀመሪያ ትምህርት ማስገባት አልነበረብኝ ሁሉም ጥፋት የኔ ነው። ደንቆሮ እንዳይሆን ብየ ፊደል ባስቆጠርኩ ፖሊስ እኔ ላይ ? ይገባኛል። " አለች በምፀት ወይዘሮ አትጠገብ " አሁን እንዴት ነው? ከዚህ ሰውየ ቤት አስወጥተን ወደ እኛ ቤት የምንመልሰው?" አለች ርብቃ " እኔ ምን አውቄ እንግዲህ ህፃን ቢሆንስ መቼም ትልቅ ሆኗል እንግዲህ 13 አመት ሆኖታል በምንም መልኩ እኔ ያልኩት አይደመጥም እሱ ያለውን ነው የሚሰሙት እስኪ ለማንኛውም ሊቀመንበሩን አናግረዋለሁ።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " እስኪ እናቴ የተቻለሽን አድርገሽ ወደ ቤት ይምጣ ወይም ደግሞ ስሙን በእኛ ስም ካዘዋወረ እንደፈለገ መሆን ይችላል ።" አለች ማለፊያ " አንቺ ደግሞ አንጎል ጭንቅላት ነሽ እንዴ እስኪ አይምሮሽን አሰሪው በዚህ ሁኔታ የሚያዛውርልሽ ይመስልሻል ለዛውም ይህን ሁሉ አድርገነው? እ? እንደው ምን አይነት ጉድ ነሽ? ኧረ" አለች ወይዘሮ አትጠገብ በመናደድ
****
ሁሉም ነገር በአንድ ጊዜ የተመሰቃቀለ ይመስላል። ቀዳማዊ ከቤት ወጥቷል። እነ ርቀብቃ ፣ አድናና ሲሳይነሽም በከፊል ከዳመነው ፊታቸው በቀር በትንሹም ቢሆን እፎይታ የተሰማቸው ይመስላል። ጀንበር የምዕራብን አቅጣጫ ተንተርሳ የምሽት ግብሯን ጀምራለች። ሙቀቷ እየቀነሰ የብርሀን ልህቀቷም እየደከመ ሄዷል። ሁሉም ከየዋሉበት ውለው እልፍኛቸው ተከተዋል። የቀዳማዊ መውጣት ግን ቤቱን የረበሸው ይመስላል። በምን ረበሽው? ከልጆቿ ጋ ፌሽታና ሳቅ ጨዋታ የማይለያት ወይዘሮ አትጠገብ ፊቷ የነሀሴ ጨለማ መስሏል። በጨዋታ ቤቱን በአንድ እግሩ የሚያቆሙት እነማለፊያ ጨዋታቸው ብቻ ሳይሆን አበላላቸውም ጠፍቶባቸዋል። ምግባቸውን በፍጥነት በልተው ወደየ አልጋቸው ወጡ።
****
" ሁሉንም ነገር እርሳው ። አሁን አዲስ ሕይወት ትጀምራለህ። ሙሉ ትኩረትህ የሚሆነው ትምህርትህ ላይ ብቻ ይሆናል። በምችለው ሁሉ አጠገብህ ነኝ። ፈጣሪ በፃፈልህ እንጅ እነሱ በፃፉልህ አይደለም የምትኖረው ። ስለዚህ በተቻለህ ጎበዝ ሁን " አለ መምህር ደረጄ " እሽ ጋሼ ጎበዝ እሆናለሁ" አለ ና ወደ ውጭ ወጥቶ ቀዳማዊ አይኑን ከአድማስ ማዶ ከተራራሮ አናት ቀይ አንሶላዋ ላይ በቀስታ እግሮቿን የማታሳርፈውን ጀንበር መመልከት ጀመረ። ፈዞ ያያታል አንዳች መልስ የምትመልስልት እስኪመስለው ድረስ ሙሉ ለሙሉ እስክትገባ ተመለከታት።
*
" ግን እናቱ አርፋ የምትቀመጥ ይመስልሀል ደሬ?" አለች ወይዘሮ ትሕትና " አርፋ እንደማትቀመጥ አውቃለሁ ግን እስካሁን አልገባኝ ያለው እንዴት ይሄን ያህል በደል በዚህ ብላቴና ላይ ታደርጋለች። እሱ ምን የሚያውቀው ነገር አለ? እሱ ምን አድርጓታል? እኔ የማውቀው እንጀራ እናቴ ናት ብዙ ጊዜ እንደዚህ አይነት ግፍ የምታደርገው። በእርግጥ ብዙ እናትን የሚያስንቁ እንጀራ እናቶች እንዳሉ ሁሉ በዛ ልክ ሰው ያድጋል ይቀየራል መስሎ የማይታያቸው እንጀራ እናቶች እንደዚህ አይነት ተግባራትን ይፈፅማሉ። አልገባኝ ያለው ይሄ ነው። እናቱ ናት በዛ ላይ ብቸኛ ወንድ ልጇ ነው? ለምንድነው ይሄን ያህል በደል የምትፈፅምበት?" አለ " አላውቅም ደሬ እንጃ የሆነ ሰይጣን ቢኖርባት ነው እንጅ የፈለገ ቢያደርጋት ልጇ አይደል በዛ ላይ በውል እንኳ ያልበሰለ ልጅ ነው። እንጃ ምን አይነት ልብ እንዳላት ማሰብ አልቻልኩም " አለች ትሕትና
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ?
ለጓደኞቻችሁ ሼር
@monhappy
@monhappy
ለድርሰቶቹም ሆነ ለቻናሏ አስተያየት ሀሳብ ጥቆማ ካላችሁ @BINCJ90 ላይ ብትፅፉልኝ ይደርሰኛል
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲ ~ (10 )
ቀዳማዊ ወደ ቤት ገባና ፍራሿ ላይ እንደመሳቀቅ ብሎ ተቀመጠ። አይኖቹ ትሕትና ላይ እንዳረፉ ናቸው ፊቷን በተደጋጋሚ ይመለከታል። ሁኔታውን ስለተረዳች " አይዞህ ዘና ብለህ ተቀመጥ ተጫወት እኛን እንዳትፈራን የምትፈልገው ነገር ሲኖር ለደሬም ሆነ ለእኔ ልትነግረን ትችላለህ። መፍራት የለም እሽ " ብላ ሳቅ አለች። ሳቋን ሲያይ ውስጡ ላይ ተከማችቶ የነበረው የፍርሀት ጨለማ በአንድ ጊዜ ተኖ ሲጠፋ ተሰማው። በፈገግታዋ ውብ ነገውን ያየ መሰለው። ልቡ በደስታ እንደ መስከረም አደይ አበባ ፈነደቀች። ውስጡ በሀሴት ተሞላ። " እሽ " አለና ትሕትና እንዳለችው ዘና ብሎ ተቀመጠ። ራት ቀረበ ደረጄና ትሕትና እየተቀያየሩ አጎረሱት ። በዚህ ጊዜ የቀዳማዊ አይኖች የያዙትን የእንባ ዘለላ ከአይኖቹ ቀስ ብለው ጠብ ጠብ እያሉ ወረዱ። ደረጄ አባበለው። "ከተወለድኩ አንስቶ እንዲህ እንደአሁኑ እንደዛሬ ደስ ብሎኝ አያውቅም " አለና የገደበውን እንባውን ለቀቀው። አይኖቹ ና ፊቱ በእንባ ተሞሉ። ሆድ ባሰው " ምን አለ አንድ ቀን እንኳ እንደ ልጅ ልጄ ብትለኝ ተሳስታ እንኳ" አለ እና በድጋሚ አለቀሰ ።ትሕትና በቀዳማዊ ሁኔታ አንጀቷ ተላወሰ እንባዋም መጣት ደረጄ ወደ እሱ አስጠግቶ አቀፈው። " አይዞህ ሁሉም ለበጎ ነው አንድ ቀን ታሪክ አድርገህ ትፅፈዋለህ። በሕይወትህ ብዙ ፈተናዎች ያጋጥሙሀል። ይቺ ትንሿ ናት። ከአሁኑ የሕይወትን ውጣ ውረድ እንድትቋቋም እንድትፈተን የታጨህ ወርቅ ነህ ሁሉም ነገር ለበጎ ነው። አሁን አንተ ትላንትን እርሳና ነገን በአዲስ መንፈስ ለመኖር ተዘጋጅ አይዞህ እኛ ደግሞ አለንልህ ከዚህ በኋላ አንተውህም።" አለው እና እራቱን ኤንዲበላ በእጁ የማዕዱን ምልክት አሳየው። አሁን ብላና አረፍ በል ተኛ ከዛ ነገ ወደ ትምህርት ቤት ትሄዳለህ በቃ እሱን ብቻ አስብ። ከዚህ በኋላ እንድታስብ የምንፈልገው። ትምህርትህንና ትምህርትህን ብቻ ነው።" አለ ቀዳማዊም በእሽታ አንገቱን ነቅንቆ እራቱን በልቶ ጋደም አለ ወዲያው አረፍ እንዳለ እንቅልፍ ይዞት ሄደ።የተኛውን ቀዳማዊይን እየተመለከቱ እርስ በእርስ ተያይተው ተቃቀፉ " ደሬ በጣም መልካም ስራ ነው የሰራኸው እግዚአብሔር ይባርክህ" አለችና አቀፈችው " አንቺም የኔ ፍቅር ፈቃደኛ ስለሆንሽ አመሰግናለሁ። እኔ አይደለሁም አንቺ ነሽ ይሄን ልጅ ከዛ ሁሉ ስቃይ ያወጣሽው እና ላመሰግንሽ እወዳለሁ። " ብሎ ግንባሯን ሳማት
****
" እየውልህ አቶ ዳኛው ልጄን በፖሊስ አስፈራርቶ ነው ከቤት መጥቶ የወሰደብኝ። ምንም ባላጠፋሁት ስድብና ዛች ጥሎብኝ የሄደው። በገዛ ቀዬየ ነው አዋርዶኝ ልጄን የቀማኝ ፍትህን እፈልጋለሁ። እኔ ያለ ልጄ መኖር አልችልም። ያለኝ የአባቱ ማስታወሻ እሱ ነው። የአይኔ ማረፊያ ነው። ብቸኛ ወንድ ልጄ ነው። በዚህም ደግሞ አንተም ታውቃለህ አባቱ ከሞተ በኋላ ይሄው ገና በልጅነቱ ነው ተማሪ ቤት ያስገባሁት። ለሌሎች ልጆቼ ያልሰጠሁትን እድል ነው ለእሱ የሰጠሁት። መከራየን አይቼ ያለ አባት ያሳደኩትን ልጅ ታዲያ የማንም ከየት እንደመጣ የማላወቅው ሰው ይወሰድብኝ አቶ ዳኛው ህግ ባለበት። ያ ፎሊስም የመምህሩ የቅርብ ሰው ነው በእርግጠኝነት ወይ ሙስና ተቀብሎ ይሆናል። ማን ያውቃል በምን እንደተስማሙ። ስለዚህ እኔ ሌላ ህግ አላውቅም እናንተ ፍረዱኝ።" አለ ወይዘሮ አትጠገብ " እሽ እንግዲህ ያልሽውን እኔ ራሴ ሚሊሺያዎችን ልኬ የማጣራት ስራ እሰራለሁ ። አንቺ መደበኛ ስራሽን መከወን ትችያለሽ።ስለ መምህሩ ምንነት ከየት ከወዴት እንደመጣም እናረጋግጣለን ከአንቺ ልጅ ምን እንደሚፈልግም እንዲሁ ግን ደግሞ ልጅሽን የሚለውንም እናዳምጣለን " አለ አቶ ዳኛው " ልጄ ገና ልጅ ነው ምንም የሚያውቀው ነገር የለም በዛ ላይ ገና አስራ ስምንት አመት አልሞላውም ኧረ እንኳን አስራ ስምንት አመት አስራ አምስት አመት አልሞላውም። ልጄን የማሳደግ መቭቱ የኔ ነው። ይሄን ደግሞ አንተም ታውቃለህ። ደግሞም ከሞላው ልጅ የኔን ልጅ ላይ አይኑን ያነጣጠረው በሁለት ነገሮች ነው። " አለች " በምንና በምን?" አቶ ዳኛው ጠየቃት......
"አንደኛው ምክንያት ልጄ በጣም ጎበዝ ተማሪ ስለሆነ ጉብዝናውን በመጠቀም እሱ አስተምሮ ጎበዝ እንዳደረገው በማሳየት ተወዳጅነትን በማትረፍ የስራ እድገት ለማግኛ ሊጠቀምበት ነው የሚፈልገው ። ሁለተኛው ደግሞ እናንተ እንደምታውቁት አቶ ታረቀኝ ከመሞቱ በፊት ሁሉንም ንብረት በልጄ በቀዳማዊ ስም እንዳደረገው ታውቃላችሁ። በዚህም ልጄን የፈለገው ንብረቱን ፈልጎ ነው። ንብረቱን ለመካፈል። አስተምረዋለሁ በሚል ሰበብ የልጄን ንብረት ሊወስድ ነው። ይሄ ሰውየ ብዙ አስቦ ነው ልጄ ላይ አይኑን የጣለው።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ጥሩ በቃ ያልሽውን በሙሉ ህጉ በሚፈቅድ መልኩ እናደርጋለን " አለ አቶ ዳኛው " እሽ እዝጊሐር ይስጥልኝ እንግዲህ የልጄን ነገር በአንተ ነው የጣልኩት ያለ እሱ መኖር ቀርቶ አንድ ቀንም ማደር አልችልም። እባክህ በተቻለህ መጠን ልጄን ወደ ቤቱ ምልስልኝ " አለች እና አለቀሰች " ችግር የለውም አታስቢ አታልቅሽ ለሁሉም ነገር መፍተሔ አለው በመምህሩ ላይም ተጣርቶ ርምጃ ይወሰድበታል ልጅሽም ወደ ቤት እንዲመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ኤንሰራለን መምህሩም ቢሆን እናት እያለችው አስራ ስምንት አመት ያልሞላውን ልጅ ከቤት በማስኮብለል እንዲሁም የህግ ሽፋን ሳያገኝና በፍርድ ቤት ሳይፈቀድለት ልጁን መውሰዱ ያስጠይቀዋል። በዛ ላይ ደግሞ ምንም የስጋ ዝምዳና የላችሁም ይሄም ሌላው አብሮ የሚታይ ይሆናል። ስለዚህ ምንም መጨነቅ የለብሽም የቤተሰብ አስተዳዳሪ ነሽ። ከባድ ሕይወት እንዳለሽ እኛም እናውቃለን ስለዚህ ይሄ ደግሞ ሌላ ችግር እንዲሆንብሽ አናደርግም ልጀሽ ወደ ቤትሽ ይመለሳል።" አለ ሊቀ መንበሩ አቶ ዳኛው። " እንደው በድጋሚ እዝጊሐር ይስጥልኝ ወደ አንተ ስመጣ ነው ገና ሸክሜ የቀለለኝ አዎ ልክ ነህ አባት አልባ ነው ያሳደኳቸው ታዲያ እንደዛ ያለ አባት ያሳደኩትን ልጅ መከራየን አይቼ አሁን ድንገት የማላውቀው ሰው መጥቶ ሲወስድብኝ እኔ ነኝ የማስብለት ሲል እንደ ወላድነቴ ከፋኝ" አለች " ችግር የለውም በቃ ሁሉንም በእኛ ተይው እኛን የመረጣችሁን ኮ ህግ እንድናስከብር ነው። እናስከብራለን " አለ አቶ ዳኛው
....
ክፍል ፲፩ ( 11 )ሰኞ ማታ ይቀጥላል!!
ለኤሴቅ የሚበጃትን ያህል ሼር አድርጉ!!!
@monhappy
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
ክፍል ~ ፲ ~ (10 )
ቀዳማዊ ወደ ቤት ገባና ፍራሿ ላይ እንደመሳቀቅ ብሎ ተቀመጠ። አይኖቹ ትሕትና ላይ እንዳረፉ ናቸው ፊቷን በተደጋጋሚ ይመለከታል። ሁኔታውን ስለተረዳች " አይዞህ ዘና ብለህ ተቀመጥ ተጫወት እኛን እንዳትፈራን የምትፈልገው ነገር ሲኖር ለደሬም ሆነ ለእኔ ልትነግረን ትችላለህ። መፍራት የለም እሽ " ብላ ሳቅ አለች። ሳቋን ሲያይ ውስጡ ላይ ተከማችቶ የነበረው የፍርሀት ጨለማ በአንድ ጊዜ ተኖ ሲጠፋ ተሰማው። በፈገግታዋ ውብ ነገውን ያየ መሰለው። ልቡ በደስታ እንደ መስከረም አደይ አበባ ፈነደቀች። ውስጡ በሀሴት ተሞላ። " እሽ " አለና ትሕትና እንዳለችው ዘና ብሎ ተቀመጠ። ራት ቀረበ ደረጄና ትሕትና እየተቀያየሩ አጎረሱት ። በዚህ ጊዜ የቀዳማዊ አይኖች የያዙትን የእንባ ዘለላ ከአይኖቹ ቀስ ብለው ጠብ ጠብ እያሉ ወረዱ። ደረጄ አባበለው። "ከተወለድኩ አንስቶ እንዲህ እንደአሁኑ እንደዛሬ ደስ ብሎኝ አያውቅም " አለና የገደበውን እንባውን ለቀቀው። አይኖቹ ና ፊቱ በእንባ ተሞሉ። ሆድ ባሰው " ምን አለ አንድ ቀን እንኳ እንደ ልጅ ልጄ ብትለኝ ተሳስታ እንኳ" አለ እና በድጋሚ አለቀሰ ።ትሕትና በቀዳማዊ ሁኔታ አንጀቷ ተላወሰ እንባዋም መጣት ደረጄ ወደ እሱ አስጠግቶ አቀፈው። " አይዞህ ሁሉም ለበጎ ነው አንድ ቀን ታሪክ አድርገህ ትፅፈዋለህ። በሕይወትህ ብዙ ፈተናዎች ያጋጥሙሀል። ይቺ ትንሿ ናት። ከአሁኑ የሕይወትን ውጣ ውረድ እንድትቋቋም እንድትፈተን የታጨህ ወርቅ ነህ ሁሉም ነገር ለበጎ ነው። አሁን አንተ ትላንትን እርሳና ነገን በአዲስ መንፈስ ለመኖር ተዘጋጅ አይዞህ እኛ ደግሞ አለንልህ ከዚህ በኋላ አንተውህም።" አለው እና እራቱን ኤንዲበላ በእጁ የማዕዱን ምልክት አሳየው። አሁን ብላና አረፍ በል ተኛ ከዛ ነገ ወደ ትምህርት ቤት ትሄዳለህ በቃ እሱን ብቻ አስብ። ከዚህ በኋላ እንድታስብ የምንፈልገው። ትምህርትህንና ትምህርትህን ብቻ ነው።" አለ ቀዳማዊም በእሽታ አንገቱን ነቅንቆ እራቱን በልቶ ጋደም አለ ወዲያው አረፍ እንዳለ እንቅልፍ ይዞት ሄደ።የተኛውን ቀዳማዊይን እየተመለከቱ እርስ በእርስ ተያይተው ተቃቀፉ " ደሬ በጣም መልካም ስራ ነው የሰራኸው እግዚአብሔር ይባርክህ" አለችና አቀፈችው " አንቺም የኔ ፍቅር ፈቃደኛ ስለሆንሽ አመሰግናለሁ። እኔ አይደለሁም አንቺ ነሽ ይሄን ልጅ ከዛ ሁሉ ስቃይ ያወጣሽው እና ላመሰግንሽ እወዳለሁ። " ብሎ ግንባሯን ሳማት
****
" እየውልህ አቶ ዳኛው ልጄን በፖሊስ አስፈራርቶ ነው ከቤት መጥቶ የወሰደብኝ። ምንም ባላጠፋሁት ስድብና ዛች ጥሎብኝ የሄደው። በገዛ ቀዬየ ነው አዋርዶኝ ልጄን የቀማኝ ፍትህን እፈልጋለሁ። እኔ ያለ ልጄ መኖር አልችልም። ያለኝ የአባቱ ማስታወሻ እሱ ነው። የአይኔ ማረፊያ ነው። ብቸኛ ወንድ ልጄ ነው። በዚህም ደግሞ አንተም ታውቃለህ አባቱ ከሞተ በኋላ ይሄው ገና በልጅነቱ ነው ተማሪ ቤት ያስገባሁት። ለሌሎች ልጆቼ ያልሰጠሁትን እድል ነው ለእሱ የሰጠሁት። መከራየን አይቼ ያለ አባት ያሳደኩትን ልጅ ታዲያ የማንም ከየት እንደመጣ የማላወቅው ሰው ይወሰድብኝ አቶ ዳኛው ህግ ባለበት። ያ ፎሊስም የመምህሩ የቅርብ ሰው ነው በእርግጠኝነት ወይ ሙስና ተቀብሎ ይሆናል። ማን ያውቃል በምን እንደተስማሙ። ስለዚህ እኔ ሌላ ህግ አላውቅም እናንተ ፍረዱኝ።" አለ ወይዘሮ አትጠገብ " እሽ እንግዲህ ያልሽውን እኔ ራሴ ሚሊሺያዎችን ልኬ የማጣራት ስራ እሰራለሁ ። አንቺ መደበኛ ስራሽን መከወን ትችያለሽ።ስለ መምህሩ ምንነት ከየት ከወዴት እንደመጣም እናረጋግጣለን ከአንቺ ልጅ ምን እንደሚፈልግም እንዲሁ ግን ደግሞ ልጅሽን የሚለውንም እናዳምጣለን " አለ አቶ ዳኛው " ልጄ ገና ልጅ ነው ምንም የሚያውቀው ነገር የለም በዛ ላይ ገና አስራ ስምንት አመት አልሞላውም ኧረ እንኳን አስራ ስምንት አመት አስራ አምስት አመት አልሞላውም። ልጄን የማሳደግ መቭቱ የኔ ነው። ይሄን ደግሞ አንተም ታውቃለህ። ደግሞም ከሞላው ልጅ የኔን ልጅ ላይ አይኑን ያነጣጠረው በሁለት ነገሮች ነው። " አለች " በምንና በምን?" አቶ ዳኛው ጠየቃት......
"አንደኛው ምክንያት ልጄ በጣም ጎበዝ ተማሪ ስለሆነ ጉብዝናውን በመጠቀም እሱ አስተምሮ ጎበዝ እንዳደረገው በማሳየት ተወዳጅነትን በማትረፍ የስራ እድገት ለማግኛ ሊጠቀምበት ነው የሚፈልገው ። ሁለተኛው ደግሞ እናንተ እንደምታውቁት አቶ ታረቀኝ ከመሞቱ በፊት ሁሉንም ንብረት በልጄ በቀዳማዊ ስም እንዳደረገው ታውቃላችሁ። በዚህም ልጄን የፈለገው ንብረቱን ፈልጎ ነው። ንብረቱን ለመካፈል። አስተምረዋለሁ በሚል ሰበብ የልጄን ንብረት ሊወስድ ነው። ይሄ ሰውየ ብዙ አስቦ ነው ልጄ ላይ አይኑን የጣለው።" አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ጥሩ በቃ ያልሽውን በሙሉ ህጉ በሚፈቅድ መልኩ እናደርጋለን " አለ አቶ ዳኛው " እሽ እዝጊሐር ይስጥልኝ እንግዲህ የልጄን ነገር በአንተ ነው የጣልኩት ያለ እሱ መኖር ቀርቶ አንድ ቀንም ማደር አልችልም። እባክህ በተቻለህ መጠን ልጄን ወደ ቤቱ ምልስልኝ " አለች እና አለቀሰች " ችግር የለውም አታስቢ አታልቅሽ ለሁሉም ነገር መፍተሔ አለው በመምህሩ ላይም ተጣርቶ ርምጃ ይወሰድበታል ልጅሽም ወደ ቤት እንዲመለስ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ኤንሰራለን መምህሩም ቢሆን እናት እያለችው አስራ ስምንት አመት ያልሞላውን ልጅ ከቤት በማስኮብለል እንዲሁም የህግ ሽፋን ሳያገኝና በፍርድ ቤት ሳይፈቀድለት ልጁን መውሰዱ ያስጠይቀዋል። በዛ ላይ ደግሞ ምንም የስጋ ዝምዳና የላችሁም ይሄም ሌላው አብሮ የሚታይ ይሆናል። ስለዚህ ምንም መጨነቅ የለብሽም የቤተሰብ አስተዳዳሪ ነሽ። ከባድ ሕይወት እንዳለሽ እኛም እናውቃለን ስለዚህ ይሄ ደግሞ ሌላ ችግር እንዲሆንብሽ አናደርግም ልጀሽ ወደ ቤትሽ ይመለሳል።" አለ ሊቀ መንበሩ አቶ ዳኛው። " እንደው በድጋሚ እዝጊሐር ይስጥልኝ ወደ አንተ ስመጣ ነው ገና ሸክሜ የቀለለኝ አዎ ልክ ነህ አባት አልባ ነው ያሳደኳቸው ታዲያ እንደዛ ያለ አባት ያሳደኩትን ልጅ መከራየን አይቼ አሁን ድንገት የማላውቀው ሰው መጥቶ ሲወስድብኝ እኔ ነኝ የማስብለት ሲል እንደ ወላድነቴ ከፋኝ" አለች " ችግር የለውም በቃ ሁሉንም በእኛ ተይው እኛን የመረጣችሁን ኮ ህግ እንድናስከብር ነው። እናስከብራለን " አለ አቶ ዳኛው
....
ክፍል ፲፩ ( 11 )ሰኞ ማታ ይቀጥላል!!
ለኤሴቅ የሚበጃትን ያህል ሼር አድርጉ!!!
@monhappy
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲፩ ~ (11 )
*
ማለፊያና ርብቃ መቀመጥ አቅቷቸው " እንደው ምን ይፈጠር ይሆን ምን ይላት ይሆን?"በሚል ጥያቄ ራሳቸውን ያወጣሉ ያወርዳሉ። " አሁን እንደምንም ይመለስ እንጅ ከዛ በኋላ ያለው ቀላል ነው። በቃ እንደተፀፀትን እስካሁን ልክ እንዳልነበርን እንነግረውና ካመነን በኋላ መጨረስ ነው" አለች ማለፊያ " አወ እህቴ ይምጣ እንጅ ሁሉም ነገር ቀላል ይሆን ነበር ግን አታተይ እስከሁን ምን እያደረገች ነው ቀረችኮ። " አለች ርብቃ " እንጃ ያነ ሰውየ ምን እንደሚል ግን እናቴ ምን እንደምትጠይቅ ታውቅበታለች ጠብቂ አሳምናው ትመጣለች። " አለች ማለፊያ " ልጆች ምን እያደረጋችሁ ነው?"አለች ወይዘሮ አትጠገብ በዚህ ጊዜ ማለፊያና ርብቃ እየተሯሯጡ ወጥተው ተቀበሏት " እ እናቴ እንዴት ሆንሽ ምን አለሽ?"አለች ማለፊያ " እዝጎ እናንተ ልጆች ለወሬ ልትሞቱ ነው። በቃ እስኪ መጀመሪያ ልቀመጥ በዛ ላይ ስትመጣ ምን አድርገን እንቆያት የለም አይደል?ወሬ ብቻ ማምሰልሰል ኧረ ተው እናንተ ልጆች እየማገጣችሁ ነው ሴትነታችሁን እየረሳችሁ ወሬ አሳዳጅ ብቻ እየሆናችሁ ነው። አሁን አንቺ ቡና አፍሊልኝ " ብላ ርብቃን አዘዘቻት "አንቺኛዋ ደግሞ ቡና የምትቆላበትና የምታፈላበት አንጨት በጓሮው ለቃቅመሽ አምጭላት። ከዛ በኋላ ቡናችንን እየጠጣን እንጫወታለን" አለች ወይዘሮ አትጠገብ ማለፊያ በብርሃን ፍጥነት ወጥታ እንጨቱን አስራ አስቀምጣ ያኖረች እስኪመስል ድረስ ብዙ እንጨት ለቅማ ተሸክማ መጣች። ርብቃም ብትሆን ቡናውን ለመቁላት የግድ የመቁሊያ እንጨት ማለፊያ እስክታመጣላት አልጠበቀችም ወጣ ብላ አጥሩ ላይ የወዳደቁትን እንጨቶች አምጥታ ቡናውን ቆልታ እያፈላች ነው። ቡናው እንደፈላም ጀበናውን አውጥታ የጀበና ማስቀመጫው ላይ አስቀምጣ ቡና ቁርስ ከሞሰብ እንጀራ እውጥታ በበርበሬ ቀብታ ለእናቷ አቀረበች። ወይዘሮ አትጠገብም " ተባረኩ ልጆቼ ወግ ማዕረጋችሁን ያሳየኝ። እንዲህ ቡናቁርስ እንዳበላችሁኝ ሰርጋችሁንም ያብላኝ ወልዳችሁ ልጆቻችሁን ለመሳም ያብቃኝ " የምርቃት መአት አዥጎደጎደችላቸው። ርብቃና ማለፊያ ተያዩ። እናታቸው በጣም ደስ ሲላት ምርቃት እንደምታበዛ ያውቃሉ "አሜን አሜን " እያሉ ለምርቃታቸው እጅ ነስተው የእናታቸውን ጉልበት ስመው የቡና ቁርሳቸውን ተቀብለው እየበሉ ርብቃ አቦል ቡናውን ቀድታ መጀመሪያ ለእናቷ ሰጥታ ከዛ ለማለፊያ ሰጥታ ለእሷም እየጠጣች " እና ምን አለሽ አቶ ዳኛው?"አለች ማለፊያ " አቶ ዳኛውንማ አልቅሼ ነገርኩት። እኔ ያለ ልጄ መኖር እንደማልችል እድሜው ከቤት የሚወጣበት እንዳልሆነ ያ መናጢ መምህር ደግሞ ለልጄ አስቦ ሳይሆን ንብረቱ በልጄ ስም እንደሆነ ስላወቀ የልጄን ንብረት ሊወስድ ነው አስተምረዋለሁ ብሎ የወሰደው ምናምን አልኩታ " አለች እየሳቀች " የእውነት እናቴ አንቺ ኮ ግን ሳትማሪ የተማርሽ ነሽ ያን ከንቱ የሆነ መምህር ሰርተሽለታል። አሁን የተማረው እሱ ነው አንቺ?ሃሃሃሃሃሃሃሃ " አለች ማለፊያ ርብቃም በሳቅ ተከተለቻት አንድ ላይ ሳቁ " ይህ የማይረባ ቤቴ ድረስ መጥቶ እንዳዋረደኝ ትምህርት ቤቱ ድረስ ሄጀ በርሰመምህሩ ፊት ነው ሂጄ ገና የማዋርደው ነገ እሄድለታለሁ። አላወቀኝም መሰል እኔ አትጠገብን የሴት ጀግና እንደሆንኩ። ህጉን እንደሁ አውቀዋለሁ። ልጄን መልሼ አመጣዋለሁ ከእሱ አነጥቃለሁ። አቶ ዳኛውም የመምህሩ ማንነት ይጣራል። ምን እንደፈለገም የልጁ ሁኔታም እናጣራለን ብሏል። " አለች " ግን እታተይ ቀዳማዊ ከመምህሩ ጋር ቢወግንስ አሻፈረኝ ቢልስ?"አለች ርብቃ " እህ እንዲህ እንዲል ያደረገው ራሱ ነው መርዞት ነው ልጄ የሚያቀው ነገር የለውም። የሚበጀውንም የማይበጀውንም የሚለይበት እድሜው አይደለም። አሁን መምህሩ ያለውን ብቻ ነው የሚለው። አውቀዋለሁ ልጄን እንደዚህ አልነበረም ይሄ መምህር ነው ልጄን የቀየረው።እላለኋ " አለች እየሳቀች " እግዚአብሔርን እናቴ አንቺን ማንም ተከራክሮ አያሸንፍም ይወድቃል እንጅ። ያኔ የዛን መምህር ፊት ያየ "የቀዳማዊይንስ?"አለች" ቀዳማዊይን ተውት ምንም አይልም። አቅምም የለውም " አለች " እንዴት ነው ምንም የማይለው?አሁን እኮ በሱ ቤት ከከተሜ ጋር ሆና ያለ ሀሳብ ለመማር ነበር።" አለች ርብቃ
ነገሮች ወደ አንድ አቅጣጫ እየሄዱ ይመስላሉ። እነ ማለፊያ ቀዳማዊ ወደ ቤት ሊመጣ ስለሆነ በሀሴት ተሞልተዋል። ወይዘሮ አትጠገብ በዕልህና በንዴት ልጇን እየጠበቀችው ነው።
አቶ ዳኛው ሚኒሻዎችን ጠርቶ ወደ ትምህርት ቤት ሄደው መምህር ደረጄን እንዲያመጡት ትዕዛዝ አስተላልፏል። ሚኒሻወቹ በታዘዙት መሠረት ወደ ትምህርት ቤት ሄዱ ና አቶ ደረጄን " ሊቀመንበራችን ስለሚፈልግህ አብረን እንሂድ!"አሉት መምህር ደረጄም በድንገተኛ ጥሪያቸው ግራ ተጋብቶ " ታዲያ ራሱ ወይም ሌላ ሰው አይልክብኝም እንዴ እንደ ወንጀለኛ እናንተን የሚልክብኝ " አለ " ዝም ብለህ ህድ ወንጀለኛ አለመሆንህን በምን ታውቃለህ?ደግሞስ የሰው ልጅ ቤትህ አግተህ ወንጀለኛ አደለሁም ትላለህ?"አለ አንደኛው ሚኒሻ ።ይሄኔ መምህር ደረጄ ሁሉም ነገር ገባው። ይሄን ሁሉ ክስ ያቀረበችው የቀዳማዊ እናት እንደሆነች አወቀ። " እሽ እንሂድ ወንጀላኛው ማን እንደሆነ በቅርብ ይለያል። እህ ጭራሽ እንዲህ አይነት ጨዋታ መጫወት ጀመረች። ከባድ ሰው ነሽ ወይዘሮ አትጠገብ።" አለ በሆዱ በውስጡ ብዙ ውጣ ውረዶችን ብዙ ሀሳቦችን እያሰበ የቀበሌው ሊቀመንበር አቶ ዳኛው ጋ ደረሰ።
" በቃ እናንተ መሄድ ትችላላችሁ " ብሎ አቶ ዳኛው ሚኒሻወቹን ከቢሮ አስወጣቸው። " አሽ መምህር ደረጄ ተልዕኮህ ምንድን ነው?ከየት ነው የመጣኸው?"አለ አቶ ዳኛው ይሄኔ መምህር ደረጄ በጣም ተናደደ " አሁን ቀጥታ ወደ ፈለከው ነጥብ ግባ!በመጀመሪያ እኔን በሚኒሻ የማስመጣት ስልጣን የለህም እኔ ስላላወክ ብየ ነው የመጣሁልህ። ወንጀል ከሰራሁም የምመጣው በፖሊስ ክስ እንጅ በአንተ ክስ አይደለም። ገብቶሀል እኔ ጥንቅቅ አድርጌ ህጉን አውቀዋለሁ። አሁን ለምን እንዳስመጣኸኝ ንገረኝና ወደ ስራየ ልሂድበት።" አለ መምህር ደረጄ " ኧረ ባክህ ህጉን ካወክ አይቀር ታዲያ የሰው ልጅ ማገቱስ ተገቢ ነው ትላለህ?"አለ ዳኛው " ስነስርዓት አድርግ አላገትኩትም ከፖሊስ ጋ ነው ይዤው የሄድኩት ይልቅ በማያገባህ ገብተህ በኋላ አዘቅት ውስጥ እንዳትገባ " አለ መምህር ደረጄ " ኧረ ባክህ መምህር ብቻ አይደለህም የህግ ባለሞያም ጭምር ነህ!አሁን ለማንኛውም ጉዳዩን ወደ ወረዳው ፍርድ ቤት ከምንከስህ ልጁን አምጥተህ ለእናቱ አስረክብ!"አለ ዳኛው " ሃሃሃሃሃሃ መምህር ደረጄ በረጅሙ ከሳቀ በኋላ ትቀልዳለህ ይልቅ ክሱ እኔን ስለሚጠቅም ብትጀምረው ደስ ይለኛል። ግን በልጁ ላይ በደረሰው ጠባሳ ላይ አንተም አንዱ እንደሆንክ አስመሰክራለሁ ያኔ ምን ኤንደምታደርግ አይሀለሁ። ስልጣንህ ይችን የገጠር ቀበሌ የማስተዳደር እንጅ ሌላ አቅም የለህም። እኔ ግን የምመክርህ መጀመሪያ እሷ ያለትህን ነገር ተቀብለህ ወደ እኔ ከምትመጣ ሄደህ ጎረቤቶቿን ጠይቅ ልጁን ምን ስታደርገው እንደምትውል እህቶቹ እንዴት ሲያሰቃዩት እንደሚውል። እ?ገባህ ?ያኔ ለምን ልጁን እንደወሰድኩት ትረዳለህ። ኧረ አላረጋግጥም ካልክ በል ሞክረኝ ማን እንደሚያሸንፍ አሳይሀለሁ። ከመክሰስህ በፊት ግን ምስክሮችህን አዘጋጅ " ብሎት ወጣ
አቶ ዳኛው በጭንቀት ብድግ ቁጭ አለ " ኧረ ምነው በቀረብኝ ይሄ መምህር እውነት ሳይኖረው እንዲህ በልበ ሙሉነት አያወራኝም። ወይዘሮ አትጠገብ ምንድን ነው ያደረግሽው
ክፍል ~ ፲፩ ~ (11 )
*
ማለፊያና ርብቃ መቀመጥ አቅቷቸው " እንደው ምን ይፈጠር ይሆን ምን ይላት ይሆን?"በሚል ጥያቄ ራሳቸውን ያወጣሉ ያወርዳሉ። " አሁን እንደምንም ይመለስ እንጅ ከዛ በኋላ ያለው ቀላል ነው። በቃ እንደተፀፀትን እስካሁን ልክ እንዳልነበርን እንነግረውና ካመነን በኋላ መጨረስ ነው" አለች ማለፊያ " አወ እህቴ ይምጣ እንጅ ሁሉም ነገር ቀላል ይሆን ነበር ግን አታተይ እስከሁን ምን እያደረገች ነው ቀረችኮ። " አለች ርብቃ " እንጃ ያነ ሰውየ ምን እንደሚል ግን እናቴ ምን እንደምትጠይቅ ታውቅበታለች ጠብቂ አሳምናው ትመጣለች። " አለች ማለፊያ " ልጆች ምን እያደረጋችሁ ነው?"አለች ወይዘሮ አትጠገብ በዚህ ጊዜ ማለፊያና ርብቃ እየተሯሯጡ ወጥተው ተቀበሏት " እ እናቴ እንዴት ሆንሽ ምን አለሽ?"አለች ማለፊያ " እዝጎ እናንተ ልጆች ለወሬ ልትሞቱ ነው። በቃ እስኪ መጀመሪያ ልቀመጥ በዛ ላይ ስትመጣ ምን አድርገን እንቆያት የለም አይደል?ወሬ ብቻ ማምሰልሰል ኧረ ተው እናንተ ልጆች እየማገጣችሁ ነው ሴትነታችሁን እየረሳችሁ ወሬ አሳዳጅ ብቻ እየሆናችሁ ነው። አሁን አንቺ ቡና አፍሊልኝ " ብላ ርብቃን አዘዘቻት "አንቺኛዋ ደግሞ ቡና የምትቆላበትና የምታፈላበት አንጨት በጓሮው ለቃቅመሽ አምጭላት። ከዛ በኋላ ቡናችንን እየጠጣን እንጫወታለን" አለች ወይዘሮ አትጠገብ ማለፊያ በብርሃን ፍጥነት ወጥታ እንጨቱን አስራ አስቀምጣ ያኖረች እስኪመስል ድረስ ብዙ እንጨት ለቅማ ተሸክማ መጣች። ርብቃም ብትሆን ቡናውን ለመቁላት የግድ የመቁሊያ እንጨት ማለፊያ እስክታመጣላት አልጠበቀችም ወጣ ብላ አጥሩ ላይ የወዳደቁትን እንጨቶች አምጥታ ቡናውን ቆልታ እያፈላች ነው። ቡናው እንደፈላም ጀበናውን አውጥታ የጀበና ማስቀመጫው ላይ አስቀምጣ ቡና ቁርስ ከሞሰብ እንጀራ እውጥታ በበርበሬ ቀብታ ለእናቷ አቀረበች። ወይዘሮ አትጠገብም " ተባረኩ ልጆቼ ወግ ማዕረጋችሁን ያሳየኝ። እንዲህ ቡናቁርስ እንዳበላችሁኝ ሰርጋችሁንም ያብላኝ ወልዳችሁ ልጆቻችሁን ለመሳም ያብቃኝ " የምርቃት መአት አዥጎደጎደችላቸው። ርብቃና ማለፊያ ተያዩ። እናታቸው በጣም ደስ ሲላት ምርቃት እንደምታበዛ ያውቃሉ "አሜን አሜን " እያሉ ለምርቃታቸው እጅ ነስተው የእናታቸውን ጉልበት ስመው የቡና ቁርሳቸውን ተቀብለው እየበሉ ርብቃ አቦል ቡናውን ቀድታ መጀመሪያ ለእናቷ ሰጥታ ከዛ ለማለፊያ ሰጥታ ለእሷም እየጠጣች " እና ምን አለሽ አቶ ዳኛው?"አለች ማለፊያ " አቶ ዳኛውንማ አልቅሼ ነገርኩት። እኔ ያለ ልጄ መኖር እንደማልችል እድሜው ከቤት የሚወጣበት እንዳልሆነ ያ መናጢ መምህር ደግሞ ለልጄ አስቦ ሳይሆን ንብረቱ በልጄ ስም እንደሆነ ስላወቀ የልጄን ንብረት ሊወስድ ነው አስተምረዋለሁ ብሎ የወሰደው ምናምን አልኩታ " አለች እየሳቀች " የእውነት እናቴ አንቺ ኮ ግን ሳትማሪ የተማርሽ ነሽ ያን ከንቱ የሆነ መምህር ሰርተሽለታል። አሁን የተማረው እሱ ነው አንቺ?ሃሃሃሃሃሃሃሃ " አለች ማለፊያ ርብቃም በሳቅ ተከተለቻት አንድ ላይ ሳቁ " ይህ የማይረባ ቤቴ ድረስ መጥቶ እንዳዋረደኝ ትምህርት ቤቱ ድረስ ሄጀ በርሰመምህሩ ፊት ነው ሂጄ ገና የማዋርደው ነገ እሄድለታለሁ። አላወቀኝም መሰል እኔ አትጠገብን የሴት ጀግና እንደሆንኩ። ህጉን እንደሁ አውቀዋለሁ። ልጄን መልሼ አመጣዋለሁ ከእሱ አነጥቃለሁ። አቶ ዳኛውም የመምህሩ ማንነት ይጣራል። ምን እንደፈለገም የልጁ ሁኔታም እናጣራለን ብሏል። " አለች " ግን እታተይ ቀዳማዊ ከመምህሩ ጋር ቢወግንስ አሻፈረኝ ቢልስ?"አለች ርብቃ " እህ እንዲህ እንዲል ያደረገው ራሱ ነው መርዞት ነው ልጄ የሚያቀው ነገር የለውም። የሚበጀውንም የማይበጀውንም የሚለይበት እድሜው አይደለም። አሁን መምህሩ ያለውን ብቻ ነው የሚለው። አውቀዋለሁ ልጄን እንደዚህ አልነበረም ይሄ መምህር ነው ልጄን የቀየረው።እላለኋ " አለች እየሳቀች " እግዚአብሔርን እናቴ አንቺን ማንም ተከራክሮ አያሸንፍም ይወድቃል እንጅ። ያኔ የዛን መምህር ፊት ያየ "የቀዳማዊይንስ?"አለች" ቀዳማዊይን ተውት ምንም አይልም። አቅምም የለውም " አለች " እንዴት ነው ምንም የማይለው?አሁን እኮ በሱ ቤት ከከተሜ ጋር ሆና ያለ ሀሳብ ለመማር ነበር።" አለች ርብቃ
ነገሮች ወደ አንድ አቅጣጫ እየሄዱ ይመስላሉ። እነ ማለፊያ ቀዳማዊ ወደ ቤት ሊመጣ ስለሆነ በሀሴት ተሞልተዋል። ወይዘሮ አትጠገብ በዕልህና በንዴት ልጇን እየጠበቀችው ነው።
አቶ ዳኛው ሚኒሻዎችን ጠርቶ ወደ ትምህርት ቤት ሄደው መምህር ደረጄን እንዲያመጡት ትዕዛዝ አስተላልፏል። ሚኒሻወቹ በታዘዙት መሠረት ወደ ትምህርት ቤት ሄዱ ና አቶ ደረጄን " ሊቀመንበራችን ስለሚፈልግህ አብረን እንሂድ!"አሉት መምህር ደረጄም በድንገተኛ ጥሪያቸው ግራ ተጋብቶ " ታዲያ ራሱ ወይም ሌላ ሰው አይልክብኝም እንዴ እንደ ወንጀለኛ እናንተን የሚልክብኝ " አለ " ዝም ብለህ ህድ ወንጀለኛ አለመሆንህን በምን ታውቃለህ?ደግሞስ የሰው ልጅ ቤትህ አግተህ ወንጀለኛ አደለሁም ትላለህ?"አለ አንደኛው ሚኒሻ ።ይሄኔ መምህር ደረጄ ሁሉም ነገር ገባው። ይሄን ሁሉ ክስ ያቀረበችው የቀዳማዊ እናት እንደሆነች አወቀ። " እሽ እንሂድ ወንጀላኛው ማን እንደሆነ በቅርብ ይለያል። እህ ጭራሽ እንዲህ አይነት ጨዋታ መጫወት ጀመረች። ከባድ ሰው ነሽ ወይዘሮ አትጠገብ።" አለ በሆዱ በውስጡ ብዙ ውጣ ውረዶችን ብዙ ሀሳቦችን እያሰበ የቀበሌው ሊቀመንበር አቶ ዳኛው ጋ ደረሰ።
" በቃ እናንተ መሄድ ትችላላችሁ " ብሎ አቶ ዳኛው ሚኒሻወቹን ከቢሮ አስወጣቸው። " አሽ መምህር ደረጄ ተልዕኮህ ምንድን ነው?ከየት ነው የመጣኸው?"አለ አቶ ዳኛው ይሄኔ መምህር ደረጄ በጣም ተናደደ " አሁን ቀጥታ ወደ ፈለከው ነጥብ ግባ!በመጀመሪያ እኔን በሚኒሻ የማስመጣት ስልጣን የለህም እኔ ስላላወክ ብየ ነው የመጣሁልህ። ወንጀል ከሰራሁም የምመጣው በፖሊስ ክስ እንጅ በአንተ ክስ አይደለም። ገብቶሀል እኔ ጥንቅቅ አድርጌ ህጉን አውቀዋለሁ። አሁን ለምን እንዳስመጣኸኝ ንገረኝና ወደ ስራየ ልሂድበት።" አለ መምህር ደረጄ " ኧረ ባክህ ህጉን ካወክ አይቀር ታዲያ የሰው ልጅ ማገቱስ ተገቢ ነው ትላለህ?"አለ ዳኛው " ስነስርዓት አድርግ አላገትኩትም ከፖሊስ ጋ ነው ይዤው የሄድኩት ይልቅ በማያገባህ ገብተህ በኋላ አዘቅት ውስጥ እንዳትገባ " አለ መምህር ደረጄ " ኧረ ባክህ መምህር ብቻ አይደለህም የህግ ባለሞያም ጭምር ነህ!አሁን ለማንኛውም ጉዳዩን ወደ ወረዳው ፍርድ ቤት ከምንከስህ ልጁን አምጥተህ ለእናቱ አስረክብ!"አለ ዳኛው " ሃሃሃሃሃሃ መምህር ደረጄ በረጅሙ ከሳቀ በኋላ ትቀልዳለህ ይልቅ ክሱ እኔን ስለሚጠቅም ብትጀምረው ደስ ይለኛል። ግን በልጁ ላይ በደረሰው ጠባሳ ላይ አንተም አንዱ እንደሆንክ አስመሰክራለሁ ያኔ ምን ኤንደምታደርግ አይሀለሁ። ስልጣንህ ይችን የገጠር ቀበሌ የማስተዳደር እንጅ ሌላ አቅም የለህም። እኔ ግን የምመክርህ መጀመሪያ እሷ ያለትህን ነገር ተቀብለህ ወደ እኔ ከምትመጣ ሄደህ ጎረቤቶቿን ጠይቅ ልጁን ምን ስታደርገው እንደምትውል እህቶቹ እንዴት ሲያሰቃዩት እንደሚውል። እ?ገባህ ?ያኔ ለምን ልጁን እንደወሰድኩት ትረዳለህ። ኧረ አላረጋግጥም ካልክ በል ሞክረኝ ማን እንደሚያሸንፍ አሳይሀለሁ። ከመክሰስህ በፊት ግን ምስክሮችህን አዘጋጅ " ብሎት ወጣ
አቶ ዳኛው በጭንቀት ብድግ ቁጭ አለ " ኧረ ምነው በቀረብኝ ይሄ መምህር እውነት ሳይኖረው እንዲህ በልበ ሙሉነት አያወራኝም። ወይዘሮ አትጠገብ ምንድን ነው ያደረግሽው
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲፪ ~ (12 )
አቶ ዳኛው ከራሱ ጋ እያወራ እያወጣ እያወረደ የወይዘሮ አትጠገብ ቤት ደረሰ። ወይዘሮ አትጠገብ ምድጃዋ ጋ ሆና ከርቀት ተመለከተችው። " ልጆች አቶ ዳኛው እየመጣ ነው ስነስርአት ያዙ እሽ" አለችና ወጣች። አቶ ዳኛው " ሰላም ለዚህ ቤት ይሁን " አለ ወይዘሮ አትጠገበም " አሜን እንዴት ነህ አቶ ዳኛው ግባ ወደ ቤት " አለች " ኧረ አልገባም ልመለስ ነው የማወጋሽ አንድ ብርቱ ጉያይ ነበረኝ " አለ " እና ቤት ግባ እንጅ ልጆች እስኪ ጓሮውን አየት አየት አድርጉ ከብት እንዳይገባ " ብላ ልጆቹን አስወጣቻቸው። እና " ግባ እባክህ በመጣህበት ልትመለስ ነው ታዲያ " ብላ አስገባችው። አቶ ዳኛውም ራሱንም ቀልቡንም ሰብሰብ አድርጎ ቤት ገብቶ ተቀመጠ። ወይዘሮ አትጠገብም ተነስታ ወደ ማጀቷ ጉድ ጉድ ብላ ጉሽ ጠላ በሽክና ይዛ ብቅ አለች። አቶ ዳኛው ጉሽ የገብስ ጠላዋን ሲያይ ፈገግ ብሎ " ኧረ መቸገር አልነበረብሽም " አለና አንገቱን ጎንበስ ብሎ በአክብሮት ተቀበለ። የአቶ ዳኛው ድክመት ጠላ እና እንትን ነው ተብሎ ቀበሌው ያወራል። ወይዘሮ አትጠገብም ይሄን ጠንቅቃ ታውቃለች። አቶ ዳኛው ጠላዋን ጎንጨት ብሎ " ግሩም ጠላ ነው። እጅሽ ይባረክ" አለ " አሜን ነው እንጅ የሚባል ሌላ ምን ይባላል። " አለች የባጥ የቆጡን ሲያወሩ ከቆዩ በኋላ ወይዘሮ አትጠገብ ጀመረች " ልጄን መቼ ነው ቤት የምታስመጣልኝ ታዲያ አቶ ዳኛው " አለች። አቶ ዳኛው ድንግጥ ብሎ አፉን እያጠራረገ " አታስቢ ይመጣል። ግን እንደው ሰውየው የዋዛ አይደለም። በጣም ከባድ ሰው ነው የተያያዝነው" ብሎ ራሱን ነቀነቀ። " እንዴት በፎሊስ አታስቀፈድድልኝም?"አለች። " ለዛ ነው እኮ አትጠገብ ከባድ ሰው ነው ያልኩሽ ፎሊሱንም ሆነ ህጉን ያውቃል። ፎሊሱም ቢሆን ከሱ ወገን ነው። ሲመስለኝ እጁ ረዝም ነው። እስከላይ ድረስ ሰው አለው። በጣም እብሪተኛ ነው ሰውየው።" አለ " ኧረ እኔ ምን አልኩ ልጄን እኮ ነው የጠየኩ?ይሄ ደግሞ መብቴ ነው። ከቤት ለመውጣት እድሜው አልደረሰም ባጠፋ እንኳ እኔ ነኝ እንጅ የምቀጣው ልጄ ከማንም ጋ አይሆንም።" አለች " አይ እንደዛ አያስኬድም። ሰውየው ብዙ ምስክሮች አሉት እና በክስ በትክክለኛው ከሄድን ያሸንፈናል። ስለዚህ ሌላ መላ መፈለግ አለብን " አለ አት ዳኛው ራሱን እያሻሸ " እኮ ምን አይነት መላ?" አለች አትጠገብ " እሱን ለእኔ ተይው በኔ ጣይው በምንም መንገድ ብየ ልጅሽን ወደ ቤትሽ እመልሰዋለሁ " አለ " እንደው አቶ ዳኛው በልጄ ጉዳይ ያለኸኝ ተስፋ አንተ ነህ። እባክህ የሙት አደራ አለብኝ። አጥንቱ እየወቀሰኝ ነው። ሌሊት ተኝቼ ልጄስ የት ነው ያለው ወደየት ጣልሽው?አንቺ ከሀዲ እያለኝ ነው አባቱ። እና በቻልከው ሁሉ እርዳኝ እና እኔ ደግሞ በምላሹ አንድ ነገር አድርግልሀለሁ ባለፈው የጠየከኝን እያሰብኩበት ነው። " አለች። አቶ ዳኛው ከመቅፅበት በሀሴት ተሞልቶ " እውነትሽን ነው?ይሄማ የእኔም ጉዳይ እኮ ነው። በይ ምንም ነገር አታስቢ ሁሉንም እራሴ አደርገዋለሁ " ብሎ ጠላውን ጠጥቶ ብድግ አለ " እንዴ ቁጭበል እንጅ ጠላም ልጨምርህ የሚበላ ነገርም ቅመስ ቤቴን አጣና ልትመታው ነው?"ብላ ኩታውን ከኋላ ያዝ አደረገችው። " በእውነት በቅቶኛል እግዚአብሔር ይስጥልኝ ጠጣሁ ከዚህ በላይ ምንም አልጨምርም። አሁን በቶሎ መሄድ አለብኝ። በይ ደህና ሁኑ እንግዲህ ከልጅሽ መምጣት በኋላ እንገናኝ" ብሎ ወጥቶ ሄደ " እሽ እንግዲህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋ ይሁን " ብላ ሸኘችው። " ውይ ቀዳማዊ አንተን የወለድኩበት ቀን አሁን አይይ ከምጥህ ጀምሮ እኔን እንዳሰቃየኸኝ ነበር። ይሄው ከተወለድክ በኋላም እያሰቃየኸኝ ነው ደስ ይበልህ አንተ የተረገምክ ልጅ። በዚህ እድሜህ እንዲህ ያደረከኝ ከፍ ስትልማ ደሜን ነው የምትጠጣው " አለች አትጠገብ ውጭ በየታዛው በቤቱ ጀርባ ሆነው ሲያዳምጡ የነበሩት እነ ማለፊያ አድናና ርብቃ ተከታትለው ገቡ። " ምንድን ነው ነገሩ አተታተይ?መጀመሪያ ምን ብሎ ነበር?እኔ ግን ይሄ ሰውየ አላማረኝም ለእነሱም እየሰራ ይመስለኛል። ወይም ከእነሱ ሙስና ተቀብሎ ይሆናል " አለች ማለፊያ " ተይ ልጄ አቶ ዳኛው እንደዛ አያደርግም ምራቁን የዋጠ ወንድ ነው። በጣም ሲበዛ አስተዋይና ኩሩ ሰውም ነው። በዛ ላይ እኔን እንደዛ አያደርገኝም እኔና እሱ ብዙ ያወራነው ነገር አለ" አለች አትጠገብ። " ቢሆንም ይሄን ሰውየ መጠርጠር ያስፈልጋል ካልሆነ ታዲያ እንደዛ በሙሉ አንደበቱ እርግጠኛ ሆኖ ተናግሮ ሲያበቃ ምን ወደ ኋላ ያስብለዋል?"አለች ማለፊያ " እህ ለሱማ ኮ ተናገረ አይደል እንዴ የዛን መምህር አቅም ደግሞ ያ መምህር የከተሜ ሰው ነው። የዋዛ አይደለም አስተዳዳሪዎቹን ራሱ ሊያውቃቸው ይችላል ። በዛ ላይ ወደ ዳኝነት ፍርድ ብንሄድ ቀድመው የሚሰሙት ይሄኑ መምር ነው።ምክንያቱም እኛ የገጠር ሰዎች ነን አልተማርንም። የከተሜ ሰዎች ደግሞ የገጠር ሰው ልጁን ትምህርት ማስተማር እንደማይወድ ያውቃሉ። ይሄኔ ያልቅልናል። ያ ሰውየ ያሸንፈናል። ምን አልባት የስጋ ዝምድና ስለለለው ትንሽ ጥያቄ ሊያበዙበት ይችላሉ። ከዛ ውጪ እሱ ምንም አይሆንም ስለዚህ የመጀመሪያው እቅዳችን እቅዴ አልተሳካም ልጆቼ አሁን ምንድነው የማደርገው።" አለች በጭንቀት የምታደርገው ጠፍቷት ራሷን በሁለት እጇ ጨብጣ ወይዘሮ አትጠገብ " ስለዚህ የሚሻለው አት ዳኛው የሚያደርገውን በትዕግስት መጠበቅ ነው። ከሱ በኋላ እኛ የምናደርገውን እናደርጋለን። እስከዛው ግን እሱን በትዕግሥት እንጠብቀው ምን አልባት እሱም እንዳለው ከጭንቀትም ሊገላግለን ይችላል። " አለች ርብቃ ማለፊያ ከንፈሯን ነክሳ " አንዴ ብቻ እጄ ግባ እንጅ ከዛ በኋላ እስከወዲያኛው እሸኝሀለሁ። የአቶ ታረቀኝ ብቸኛ ወንድ ልጅ ሁሉንም አስተካክላለሁ!!!"አለች። "ምንድን ነው ያልሽው?"አለች ወይዘሮ አትጠገብ ወደ .............
ክፍል 13 ነገ ምሽት ይቀጥላል
እኔ ለእናንተ ሼር እናንተም ለሌሎች ሼር
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
ክፍል ~ ፲፪ ~ (12 )
አቶ ዳኛው ከራሱ ጋ እያወራ እያወጣ እያወረደ የወይዘሮ አትጠገብ ቤት ደረሰ። ወይዘሮ አትጠገብ ምድጃዋ ጋ ሆና ከርቀት ተመለከተችው። " ልጆች አቶ ዳኛው እየመጣ ነው ስነስርአት ያዙ እሽ" አለችና ወጣች። አቶ ዳኛው " ሰላም ለዚህ ቤት ይሁን " አለ ወይዘሮ አትጠገበም " አሜን እንዴት ነህ አቶ ዳኛው ግባ ወደ ቤት " አለች " ኧረ አልገባም ልመለስ ነው የማወጋሽ አንድ ብርቱ ጉያይ ነበረኝ " አለ " እና ቤት ግባ እንጅ ልጆች እስኪ ጓሮውን አየት አየት አድርጉ ከብት እንዳይገባ " ብላ ልጆቹን አስወጣቻቸው። እና " ግባ እባክህ በመጣህበት ልትመለስ ነው ታዲያ " ብላ አስገባችው። አቶ ዳኛውም ራሱንም ቀልቡንም ሰብሰብ አድርጎ ቤት ገብቶ ተቀመጠ። ወይዘሮ አትጠገብም ተነስታ ወደ ማጀቷ ጉድ ጉድ ብላ ጉሽ ጠላ በሽክና ይዛ ብቅ አለች። አቶ ዳኛው ጉሽ የገብስ ጠላዋን ሲያይ ፈገግ ብሎ " ኧረ መቸገር አልነበረብሽም " አለና አንገቱን ጎንበስ ብሎ በአክብሮት ተቀበለ። የአቶ ዳኛው ድክመት ጠላ እና እንትን ነው ተብሎ ቀበሌው ያወራል። ወይዘሮ አትጠገብም ይሄን ጠንቅቃ ታውቃለች። አቶ ዳኛው ጠላዋን ጎንጨት ብሎ " ግሩም ጠላ ነው። እጅሽ ይባረክ" አለ " አሜን ነው እንጅ የሚባል ሌላ ምን ይባላል። " አለች የባጥ የቆጡን ሲያወሩ ከቆዩ በኋላ ወይዘሮ አትጠገብ ጀመረች " ልጄን መቼ ነው ቤት የምታስመጣልኝ ታዲያ አቶ ዳኛው " አለች። አቶ ዳኛው ድንግጥ ብሎ አፉን እያጠራረገ " አታስቢ ይመጣል። ግን እንደው ሰውየው የዋዛ አይደለም። በጣም ከባድ ሰው ነው የተያያዝነው" ብሎ ራሱን ነቀነቀ። " እንዴት በፎሊስ አታስቀፈድድልኝም?"አለች። " ለዛ ነው እኮ አትጠገብ ከባድ ሰው ነው ያልኩሽ ፎሊሱንም ሆነ ህጉን ያውቃል። ፎሊሱም ቢሆን ከሱ ወገን ነው። ሲመስለኝ እጁ ረዝም ነው። እስከላይ ድረስ ሰው አለው። በጣም እብሪተኛ ነው ሰውየው።" አለ " ኧረ እኔ ምን አልኩ ልጄን እኮ ነው የጠየኩ?ይሄ ደግሞ መብቴ ነው። ከቤት ለመውጣት እድሜው አልደረሰም ባጠፋ እንኳ እኔ ነኝ እንጅ የምቀጣው ልጄ ከማንም ጋ አይሆንም።" አለች " አይ እንደዛ አያስኬድም። ሰውየው ብዙ ምስክሮች አሉት እና በክስ በትክክለኛው ከሄድን ያሸንፈናል። ስለዚህ ሌላ መላ መፈለግ አለብን " አለ አት ዳኛው ራሱን እያሻሸ " እኮ ምን አይነት መላ?" አለች አትጠገብ " እሱን ለእኔ ተይው በኔ ጣይው በምንም መንገድ ብየ ልጅሽን ወደ ቤትሽ እመልሰዋለሁ " አለ " እንደው አቶ ዳኛው በልጄ ጉዳይ ያለኸኝ ተስፋ አንተ ነህ። እባክህ የሙት አደራ አለብኝ። አጥንቱ እየወቀሰኝ ነው። ሌሊት ተኝቼ ልጄስ የት ነው ያለው ወደየት ጣልሽው?አንቺ ከሀዲ እያለኝ ነው አባቱ። እና በቻልከው ሁሉ እርዳኝ እና እኔ ደግሞ በምላሹ አንድ ነገር አድርግልሀለሁ ባለፈው የጠየከኝን እያሰብኩበት ነው። " አለች። አቶ ዳኛው ከመቅፅበት በሀሴት ተሞልቶ " እውነትሽን ነው?ይሄማ የእኔም ጉዳይ እኮ ነው። በይ ምንም ነገር አታስቢ ሁሉንም እራሴ አደርገዋለሁ " ብሎ ጠላውን ጠጥቶ ብድግ አለ " እንዴ ቁጭበል እንጅ ጠላም ልጨምርህ የሚበላ ነገርም ቅመስ ቤቴን አጣና ልትመታው ነው?"ብላ ኩታውን ከኋላ ያዝ አደረገችው። " በእውነት በቅቶኛል እግዚአብሔር ይስጥልኝ ጠጣሁ ከዚህ በላይ ምንም አልጨምርም። አሁን በቶሎ መሄድ አለብኝ። በይ ደህና ሁኑ እንግዲህ ከልጅሽ መምጣት በኋላ እንገናኝ" ብሎ ወጥቶ ሄደ " እሽ እንግዲህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋ ይሁን " ብላ ሸኘችው። " ውይ ቀዳማዊ አንተን የወለድኩበት ቀን አሁን አይይ ከምጥህ ጀምሮ እኔን እንዳሰቃየኸኝ ነበር። ይሄው ከተወለድክ በኋላም እያሰቃየኸኝ ነው ደስ ይበልህ አንተ የተረገምክ ልጅ። በዚህ እድሜህ እንዲህ ያደረከኝ ከፍ ስትልማ ደሜን ነው የምትጠጣው " አለች አትጠገብ ውጭ በየታዛው በቤቱ ጀርባ ሆነው ሲያዳምጡ የነበሩት እነ ማለፊያ አድናና ርብቃ ተከታትለው ገቡ። " ምንድን ነው ነገሩ አተታተይ?መጀመሪያ ምን ብሎ ነበር?እኔ ግን ይሄ ሰውየ አላማረኝም ለእነሱም እየሰራ ይመስለኛል። ወይም ከእነሱ ሙስና ተቀብሎ ይሆናል " አለች ማለፊያ " ተይ ልጄ አቶ ዳኛው እንደዛ አያደርግም ምራቁን የዋጠ ወንድ ነው። በጣም ሲበዛ አስተዋይና ኩሩ ሰውም ነው። በዛ ላይ እኔን እንደዛ አያደርገኝም እኔና እሱ ብዙ ያወራነው ነገር አለ" አለች አትጠገብ። " ቢሆንም ይሄን ሰውየ መጠርጠር ያስፈልጋል ካልሆነ ታዲያ እንደዛ በሙሉ አንደበቱ እርግጠኛ ሆኖ ተናግሮ ሲያበቃ ምን ወደ ኋላ ያስብለዋል?"አለች ማለፊያ " እህ ለሱማ ኮ ተናገረ አይደል እንዴ የዛን መምህር አቅም ደግሞ ያ መምህር የከተሜ ሰው ነው። የዋዛ አይደለም አስተዳዳሪዎቹን ራሱ ሊያውቃቸው ይችላል ። በዛ ላይ ወደ ዳኝነት ፍርድ ብንሄድ ቀድመው የሚሰሙት ይሄኑ መምር ነው።ምክንያቱም እኛ የገጠር ሰዎች ነን አልተማርንም። የከተሜ ሰዎች ደግሞ የገጠር ሰው ልጁን ትምህርት ማስተማር እንደማይወድ ያውቃሉ። ይሄኔ ያልቅልናል። ያ ሰውየ ያሸንፈናል። ምን አልባት የስጋ ዝምድና ስለለለው ትንሽ ጥያቄ ሊያበዙበት ይችላሉ። ከዛ ውጪ እሱ ምንም አይሆንም ስለዚህ የመጀመሪያው እቅዳችን እቅዴ አልተሳካም ልጆቼ አሁን ምንድነው የማደርገው።" አለች በጭንቀት የምታደርገው ጠፍቷት ራሷን በሁለት እጇ ጨብጣ ወይዘሮ አትጠገብ " ስለዚህ የሚሻለው አት ዳኛው የሚያደርገውን በትዕግስት መጠበቅ ነው። ከሱ በኋላ እኛ የምናደርገውን እናደርጋለን። እስከዛው ግን እሱን በትዕግሥት እንጠብቀው ምን አልባት እሱም እንዳለው ከጭንቀትም ሊገላግለን ይችላል። " አለች ርብቃ ማለፊያ ከንፈሯን ነክሳ " አንዴ ብቻ እጄ ግባ እንጅ ከዛ በኋላ እስከወዲያኛው እሸኝሀለሁ። የአቶ ታረቀኝ ብቸኛ ወንድ ልጅ ሁሉንም አስተካክላለሁ!!!"አለች። "ምንድን ነው ያልሽው?"አለች ወይዘሮ አትጠገብ ወደ .............
ክፍል 13 ነገ ምሽት ይቀጥላል
እኔ ለእናንተ ሼር እናንተም ለሌሎች ሼር
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
መስከረም 21/2013 ዓ.ም
በሀገራችን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ከ74 ሺህ ከፍ ብሏል።
የሟቾች ቁጥርም ከ1 ሺህ 100 በልጧል። ከ30 ሺህ የሚበልጡ ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።
በተጨማሪ እስካሁን ከ1.2 ሚሊየን ለሚበጡ ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትር አስታውቋል።
ስለሆነም ያለምንም መዘናጋት
🦠 አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ፣
🦠የእጅ ንፅህናን በመጠበቅና
🦠 የአፍና አፍንጫ ጭምብል በአግባቡ በማድረግ
🦠 እንዲሁም ሌሎች የህክምና ባለሞያዎች የሚመክሩትን ትዕዛዞች በመተግበር ጤናዎትን ይጠብቁ
በሀገራችን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ከ74 ሺህ ከፍ ብሏል።
የሟቾች ቁጥርም ከ1 ሺህ 100 በልጧል። ከ30 ሺህ የሚበልጡ ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል።
በተጨማሪ እስካሁን ከ1.2 ሚሊየን ለሚበጡ ሰዎች የላብራቶሪ ምርመራ መደረጉን የጤና ሚኒስትር አስታውቋል።
ስለሆነም ያለምንም መዘናጋት
🦠 አካላዊ ርቀትን በመጠበቅ፣
🦠የእጅ ንፅህናን በመጠበቅና
🦠 የአፍና አፍንጫ ጭምብል በአግባቡ በማድረግ
🦠 እንዲሁም ሌሎች የህክምና ባለሞያዎች የሚመክሩትን ትዕዛዞች በመተግበር ጤናዎትን ይጠብቁ
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲፫ ~ (13 )
"ምንድን ነው ያልሽው?እ? ምንድነው የሰማሁት?" አለች ወይዘሮ አትጠገብ ወደ ርብቃ ዞራ " ኧረ ምንም አላልኩም እኮ " አለች ርብቃ ማለፊያ ደንግጣ ባለችበት ቆመች። ያወራችውን እናቷ የሰማቻት መስሏት የምትሆነው ጠፍቷት በድንጋጤ ፈዛ ትተሠይ ነበር። እግሮቿ ሁሉ ሲንቀጠቀጡ ይታያል። " እኔ ደግሞ የሆነ ያልጎመጎምሽው ያጉተመተምሽው ነገር ያለ መስሎኝ ነበር። ማለትም ቆይ ብቻ ይሄ ልጅ እዚች ቤት ይመጣ እንጅ የማደርገውን አውቃለሁ ስትይ የሰማሁሽ መስሎኝ ነበር። " አለችና ወይዘሮ አትጠገብ ወደ ራሷ ተመለሰች። እስከዚህ ቅፅበት ድረስ ማለፊያ እጆቿ እየተወዛወዙ እግሮቿ ደግሞ ይንቀጠቀጡ ነበር። ላቧም ፊቷን አጥቦታል። ፈጠን ብላ ወደ ደጅ ወጣች። የምትሆነውን እና እንዳታይባት። " ሰማችሁ ልጆች ስቃያችሁ ስቃዬ ነው ጉዳታችሁ ጉዳቴ ነው። ግን ደግሞ የፈለገ የእናንተ ጉዳይ ጉዳዬ ቢሆንም ቀዳማዊይም ልጄ ነው።" አለች " አዎ እናውቃለን አትድገሚልን" አለች ርብቃ ተናዳ። ደግሞ ጥሩ ነገር እንዳወራ ሰው ቀዳማዊም ልጄ ነው ምናምን ትላለች " አለች ርብቃ። በእናቷ የተናደደች ትመስላለች ።
***
" ምን አደረጉህ ማለቴ ምን አሉህ አላስፈራሩህም አይደል?"ቀዳማዊ እንባው እየቀደመው " ምንም አልሆንኩም አታስብ እሽ ደግሞ መምህርንኮ ማንም አይናገረውም በጣም ነው የሚፈራው" አለ መምህር ደረጄ እየሳቀ " አዎ ደሬ ያለው እውነቱን ነው እሽ አንተ ምንም አታስብ ዝም ብለህ ትምህርትህን ተማር በትምህርትህ ጎበዝ ሁን!!ስለ ደሬ መጨነቅ የለብህም ማንም ምንም አይናገረውም። በዛ ላይ እሱም ኤንዳለህ መምህር ነው መምህር ደግሞ ምንም አይደረግም።" አለች ትህትና " በል አሁን ወደ ቤተመጻሕፍት ሄደህ እዛ የፈለከውን አጋዥ መፅሐፍ ማንበብ ትችላለህ። በል ሂድ ዘንድሮ የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ነህ። ከሁሉም ከፍተኛ ውጤት ማምጣት አለብህ። " አለችው ቀዳማዊይም በደስታ ተነስቶ ደብተርና እስክርቢቶ ይዞ ወጣ። ትሕትና ቀዳማዊይን በአይኗ በአካልም ሸኝታ ተመለሰችና " ምን ተፈጠረ ምንድነው ያለህ ያ ሊቀ መንበር?"አለች ትሕትና " አላውቅም ያቺ ሴት ከጠበቅናት በላይ አደገኛ ናት ከነገርኩሽ በላይ የሊቀምንበሩን ጭንቅላት በተመረዙ ቃላቶቿ ለውሳዋለች። ምን እንዳለችው ምን ብላ እንደዛ አይነት ውሳኔ እንዲወስን እንዳደረገችው እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው።" አለ መምህር ደረጄ " እሽ አሁን ምን አለህ?"አለች " ጉዳዩን ወረዳው ወደ ፍርድ ቤት እንወስደዋለን። ለእኔ ያብራራኸውን ለፍርድ ቤቱም ታብራራለህ። ለምን የሰው ልጅ እንዳገትክ ለዛውም የአስራ ሶስት አመት ልጅ ከእናቱ ቤት አስወጥተህ ለምን አንተ ጋር አንደምታኖረው ታስረዳለህ ነው ያለኝ " ብቻ አላውቅም ግን በአንድ ጎን ያው እውነቱን ካላዩ ልክ ናቸው ።ማለትም ዳኛውም ያለ ጥርጥር ልጁን ለእናቱ መልስ። የስጋ ዝምድና እንኳ ሳይኖራችሁ እንዴት የሰው ልጅ ትወስዳለህ?ተብየሜ ልከሰሰስና ልታሰር እችላለሁ። ስለዚህ የሆነ መላ መፈጠር አለበት። የሆነ ነገር ማድረግ አለብን " አለ መምህር ደረጄ " ቆይ ቀዳማዊ ችግሩን ማስረዳት አይችልም?"አለች ትህትና " አይችልም እድሜው ገና ነው። ዳኞችም አያዳምጡትም። አሁን እኛ ሳንሆን ይሄ መከረኛ ልጅ ነው ከማይወጣበት ጭቃ የገባው። እጠቅመዋለሁ ብየ ልጎዳው ነው። በአሁኑ ከቤት ከሄደላቸው አይምሩትም። ብቻ የሆነ ነገር መፈጠር አለበት በደንብ ማሰብ አለብኝ" አለ " በቃ እሽ የኔ ውድ የቻልከውን አድርገሀል አሁንም ተረጋጋና በደንብ አስብ። ማድረግ አለብኝ ብለህ የምታስበውን ነገር አድርግ። እኔ ሁሌም ከጎንህ ነኝ። አየህ እዚህ ገጠር የብዙ ህፃናቶች ህልም ተዳፍኖ ቀርቷል። ሴቶቹ ያለ እድሚያቸው እየተዳሩ ህፃንነታቸውን በውል ሳያጣጥሙ ህፃናትን ታቅፈዋል። በውል ገና ከለጋነት እድሜያቸው ሳይወጡ እረኛ እያደረጉና ያለ እድሚያቸው እያሰሩ ጉልበታቸውን እየበዘበዙ ልጅነታቸውን ይነጥቋቸዋል።በቃ ከዚህ አካባቢ እንደዚህ አይነት ገገሮች የተበራከቱ ናቸው። ለቀዳማዊይስ አንተ ደረስክለት አንተ ተከላከልክለት። ስንቶቹ ናቸው ተከላካይ አጥተው እድሜ ልካቸውን በእናትና አባቶቻቸው የስቃይ ማዘል ታዝለው ህይወታቸውን በእሹሩሩ የሚኖረ። ብቻ በጣም ብዙ ነገር አለ። አሁንም እግዚአብሔር ረድቶህ ይሄኔ ልጅ ከዚህ መከራ እንድታወጣው ፈጣሪን ከመለመን ውጪ ምንም ማለት አልችልም።" አለችና ትሕትና አለቀሰች።
*
አቶ ደኛው የተወሰኑ ሚኒሻዎችን ይዞ ወደ ቀዳማዊ ትምህርት ቤት ሄደ።ወደ ትምህርት ቤቱ እንደደረሰም የትምህርት ቤቱን ርዕሰ መምህር ቢሮ በመገኘት በመምህር ደረጄ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ብሎ አስገባ " ምንድን ነው እየተካሄደ ያለው?እኔ መምህራን የማውቀው የእውቀት ጮራ ሲሆኑ ማህበረሰቡን ለትምህርት ያለውን ግንዛቤ እንዲያሰፋ ማድረግ ነው ዋነኛ ተግባራቸው። በዚህም ማህበረሰቡ ለትምህርት ያለው እውቀት ሲሰፋ ልጁን ወደ ትምህርት ቤት ልኮ ማስተማር ይጀምራል።በዚህም ጥሩ ተማሪ ሀገር የሚረከብ ዜጋ መፍጠር ይቻላል ማለት ነው። ሆኖም ግን በአንዳንድ መምህራን ላይ ያለው ስነምግባር እንኳን ለትምህርት ግንዛቤ የሌለው ወላጅ ልጁን ኸደ ትምህርት ቤት ልኮ ለማስተማር ፈቃደኛ ሊሆን ቀርቶ እኛ ስለትምህርት ጥቅም የተረዳነውም ልጃችንን ወደ ትምህርት ቤት መላክ የሚያስፈራን ጊዜ ላይ ነን።" ምን ለማለት እንደፈለክ አልገባኝም ጉዳይህን በግልጽ አስረዳ አቶ ዳኛው " አለ ርዕሰ መምህሩ።
" ጉዳዬማ እዚህ ትምህርት ቤት የሚያስተምር አንድ ደረጄ የሚባል መምህር የአንዲት የቀበሌያችንን ነዋሪ ልጅ አግቶ እያስተማረው ነው። ከእናቱ ጋር አጣልቶ ከራሱ ጋ አድርጎታል። ቆይ እንደዚህ አይነት ስራ መምህራኖቻችሁ ሲሰሩ ምን እያደረጋችሁ ነው?ምን አይነት አሰራር ነው። ዛሬ ላይ በዛች ሴት የመጣው ነገር ነገ በእኔ አለመምጣቱን ምን ያህል እርግጠኛ ነኝ?ህብረተሰቡስ ምንድነው የሚያስበው። ልጁ ጋር እኮ የጎሪጥ ሊተያይ ነው። ለዚህ እኩይ ተግባር በሌሎች እንዳይደገም በዚህ መምህር ላይ የምትወስደውን እርምጃ አስበህ መላ እንድትፈልግ ነው እዚህ ድረስ የመጣሁት " ብሎ ከቢሮው ወጥቶ መንገድ ሲጀምር ትንሽ ራቅ ብሎ ቀዳማዊይን አየው። ወደ ቀዳማዊይ አቅጣጫም በቀስታ ተራመደ።.......
ክፍል #14 ነገ ይቀጥላል
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ??
ሼር አድር
ክፍል ~ ፲፫ ~ (13 )
"ምንድን ነው ያልሽው?እ? ምንድነው የሰማሁት?" አለች ወይዘሮ አትጠገብ ወደ ርብቃ ዞራ " ኧረ ምንም አላልኩም እኮ " አለች ርብቃ ማለፊያ ደንግጣ ባለችበት ቆመች። ያወራችውን እናቷ የሰማቻት መስሏት የምትሆነው ጠፍቷት በድንጋጤ ፈዛ ትተሠይ ነበር። እግሮቿ ሁሉ ሲንቀጠቀጡ ይታያል። " እኔ ደግሞ የሆነ ያልጎመጎምሽው ያጉተመተምሽው ነገር ያለ መስሎኝ ነበር። ማለትም ቆይ ብቻ ይሄ ልጅ እዚች ቤት ይመጣ እንጅ የማደርገውን አውቃለሁ ስትይ የሰማሁሽ መስሎኝ ነበር። " አለችና ወይዘሮ አትጠገብ ወደ ራሷ ተመለሰች። እስከዚህ ቅፅበት ድረስ ማለፊያ እጆቿ እየተወዛወዙ እግሮቿ ደግሞ ይንቀጠቀጡ ነበር። ላቧም ፊቷን አጥቦታል። ፈጠን ብላ ወደ ደጅ ወጣች። የምትሆነውን እና እንዳታይባት። " ሰማችሁ ልጆች ስቃያችሁ ስቃዬ ነው ጉዳታችሁ ጉዳቴ ነው። ግን ደግሞ የፈለገ የእናንተ ጉዳይ ጉዳዬ ቢሆንም ቀዳማዊይም ልጄ ነው።" አለች " አዎ እናውቃለን አትድገሚልን" አለች ርብቃ ተናዳ። ደግሞ ጥሩ ነገር እንዳወራ ሰው ቀዳማዊም ልጄ ነው ምናምን ትላለች " አለች ርብቃ። በእናቷ የተናደደች ትመስላለች ።
***
" ምን አደረጉህ ማለቴ ምን አሉህ አላስፈራሩህም አይደል?"ቀዳማዊ እንባው እየቀደመው " ምንም አልሆንኩም አታስብ እሽ ደግሞ መምህርንኮ ማንም አይናገረውም በጣም ነው የሚፈራው" አለ መምህር ደረጄ እየሳቀ " አዎ ደሬ ያለው እውነቱን ነው እሽ አንተ ምንም አታስብ ዝም ብለህ ትምህርትህን ተማር በትምህርትህ ጎበዝ ሁን!!ስለ ደሬ መጨነቅ የለብህም ማንም ምንም አይናገረውም። በዛ ላይ እሱም ኤንዳለህ መምህር ነው መምህር ደግሞ ምንም አይደረግም።" አለች ትህትና " በል አሁን ወደ ቤተመጻሕፍት ሄደህ እዛ የፈለከውን አጋዥ መፅሐፍ ማንበብ ትችላለህ። በል ሂድ ዘንድሮ የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ነህ። ከሁሉም ከፍተኛ ውጤት ማምጣት አለብህ። " አለችው ቀዳማዊይም በደስታ ተነስቶ ደብተርና እስክርቢቶ ይዞ ወጣ። ትሕትና ቀዳማዊይን በአይኗ በአካልም ሸኝታ ተመለሰችና " ምን ተፈጠረ ምንድነው ያለህ ያ ሊቀ መንበር?"አለች ትሕትና " አላውቅም ያቺ ሴት ከጠበቅናት በላይ አደገኛ ናት ከነገርኩሽ በላይ የሊቀምንበሩን ጭንቅላት በተመረዙ ቃላቶቿ ለውሳዋለች። ምን እንዳለችው ምን ብላ እንደዛ አይነት ውሳኔ እንዲወስን እንዳደረገችው እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው።" አለ መምህር ደረጄ " እሽ አሁን ምን አለህ?"አለች " ጉዳዩን ወረዳው ወደ ፍርድ ቤት እንወስደዋለን። ለእኔ ያብራራኸውን ለፍርድ ቤቱም ታብራራለህ። ለምን የሰው ልጅ እንዳገትክ ለዛውም የአስራ ሶስት አመት ልጅ ከእናቱ ቤት አስወጥተህ ለምን አንተ ጋር አንደምታኖረው ታስረዳለህ ነው ያለኝ " ብቻ አላውቅም ግን በአንድ ጎን ያው እውነቱን ካላዩ ልክ ናቸው ።ማለትም ዳኛውም ያለ ጥርጥር ልጁን ለእናቱ መልስ። የስጋ ዝምድና እንኳ ሳይኖራችሁ እንዴት የሰው ልጅ ትወስዳለህ?ተብየሜ ልከሰሰስና ልታሰር እችላለሁ። ስለዚህ የሆነ መላ መፈጠር አለበት። የሆነ ነገር ማድረግ አለብን " አለ መምህር ደረጄ " ቆይ ቀዳማዊ ችግሩን ማስረዳት አይችልም?"አለች ትህትና " አይችልም እድሜው ገና ነው። ዳኞችም አያዳምጡትም። አሁን እኛ ሳንሆን ይሄ መከረኛ ልጅ ነው ከማይወጣበት ጭቃ የገባው። እጠቅመዋለሁ ብየ ልጎዳው ነው። በአሁኑ ከቤት ከሄደላቸው አይምሩትም። ብቻ የሆነ ነገር መፈጠር አለበት በደንብ ማሰብ አለብኝ" አለ " በቃ እሽ የኔ ውድ የቻልከውን አድርገሀል አሁንም ተረጋጋና በደንብ አስብ። ማድረግ አለብኝ ብለህ የምታስበውን ነገር አድርግ። እኔ ሁሌም ከጎንህ ነኝ። አየህ እዚህ ገጠር የብዙ ህፃናቶች ህልም ተዳፍኖ ቀርቷል። ሴቶቹ ያለ እድሚያቸው እየተዳሩ ህፃንነታቸውን በውል ሳያጣጥሙ ህፃናትን ታቅፈዋል። በውል ገና ከለጋነት እድሜያቸው ሳይወጡ እረኛ እያደረጉና ያለ እድሚያቸው እያሰሩ ጉልበታቸውን እየበዘበዙ ልጅነታቸውን ይነጥቋቸዋል።በቃ ከዚህ አካባቢ እንደዚህ አይነት ገገሮች የተበራከቱ ናቸው። ለቀዳማዊይስ አንተ ደረስክለት አንተ ተከላከልክለት። ስንቶቹ ናቸው ተከላካይ አጥተው እድሜ ልካቸውን በእናትና አባቶቻቸው የስቃይ ማዘል ታዝለው ህይወታቸውን በእሹሩሩ የሚኖረ። ብቻ በጣም ብዙ ነገር አለ። አሁንም እግዚአብሔር ረድቶህ ይሄኔ ልጅ ከዚህ መከራ እንድታወጣው ፈጣሪን ከመለመን ውጪ ምንም ማለት አልችልም።" አለችና ትሕትና አለቀሰች።
*
አቶ ደኛው የተወሰኑ ሚኒሻዎችን ይዞ ወደ ቀዳማዊ ትምህርት ቤት ሄደ።ወደ ትምህርት ቤቱ እንደደረሰም የትምህርት ቤቱን ርዕሰ መምህር ቢሮ በመገኘት በመምህር ደረጄ ላይ ያለውን ቅሬታ እንዲህ ብሎ አስገባ " ምንድን ነው እየተካሄደ ያለው?እኔ መምህራን የማውቀው የእውቀት ጮራ ሲሆኑ ማህበረሰቡን ለትምህርት ያለውን ግንዛቤ እንዲያሰፋ ማድረግ ነው ዋነኛ ተግባራቸው። በዚህም ማህበረሰቡ ለትምህርት ያለው እውቀት ሲሰፋ ልጁን ወደ ትምህርት ቤት ልኮ ማስተማር ይጀምራል።በዚህም ጥሩ ተማሪ ሀገር የሚረከብ ዜጋ መፍጠር ይቻላል ማለት ነው። ሆኖም ግን በአንዳንድ መምህራን ላይ ያለው ስነምግባር እንኳን ለትምህርት ግንዛቤ የሌለው ወላጅ ልጁን ኸደ ትምህርት ቤት ልኮ ለማስተማር ፈቃደኛ ሊሆን ቀርቶ እኛ ስለትምህርት ጥቅም የተረዳነውም ልጃችንን ወደ ትምህርት ቤት መላክ የሚያስፈራን ጊዜ ላይ ነን።" ምን ለማለት እንደፈለክ አልገባኝም ጉዳይህን በግልጽ አስረዳ አቶ ዳኛው " አለ ርዕሰ መምህሩ።
" ጉዳዬማ እዚህ ትምህርት ቤት የሚያስተምር አንድ ደረጄ የሚባል መምህር የአንዲት የቀበሌያችንን ነዋሪ ልጅ አግቶ እያስተማረው ነው። ከእናቱ ጋር አጣልቶ ከራሱ ጋ አድርጎታል። ቆይ እንደዚህ አይነት ስራ መምህራኖቻችሁ ሲሰሩ ምን እያደረጋችሁ ነው?ምን አይነት አሰራር ነው። ዛሬ ላይ በዛች ሴት የመጣው ነገር ነገ በእኔ አለመምጣቱን ምን ያህል እርግጠኛ ነኝ?ህብረተሰቡስ ምንድነው የሚያስበው። ልጁ ጋር እኮ የጎሪጥ ሊተያይ ነው። ለዚህ እኩይ ተግባር በሌሎች እንዳይደገም በዚህ መምህር ላይ የምትወስደውን እርምጃ አስበህ መላ እንድትፈልግ ነው እዚህ ድረስ የመጣሁት " ብሎ ከቢሮው ወጥቶ መንገድ ሲጀምር ትንሽ ራቅ ብሎ ቀዳማዊይን አየው። ወደ ቀዳማዊይ አቅጣጫም በቀስታ ተራመደ።.......
ክፍል #14 ነገ ይቀጥላል
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ??
ሼር አድር
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲፬ ~ ( 14 )
ወደ ቀዳማዊይ አቅጣጫም በቀስታ ተራመደ። አቶ ዳኛውን ሲያይም ቀዳማዊይም ወደ እሱ ሄደ። " እሽ ሽፍታው እንዴት ነህ? ምንድን ነው ያደረከው? እናትህ እኮ በአንተ ናፍቆት እያለቀሰች እየዋለች አይኗ ሊጠፋ ነው።" አለ አቶ ዳኛው " ለምንድነው እዚህ ድረስ የመጣችሁት?" አለ ቀዳማዊ " የመጣነውማ ይሄ ለአንተ እቆረቆራለሁ ባዩ መምህር ትንሽ ጠገብ ሳይል አይቀርም እሱን ለማስፈራራት ነው" አለ " ምን ልታደርጉት?" አለ ቀዳማዊ " እንግዲህ የምናደርገውንማ እኛ እናውቃለን የሰው ልጅ ወስዶ መቼም በሰላም አያስተምርም። የእናትህ ወገኖችም ቢሆን እናትህ እያለቀሰች ቆመው አያዩም " አለ አቶ ዳኛው " በቃ እሱን ተውት እኔ ወደ ቤት እመለሳለሁ" አለ ቀዳማዊ አንገቱን አቀርቅሮ " እንደዛ ከሆነ ጥሩ አሁን ነው የምንሄደው" አለ አቶ ዳኛው " ግን ቸው እንኳ ልበላቸው በዛው እንደወጣሁ ስቀር ይጨነቃሉ" አለ ቀዳማዊ " አይጨነቁም ወደ ቤት እንደተመለስክ ያውቃሉ" አለ ዳኛው ቀዳማዊ ቀና ብሎ ተመልክቶት " እሽ በቃ እንሂድ " አለ እና ቀዳማዊ መንገድ ጀመረ። " አይዞህ ሁሉም ነገር ሸጋ ይሆናል። እኛም ለምን ከመምህሩ ጋር እንደሆንክ አውቀናል። እናትህ ተመክራለች። በጥፋቷም ተፀፅታለች። በጣም ከምነግርህ በላይ ተከፍታለች። ስለዚህ በኋላ አቶ እንደምትንከባከብህ እርግጠኞች ነን። ነገር ግን ከቤት መውጣትህ ለአኔተም ሆነ ለመምህሩ ጥሩ አይሆንም። መምህሩም በሰው አገር የሚሆነው አይታወቅም። የኛን አካባቢ ሰው ደግሞ ታውቀዋለህ። ሰው መግደል ምኑም አይደል። ስለዚህ ለአንተም ለመምህሩም የሚበጀው ይሄ ነው። ትምህርትህን ከእናትህ ጋር ሆነህ ትማራለህ። ዘንድሮ ስምንተኛ አይደለህ በቃ ፈተናህንም ትፈተናለህ።" አለ አቶ ዳኛው " አባቴ ቢኖር እንዲህ አልሆንም ነበር " አለና ቀዳማዊ ይዞት የነበረውን እንባ ለቀቀው። " አባባ እያዬይ ምን አለ ትንሽ ብትቆይልኝ ብቸኝነቱ እኮ ገደለኝ።" አለ " ተው እንጅ እኛ ዲህ አትሁን አታልቅስ ልጄ አባትህ ይረፍበት። የሞተ ሰው አይነሳም እሽ " አለ አቶ ዳኛው። ቀዳማዊ ማልቀሱን ቀጠለ " ቆይ ይሄን ያህል ምን አድርጌ ነው ፈጣሪ እንዲህ መከራየን የሚያበላኝ" አለ " እንዴ ልጄ ከዚህ በላይ ምን ያድርግህ እድለኛ ነህ ብቸኛ ወንድ ልጅ ስለሆንክ የስንቱ ልጅ ስንት አመት አገልግሎ የሚሰጠውን ንብረት አንተ ገና እንደተወለድክ ነው ያገኘኸው። አሁን ጎበዝ ሆነህ ሀብትህን መቆጣጠር ነው ያለብህ" አለ አቶ ዳኛው በዝምታ ተወጦ መሄድ ጀመረ።
***
" ቆይ ምን ለማድረግ እየሞከርክ ነው መምህር ደረጄ ?" አለ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ-መምህር አቶ ሳለ እግዜር አራጌ በ50 ዎቹ መጀመሪያ የሚገኝ ሰው ነው አልፎ አልፎ ፀጉሩ ላይ ሽበት። ይታያል በመምሀርነት ሞያም 22 አመት እንደ ቆየ ይነገርለታል። ብዙ መምህራኖች " አቶ ሳለ እግዜር እንደ እድሜው አይደለም ኃላፊነቱን ያገኘውም በስራው ጥራት ሳይሆን ባገለገለበት አመት ብዛት ነው " ይሉታል። በጭራሽ ሰውን ማዳመጥ ብሎ አልፈጠረበትም። " ምንድን ነው ያደረከው? ብለህ ብለህ የሰው ልጅ ያለ ወላጅ ፈቃድ መውሰድ ጀመርክ? እስኪ ንገረኝ ለዚህ የምታቀርብልኝ ምክንያት አለህ?" አለ " እየውሎት ጋሼ ልጁን በጣም እያሰቃዩት ነው ትምህርቱንም እንዳይማር ስላደረጉት ነው እንደዚህ እንዳደርግ የተገደድኩት " አለ መምህር ደረጄ " ተው ተው ባክህ አንተ ታዲያ ማን ነህ ያለ ህጋዊ ፈቃድ የሰው ልጅ የምትወስደው? እ ይሄ እኮ ወንደጀል ነው! በምን ስልጣንህ ነው እንደዚህ ያደረከው? " ብሎ ራሱን ነቀነቀና " ይሄ ስራህ ይሄው ለትምህርት ቤታችንም ተረፈው። በስንት መከራ የያዝነውን ህብረተሰብ አንተ በአንድ በማይረባ ነገር አበላሸኸው። በል አሁን ይሄን ልጅ ወደ ቤተሰቡ መልስ ካልሆነ የትምህርት ቤታችን ስም ለማስጠበቅ አንተ ላይ እርምጃ እንወስዳለን።" አለ " ምን ልታባርረኝ ነው? አባረኝ እኔ የማስተምረው የሚማር ተማሪ ሲኖር እንጅ ባዶ ክፍል ላይ ገብቶ ለመጮህ አይደለም። ተማሪ የሌለው ትምህርት ቤት ከማስተምር ደግሞ ቢቀርብኝ ይሻላል። የዚህ ምንም የማያውቅ ህፃን ልጅ ህልም እንዲሁ ሲቀር ደግም ዝም ብየ አልመለከትም። ነገ ላይ ትልቅ ደረጃ ይደርሳል ያኔ ለሀገሬ አኔድ ጎበዝ ልጅ እናዳበረከትኩ አስባለሁ። የመምህር ድርሻም ይሄ ነው። አስተምሮ ለሀገር ለህዝብ ማድረስ ስለዚህ እኔ ልጁን ለዛች መናጢ ሴትዮ አሳልፌ አልሰጣትም " አለና ትቶት ሄደ። መምህር ደረጄ " ይሄ ችግር ያለበት መምህር አሁን ለምንድነው እዚህ ቦታ ላይ የተቀመጠው? የነዚህ ምስኪኖችን ሕይወት ለመታደግ ሲገባው እሱ ግን በማይረባ ሀሳብ ተጠምዶ እዚሁ አነሱ ጋ ይልሞሰሞሳል። ኧረ ምን አይነት ሕይወት ነው?" አለ እና ወደ ቤቱ ሄደ። ቤቱ ሲሄድ ትሕትና ተከፍታ ያገኛታል " ምን ሆነሽ ነው? ደግሞ ምን ተፈጠረ?" አለ " ደሬ ቀዳማዊይን ይዘውት ሄደዋል አሁን ነው ልጆች ከሆኑ ሰዎች ጋሬ ሲሄድ አይተነዋል ብለው የነገሩኝ" አለች " እንዴት እንዴት ሊሆን ይችላል?" አለ ደረጄ " ያው አስፈራርተውት ይሆናላ እንግዲህ ልጅ አይደል። እሱን ለማታለል የፈለኩትን ማድረግ ይችላሉ ። " አለች " ምንድነው የሚሻለው አሁን ምንድነው የማደርገው? አንዱን ስል አንዱን ያ ባዶ የሆነ ሰውየ ጋርም ተጣልቼ ነው የመጣሁት።" አለ " ደግሞ እሱ ምን አድርግ ብሎህ ነው? " " ምን እነዛ ሰዎች ይሄን ልጅ እስኪወስዱ አርፈው አይቀመጡ ያው አስተዳዳሪው መጥቶ ርዕሰ መምህሩ ጋር አውርቶ ። ከዛ መምህሩ እኔ ላይ እንቧ ከረዩ አለ ዘመተብኝ አይገልፀውም ከስራየ ሁሉ እንደሚያባርረኝ ዝቶ ነው የተለያየነው።" አለ ደረጄ ፂሙን እየነካካ " እና አሁን ምንድን ነው የምናደርገው ምን ለማድረግ አስበሀል?" አለች ትሕትና " አይታይሽም የኔ ፍቅር ሁሉንም መንገዶች ዘግተውብኛል። የሚረዳኝም ሆነ የሚረዳኝ ሰው የለም ብቻየን ነው የቆምኩት ሁሉም የዛች መናጢ ሴትዮ ደጋፊዎች ናቸው። መረዳኝ እንኳ የሚገባው ርዕሰ መምህር ተብየው የሚለውን እንግዲህ እያየን ነው። ስለዚህ ለተወሰነ ጊዜ ቆም ብየ ማሰብ ይኖርብኛል። አይኖቼን ከልጁ ሳልነቅል በቅርብ እርቀት መከታተል ሳይኖርብኝ አይቀርም ይሄው ነው ያለኝ ብቸኛ አማራጭ ሌላ የማድረግ አቅም የለኝም። ብቻየን ምንም ላደርግለት አልችልም እንግዲህ እግዚአብሔር ይሁነው። መቼም ይሄን አመት እንደምንም ብለው ያስጨርሱታል ያኔ እዚህ ካለሁ የቻልኩትን አደርጋለሁ እንደዛ ነው የሚሻለው አሁን ጉልበት የለኝም" አለ እና ቁጭ አለ ትሕትና አብራው ተቀመጠችና " በቃ እሽ የቻልከውን አድርገሀል ምንም እንዳይቆጭህ እሽ " አለችና አንገቱ ስር ራሷን ወስዳ ሸጎጠች።
ክፍል 15 ነገ ይቀጥላል
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ?
ሼር አድርጉ
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
ክፍል ~ ፲፬ ~ ( 14 )
ወደ ቀዳማዊይ አቅጣጫም በቀስታ ተራመደ። አቶ ዳኛውን ሲያይም ቀዳማዊይም ወደ እሱ ሄደ። " እሽ ሽፍታው እንዴት ነህ? ምንድን ነው ያደረከው? እናትህ እኮ በአንተ ናፍቆት እያለቀሰች እየዋለች አይኗ ሊጠፋ ነው።" አለ አቶ ዳኛው " ለምንድነው እዚህ ድረስ የመጣችሁት?" አለ ቀዳማዊ " የመጣነውማ ይሄ ለአንተ እቆረቆራለሁ ባዩ መምህር ትንሽ ጠገብ ሳይል አይቀርም እሱን ለማስፈራራት ነው" አለ " ምን ልታደርጉት?" አለ ቀዳማዊ " እንግዲህ የምናደርገውንማ እኛ እናውቃለን የሰው ልጅ ወስዶ መቼም በሰላም አያስተምርም። የእናትህ ወገኖችም ቢሆን እናትህ እያለቀሰች ቆመው አያዩም " አለ አቶ ዳኛው " በቃ እሱን ተውት እኔ ወደ ቤት እመለሳለሁ" አለ ቀዳማዊ አንገቱን አቀርቅሮ " እንደዛ ከሆነ ጥሩ አሁን ነው የምንሄደው" አለ አቶ ዳኛው " ግን ቸው እንኳ ልበላቸው በዛው እንደወጣሁ ስቀር ይጨነቃሉ" አለ ቀዳማዊ " አይጨነቁም ወደ ቤት እንደተመለስክ ያውቃሉ" አለ ዳኛው ቀዳማዊ ቀና ብሎ ተመልክቶት " እሽ በቃ እንሂድ " አለ እና ቀዳማዊ መንገድ ጀመረ። " አይዞህ ሁሉም ነገር ሸጋ ይሆናል። እኛም ለምን ከመምህሩ ጋር እንደሆንክ አውቀናል። እናትህ ተመክራለች። በጥፋቷም ተፀፅታለች። በጣም ከምነግርህ በላይ ተከፍታለች። ስለዚህ በኋላ አቶ እንደምትንከባከብህ እርግጠኞች ነን። ነገር ግን ከቤት መውጣትህ ለአኔተም ሆነ ለመምህሩ ጥሩ አይሆንም። መምህሩም በሰው አገር የሚሆነው አይታወቅም። የኛን አካባቢ ሰው ደግሞ ታውቀዋለህ። ሰው መግደል ምኑም አይደል። ስለዚህ ለአንተም ለመምህሩም የሚበጀው ይሄ ነው። ትምህርትህን ከእናትህ ጋር ሆነህ ትማራለህ። ዘንድሮ ስምንተኛ አይደለህ በቃ ፈተናህንም ትፈተናለህ።" አለ አቶ ዳኛው " አባቴ ቢኖር እንዲህ አልሆንም ነበር " አለና ቀዳማዊ ይዞት የነበረውን እንባ ለቀቀው። " አባባ እያዬይ ምን አለ ትንሽ ብትቆይልኝ ብቸኝነቱ እኮ ገደለኝ።" አለ " ተው እንጅ እኛ ዲህ አትሁን አታልቅስ ልጄ አባትህ ይረፍበት። የሞተ ሰው አይነሳም እሽ " አለ አቶ ዳኛው። ቀዳማዊ ማልቀሱን ቀጠለ " ቆይ ይሄን ያህል ምን አድርጌ ነው ፈጣሪ እንዲህ መከራየን የሚያበላኝ" አለ " እንዴ ልጄ ከዚህ በላይ ምን ያድርግህ እድለኛ ነህ ብቸኛ ወንድ ልጅ ስለሆንክ የስንቱ ልጅ ስንት አመት አገልግሎ የሚሰጠውን ንብረት አንተ ገና እንደተወለድክ ነው ያገኘኸው። አሁን ጎበዝ ሆነህ ሀብትህን መቆጣጠር ነው ያለብህ" አለ አቶ ዳኛው በዝምታ ተወጦ መሄድ ጀመረ።
***
" ቆይ ምን ለማድረግ እየሞከርክ ነው መምህር ደረጄ ?" አለ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ-መምህር አቶ ሳለ እግዜር አራጌ በ50 ዎቹ መጀመሪያ የሚገኝ ሰው ነው አልፎ አልፎ ፀጉሩ ላይ ሽበት። ይታያል በመምሀርነት ሞያም 22 አመት እንደ ቆየ ይነገርለታል። ብዙ መምህራኖች " አቶ ሳለ እግዜር እንደ እድሜው አይደለም ኃላፊነቱን ያገኘውም በስራው ጥራት ሳይሆን ባገለገለበት አመት ብዛት ነው " ይሉታል። በጭራሽ ሰውን ማዳመጥ ብሎ አልፈጠረበትም። " ምንድን ነው ያደረከው? ብለህ ብለህ የሰው ልጅ ያለ ወላጅ ፈቃድ መውሰድ ጀመርክ? እስኪ ንገረኝ ለዚህ የምታቀርብልኝ ምክንያት አለህ?" አለ " እየውሎት ጋሼ ልጁን በጣም እያሰቃዩት ነው ትምህርቱንም እንዳይማር ስላደረጉት ነው እንደዚህ እንዳደርግ የተገደድኩት " አለ መምህር ደረጄ " ተው ተው ባክህ አንተ ታዲያ ማን ነህ ያለ ህጋዊ ፈቃድ የሰው ልጅ የምትወስደው? እ ይሄ እኮ ወንደጀል ነው! በምን ስልጣንህ ነው እንደዚህ ያደረከው? " ብሎ ራሱን ነቀነቀና " ይሄ ስራህ ይሄው ለትምህርት ቤታችንም ተረፈው። በስንት መከራ የያዝነውን ህብረተሰብ አንተ በአንድ በማይረባ ነገር አበላሸኸው። በል አሁን ይሄን ልጅ ወደ ቤተሰቡ መልስ ካልሆነ የትምህርት ቤታችን ስም ለማስጠበቅ አንተ ላይ እርምጃ እንወስዳለን።" አለ " ምን ልታባርረኝ ነው? አባረኝ እኔ የማስተምረው የሚማር ተማሪ ሲኖር እንጅ ባዶ ክፍል ላይ ገብቶ ለመጮህ አይደለም። ተማሪ የሌለው ትምህርት ቤት ከማስተምር ደግሞ ቢቀርብኝ ይሻላል። የዚህ ምንም የማያውቅ ህፃን ልጅ ህልም እንዲሁ ሲቀር ደግም ዝም ብየ አልመለከትም። ነገ ላይ ትልቅ ደረጃ ይደርሳል ያኔ ለሀገሬ አኔድ ጎበዝ ልጅ እናዳበረከትኩ አስባለሁ። የመምህር ድርሻም ይሄ ነው። አስተምሮ ለሀገር ለህዝብ ማድረስ ስለዚህ እኔ ልጁን ለዛች መናጢ ሴትዮ አሳልፌ አልሰጣትም " አለና ትቶት ሄደ። መምህር ደረጄ " ይሄ ችግር ያለበት መምህር አሁን ለምንድነው እዚህ ቦታ ላይ የተቀመጠው? የነዚህ ምስኪኖችን ሕይወት ለመታደግ ሲገባው እሱ ግን በማይረባ ሀሳብ ተጠምዶ እዚሁ አነሱ ጋ ይልሞሰሞሳል። ኧረ ምን አይነት ሕይወት ነው?" አለ እና ወደ ቤቱ ሄደ። ቤቱ ሲሄድ ትሕትና ተከፍታ ያገኛታል " ምን ሆነሽ ነው? ደግሞ ምን ተፈጠረ?" አለ " ደሬ ቀዳማዊይን ይዘውት ሄደዋል አሁን ነው ልጆች ከሆኑ ሰዎች ጋሬ ሲሄድ አይተነዋል ብለው የነገሩኝ" አለች " እንዴት እንዴት ሊሆን ይችላል?" አለ ደረጄ " ያው አስፈራርተውት ይሆናላ እንግዲህ ልጅ አይደል። እሱን ለማታለል የፈለኩትን ማድረግ ይችላሉ ። " አለች " ምንድነው የሚሻለው አሁን ምንድነው የማደርገው? አንዱን ስል አንዱን ያ ባዶ የሆነ ሰውየ ጋርም ተጣልቼ ነው የመጣሁት።" አለ " ደግሞ እሱ ምን አድርግ ብሎህ ነው? " " ምን እነዛ ሰዎች ይሄን ልጅ እስኪወስዱ አርፈው አይቀመጡ ያው አስተዳዳሪው መጥቶ ርዕሰ መምህሩ ጋር አውርቶ ። ከዛ መምህሩ እኔ ላይ እንቧ ከረዩ አለ ዘመተብኝ አይገልፀውም ከስራየ ሁሉ እንደሚያባርረኝ ዝቶ ነው የተለያየነው።" አለ ደረጄ ፂሙን እየነካካ " እና አሁን ምንድን ነው የምናደርገው ምን ለማድረግ አስበሀል?" አለች ትሕትና " አይታይሽም የኔ ፍቅር ሁሉንም መንገዶች ዘግተውብኛል። የሚረዳኝም ሆነ የሚረዳኝ ሰው የለም ብቻየን ነው የቆምኩት ሁሉም የዛች መናጢ ሴትዮ ደጋፊዎች ናቸው። መረዳኝ እንኳ የሚገባው ርዕሰ መምህር ተብየው የሚለውን እንግዲህ እያየን ነው። ስለዚህ ለተወሰነ ጊዜ ቆም ብየ ማሰብ ይኖርብኛል። አይኖቼን ከልጁ ሳልነቅል በቅርብ እርቀት መከታተል ሳይኖርብኝ አይቀርም ይሄው ነው ያለኝ ብቸኛ አማራጭ ሌላ የማድረግ አቅም የለኝም። ብቻየን ምንም ላደርግለት አልችልም እንግዲህ እግዚአብሔር ይሁነው። መቼም ይሄን አመት እንደምንም ብለው ያስጨርሱታል ያኔ እዚህ ካለሁ የቻልኩትን አደርጋለሁ እንደዛ ነው የሚሻለው አሁን ጉልበት የለኝም" አለ እና ቁጭ አለ ትሕትና አብራው ተቀመጠችና " በቃ እሽ የቻልከውን አድርገሀል ምንም እንዳይቆጭህ እሽ " አለችና አንገቱ ስር ራሷን ወስዳ ሸጎጠች።
ክፍል 15 ነገ ይቀጥላል
እኔ ለእናንተ ሼር አደረኩ እናንተስ?
ሼር አድርጉ
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት
@BINCJ90
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲፭ ~ ( 15 )
" እታተይ እታተይ ቀዳማዊ መጣ " እያለች አድና ወደ ቤት ገባች ። " ተይ እንጅ ልጄ ዝም ብለሽ አትቀልጂ እንዴት ነው ሚመጣው? በይ ሂጅ ያዘዝኩሽን ስሪ " አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ማርያምን የምሬን ነው አቶ ዳኛው ጋር እየመጣልሽ .." " ሰላም ለዚህ ቤት" አለ አቶ ዳኛው አድናም የጀመረችውን ሳትጨረስ ዝም አለች ወይዘሮ አትጠገብ ወጣችና " ለአንተም እንዴት ዋልክ? " አለች የተለመደውን የቤት ግባ ግልግል እየጀመረች። " አይሆንም አልገባም የምሰራው ስራ አለ ስለዚህ ወደ ቢሮ ልሂድ። ይሄው ልጅሽን በቃሌ መሠረት አምጥቻለሁ። ከቀዳማዊ ጋር በጣም ብዙ ወሬዎችን አውርተናል። ተጫውተናል። እና ደግሞ ተግባብተናል። ከዚህ በኋላ ከዚህ ቤት እንደማይወጣ ተነጋግረን ተስማምተን ነው የመጣነው። አንቺም እንግዲህ አስፈላጊውን ሁሉ አድርጊለት አታስከፊው " አለና ሄደ " እንደው እግዚአብሔር ይስጥልኝ አቶ ዳኛው ይሄ ትልቅ ወንፈል ነው ያደረክልኝን አልረሳም " አለች አቶ ዳኛው በይሁኔታና በችግር የለም እጁን አንስቶ አውለብልቦ ሄደ። ቀዳማዊ አይኑን ሞልቶ እናቱን አያያትም ነበር። ወይዘሮ አትጠገብም ከአይኖቹ እውነታውን ለማወቅ ቻለች። ቀዳማዊይ በግዴታ እንጅ በውዴታ እንዳልመጣ።" በውድም ይሁን በግድ ዋናው መምጣትህ ነው " አለችና በሆዷ እንዲህ አለችው።
" እንደው ልጄ ይሄን ያህል አስመርሬሀለሁ? ይሄን ያክል አሰቃይቼሀለሁ? እኔ ኮ አልተማርኩም ግን እንደ እናት ይሆናችኋል ይበጃችኋል ያልኩትን ነው እያደረኩ የነበረው። ይሄ ደግሞ ካለማወቅ ነው የሚመጣው። እናም አንተ ከቤት እንድትወጣ አደረኩህ? ነው ወይስ ያ መምህር ምን ብሎህ ነው ከቶ በእኔ እና በእህቶችህ ጨክነህ ከእሱ ጋ ለመኖር የቆረጥከው?" አለች ወይዘሮ አትጠገብ ካልመጣ እንባዋ ጋር በግድ ለማልቀስ እየታገለች። የቀዳማዊ መልሱ አንድ ብቻ ነበር። ዝምታ። ዝም ። የዝምታን ትርጉም ብዙዎች አያወቁትም ጥቅሙንም እንደዛው። " ዝም ስትል ራስህን ታዳምጣለህ ሰወች የሚሉትን አትሰማም ብትሰማም በራስህ ሀሳብ ተውጠህ ጀሮ ዳባ ትላለህ። ዝምታ የደስታ ምንጭ ነው። አንድ ሰው በጣም ተናዶ አስቀያሚ ስድቦችን እየሰደበህ አንተ ዝም ካልከው። ተናዳጁ ተሳዳቢው እንጅ አንተ አይደለህምም። በዚህም በዝምታህ ስላናደድከው ደስ ትሰኛለህ ማለት ነው። የዝምታ ቅኔ ከባድ ነው። ለዛም ነው ብዙ ሰዎች ዝም ማለት የሚከብዳቸው። ትንሽ ዝም ብለው ቱግ ብለው የሚነሱት። አሁንም የቀዳማዊ ድርጊት የዝምታ መልስ ነው። በርግጥ ቀዳማዊ በዚህ እድሜው ስለ ዝምታ የሚያውቀው ነገር ባይኖርም ነገር ግን ለእሱ መናገር አለመደመጥ መደብደብ ተቃርኖ ስለሆነ ምንም አለማለትን መርጧል። " መልስልኝ እንጂ ልጄ አንድ ነገር ተናገር " እያለች በየ ዲቂቃው ከዝምታው አለም ለምታናጥበው ወይዘሮ አትጠገብ አሁንም በዝምታው መልስ ከመመለስ በቀር አንዳች ቃል ትንፍሽ አላለም። " ነው እኔ እያለሁ የማንንም ባዳ እጅ እና አይን ማይት ነው የምትፈልገው? ንገረኝ እሱን ከሆነ የምትፈልገው ስሞትልህ ይደርሳል። ምን ብዙ አመት አልቆይ።ያኔ የእንጀራ አባትንም የእንጀራ እናትንም መልክ ታየዋለህ።" አለች ቀዳማዊ አሁንም ዝም ብሎ በሀሳብ ስለ መምህር ደረጄና ስለ መምህርት ትሕትና እያሰበ ነው። ወይዘሮ አትጠገብ አሁን በጣም ተናዳለች " በል አሁን ስለደከመህ ይሆናል የሚበላ ብላ " ብላ ልታቀርብ ብድግ ስትል " አልፈልግም በቃኝ " የሚል ምላሽ ሰጥቷት ወደ ውጪ ወጥቶ ተቀመጠ። ቀስ ብላ በግድግዳው ቀዳዳ ተመለከተችው አባቱ ብዙ ጊዜ የሚቀመጥባት የተራራዋ ዛፍ ስር ተቀመጦ ዝም ብሎ ዙሪያ ገባውን ያያል። የእረኝነት ጓደኛው ሙሉቀን ከርቀት ሲያየው እየሮጠ መጥቶ ተገናኘው። " ደህና ነህ ባልንጀሬ ሸበላ ሆነህ የለ እንዴ በለው የከተሜ ሰው ሆነህ ወዝህ ሁሉ ተለውጦየለ ይሄው ቀልተሀል እኮ " አለና " ኧረ ና ዘይረኝማ ወንድሜ " ብሎ ከእንደገና ሰላም ብሎት ተቃቀፉ " እጅ ደው ዛዲያ አስኮላ እንዴት ነው? ያ የወሰደህ መምህርስ እንዴት ነው? ዴህና ነው? አዬይ ቀዳማዊ " እያለ ሙሉቀን ቀዳማዊይን አመት ሁለት አመት እንደተለያየ ሰው ከእግር እስከ እራሱ ይመለከተዋል!!! አዬ ሙሌ ተወኝስኪ " ምነው ምን ሆንህ ደግሞ " አለ ይበልጥ ወደ ቀዳማዊ እየተጠጋ ዙሪያ ገባውን እያየ በቅርብ ያለ ሰው ካለ የሚያወጉት እንዳይሰማ በማሰብ " ያን ሊያስተምረኝ የወሰደኝን አስተማሪ እኮ አስፈራርተው እኔን ደግሞ ወደ ቤትህ ካልተመለስክ መምህሩ ተአስተማሪነቱ ይነሳል። የሰው ልጅ ያለ ስግነት በመያዝ ይታሰራል።ሲሉኝ በቃ እኔም ይሄ የኔ ስቃይ ነው የኔ የተጣፈ ነገር ነው። በእኔ ጦስ ማንንም መጉዳት የለብኝም እኔው ራሴ እንደፈረደብኝ እቀበላለሁ ብየ ዛሬ ከአት ዳኛው ጋር መጣሁ እልሀለሁ " ብሎ ያለውን እውነታና የተፈጠረውን ሁሉ እንዲሁም ከመምህር ደረጄ ጋርና ከመምህርት ትሕትና ጋር የነበረውን ቆይታም ተረከለት። በመምህሮቹ ደግነት ደስ ብሎት የነበረው ሙሉቀን ነገር ግን በቀዳማዊ እናትና በአቶ ዳኛው ስራ ተናደደ። " እና ወንድሜ ሳልፈልግ እዚህ ገጠር ልኖር ነው። እኔ ፍላጎቴ መማር ነበር ነገር ግን ማንም ይሄን እንዳደርግ የሚፈቅድልኝ የለም" አለ ቀዳማዊ እያለቀሰ " አታልቅስ ባልንጀሬ ለዚህ መላ አናጣም ጠፍተህ ሌላ አገርም ቢሆን ሄደህ ትማራለህ " አለ ሙሉቀን " እንዴት ሆኜ? ከዚህ አገር ምወጣበት ገንዘብ እንኳ የለኝም ማንስ ይሰጠኛል?" አለ ቀዳማዊ ሙሉቀን ዝም አለውና ቀዳማዊይን " አንድ ነገርማ እፈልጋለሁ ጓደኛየን አንተ እየተሰቃየህ ቆሜ አላይም። ግን ደግሞ ምን ላደርግልህ እችላለሁ። ምን አቅም አግኝቼ? አይይ የኔ ድንፋታ የራሴ የሆነ ነገር ቢኖረኝ እንኳ ችግር የለውም ነበር ግን " እያለ ከራሱ ጋ እያወራ ሳለ " ምን እያልክ ነው ወንድሜ ከራስህ ጋር የምታወራው?" አለ ቀዳማዊ " ምን አወራ ብለኸኝ ወንድሜ ከአንተስ ደብቄ የማወራው ነገር ይኖራል ብለህ ነው እንዲሁ ዝም ብየ ስለ አኔተ እያሰብኩ ነው እንጅ" አለ " ስለ እኔ ብዙ አታስብ ወንድሜ እንግዲህ እሱ የፈጠረኝ አምላክ ያውቃል ወይ ይገለኛል ወይ ያኖረኛል።" አለ ቀዳማዊ " ተው እንጅ ወንድሜ እንደዚህ አትበል ይከፋኛል አንተ ኖረህ የተሻለ ቦታ ላይ ደርሰህ ማየት ነው የምፈልገው እኔ እንዳንተ ልበ ብርሃን አይደለሁም። ለዛ ነው ትምህርት አቁሜ እረኛ የሆንሁት አንተ ግን ተስፋ እንዳትቆርጥ " አለ ሙሉቀን " እስኪ እንዳፍህ ይሁንልኝ ወንድሜ " አለና ቀዳማዊ ሙሉቀንን አቀፈው።
ክፍል #16 ሰኞ ማታ ይቀጥላል!!!
እኔ ሳልሰስት ያለኝን ሼር እያደረኳችሁ ነው እናንተስ? ኤሴቅን የምትከታተሉና የምታነቡ እስኪ ምን ያህል ቻናሉን ለወዳጆቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ነው? አላውቅም please እባካችሁ አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር አድርጉ ሰንቶች የሚያነቡት አጥተው እንዳሉ ምን ያህል እናውቃለን። ስለዚህ ነገ ሳትሉ አሁኑኑ ሼር አደርጉ!!!
@monhappy
ለአስተያየት ና ሀሳብ ጥቆማ ደግሞ ይሄው
በ @BINCJ90 ብትፅፉልኝ እንዲሁም
ክፍል ~ ፲፭ ~ ( 15 )
" እታተይ እታተይ ቀዳማዊ መጣ " እያለች አድና ወደ ቤት ገባች ። " ተይ እንጅ ልጄ ዝም ብለሽ አትቀልጂ እንዴት ነው ሚመጣው? በይ ሂጅ ያዘዝኩሽን ስሪ " አለች ወይዘሮ አትጠገብ " ማርያምን የምሬን ነው አቶ ዳኛው ጋር እየመጣልሽ .." " ሰላም ለዚህ ቤት" አለ አቶ ዳኛው አድናም የጀመረችውን ሳትጨረስ ዝም አለች ወይዘሮ አትጠገብ ወጣችና " ለአንተም እንዴት ዋልክ? " አለች የተለመደውን የቤት ግባ ግልግል እየጀመረች። " አይሆንም አልገባም የምሰራው ስራ አለ ስለዚህ ወደ ቢሮ ልሂድ። ይሄው ልጅሽን በቃሌ መሠረት አምጥቻለሁ። ከቀዳማዊ ጋር በጣም ብዙ ወሬዎችን አውርተናል። ተጫውተናል። እና ደግሞ ተግባብተናል። ከዚህ በኋላ ከዚህ ቤት እንደማይወጣ ተነጋግረን ተስማምተን ነው የመጣነው። አንቺም እንግዲህ አስፈላጊውን ሁሉ አድርጊለት አታስከፊው " አለና ሄደ " እንደው እግዚአብሔር ይስጥልኝ አቶ ዳኛው ይሄ ትልቅ ወንፈል ነው ያደረክልኝን አልረሳም " አለች አቶ ዳኛው በይሁኔታና በችግር የለም እጁን አንስቶ አውለብልቦ ሄደ። ቀዳማዊ አይኑን ሞልቶ እናቱን አያያትም ነበር። ወይዘሮ አትጠገብም ከአይኖቹ እውነታውን ለማወቅ ቻለች። ቀዳማዊይ በግዴታ እንጅ በውዴታ እንዳልመጣ።" በውድም ይሁን በግድ ዋናው መምጣትህ ነው " አለችና በሆዷ እንዲህ አለችው።
" እንደው ልጄ ይሄን ያህል አስመርሬሀለሁ? ይሄን ያክል አሰቃይቼሀለሁ? እኔ ኮ አልተማርኩም ግን እንደ እናት ይሆናችኋል ይበጃችኋል ያልኩትን ነው እያደረኩ የነበረው። ይሄ ደግሞ ካለማወቅ ነው የሚመጣው። እናም አንተ ከቤት እንድትወጣ አደረኩህ? ነው ወይስ ያ መምህር ምን ብሎህ ነው ከቶ በእኔ እና በእህቶችህ ጨክነህ ከእሱ ጋ ለመኖር የቆረጥከው?" አለች ወይዘሮ አትጠገብ ካልመጣ እንባዋ ጋር በግድ ለማልቀስ እየታገለች። የቀዳማዊ መልሱ አንድ ብቻ ነበር። ዝምታ። ዝም ። የዝምታን ትርጉም ብዙዎች አያወቁትም ጥቅሙንም እንደዛው። " ዝም ስትል ራስህን ታዳምጣለህ ሰወች የሚሉትን አትሰማም ብትሰማም በራስህ ሀሳብ ተውጠህ ጀሮ ዳባ ትላለህ። ዝምታ የደስታ ምንጭ ነው። አንድ ሰው በጣም ተናዶ አስቀያሚ ስድቦችን እየሰደበህ አንተ ዝም ካልከው። ተናዳጁ ተሳዳቢው እንጅ አንተ አይደለህምም። በዚህም በዝምታህ ስላናደድከው ደስ ትሰኛለህ ማለት ነው። የዝምታ ቅኔ ከባድ ነው። ለዛም ነው ብዙ ሰዎች ዝም ማለት የሚከብዳቸው። ትንሽ ዝም ብለው ቱግ ብለው የሚነሱት። አሁንም የቀዳማዊ ድርጊት የዝምታ መልስ ነው። በርግጥ ቀዳማዊ በዚህ እድሜው ስለ ዝምታ የሚያውቀው ነገር ባይኖርም ነገር ግን ለእሱ መናገር አለመደመጥ መደብደብ ተቃርኖ ስለሆነ ምንም አለማለትን መርጧል። " መልስልኝ እንጂ ልጄ አንድ ነገር ተናገር " እያለች በየ ዲቂቃው ከዝምታው አለም ለምታናጥበው ወይዘሮ አትጠገብ አሁንም በዝምታው መልስ ከመመለስ በቀር አንዳች ቃል ትንፍሽ አላለም። " ነው እኔ እያለሁ የማንንም ባዳ እጅ እና አይን ማይት ነው የምትፈልገው? ንገረኝ እሱን ከሆነ የምትፈልገው ስሞትልህ ይደርሳል። ምን ብዙ አመት አልቆይ።ያኔ የእንጀራ አባትንም የእንጀራ እናትንም መልክ ታየዋለህ።" አለች ቀዳማዊ አሁንም ዝም ብሎ በሀሳብ ስለ መምህር ደረጄና ስለ መምህርት ትሕትና እያሰበ ነው። ወይዘሮ አትጠገብ አሁን በጣም ተናዳለች " በል አሁን ስለደከመህ ይሆናል የሚበላ ብላ " ብላ ልታቀርብ ብድግ ስትል " አልፈልግም በቃኝ " የሚል ምላሽ ሰጥቷት ወደ ውጪ ወጥቶ ተቀመጠ። ቀስ ብላ በግድግዳው ቀዳዳ ተመለከተችው አባቱ ብዙ ጊዜ የሚቀመጥባት የተራራዋ ዛፍ ስር ተቀመጦ ዝም ብሎ ዙሪያ ገባውን ያያል። የእረኝነት ጓደኛው ሙሉቀን ከርቀት ሲያየው እየሮጠ መጥቶ ተገናኘው። " ደህና ነህ ባልንጀሬ ሸበላ ሆነህ የለ እንዴ በለው የከተሜ ሰው ሆነህ ወዝህ ሁሉ ተለውጦየለ ይሄው ቀልተሀል እኮ " አለና " ኧረ ና ዘይረኝማ ወንድሜ " ብሎ ከእንደገና ሰላም ብሎት ተቃቀፉ " እጅ ደው ዛዲያ አስኮላ እንዴት ነው? ያ የወሰደህ መምህርስ እንዴት ነው? ዴህና ነው? አዬይ ቀዳማዊ " እያለ ሙሉቀን ቀዳማዊይን አመት ሁለት አመት እንደተለያየ ሰው ከእግር እስከ እራሱ ይመለከተዋል!!! አዬ ሙሌ ተወኝስኪ " ምነው ምን ሆንህ ደግሞ " አለ ይበልጥ ወደ ቀዳማዊ እየተጠጋ ዙሪያ ገባውን እያየ በቅርብ ያለ ሰው ካለ የሚያወጉት እንዳይሰማ በማሰብ " ያን ሊያስተምረኝ የወሰደኝን አስተማሪ እኮ አስፈራርተው እኔን ደግሞ ወደ ቤትህ ካልተመለስክ መምህሩ ተአስተማሪነቱ ይነሳል። የሰው ልጅ ያለ ስግነት በመያዝ ይታሰራል።ሲሉኝ በቃ እኔም ይሄ የኔ ስቃይ ነው የኔ የተጣፈ ነገር ነው። በእኔ ጦስ ማንንም መጉዳት የለብኝም እኔው ራሴ እንደፈረደብኝ እቀበላለሁ ብየ ዛሬ ከአት ዳኛው ጋር መጣሁ እልሀለሁ " ብሎ ያለውን እውነታና የተፈጠረውን ሁሉ እንዲሁም ከመምህር ደረጄ ጋርና ከመምህርት ትሕትና ጋር የነበረውን ቆይታም ተረከለት። በመምህሮቹ ደግነት ደስ ብሎት የነበረው ሙሉቀን ነገር ግን በቀዳማዊ እናትና በአቶ ዳኛው ስራ ተናደደ። " እና ወንድሜ ሳልፈልግ እዚህ ገጠር ልኖር ነው። እኔ ፍላጎቴ መማር ነበር ነገር ግን ማንም ይሄን እንዳደርግ የሚፈቅድልኝ የለም" አለ ቀዳማዊ እያለቀሰ " አታልቅስ ባልንጀሬ ለዚህ መላ አናጣም ጠፍተህ ሌላ አገርም ቢሆን ሄደህ ትማራለህ " አለ ሙሉቀን " እንዴት ሆኜ? ከዚህ አገር ምወጣበት ገንዘብ እንኳ የለኝም ማንስ ይሰጠኛል?" አለ ቀዳማዊ ሙሉቀን ዝም አለውና ቀዳማዊይን " አንድ ነገርማ እፈልጋለሁ ጓደኛየን አንተ እየተሰቃየህ ቆሜ አላይም። ግን ደግሞ ምን ላደርግልህ እችላለሁ። ምን አቅም አግኝቼ? አይይ የኔ ድንፋታ የራሴ የሆነ ነገር ቢኖረኝ እንኳ ችግር የለውም ነበር ግን " እያለ ከራሱ ጋ እያወራ ሳለ " ምን እያልክ ነው ወንድሜ ከራስህ ጋር የምታወራው?" አለ ቀዳማዊ " ምን አወራ ብለኸኝ ወንድሜ ከአንተስ ደብቄ የማወራው ነገር ይኖራል ብለህ ነው እንዲሁ ዝም ብየ ስለ አኔተ እያሰብኩ ነው እንጅ" አለ " ስለ እኔ ብዙ አታስብ ወንድሜ እንግዲህ እሱ የፈጠረኝ አምላክ ያውቃል ወይ ይገለኛል ወይ ያኖረኛል።" አለ ቀዳማዊ " ተው እንጅ ወንድሜ እንደዚህ አትበል ይከፋኛል አንተ ኖረህ የተሻለ ቦታ ላይ ደርሰህ ማየት ነው የምፈልገው እኔ እንዳንተ ልበ ብርሃን አይደለሁም። ለዛ ነው ትምህርት አቁሜ እረኛ የሆንሁት አንተ ግን ተስፋ እንዳትቆርጥ " አለ ሙሉቀን " እስኪ እንዳፍህ ይሁንልኝ ወንድሜ " አለና ቀዳማዊ ሙሉቀንን አቀፈው።
ክፍል #16 ሰኞ ማታ ይቀጥላል!!!
እኔ ሳልሰስት ያለኝን ሼር እያደረኳችሁ ነው እናንተስ? ኤሴቅን የምትከታተሉና የምታነቡ እስኪ ምን ያህል ቻናሉን ለወዳጆቻችሁ ሼር እያደረጋችሁ ነው? አላውቅም please እባካችሁ አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር አድርጉ ሰንቶች የሚያነቡት አጥተው እንዳሉ ምን ያህል እናውቃለን። ስለዚህ ነገ ሳትሉ አሁኑኑ ሼር አደርጉ!!!
@monhappy
ለአስተያየት ና ሀሳብ ጥቆማ ደግሞ ይሄው
በ @BINCJ90 ብትፅፉልኝ እንዲሁም
" ኤሴቅ "
ክፍል ~ ፲፮ ~ ( 16 )
ጊዜው ቶሎ አልመሽ ብሎ ቀናቶች እንደ ኤሊ እየተጎተቱበት ቀዳማዊ ተቸግሯል። በመጀመሪያ አቶ ዳኛው ከመምህር ደረጀ ቤት ካመጣው በኋላ እህቶቹም ሆኑ እናቱ በጥሩ አቀባበል ና በፍቅር ቢቀበሉትም ነገር ግን ሸፍጥና ደባ በውስጣቸው ይዘው ስለነበር እንክብካቢያቸው ከሁለት ቀን በላይ አልሄደም ነበር። ከእንደገና ጥላቻቸው አገርሽቶባቸው ቀዳማዊይን እንደ ኤርታሌ በረሃ ኑሮ አደረገው። እህቶቹ አሁን ሰው አሁን አፈር እየሆኑበት አንድም ቀን ደስታ እና ጥሩ እንቅልፍ የሚናፍቀው ቀዳማዊ አሁንም እንደ ወትሮው ቀኑም ሌቱም አንድ ሲሆንበት ሲከፋው መጥቶ የልቡን የሆዱን ከሚነግራት የዶረት ጥላ ስር ተቀምጦ ያንጎራጉራል። እንዲህ እያለ
" ይህን ሁሉ ምድር
የብስ ውቅያኖስን አራዊት ነፍሳትን በአኔድ ጊዜ ፈጥረህ፣
ምነው አምላኬ ሆይ እኔን ለመፍጠሪያ አንድ ሰከንድ አጣህ?
፡
መንገድ ወጭ ወራጁን ያመጣል ይወስዳል፣
ከማትወጣ ጥሀይ ጨለማ ይሻላል።
ምን ያደርግልኛል ካልተጫወትኩበት፣
ይሄን ልጅነቴን
እንደ ልጅ ወንዝ ዳር ካልተላፋሁበት።" እያለ የሆዱን በጫካው ኤኔደ ወፍ ለሚንጫጩት የዱር አራዊቶች እና ደግሞ ብቸኝነት ለሚሰማው ልቡ ይነግረዋል። በዛውም ሆዱ ባዶ እንደሆነ ሲረዳ የዶቅማውን ፍሬ አንስቶ ወደ አፉ ከተተው።ጥፍጥናው ና ማዕዛው አይኖቹን በሀሴት አስከደነው። ለተወሰነ ጊዜ የራሱን ድምፅና እንጉርጉሮ ገታ አደረገና አይኖቹን ከድኖ ቀልቡን ሰብስቦ ሲያዳምጥ የሆነ ውስጡን ሲረብሸው የነበረው ነገር በአንዴ ብን ብሎ ሲጠፋ ተሰማው። ራሱን በፈገግታ ሙዚቃ እንደሚሰማ ሰው እያወዛወዘ " ለካ ለዚህ ነው
'ኧረ ጥራኝ ጫካ ኧረ ጥራኝ ዱሩ፣
መስሎ ይታየኛል ብቻ ከማደሩ። ' ብለው የሚያቅራሩት? ለካ ከእነዚህ ደ እኔ ሲከፋቸው ቆይቷል እንዲህ የሚሉት ሰው ሲሰለቻቸው ሰው ሲያስመርራቸው ከሰው መራቅ ሲፈልጉ ነው ለካ? እንደዚህ ብለው በእንጉርጉሮ የሚያቅራሩት?" አለ።
ፀሀይዋ የሰማዩን የመሀል መሀል ክፍል ለቃ ወደ ምዕራብ በኩል ለመዳፋት እየተንደረደረች ነው። በዚህ ጊዜ ፅሀይዋን ቀና ብሎ ተመልክቶ " አይይይ እ ደግሞ ሊነሽ ነው!" አለ ቀዳማዊ ይሄኔ ፀሀይዋ ባለችበት ብርሃኗን በጉም ተነጥቃ ደብዛዋ ጠፋ ሙሉ በሙሉ ጉሙ በቁጥጥር ውስጥ አውሏት ለመውጣት የምትንፈራገጥ ትመስላለች። ጉሙም ከነጭነት ወደ ጥቁርነት ከጥቁርነት ወደ ሙሉ ደመናነት እየተለወጠ ሄደ። ከትንሽ ደቂቃ በኋላ ሰማዩ ማስገምገም ጀመረ። " ዝናቡ መጣ ሊጥል ነው " አለና ቀዳማዊ ግልገሎቹን ለመሸከፍ ተንቀሳቀሰ። በጎቹን በአቅራቢያው ሰብል ሰብስቦ ፍየሎቹን ለማምጣት ደግሞ ትንሽ አለፍ አለ። ፍየሎቹንም ሲያገኛቸው ሁሉንም በአንድ ሰብስቦ ወደ ቤት በመንዳት ላይ እያለ ሰማዩ በነጎድጓድ መብረቅ ይታረስ ጀመር። ነፋሱም ያለ ቅጥ ቁልቁል ይነፍሳል። ትንሽ ህፃን ልጅ ካገኘ ነፋሱ አንስቶ ይወስዳል። እንኳን ለትንሽ ልጅ ለትልቅም የሚያስፈራ ነፋስ ነበር። ቀዳማዊ እንደምንም ነፋሱን ተቋቁሞ ገንዘቦቹን ወደ ቤት ያሮጥ ይዟል። ቶሎ ቶሎ እየቀረበ እያለ ዝናብ ጣለ በኃይለኛው ያወርደዋል ይሄኔ በቀላሉ እንደማያባራ ሲያውቅ ለማሳለፍ። ከአጠገቡ ካለ ትልቅ የአንቃባ ዛፍ ተጠልሎ ከዛፉ መሠረት ወፍራም ግንድ ላይም ራሱን አስታኮ ቆመ። ዝናቡ ያለ ቅጥ ይወርዳል ። ቀዳማዊም ከፍየሎቹና ከበጎቹ መሀል ከዛ ወፍራም ግንድ ተደግፎ የሚወርደውን ዝናብና የሚነፍሰውን የብርድ ወጀብ ለመቋቋም ሞከረ። ነገር ግን የዛፉ ግንድም ሆነ የበጎቹ ሰውነት ዝናብ ከመመታት አላዳኑትም ነበር። ቀዳማዊ የለበሰው ልብሱ ርሷል።ጥርሶቹ ይንገጫገጫሉ፤ ሰውነቱ ይንቀጠቀጣል፤ እግሮቹም መቆም የተሳናቸው ይመስላሉ። " በቃ ከዚህ በላይ ምንም አልሆንም እንግዲህ እንደምንም ብዬ ወደ ቤት ልንዳ አለና ገንዘቦቹን ከዛፉ አስወጥቶ ነዳ። ዝናቡም የበረታ ዝናቡን ሲጥል ከቆየ በኋላ ደግሞ በረዶ መዝነብ ጀመረ። ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ ያች የገጠር ቀበሌ የአውሮፓ አገራትን የበረዶ ደሴቶችን መሠለች። በረዶውን ከዝናብ ነፋሱን ከወጀብ ጋር እያፈራረቀ የተቀበለው ቀዳማዊ እንደምንም ብሎ እቤት ደረሶ ቶሎ ወደ ውስጥ ገባ። " አሰግሳጋ ደግሞ እንደ ጎበዝ እረኛ ዘሎ ይገባል። ገንዘቦቹን የት ጤለህ ነው የመጣኸው?" አለች ማለፊያ ፊቷን እያኮሳተረችበት። ቀዳማዊይም አፉ እየተንቀጠቀጠ በሌባ ጣቱ ወደ ውጪ አመላከታት። " እና ዝም ብለህ ልትቀመጥ ነው? በል ሂድና ወደ ጉረናቸው አስገባቸው የትም አፍስሰህ ወደ ጓሮው እንዲገቡ ነው? ውጣና እናቶቹን ፍየሎች እሰራቸው። በጎቹንኒን አስገባቸው። " አለች " ኧረ ተይ እህቴ በርዶታል ተይው በቃ ቁጭ ይበል እኔ አስገባቸዋለሁ በደንብ ቢያግዳቸውም ባያግዳቸውም ዙሮ በረዶ ከዝናብ ነው የተፈራረቀበት " አለች ሲሳይነሽ። ማለፊያ ወደ ሲሳይነሽ ዙራ ፊቷን እያጉረጠረጠች " አዝነሽ ሞተሻል ቆርማዳ እኔ ምን አገባኝ ሂጅና አስገቢለት" አለች። ቀዳማዊ እየተንቀጠቀጠ እሳት ወደነደደበት ምድጃ ጠጋ አለ። " ከነ እርጥብ ልብስህ የምትጠጋው እሳቱን ለማጥፋት ነው?" አሉና እነ አድና አባረሩት። ቀዳማዊይም ወደ እሳቱ እንደማያስቀርቡት ሲረዳ የሌሊት ዲሪቶውን ( ከብዙ ቁራጭ ጨርቆች የሚጣፍ ደበሎ ልብስ )ለብሶ ወደ ሚተኛበት መደብ ላይ ጋደም አለ።በዛው እንቅልፍ ወሰደው። ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ የትላንቱ ዝናብና ውርጭ ስሜቱ አለቀቀውም ነበር። ጠዋትም እንደነገሩ በልቶ የወጣው ልጅ ማታም በዝናቡ ምክንያት እንደተኛ ፆሙን አደረ። አንዳቸውም እህቶቹ ቀርቶ እናቱም እራት እንዲበላ አልቀሰቀሱትም ነበር። እናም ሲነቃ ሆዱ ዋሻ ሆነበት ራበው ድካም ፣ ብርድና፣ ርሃብ በአንድ ላይ ተደምረው ቀዳማዊይን አቅም አሳጡት።" በል ተነስና ብላ ደግሞ አንተን ብላ ብለን እንለምን እንዴ?" አለች ወይዘሮ አትጠገብ።" እንደው ልጄን ብርድ መትቶት ይሆናል ብላ አታስብም እንዴ? ከቶ ምን ይሆን እንዲህ ልቧን ያደነደነው። "እያለ በልቡ ተነስቶ የቀረበለትን ምግብ መብላት ጀመረ። ምግቡን ሲበላ ትንሽ ርሃቡ ታገሰለትና ድካሙንም አቃለለለት። ወይዘሮ አትጠገብ ቀዳማዊ እንደጨረሰ ስታይ የበላበትን ሌማት ልትወስድ ስትጠጋው ቀዳማዊ........
እንደተለመደው አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር ይደረግ
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት ና ጥቆማ ደግሞ
@BINCJ90
ክፍል ~ ፲፮ ~ ( 16 )
ጊዜው ቶሎ አልመሽ ብሎ ቀናቶች እንደ ኤሊ እየተጎተቱበት ቀዳማዊ ተቸግሯል። በመጀመሪያ አቶ ዳኛው ከመምህር ደረጀ ቤት ካመጣው በኋላ እህቶቹም ሆኑ እናቱ በጥሩ አቀባበል ና በፍቅር ቢቀበሉትም ነገር ግን ሸፍጥና ደባ በውስጣቸው ይዘው ስለነበር እንክብካቢያቸው ከሁለት ቀን በላይ አልሄደም ነበር። ከእንደገና ጥላቻቸው አገርሽቶባቸው ቀዳማዊይን እንደ ኤርታሌ በረሃ ኑሮ አደረገው። እህቶቹ አሁን ሰው አሁን አፈር እየሆኑበት አንድም ቀን ደስታ እና ጥሩ እንቅልፍ የሚናፍቀው ቀዳማዊ አሁንም እንደ ወትሮው ቀኑም ሌቱም አንድ ሲሆንበት ሲከፋው መጥቶ የልቡን የሆዱን ከሚነግራት የዶረት ጥላ ስር ተቀምጦ ያንጎራጉራል። እንዲህ እያለ
" ይህን ሁሉ ምድር
የብስ ውቅያኖስን አራዊት ነፍሳትን በአኔድ ጊዜ ፈጥረህ፣
ምነው አምላኬ ሆይ እኔን ለመፍጠሪያ አንድ ሰከንድ አጣህ?
፡
መንገድ ወጭ ወራጁን ያመጣል ይወስዳል፣
ከማትወጣ ጥሀይ ጨለማ ይሻላል።
ምን ያደርግልኛል ካልተጫወትኩበት፣
ይሄን ልጅነቴን
እንደ ልጅ ወንዝ ዳር ካልተላፋሁበት።" እያለ የሆዱን በጫካው ኤኔደ ወፍ ለሚንጫጩት የዱር አራዊቶች እና ደግሞ ብቸኝነት ለሚሰማው ልቡ ይነግረዋል። በዛውም ሆዱ ባዶ እንደሆነ ሲረዳ የዶቅማውን ፍሬ አንስቶ ወደ አፉ ከተተው።ጥፍጥናው ና ማዕዛው አይኖቹን በሀሴት አስከደነው። ለተወሰነ ጊዜ የራሱን ድምፅና እንጉርጉሮ ገታ አደረገና አይኖቹን ከድኖ ቀልቡን ሰብስቦ ሲያዳምጥ የሆነ ውስጡን ሲረብሸው የነበረው ነገር በአንዴ ብን ብሎ ሲጠፋ ተሰማው። ራሱን በፈገግታ ሙዚቃ እንደሚሰማ ሰው እያወዛወዘ " ለካ ለዚህ ነው
'ኧረ ጥራኝ ጫካ ኧረ ጥራኝ ዱሩ፣
መስሎ ይታየኛል ብቻ ከማደሩ። ' ብለው የሚያቅራሩት? ለካ ከእነዚህ ደ እኔ ሲከፋቸው ቆይቷል እንዲህ የሚሉት ሰው ሲሰለቻቸው ሰው ሲያስመርራቸው ከሰው መራቅ ሲፈልጉ ነው ለካ? እንደዚህ ብለው በእንጉርጉሮ የሚያቅራሩት?" አለ።
ፀሀይዋ የሰማዩን የመሀል መሀል ክፍል ለቃ ወደ ምዕራብ በኩል ለመዳፋት እየተንደረደረች ነው። በዚህ ጊዜ ፅሀይዋን ቀና ብሎ ተመልክቶ " አይይይ እ ደግሞ ሊነሽ ነው!" አለ ቀዳማዊ ይሄኔ ፀሀይዋ ባለችበት ብርሃኗን በጉም ተነጥቃ ደብዛዋ ጠፋ ሙሉ በሙሉ ጉሙ በቁጥጥር ውስጥ አውሏት ለመውጣት የምትንፈራገጥ ትመስላለች። ጉሙም ከነጭነት ወደ ጥቁርነት ከጥቁርነት ወደ ሙሉ ደመናነት እየተለወጠ ሄደ። ከትንሽ ደቂቃ በኋላ ሰማዩ ማስገምገም ጀመረ። " ዝናቡ መጣ ሊጥል ነው " አለና ቀዳማዊ ግልገሎቹን ለመሸከፍ ተንቀሳቀሰ። በጎቹን በአቅራቢያው ሰብል ሰብስቦ ፍየሎቹን ለማምጣት ደግሞ ትንሽ አለፍ አለ። ፍየሎቹንም ሲያገኛቸው ሁሉንም በአንድ ሰብስቦ ወደ ቤት በመንዳት ላይ እያለ ሰማዩ በነጎድጓድ መብረቅ ይታረስ ጀመር። ነፋሱም ያለ ቅጥ ቁልቁል ይነፍሳል። ትንሽ ህፃን ልጅ ካገኘ ነፋሱ አንስቶ ይወስዳል። እንኳን ለትንሽ ልጅ ለትልቅም የሚያስፈራ ነፋስ ነበር። ቀዳማዊ እንደምንም ነፋሱን ተቋቁሞ ገንዘቦቹን ወደ ቤት ያሮጥ ይዟል። ቶሎ ቶሎ እየቀረበ እያለ ዝናብ ጣለ በኃይለኛው ያወርደዋል ይሄኔ በቀላሉ እንደማያባራ ሲያውቅ ለማሳለፍ። ከአጠገቡ ካለ ትልቅ የአንቃባ ዛፍ ተጠልሎ ከዛፉ መሠረት ወፍራም ግንድ ላይም ራሱን አስታኮ ቆመ። ዝናቡ ያለ ቅጥ ይወርዳል ። ቀዳማዊም ከፍየሎቹና ከበጎቹ መሀል ከዛ ወፍራም ግንድ ተደግፎ የሚወርደውን ዝናብና የሚነፍሰውን የብርድ ወጀብ ለመቋቋም ሞከረ። ነገር ግን የዛፉ ግንድም ሆነ የበጎቹ ሰውነት ዝናብ ከመመታት አላዳኑትም ነበር። ቀዳማዊ የለበሰው ልብሱ ርሷል።ጥርሶቹ ይንገጫገጫሉ፤ ሰውነቱ ይንቀጠቀጣል፤ እግሮቹም መቆም የተሳናቸው ይመስላሉ። " በቃ ከዚህ በላይ ምንም አልሆንም እንግዲህ እንደምንም ብዬ ወደ ቤት ልንዳ አለና ገንዘቦቹን ከዛፉ አስወጥቶ ነዳ። ዝናቡም የበረታ ዝናቡን ሲጥል ከቆየ በኋላ ደግሞ በረዶ መዝነብ ጀመረ። ከተወሰኑ ደቂቃዎች በኋላ ያች የገጠር ቀበሌ የአውሮፓ አገራትን የበረዶ ደሴቶችን መሠለች። በረዶውን ከዝናብ ነፋሱን ከወጀብ ጋር እያፈራረቀ የተቀበለው ቀዳማዊ እንደምንም ብሎ እቤት ደረሶ ቶሎ ወደ ውስጥ ገባ። " አሰግሳጋ ደግሞ እንደ ጎበዝ እረኛ ዘሎ ይገባል። ገንዘቦቹን የት ጤለህ ነው የመጣኸው?" አለች ማለፊያ ፊቷን እያኮሳተረችበት። ቀዳማዊይም አፉ እየተንቀጠቀጠ በሌባ ጣቱ ወደ ውጪ አመላከታት። " እና ዝም ብለህ ልትቀመጥ ነው? በል ሂድና ወደ ጉረናቸው አስገባቸው የትም አፍስሰህ ወደ ጓሮው እንዲገቡ ነው? ውጣና እናቶቹን ፍየሎች እሰራቸው። በጎቹንኒን አስገባቸው። " አለች " ኧረ ተይ እህቴ በርዶታል ተይው በቃ ቁጭ ይበል እኔ አስገባቸዋለሁ በደንብ ቢያግዳቸውም ባያግዳቸውም ዙሮ በረዶ ከዝናብ ነው የተፈራረቀበት " አለች ሲሳይነሽ። ማለፊያ ወደ ሲሳይነሽ ዙራ ፊቷን እያጉረጠረጠች " አዝነሽ ሞተሻል ቆርማዳ እኔ ምን አገባኝ ሂጅና አስገቢለት" አለች። ቀዳማዊ እየተንቀጠቀጠ እሳት ወደነደደበት ምድጃ ጠጋ አለ። " ከነ እርጥብ ልብስህ የምትጠጋው እሳቱን ለማጥፋት ነው?" አሉና እነ አድና አባረሩት። ቀዳማዊይም ወደ እሳቱ እንደማያስቀርቡት ሲረዳ የሌሊት ዲሪቶውን ( ከብዙ ቁራጭ ጨርቆች የሚጣፍ ደበሎ ልብስ )ለብሶ ወደ ሚተኛበት መደብ ላይ ጋደም አለ።በዛው እንቅልፍ ወሰደው። ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ የትላንቱ ዝናብና ውርጭ ስሜቱ አለቀቀውም ነበር። ጠዋትም እንደነገሩ በልቶ የወጣው ልጅ ማታም በዝናቡ ምክንያት እንደተኛ ፆሙን አደረ። አንዳቸውም እህቶቹ ቀርቶ እናቱም እራት እንዲበላ አልቀሰቀሱትም ነበር። እናም ሲነቃ ሆዱ ዋሻ ሆነበት ራበው ድካም ፣ ብርድና፣ ርሃብ በአንድ ላይ ተደምረው ቀዳማዊይን አቅም አሳጡት።" በል ተነስና ብላ ደግሞ አንተን ብላ ብለን እንለምን እንዴ?" አለች ወይዘሮ አትጠገብ።" እንደው ልጄን ብርድ መትቶት ይሆናል ብላ አታስብም እንዴ? ከቶ ምን ይሆን እንዲህ ልቧን ያደነደነው። "እያለ በልቡ ተነስቶ የቀረበለትን ምግብ መብላት ጀመረ። ምግቡን ሲበላ ትንሽ ርሃቡ ታገሰለትና ድካሙንም አቃለለለት። ወይዘሮ አትጠገብ ቀዳማዊ እንደጨረሰ ስታይ የበላበትን ሌማት ልትወስድ ስትጠጋው ቀዳማዊ........
እንደተለመደው አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር ይደረግ
@monhappy
@monhappy
ለአስተያየት ና ጥቆማ ደግሞ
@BINCJ90