እኛ አዛን ሰምተን ፈጂር ሰገድን #የአክሱም ሙስሊሞችስ⁉️
እንድጠመቁ ተገደዱ⁉️
ወይስ ወደ ሳዑድ ተሰደዱ⁉️
ያልተመለሰልኝ ጥያቄ⁉️
ማንን ልጠይቅ ማንን አውቄ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
እንድጠመቁ ተገደዱ⁉️
ወይስ ወደ ሳዑድ ተሰደዱ⁉️
ያልተመለሰልኝ ጥያቄ⁉️
ማንን ልጠይቅ ማንን አውቄ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍82
መስጂዶችን ለቀብር አገልግሎት ማዋል
~
የመስጂድ ግቢዎች ለሶላት እና ሌሎች ዒባዳዎች የተዘጋጁ ቦታዎች ናቸው። እነዚህ ቦታዎች ለግለሰቦች መቀበሪያ ማዋል አይፈቀድም። ምክንያቱም የግለሰብ ንብረቶች አይደሉምና። ሌላው ቀርቶ ለመስጂድነት ወቅፍ ያደረገው አንድ ግለሰብ ቢሆን እንኳ ቦታው ወቅፍ ከተደረገ በኋላ ከሱ የግል ንብረትነት ይወጣል።
የመስጂድ ግቢዎች ደግሞ ለመስጂዱ ማስፋፊያ፣ የውዱእና መፀዳጃ ቦታዎች፣ ወዘተ ስለሚያስፈልጉ ቦታውን ለግለሰባዊ አገልግሎት ማዋል ይህንን መጋፋት ነው የሚሆነው።
በሌላ በኩል የመስጂድ ግቢዎችን ለቀብር አገልግሎት መጠቀም የሺርክ በር መክፈት ነው። ይህንን የሚያረጋግጡ ብዙ ማሳያዎች አሉ። ብዙዎች እንዲፈተኑበት፣ በሟቹ ላይ ድንበር እንዲያልፉ እና ከኢስላም ያፈነገጡ ተግባራት እንዲፈጽሙ ማመቻቸት ከጉዳት በስተቀር አንዳች ፋይዳ የለውም። ደግሞም አሁን ቀብር ከተጀመረ ዶሪሕ የመግገንባቱ እድል ሰፊ ነው።
ይሄ እንግዲህ መስጂድ ውስጥ ሳይሆን ግቢው ውስጥ መቅበርን በተመለከተ ነው። ከዚያም አልፎ ቀጥታ መስጂድ ውስጥ መቅበር ከተፈፀመ ጥፋቱ የከፋ የነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሐዲሥ የሚቃረን ተግባር ነው።
እንዲህ አይነት ጥፋት በጊዜ ማስቆም ካልተቻለ ሌሎች አካላት የሚከተሉት መጥፎ ሱና ነው የሚሆነው። ይሄ ተግባር በአንዳንድ ሃገራት እንዳለው መስጂዶች እና ግቢዎቻቸው በቀብር እንዲጥለቀለቁ በር ሊከፍት ይችላል።
ማሳሰቢያ፦
የነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ቀብር ለተሳሳተ አካሄድ ማስረጃ የሚያደረጉ እንዳሉ ይታወቃል።
1. እሳቸው ከቤታቸው ውስጥ ነው የተቀበሩት። መስጂዱ ሲሰፋ ነው ባንድ ጣራ ስር የሆነው። ይህም ሆኖ በዘመኑ የነቀፉ ዓሊሞች ነበሩ።
2. ከቤታቸው የተቀበሩበትም ምክንያት አንደኛ ነብያት በሞቱበት ቦታ ስለሚቀበሩ ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ እናታችን ዓኢሻ እንደገለፀችው በቀብራቸው ላይ ሰዎች ድንበር አልፈው እንዳይፈተኑ ነው። ዛሬ ሰዎችን በመሳጂድ ግቢ ውስጥ መቅበር ግን እንዲያውም ሰዎችን እንዲፈተኑ ማመቻቸት ነው የሚሆነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
የመስጂድ ግቢዎች ለሶላት እና ሌሎች ዒባዳዎች የተዘጋጁ ቦታዎች ናቸው። እነዚህ ቦታዎች ለግለሰቦች መቀበሪያ ማዋል አይፈቀድም። ምክንያቱም የግለሰብ ንብረቶች አይደሉምና። ሌላው ቀርቶ ለመስጂድነት ወቅፍ ያደረገው አንድ ግለሰብ ቢሆን እንኳ ቦታው ወቅፍ ከተደረገ በኋላ ከሱ የግል ንብረትነት ይወጣል።
የመስጂድ ግቢዎች ደግሞ ለመስጂዱ ማስፋፊያ፣ የውዱእና መፀዳጃ ቦታዎች፣ ወዘተ ስለሚያስፈልጉ ቦታውን ለግለሰባዊ አገልግሎት ማዋል ይህንን መጋፋት ነው የሚሆነው።
በሌላ በኩል የመስጂድ ግቢዎችን ለቀብር አገልግሎት መጠቀም የሺርክ በር መክፈት ነው። ይህንን የሚያረጋግጡ ብዙ ማሳያዎች አሉ። ብዙዎች እንዲፈተኑበት፣ በሟቹ ላይ ድንበር እንዲያልፉ እና ከኢስላም ያፈነገጡ ተግባራት እንዲፈጽሙ ማመቻቸት ከጉዳት በስተቀር አንዳች ፋይዳ የለውም። ደግሞም አሁን ቀብር ከተጀመረ ዶሪሕ የመግገንባቱ እድል ሰፊ ነው።
ይሄ እንግዲህ መስጂድ ውስጥ ሳይሆን ግቢው ውስጥ መቅበርን በተመለከተ ነው። ከዚያም አልፎ ቀጥታ መስጂድ ውስጥ መቅበር ከተፈፀመ ጥፋቱ የከፋ የነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሐዲሥ የሚቃረን ተግባር ነው።
እንዲህ አይነት ጥፋት በጊዜ ማስቆም ካልተቻለ ሌሎች አካላት የሚከተሉት መጥፎ ሱና ነው የሚሆነው። ይሄ ተግባር በአንዳንድ ሃገራት እንዳለው መስጂዶች እና ግቢዎቻቸው በቀብር እንዲጥለቀለቁ በር ሊከፍት ይችላል።
ማሳሰቢያ፦
የነብዩን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ቀብር ለተሳሳተ አካሄድ ማስረጃ የሚያደረጉ እንዳሉ ይታወቃል።
1. እሳቸው ከቤታቸው ውስጥ ነው የተቀበሩት። መስጂዱ ሲሰፋ ነው ባንድ ጣራ ስር የሆነው። ይህም ሆኖ በዘመኑ የነቀፉ ዓሊሞች ነበሩ።
2. ከቤታቸው የተቀበሩበትም ምክንያት አንደኛ ነብያት በሞቱበት ቦታ ስለሚቀበሩ ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ እናታችን ዓኢሻ እንደገለፀችው በቀብራቸው ላይ ሰዎች ድንበር አልፈው እንዳይፈተኑ ነው። ዛሬ ሰዎችን በመሳጂድ ግቢ ውስጥ መቅበር ግን እንዲያውም ሰዎችን እንዲፈተኑ ማመቻቸት ነው የሚሆነው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍27
መረጃውን በአስቸኳይ ሸር አድርጉት‼️
----------------------------------
መጅሊስ ታሪካዊ ስህተት እንዳይሠራ የሁላችንም ርብርብ ይሁን‼️
መጅሊሱ እንደ አንድ ኢስላማዊ ትልቅ ተቋም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል።
ማናችሁም ሙስሊም የሆናችሁ ተፅኖ ፈጣሪ ሰወች በየዘርፉ ይህ ድርጊት እንድቆም የበኩላችሁን ተወጡ #በአሏህ ይሁንባችሁ ከባድ ኢ-አመክኖዊና ታሪካዊ ስህተት እንዳትሠሩ።
አሁን እነ ሐሰን ታጁ የያዙት አቋምና የሚያናፍሱት መርህ ጦርነታቸው ከማን ጋር እንደሆነ ግልፅ ነው በመሆኑም ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ይህ ነገር እንዳይፈፀም የበኩሉን ይወጣ‼️
ሐጂ ዑመር እቤቴ ውስጥ ቅበሩኝ ብለዋል በሚል ሰበብ «ምናልባትም ተከታዮቻቸው ወደፊት ቀብራቸውን ዾሪሕ (የሚመለክ ቀብር) ለማድረግ የታቀደ እጂግ ቀፋፊና ዘግናኝ ድርጊት ለመፈፀም የታሰበ ይመስላል!» ቀመሆኑም ይህን ነገር ማስቆም አለብን።
ሽማግሌም ሆነ ወጣት ሴትም ሆነ ወንድ #ሙስሊም የሆነ ሰው የሚቀበረው በሙስሊሞች መቃብር ውስጥ ከሙስሊም ጋር ነው።
ማንም ይሁን ማንም!
ሐጂ ሙሐመድ ሣኒም፣
ሸይኽ ሙሐመድ ሰዒድ ሷዲቅም፣
የሐዲሡ ጠቢብ ሐጂ ራፊዕም፣
ሙፍቲ ዳውድም፣
ሸይኽ ኣደም ቱላም… ሆኑ የትኛውም የሃገራችን ታላቅ ዓሊም የተቀበረው በሙስሊሞች መቃብር ነው።
«ታዲያ የዑመር ገነቴ መቃብር ለምን የተለዬ መሆን አስፈለገው⁉️»
ሙስሊም ያልሆነ ሰው ደግሞ እዛው ቤተ ክርስቲያኑ ነው የሚቀበረው።
ከዚህ ውጭ መኖሪያ ግቢ ውስጥ መቅበር አላማው ግልፅ ነው።
የትኛውም ቦታ ቢቀበሩ ነፍሳቸው እንደሆነች ወደ ጌታዋ ሄዳለች።
ግን ይህን አካሄድ መጅሊስ የማስተካከል አቅም አለው።
ለወደፊት የሚከተለውን መስለሐና መፍሰዳ ማሰብ አለበት።
ይህ ድርጊት በተፈፀመበት ዘመን ያላችሁና ጉዳዩን ለማስቆም አቅም ያላችሁ ሁሉ፤ ኃላፊነታችሁን ካልተወጣችሁ በታሪክም፣ በወደፊቱ ትውልድም ዘንድ፣ በአላህም ዘንድ ተጠያቂ ናችሁ።
ከተማ አስተዳደሩም ይህን የመፍቀድ መብት የለውም ይህ የሙስሊሞች ጉዳይና የመጂሊስ ብሎም የሙስሊም ዐዋቂወች ጉዳይ ነው።
«የከተማ አስተዳደሩ በዚህ ጉዳይ ጣልቃ መግባት አይችልም ይህ ፖለቲካ ሳይሆን ሀይማኖታዊ ውሳኔ ብቻ ነው የሀይማኖቱ ጉዳይ ለመጂሊሱና ለዑለሞች ነው በመሆኑም በጥብቅ አደራ እንላለን።»
ይህ ኢስላማዊ መርህ ጋር የሚያያዝ ጉዳይ ነው።
መፍቀድም መከልከልም የሚችለው የመጅሊሱ ነው፤
ከሸሪዓችን አንፃርም መከልከል አለበት።
➥ታላቁ አሊም ኢብኑ-ባዝ ይህን ብለዋል፦
«አንድ ሰው በግል መኖሪያ ቤቱ ውስጥ በተወሰነ ስፍራ ወይም በሌላ ስፍራ ራሱን ለብቻው እንዲቀበር ወሲያ (ኑዛዜ) ቢናዘዙ ወሲያው ተፈፃሚ መሆን የለበትም።
ምክንያቱም በቤቱ ውስጥ መቅበር ከሸሪዓ ተፃራሪ የሆነ ተግባር ስለሆነና መቃብሩ ለተለያየ ሙከራ ወይም ሟቹ ላይ ወሰን እንዲታለፍበት የሚያደርግ መንገድ ስለሆነ ነው።
ስለሆነም ከሙስሊሞች ጋር (በሙስሊሞች መቃብሮች ውስጥ) መቀበር አለበት።»
አል-ኢማም ኢብኑ ባዝ (ረሒመሁ-ል'ሏህ)
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
----------------------------------
መጅሊስ ታሪካዊ ስህተት እንዳይሠራ የሁላችንም ርብርብ ይሁን‼️
መጅሊሱ እንደ አንድ ኢስላማዊ ትልቅ ተቋም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል።
ማናችሁም ሙስሊም የሆናችሁ ተፅኖ ፈጣሪ ሰወች በየዘርፉ ይህ ድርጊት እንድቆም የበኩላችሁን ተወጡ #በአሏህ ይሁንባችሁ ከባድ ኢ-አመክኖዊና ታሪካዊ ስህተት እንዳትሠሩ።
አሁን እነ ሐሰን ታጁ የያዙት አቋምና የሚያናፍሱት መርህ ጦርነታቸው ከማን ጋር እንደሆነ ግልፅ ነው በመሆኑም ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ይህ ነገር እንዳይፈፀም የበኩሉን ይወጣ‼️
ሐጂ ዑመር እቤቴ ውስጥ ቅበሩኝ ብለዋል በሚል ሰበብ «ምናልባትም ተከታዮቻቸው ወደፊት ቀብራቸውን ዾሪሕ (የሚመለክ ቀብር) ለማድረግ የታቀደ እጂግ ቀፋፊና ዘግናኝ ድርጊት ለመፈፀም የታሰበ ይመስላል!» ቀመሆኑም ይህን ነገር ማስቆም አለብን።
ሽማግሌም ሆነ ወጣት ሴትም ሆነ ወንድ #ሙስሊም የሆነ ሰው የሚቀበረው በሙስሊሞች መቃብር ውስጥ ከሙስሊም ጋር ነው።
ማንም ይሁን ማንም!
ሐጂ ሙሐመድ ሣኒም፣
ሸይኽ ሙሐመድ ሰዒድ ሷዲቅም፣
የሐዲሡ ጠቢብ ሐጂ ራፊዕም፣
ሙፍቲ ዳውድም፣
ሸይኽ ኣደም ቱላም… ሆኑ የትኛውም የሃገራችን ታላቅ ዓሊም የተቀበረው በሙስሊሞች መቃብር ነው።
«ታዲያ የዑመር ገነቴ መቃብር ለምን የተለዬ መሆን አስፈለገው⁉️»
ሙስሊም ያልሆነ ሰው ደግሞ እዛው ቤተ ክርስቲያኑ ነው የሚቀበረው።
ከዚህ ውጭ መኖሪያ ግቢ ውስጥ መቅበር አላማው ግልፅ ነው።
የትኛውም ቦታ ቢቀበሩ ነፍሳቸው እንደሆነች ወደ ጌታዋ ሄዳለች።
ግን ይህን አካሄድ መጅሊስ የማስተካከል አቅም አለው።
ለወደፊት የሚከተለውን መስለሐና መፍሰዳ ማሰብ አለበት።
ይህ ድርጊት በተፈፀመበት ዘመን ያላችሁና ጉዳዩን ለማስቆም አቅም ያላችሁ ሁሉ፤ ኃላፊነታችሁን ካልተወጣችሁ በታሪክም፣ በወደፊቱ ትውልድም ዘንድ፣ በአላህም ዘንድ ተጠያቂ ናችሁ።
ከተማ አስተዳደሩም ይህን የመፍቀድ መብት የለውም ይህ የሙስሊሞች ጉዳይና የመጂሊስ ብሎም የሙስሊም ዐዋቂወች ጉዳይ ነው።
«የከተማ አስተዳደሩ በዚህ ጉዳይ ጣልቃ መግባት አይችልም ይህ ፖለቲካ ሳይሆን ሀይማኖታዊ ውሳኔ ብቻ ነው የሀይማኖቱ ጉዳይ ለመጂሊሱና ለዑለሞች ነው በመሆኑም በጥብቅ አደራ እንላለን።»
ይህ ኢስላማዊ መርህ ጋር የሚያያዝ ጉዳይ ነው።
መፍቀድም መከልከልም የሚችለው የመጅሊሱ ነው፤
ከሸሪዓችን አንፃርም መከልከል አለበት።
➥ታላቁ አሊም ኢብኑ-ባዝ ይህን ብለዋል፦
«አንድ ሰው በግል መኖሪያ ቤቱ ውስጥ በተወሰነ ስፍራ ወይም በሌላ ስፍራ ራሱን ለብቻው እንዲቀበር ወሲያ (ኑዛዜ) ቢናዘዙ ወሲያው ተፈፃሚ መሆን የለበትም።
ምክንያቱም በቤቱ ውስጥ መቅበር ከሸሪዓ ተፃራሪ የሆነ ተግባር ስለሆነና መቃብሩ ለተለያየ ሙከራ ወይም ሟቹ ላይ ወሰን እንዲታለፍበት የሚያደርግ መንገድ ስለሆነ ነው።
ስለሆነም ከሙስሊሞች ጋር (በሙስሊሞች መቃብሮች ውስጥ) መቀበር አለበት።»
አል-ኢማም ኢብኑ ባዝ (ረሒመሁ-ል'ሏህ)
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍51
Forwarded from أبو ياسر الوَلَّوِيّ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በ 2018 ዓ.ል ወሎ ዩኒቨርስቲ ለደረሳችሁ ተማሪዎች በሙሉ
--
ስለሆነም ይህን በማስመልከት የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ሙስሊም ወንድምና እህቶቹን ተቀብሎ ማንኛውንም ዲናዊም ሆነ አካዳሚክ መረጃዎችን ለመስጠት እንዲሁም ስለሌሎች ሊያጋጥሟችሁ የሚችሉ አዲስ ነገሮች በሙሉ የሚያስፈልጓችሁን ድጋፍና ትብብር ለማድረግ ሙሉ ዝግጅታቸውን አድርገው የናንተን መምጣት ብቻ በጉጉት እየጠበቁ ይገኛሉ።
● ስለሚያስፈልጋችሁ ማንኛውም አይነት ጥያቄም ይሁን ትብብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ስልኮች ደውላችሁ ሙሉ መረጃ ማግኘት እና ያለምንም እንግድነት ስሜት ውድ ጀመዐችንን መቀላቀል ትችላላችሁ ስንል ትብብራችንን እንገልጻለን ።
8. 0941075881 👉 ወንድም መባረክ
----
NB: የሴት ተቀባዮችን ቁጥር ቁጥር 1 ላይ ባለው ስልክ በመደወል መቀበል ትችላላላችሁ ።
⚠️ማሳሰቢያ :-
🔹
📱 ቻናል
https://www.tg-me.com/WUselefeyajema
በ 2018 ዓ.ል ወሎ ዩኒቨርስቲ ለደረሳችሁ ተማሪዎች በሙሉ
--
ስለሆነም ይህን በማስመልከት የወሎ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ሙስሊም ወንድምና እህቶቹን ተቀብሎ ማንኛውንም ዲናዊም ሆነ አካዳሚክ መረጃዎችን ለመስጠት እንዲሁም ስለሌሎች ሊያጋጥሟችሁ የሚችሉ አዲስ ነገሮች በሙሉ የሚያስፈልጓችሁን ድጋፍና ትብብር ለማድረግ ሙሉ ዝግጅታቸውን አድርገው የናንተን መምጣት ብቻ በጉጉት እየጠበቁ ይገኛሉ።
● ስለሚያስፈልጋችሁ ማንኛውም አይነት ጥያቄም ይሁን ትብብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ስልኮች ደውላችሁ ሙሉ መረጃ ማግኘት እና ያለምንም እንግድነት ስሜት ውድ ጀመዐችንን መቀላቀል ትችላላችሁ ስንል ትብብራችንን እንገልጻለን ።
1. 0926234051 👉 ወንድም አቡ ዓብደሏህ
2. 0943033360 👉 ወንድም አቡ ሰልማን
3.0941108295 👉 ወንድም አብዱ ሰላም ሀሠን
4.0929458852 👉 ወንድም አቡል ዓባስ
5.0987603404 👉 ወንድም አብዱ ረዛቅ
6.0944568049 👉 ወንድም ኑሩ አህመድ
7.0920317576 👉ወንድም ኢብረሂም
8. 0941075881 👉 ወንድም መባረክ
----
NB: የሴት ተቀባዮችን ቁጥር ቁጥር 1 ላይ ባለው ስልክ በመደወል መቀበል ትችላላላችሁ ።
⚠️ማሳሰቢያ :-
🔹
ልዩ ምክንያት ያላችሁና ከመንሀሪያ ግቢ ብቻችሁን መምጣት የማትችሉ ተማሪዎቻችን ጀመዓችን በቻለው እናንተን ለመተባበር ዝግጁ ነው
🔺 ውድ ተማሪዎቻችን በግቢው ዙሪያ የተለያዩ የጥመት አንጃዎች ስላሉ የወሎ ዩኒቨርስቲ ሰለፍያ ጀመዓ በነዚህ ስልኮች ብቻ ማግኘት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
🔖የወሎ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ሱና ተማሪዎች ጀመዓ - ደሴ
📱 ቻናል
https://www.tg-me.com/WUselefeyajema
Telegram
Wollo University Muslim Students Jeme'a Official channel
ቁርአንና ሀዲስን በሰለፍዮች አረዳድ ለመማር እና ለማስተማር እንዲሁም መንሀጀ ሰለፍን በተለያየ አከባቢ እና ቦታ ተደራሽ ማድረግ
👍32
የተውሒድ ተቆርቋሪዎች የታላችሁ?!
-------------------------------
በተቻለ መጠን ይህ ድርጊት እንዳይፈፀም ርብርብ አድርጉ እጂግ ከባድ ሙሲባ ነው ወላሒ ያ አሏህ....!!
ከገጠሩ እየከሰመ ያለው የመቃብር አምልኮ ዛሬ በከተማ በአድስ ሊንቀሳቀስና ሊጠነሰስ ነው ኸረ እባካችሁ አቦ‼️
አላህን ፍሩ መቃብራቸውን ዶሪህ አድርጋችሁ ለትውልዱ የሽርክ ሰበብ አትሁኑ‼️
ይህ ድርጊት ትክክል አይደለም የሚል አንድ ጀግና ሸይኽ ዓሊም ይጥፋ?! ነስኣሉሏህ ሰላመተ ወል ዓፊያ‼
-------------------------------
በተቻለ መጠን ይህ ድርጊት እንዳይፈፀም ርብርብ አድርጉ እጂግ ከባድ ሙሲባ ነው ወላሒ ያ አሏህ....!!
ከገጠሩ እየከሰመ ያለው የመቃብር አምልኮ ዛሬ በከተማ በአድስ ሊንቀሳቀስና ሊጠነሰስ ነው ኸረ እባካችሁ አቦ‼️
አላህን ፍሩ መቃብራቸውን ዶሪህ አድርጋችሁ ለትውልዱ የሽርክ ሰበብ አትሁኑ‼️
ይህ ድርጊት ትክክል አይደለም የሚል አንድ ጀግና ሸይኽ ዓሊም ይጥፋ?! ነስኣሉሏህ ሰላመተ ወል ዓፊያ‼
👍38
منهج_سلف_الأمَّة_عندَ_موتِ_أهل_البدَع_كتبه_أبو_العباس_الشحري_30ذي.pdf
279.8 KB
[مُستريحٌ؛ ومُسترَاحٌ مِنهُ]
مَنهَجُ سَلَف الأُمَّة عندَ موتِ رُؤُوسِ البدَع والمَذمَّة
📝كتبه الشيخ الفاضل / أبو العباس محمد بن جبريل الشحري
- حفظه الله تعالى ـ
════ ¤❁✿❁¤ ════
🔸 قناة الشيخ. أبو العباس الشحري 🔸
https://www.tg-me.com/aleabaas
مَنهَجُ سَلَف الأُمَّة عندَ موتِ رُؤُوسِ البدَع والمَذمَّة
📝كتبه الشيخ الفاضل / أبو العباس محمد بن جبريل الشحري
- حفظه الله تعالى ـ
════ ¤❁✿❁¤ ════
🔸 قناة الشيخ. أبو العباس الشحري 🔸
https://www.tg-me.com/aleabaas
👍14
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
መቃብር ላይ ቤት/ ዶሪሕ መገንባት
~
በኢትዮጵያም ይሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ በታዋቂ ሰዎች መቃብር ላይ የተገነቡ ህልቆ መሳፍርት ዶሪሆች አሉ። ይሄ ተግባር አላዋቂ ሰዎች መቃብሮቹን እንዲያመልኳቸው በር ከፍቷል። ይሄ ደግሞ ችግሩ ተከስቶ ሲታይ ብቻ ሳይሆን ስጋት ሲኖር ራሱ ቀድመን በጥብቅ ልንተዋወስበት የሚገባ ጉዳይ ነው። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል:-
اللَّهُمَّ لَا تَجْعَلْ قَبْرِي وَثَنًا يُعْبَدُ اشْتَدَّ غَضَبُ اللَّهِ عَلَى قَوْمٍ اتَّخَذُوا قُبُورَ أَنْبِيَائِهِمْ مَسَاجِدَ
{ጌታዬ ሆይ! ቀብሬን የሚመለክ ጣኦት አታድርገው። የነብዮቻቸውን መቃብር የአምልኮት ቦታዎች አድርገው የያዙ ሰዎች ላይ የአላህ እርግማን በረታ!} [ሚሽካቱል መሷቢሕ፡ 750]
ይህን ያሉት እነዚያዎቹ የሰሩት ጥፋት በሳቸው ቀብር ላይ እንዳይደገም ስለሰጉ ለማስጠንቀቅ ነው። ይሄ ባይሆን ኖሮ ቀብራቸው ውጭ ላይ በግላጭ ይሆን እንደነበር እናታችን ዓኢሻ - ረዲየላሁ ዐንሃ - ተናግራለች። [ቡኻሪ፡ 1390] [ሙስሊም፡ 529]
ሶሐቦች አደራቸውን ተወጥተዋል። የነብዩ ﷺ ቀብር የአምልኮት ቦታ እንዳይሆን በመስጋት ከሞቱበት ቤት ከጓዳቸው ቀብረዋቸዋል። ኢማም ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ “የነብዩ ﷺ ቀብር ምድር ላይ ካሉ ቀብሮች ሁሉ በላጭ ነው። ሆኖም ግን መመላለሻ ተደርጎ እንዳይያዝ ከልክለዋል። ስለዚህ ከሳቸው ቀብር ውጭ ያለው ማንም ይሁን ምን ይበልጥ ለክልከላ የተገባ ነው።” [አልኢቅቲዷእ፡ 2/172]
አንዳንዶች ግን የነብዩን ﷺ ኑዛዜ ጥሰው፣ አደራቸውን በልተው፣ አጥብቀው የከለከሉትን ጉዳይ በተቃራኒው አጥብቀው ያዘዙት በሚመስል ሁኔታ በታላላቅ ሰዎችና በሱፊያ ቁንጮዎች መቃብር ላይ ምን የመሳሰለ ቤት ይገነባሉ። ከዚያም የተለያዩ ሺርኮችን ለመፈፀም ቀብራቸው ዘንድ ይመላለሳሉ። ኢስላም ማለት የመቃብር አምልኮት ማለት እስከሚመስል ድረስ የሙስሊሙ አለም በዶሪሕ ተጥለቅልቋል።
በሶሪያ ደማስቆ ከተማ ውስጥ ብቻ መቶ ዘጠና አራት ዶሪሖች አሉ። ግብፅ ውስጥ ከስድስት ሺህ በላይ የሚመለኩ ዶሪሖች አሉ። በዒራቅ፣ በሱዳን፣ በሊቢያ፣ በህንድ፣ በፓኪስታን፣ በአፍጋኒስታን፣ በየመን፣ ... በሌሎችም የሙስሊም ሃገራት ያለው ነገር የከፋ እንጂ የተሻለ አይደለም።
የበለጠ የሚያሸማቅቀው ደግሞ ቀላል የማይባሉ ዶሪሖች ከነ ጭራሹ ቀብርም ሆነ የተቀበረ ነገር የሌላቸው ባዶ መሆናቸው ነው። ለምሳሌ የሑሰይን ጭንቅላት የተቀበረበት ነው ተብሎ ካይሮ ውስጥ እርድ የሚፈፀምበት፣ ስለት የሚቀረብበት፣ ጠዋፍ የሚደረግበት፣ ሌሎችም ዘግናኝ የሺርክ ተግባራት የሚፈፀሙበት ዶሪሕ አለ። በተመሳሳይ ሶሪያ ውስጥ ደማስቆና ሐለብ (አሌፖ) ከተማ አቅራቢያ የሑሰይን ዶሪሕ አለ። ምን ይሄ ብቻ! ዒራቅ ውስጥ ከርበላእና ነጀፍ ከተሞች ውስጥ የሑሰይን ዶሪሕ አለ። በ“እ $ራኤል” ስር ባለችው በፍልስጤማዊቷ የዐስቀላን ከተማም የሑሰይን ዶሪሕ ይገኛል። ይህ ሁሉ እንግዲህ የሑሰይን ጭንቅላት የተቀበረበት የሚባል ነው። ለመሆኑ ሑሰይን ስንት ጭንቅላት ነው የነበራቸው?
የዐሊይ ልጅ ዘይነብ የሞተችው መዲና የተቀበረችውም በቂዕ ነው። ነገር ግን ሶሪያ ደማስቆ ውስጥ እና ግብፅ ካይሮ ውስጥ በስሟ የተገነባ ዶሪሕ አለ። ግብፅ አሌክሳንድሪያ ከተማ ውስጥ የአቡ ደርዳእ ዶሪሕ አለ። ዓሊሞች ግን እርግጠኛ ሆነው እዚያ እንዳልተቀበሩ ይናገራሉ። ዐብዱረሕማን ብኑ ዐውፍ የተቀበሩት መዲና በቂዕ ውስጥ ነው። በዒራቋ የበስራ ከተማ ግን በስማቸው የተገነባ ዶሪሕ አለ። የነብዩ ﷺ ልጅ ሩቀያ የሞተችውም የተቀበረችውም መዲና ውስጥ ነው፣ ነብዩ በህይወት እያሉ። በሚገርም ሁኔታ ሶሪያ ውስጥም ግብፅ ውስጥም በስሟ ዶሪሕ አለ።
ወደ ሀገራችን ስንመጣም በተመሳሳይ በርካታ የታወቁ ሰዎች መቃብር በላያቸው ላይ ዶሪሕ ተገንብቶባቸዋል። ከዚያም ዶሪሑ ዘንድ የሚፈፀሙ ብዙ ዘግናኝ ሺርኮች አሉ። ይሄ ሁሉ ኢስላም የሚያዘው ነው ወይ? በፍፁም! መረጃውስ? አቡል ሀያጅ አል አሰዲይ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
قَالَ لِي عَلِيُّ بْنُ أَبِي طَالِبٍ : أَلَا أَبْعَثُكَ عَلَى مَا بَعَثَنِي عَلَيْهِ رَسُولُ اللهِ ﷺ؟ ( ... وَلَا قَبْرًا مُشْرِفًا إِلَّا سَوَّيْتَهُ)
"0ሊይ ብኑ አቢ ጧሊብ እንዲህ ብለውኛል፦ 'አላህ መልእክተኛ ﷺ በላኩብኝ አምሳያ አልክህምን? { ...ከፍ ያለ ቀብር አይተህ (ከሌሎች ቀብሮች ጋር እኩል) ሳታስተካክለው እንዳታልፍ!}' " [ሶሒሕ ሙስሊም፡ 969]
ኢብኑ ዑመር - ረዲየላሁ ዐንሁማ - ከዐብዱረሕማን ቀብር ላይ ቤት ተሰርቶ ቢመለከቱ “አስወግደው አንተ ልጅ። የሚያጠልለው ስራው ነው” ብለዋል። [ተሕዚሩ ሳጂድ፡ 130]
ስለነዚህ ጉዳዮች የምንማማረው ወገናችን በሺርክ እንዳይፈተን በማሰብ ቀድሞ ለማስታወስ እንጂ አንዳንዶች እንደሚመስላችሁ ለእልህና ለብሽሽቅ አይደለም። ደግሞም ሁሉ ይቀበላል ብለን አንጠብቅም። ነገር ግን በኛ ላይ ያለው ሐቁን ማድረስ ብቻ ነው። እስትንፋሳችን እስካለ ድረስ ይህንን ማድረግ ይጠበቅብናል። አላህ ያለለት ለመረጃ እጅ ይሰጣል ኢንሻአላህ። በእልህ በመነሳሳት ብዙ ርቀት አልፈው ለሚሄዱት ወገኖቻችን በዚህ የአላህ ቃል ለማስታወስ እንሞክራለን፦
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَا بَغۡیُكُمۡ عَلَىٰۤ أَنفُسِكُمۖ مَّتَـٰعَ ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۖ ثُمَّ إِلَیۡنَا مَرۡجِعُكُمۡ فَنُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَ }
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ወሰን ማለፋችሁ (ጥፋቱ) በነፍሶቻችሁ ላይ ብቻ ነው። (እርሱም) የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው። ከዚያም መመለሻችሁ ወደኛ ነው። ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እንነግራችኋለን።" [ዩኑስ፡ 23]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
በኢትዮጵያም ይሁን በዓለም አቀፍ ደረጃ በታዋቂ ሰዎች መቃብር ላይ የተገነቡ ህልቆ መሳፍርት ዶሪሆች አሉ። ይሄ ተግባር አላዋቂ ሰዎች መቃብሮቹን እንዲያመልኳቸው በር ከፍቷል። ይሄ ደግሞ ችግሩ ተከስቶ ሲታይ ብቻ ሳይሆን ስጋት ሲኖር ራሱ ቀድመን በጥብቅ ልንተዋወስበት የሚገባ ጉዳይ ነው። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል:-
اللَّهُمَّ لَا تَجْعَلْ قَبْرِي وَثَنًا يُعْبَدُ اشْتَدَّ غَضَبُ اللَّهِ عَلَى قَوْمٍ اتَّخَذُوا قُبُورَ أَنْبِيَائِهِمْ مَسَاجِدَ
{ጌታዬ ሆይ! ቀብሬን የሚመለክ ጣኦት አታድርገው። የነብዮቻቸውን መቃብር የአምልኮት ቦታዎች አድርገው የያዙ ሰዎች ላይ የአላህ እርግማን በረታ!} [ሚሽካቱል መሷቢሕ፡ 750]
ይህን ያሉት እነዚያዎቹ የሰሩት ጥፋት በሳቸው ቀብር ላይ እንዳይደገም ስለሰጉ ለማስጠንቀቅ ነው። ይሄ ባይሆን ኖሮ ቀብራቸው ውጭ ላይ በግላጭ ይሆን እንደነበር እናታችን ዓኢሻ - ረዲየላሁ ዐንሃ - ተናግራለች። [ቡኻሪ፡ 1390] [ሙስሊም፡ 529]
ሶሐቦች አደራቸውን ተወጥተዋል። የነብዩ ﷺ ቀብር የአምልኮት ቦታ እንዳይሆን በመስጋት ከሞቱበት ቤት ከጓዳቸው ቀብረዋቸዋል። ኢማም ኢብኑ ተይሚያ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ “የነብዩ ﷺ ቀብር ምድር ላይ ካሉ ቀብሮች ሁሉ በላጭ ነው። ሆኖም ግን መመላለሻ ተደርጎ እንዳይያዝ ከልክለዋል። ስለዚህ ከሳቸው ቀብር ውጭ ያለው ማንም ይሁን ምን ይበልጥ ለክልከላ የተገባ ነው።” [አልኢቅቲዷእ፡ 2/172]
አንዳንዶች ግን የነብዩን ﷺ ኑዛዜ ጥሰው፣ አደራቸውን በልተው፣ አጥብቀው የከለከሉትን ጉዳይ በተቃራኒው አጥብቀው ያዘዙት በሚመስል ሁኔታ በታላላቅ ሰዎችና በሱፊያ ቁንጮዎች መቃብር ላይ ምን የመሳሰለ ቤት ይገነባሉ። ከዚያም የተለያዩ ሺርኮችን ለመፈፀም ቀብራቸው ዘንድ ይመላለሳሉ። ኢስላም ማለት የመቃብር አምልኮት ማለት እስከሚመስል ድረስ የሙስሊሙ አለም በዶሪሕ ተጥለቅልቋል።
በሶሪያ ደማስቆ ከተማ ውስጥ ብቻ መቶ ዘጠና አራት ዶሪሖች አሉ። ግብፅ ውስጥ ከስድስት ሺህ በላይ የሚመለኩ ዶሪሖች አሉ። በዒራቅ፣ በሱዳን፣ በሊቢያ፣ በህንድ፣ በፓኪስታን፣ በአፍጋኒስታን፣ በየመን፣ ... በሌሎችም የሙስሊም ሃገራት ያለው ነገር የከፋ እንጂ የተሻለ አይደለም።
የበለጠ የሚያሸማቅቀው ደግሞ ቀላል የማይባሉ ዶሪሖች ከነ ጭራሹ ቀብርም ሆነ የተቀበረ ነገር የሌላቸው ባዶ መሆናቸው ነው። ለምሳሌ የሑሰይን ጭንቅላት የተቀበረበት ነው ተብሎ ካይሮ ውስጥ እርድ የሚፈፀምበት፣ ስለት የሚቀረብበት፣ ጠዋፍ የሚደረግበት፣ ሌሎችም ዘግናኝ የሺርክ ተግባራት የሚፈፀሙበት ዶሪሕ አለ። በተመሳሳይ ሶሪያ ውስጥ ደማስቆና ሐለብ (አሌፖ) ከተማ አቅራቢያ የሑሰይን ዶሪሕ አለ። ምን ይሄ ብቻ! ዒራቅ ውስጥ ከርበላእና ነጀፍ ከተሞች ውስጥ የሑሰይን ዶሪሕ አለ። በ“እ $ራኤል” ስር ባለችው በፍልስጤማዊቷ የዐስቀላን ከተማም የሑሰይን ዶሪሕ ይገኛል። ይህ ሁሉ እንግዲህ የሑሰይን ጭንቅላት የተቀበረበት የሚባል ነው። ለመሆኑ ሑሰይን ስንት ጭንቅላት ነው የነበራቸው?
የዐሊይ ልጅ ዘይነብ የሞተችው መዲና የተቀበረችውም በቂዕ ነው። ነገር ግን ሶሪያ ደማስቆ ውስጥ እና ግብፅ ካይሮ ውስጥ በስሟ የተገነባ ዶሪሕ አለ። ግብፅ አሌክሳንድሪያ ከተማ ውስጥ የአቡ ደርዳእ ዶሪሕ አለ። ዓሊሞች ግን እርግጠኛ ሆነው እዚያ እንዳልተቀበሩ ይናገራሉ። ዐብዱረሕማን ብኑ ዐውፍ የተቀበሩት መዲና በቂዕ ውስጥ ነው። በዒራቋ የበስራ ከተማ ግን በስማቸው የተገነባ ዶሪሕ አለ። የነብዩ ﷺ ልጅ ሩቀያ የሞተችውም የተቀበረችውም መዲና ውስጥ ነው፣ ነብዩ በህይወት እያሉ። በሚገርም ሁኔታ ሶሪያ ውስጥም ግብፅ ውስጥም በስሟ ዶሪሕ አለ።
ወደ ሀገራችን ስንመጣም በተመሳሳይ በርካታ የታወቁ ሰዎች መቃብር በላያቸው ላይ ዶሪሕ ተገንብቶባቸዋል። ከዚያም ዶሪሑ ዘንድ የሚፈፀሙ ብዙ ዘግናኝ ሺርኮች አሉ። ይሄ ሁሉ ኢስላም የሚያዘው ነው ወይ? በፍፁም! መረጃውስ? አቡል ሀያጅ አል አሰዲይ - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦
قَالَ لِي عَلِيُّ بْنُ أَبِي طَالِبٍ : أَلَا أَبْعَثُكَ عَلَى مَا بَعَثَنِي عَلَيْهِ رَسُولُ اللهِ ﷺ؟ ( ... وَلَا قَبْرًا مُشْرِفًا إِلَّا سَوَّيْتَهُ)
"0ሊይ ብኑ አቢ ጧሊብ እንዲህ ብለውኛል፦ 'አላህ መልእክተኛ ﷺ በላኩብኝ አምሳያ አልክህምን? { ...ከፍ ያለ ቀብር አይተህ (ከሌሎች ቀብሮች ጋር እኩል) ሳታስተካክለው እንዳታልፍ!}' " [ሶሒሕ ሙስሊም፡ 969]
ኢብኑ ዑመር - ረዲየላሁ ዐንሁማ - ከዐብዱረሕማን ቀብር ላይ ቤት ተሰርቶ ቢመለከቱ “አስወግደው አንተ ልጅ። የሚያጠልለው ስራው ነው” ብለዋል። [ተሕዚሩ ሳጂድ፡ 130]
ስለነዚህ ጉዳዮች የምንማማረው ወገናችን በሺርክ እንዳይፈተን በማሰብ ቀድሞ ለማስታወስ እንጂ አንዳንዶች እንደሚመስላችሁ ለእልህና ለብሽሽቅ አይደለም። ደግሞም ሁሉ ይቀበላል ብለን አንጠብቅም። ነገር ግን በኛ ላይ ያለው ሐቁን ማድረስ ብቻ ነው። እስትንፋሳችን እስካለ ድረስ ይህንን ማድረግ ይጠበቅብናል። አላህ ያለለት ለመረጃ እጅ ይሰጣል ኢንሻአላህ። በእልህ በመነሳሳት ብዙ ርቀት አልፈው ለሚሄዱት ወገኖቻችን በዚህ የአላህ ቃል ለማስታወስ እንሞክራለን፦
{ یَـٰۤأَیُّهَا ٱلنَّاسُ إِنَّمَا بَغۡیُكُمۡ عَلَىٰۤ أَنفُسِكُمۖ مَّتَـٰعَ ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۖ ثُمَّ إِلَیۡنَا مَرۡجِعُكُمۡ فَنُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمۡ تَعۡمَلُونَ }
"እናንተ ሰዎች ሆይ! ወሰን ማለፋችሁ (ጥፋቱ) በነፍሶቻችሁ ላይ ብቻ ነው። (እርሱም) የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው። ከዚያም መመለሻችሁ ወደኛ ነው። ትሠሩት የነበራችሁትንም ሁሉ እንነግራችኋለን።" [ዩኑስ፡ 23]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
👍37
➥አሁን እነዚህ ሰወች አዝነው ነው⁉️
👉ወላሒ «ጠላቶች በዚህ ልክ ከወደዱህ»ራስህን ፈትሽ‼️
ንቃ ከጀርባቸው ያለውን የጠነሰሱትን በደልና ግፍ በመግለጫቸው ሸፍነው ሊያወርሱህ እየቋመጡ ነው።
ሙስሊሞችን እንደማይወዱማ ጌታችን ነገረንኮ
وَلَنْ تَرْضَىٰ عَنْكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ ۗ قُلْ إِنَّ هُدَى اللَّهِ هُوَ الْهُدَىٰ ۗ وَلَئِنِ اتَّبَعْتَ أَهْوَاءَهُمْ بَعْدَ الَّذِي جَاءَكَ مِنَ الْعِلْمِ ۙ مَا لَكَ مِنَ اللَّهِ مِنْ وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ
አይሁዶችና ክርስቲያኖችም ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ካንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ «የአላህ መምራት (ትክክለኛው) መምራት እርሱ ብቻ ነው» በላቸው፡፡ ከዚያም እውቀቱ ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን ብትከተል ለአንተ ከአላህ (የሚከለክልልህ) ዘመድና ረዳት ምንም የለህም፡፡
➥አል-በቀራ 120
ታዲያ ማንን ነው የምታምነው⁉️
የጌታህን ቃል ወይስ የጳጳሱን..እ..
.......የሚጣፍጥህን አንተ ታውቃለህ...አዕምሮ ላለው ሰው ግን አጀንዳው ግልፅ ነው።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ወላሒ «ጠላቶች በዚህ ልክ ከወደዱህ»ራስህን ፈትሽ‼️
ንቃ ከጀርባቸው ያለውን የጠነሰሱትን በደልና ግፍ በመግለጫቸው ሸፍነው ሊያወርሱህ እየቋመጡ ነው።
ሙስሊሞችን እንደማይወዱማ ጌታችን ነገረንኮ
وَلَنْ تَرْضَىٰ عَنْكَ الْيَهُودُ وَلَا النَّصَارَىٰ حَتَّىٰ تَتَّبِعَ مِلَّتَهُمْ ۗ قُلْ إِنَّ هُدَى اللَّهِ هُوَ الْهُدَىٰ ۗ وَلَئِنِ اتَّبَعْتَ أَهْوَاءَهُمْ بَعْدَ الَّذِي جَاءَكَ مِنَ الْعِلْمِ ۙ مَا لَكَ مِنَ اللَّهِ مِنْ وَلِيٍّ وَلَا نَصِيرٍ
አይሁዶችና ክርስቲያኖችም ሃይማኖታቸውን እስከምትከተል ድረስ ካንተ ፈጽሞ አይወዱም፡፡ «የአላህ መምራት (ትክክለኛው) መምራት እርሱ ብቻ ነው» በላቸው፡፡ ከዚያም እውቀቱ ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌያቸውን ብትከተል ለአንተ ከአላህ (የሚከለክልልህ) ዘመድና ረዳት ምንም የለህም፡፡
➥አል-በቀራ 120
ታዲያ ማንን ነው የምታምነው⁉️
የጌታህን ቃል ወይስ የጳጳሱን..እ..
.......የሚጣፍጥህን አንተ ታውቃለህ...አዕምሮ ላለው ሰው ግን አጀንዳው ግልፅ ነው።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍70
የቀብር ስፍራ የተባለው ቦታ ባለፉት 5 ዓመታት አገልግሎት አልሰጠም። የአካባቢው ሰውም የቀብር ስፍራ መሆኑን አያውቅም።ቦታው ለሲሚንቶና ለከባድ መኪና ጋራዥና ለእንጨት ሽያጭ አገልግሎት የዋለ ነበር። እንጨት ቤቱ ተሸንሽኖ አሁን ላይ ለንግድ ሱቁች ተከራይቷል። የአካባቢው ማህበረሰብ ቱሉ ዲምቱና ኮልፌ እየሄደ ነው ቀብሩን የሚያስፈፅው።
👍33
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አያችሁ ይህንን ህፀፅ?!
👉ሽርክ ገጠር እንጂ ከተማ የለም ያላችሁን ሰወች አሁንስ⁉️
ሐጂ ዑመር ወደ መቀበሪያቸውን ሲወሰዱ ተኝተውበት የነበረውን ምንጣፍ እያለቀሱ ለፊታቸው ለደረታቸው ሲቀቡ ይታያሉ ይህን ሰው ነገ መቃብሩ ላይ #ዶሪህ ሰርተው ስንቱን እንደሚፈትኑበት አሏህ ይወቅ‼️
የትውልዳችን የተውሒድ ግንዛቤ አናሳ ለመሆኑ ይህ ታላቅ ማሳያ ነው።
በመኖሪያ ግቢያቸው መቀበራቸው (ለቀብር ቦታ ብለው ቢናዘዙትም እስካሁን 5 አመት ሙሉ ማንም ስላልተቀበረበት) ወደ ፊትና ያመራል ስንል የነበረው ለዚህ ነበር ይሔው ምልክቶቹ አሁን መታየት ጀምረዋል።
አስቡት! በዚህ ሁሉ ሰው ፊት ይህን ለማድረግ ያልተሸማቀቁ ሰዎች ነገ ብቻቸውን በዛ ቦታ ለዚያራ ብለው ቢሄዱ ቀልባቸው ምን እንደሚመኝና ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ!
....እሽ ምን እንበል⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ሽርክ ገጠር እንጂ ከተማ የለም ያላችሁን ሰወች አሁንስ⁉️
ሐጂ ዑመር ወደ መቀበሪያቸውን ሲወሰዱ ተኝተውበት የነበረውን ምንጣፍ እያለቀሱ ለፊታቸው ለደረታቸው ሲቀቡ ይታያሉ ይህን ሰው ነገ መቃብሩ ላይ #ዶሪህ ሰርተው ስንቱን እንደሚፈትኑበት አሏህ ይወቅ‼️
የትውልዳችን የተውሒድ ግንዛቤ አናሳ ለመሆኑ ይህ ታላቅ ማሳያ ነው።
በመኖሪያ ግቢያቸው መቀበራቸው (ለቀብር ቦታ ብለው ቢናዘዙትም እስካሁን 5 አመት ሙሉ ማንም ስላልተቀበረበት) ወደ ፊትና ያመራል ስንል የነበረው ለዚህ ነበር ይሔው ምልክቶቹ አሁን መታየት ጀምረዋል።
አስቡት! በዚህ ሁሉ ሰው ፊት ይህን ለማድረግ ያልተሸማቀቁ ሰዎች ነገ ብቻቸውን በዛ ቦታ ለዚያራ ብለው ቢሄዱ ቀልባቸው ምን እንደሚመኝና ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ!
....እሽ ምን እንበል⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍95
ብዙ ክርስቲያኖች ወሃቢያ ወሃቢያ እያሉ ነው። ለምን በማያገባችሁ የሙስሊሞች የውስጥ ጉዳይ ትገባላችሁ? መካነ ሰላም ውስጥ ኢማም እና ሙአዚኑን ጨምሮ አራት ሙስሊሞች በመስጂዳቸው ውስጥ ከተ7ደሉኮ ገና ወር እንኳ አልሞላቸውም። ያኔ የነበረው ድምፅ ዛሬ ከምናየው ፍፁም የተለየ ነበር። "ይቺ ጩኸት ከፍየሏ በላይ ናት!"
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
Telegram
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
كناشة ابن منور
👍73
«እኔ በምኖርበት ሀገር ሙስሊሞች እንደት 'አሏሁ አክበር' ለማለት ደፈሩ ? (አቡነ-ጴጥሮስ)🎤
🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌
ወሎ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሚና ከነበራቸው አካባቢዎች አንዷ ነች።
ታላላቅ መሻይኽዎች ፣ኡለማዎች ፣ምሁራኖች ፈልቀውባታል።
የአፄዎቹ ጭፍጨፋ በእጅጉ የበረታበትም ወሎ ነው።በርካታ ያልተነገረ ያልተወራ ታሪክ ተሰርቶበታል። በርካታ ግፍ አልፎበታል።
አፄ ዮሀንስ እና መሰሎቹ በወሎ ሙስሊሞች ላይ ያደረሰው ግፍ እጅጉን አሰቃቂ ነበር።
🎯በጣም የሚገርመውና የሚደንቀው ነገር ቢኖር ይህን ሁሉ ግፍ ያስተናገደው ወሎ የመቻቻል ተምሳሌት ተብሎ መወራቱ ነው።
ሙስሊም በመሆናቸው ብቻ ሌላ ምንም አይነት ወንጀል ሳይኖርባቸው በአንድ ቦታ በአንድ ጀንበር ሀያ ሽህ(20) ሸህ ሙስሊሞች ተጨፍጭፈውበታል ።
🎯ክርሰቲያናዊ ባህልም በግደታ ተጭኖባቸዋል።
አንፀባራቂ ኢስላማዊ ታሪክ በነበራት ወሎ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እና ኢሰብአዊ ድርጊቶች በመፈፀም ሙስሊም መሆን ወንጀል ሆኖ መስጅድ መስራት ፈፅሞ የማይቻልበት ደረጃ ተደርሶ ነበር።
👉 ምክንያቱ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ከአፄዎቹ ጋር በመሆን መሰጅድ እንዳይሰራ ማድረጋቸው ነበር።
ሙስሊሞች ተመካክረው አንድ መስጅድ መስራትና አዛን ማሰማት አንድሁም በጋራ ተሰባስበው የእምነታቸውን ትዕዛዝ መፈፀም ፈለጉ።። ነገር ግን በወቅቱ የአቡነ ጴጥሮስ ፈቃድ ያስፈልግ ነበር።አቡነ ጴጥሮስ የወሎ ሙስሊሞችን እምነት ለማስቀየር (ለማስለወጥ )በአፄ ዮሀንስ የተመደቡ መምህር ነበሩ። አቡነ ጴጥሮስ ጳጳሳት ሆኖ ከተሾመ በኋላ የወሎ ሙስሊሞች መብት እንዳይኖራቸው በተለይም መስጅድ እንዳይሰራና አዛን የሚባል ድምፅ እንዳይሰማ ይታገል ጀመረ።
የወሎ ሙስሊሞች አቡነ ጴጥሮስን በማስፈቀድ መሬት ገዝተው መስጅድ ለመስራት ወስነዋል። አቡነ ጴጥሮስ ቤቱን ሲገዙ በጀመአ ላይሰግዱበት፣አዛን ላያሰሙበት ቃል በማስገባት አስፈርሞ ፈቀዱላቸው። ሙስሊሞቹ ከዚህ ውጭ ምንም አይነት አማረጭ ስላልነበራቸው ፈርመው ተስማምተው ተለያዩ።
በተገዛው ቤት ውሰጥ በድብቅ ይሰገድበት ጀመር።እስከ መቼ ተደብቀን በማለት በግቢው ውስጥ ከነበረ እንጨት ላይ ቆመው ጮኸው አዛን አደረጉበት።ከአፄ ዮሀንስ ጭፍጨፋ በኋላም ለመጀመርያ ጊዜ በወሎ ደሴ ከተማ አዛን ተባለ። አዛኑም ተሰማ።
የአዛን ድምፅ መስማት የማይፈልገው አቡነ ጴጥሮስ ወታደር ይዞ መጣ።ሙስሊሞችን በማስር አንገላታ። የወሎ ሙስሊሞች በጋራ በመሆን በወቅቱ ለሚያስተዳድረው ገዥ አቤቱታ አቀረቡለት። አስተዳደርሩም አቡነ ጴጥሮስን ጠየቀ። አቡነ ጴጥሮስ« እንደት እኔ በምኖርበት ከተማ አሏሁ አክበር ለማለት ደፈሩ»❓ ሲል ጠየቀ ።
....አስተዳደሩ አቡኑን ሊያሳምኗቸው ሞከሩ እንድህም አሏቸው :-ሙስሊሞች አዛን የሚሉት እኔ እና አንተ ብቻ በምንኖርበት ከተማ አይደለም ጃንሆይ በሚኖሩበት ከተማ ሁሉ ነው በማለት ቁርጡን ነገራቸው። ሙስሊሞቹም ከእስር ተፈቱ። የተገዛው ቤት ከፊል እውቅና አገኝቶ ቀጠለ። ሆኖም ግን መስጅድ በይፋ መስራት የቤተክርስቲያን ተቃውሞ በማየሉ ወደ አፄ ሀይለስላሴ አድስ አበባ ተመጥቶ ፈቃድ ተጠየቀ። ፍቃድም አገኘ ።በደሴ ከተማ ወሎ ምድር መስጅድ በይፋ ተሰራ። አቡነ ጴጥሮስም በጣሊያን ወረራ ተደብድቦ ተገደለ። አቡነ ጴጥሮስ ሰማያዊ ንጉሴ እየሱስ ክርስቶስ ነው ምድራዊ ንጉሴ ደግሞ አፄ ሀይለስላሴ ብቻ ነው እያለ በጥይት ተደብድቦ ተገደለ።
🎯አቡነ ጴጥሮስ ፀረ ሙስሊም ስለነበር በአደባባይ ሀውልቱ ላይ ከመዝሙረ ዳዊት ተወስዶ ነበር ጥቅስ የተፃፈላት።«የፃድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ፀንቶ ይኖራል» የሚል መዝሙረ ዳዊት ጥቅስ ነበር።
እና ምነው ዛሬ የአቡነ-ጴጥሮስ ልጆችና የሱ አቋም አራማጆች የሙስሊሞች ወዳጅ ለመምሰል መጋጋጣችሁ የዋህ ሙስሊም አግኝታችሁ ነው ወይስ...ልትፈፅሙብን ያሰባችሁት በደል አለ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌🕌
ወሎ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሚና ከነበራቸው አካባቢዎች አንዷ ነች።
ታላላቅ መሻይኽዎች ፣ኡለማዎች ፣ምሁራኖች ፈልቀውባታል።
የአፄዎቹ ጭፍጨፋ በእጅጉ የበረታበትም ወሎ ነው።በርካታ ያልተነገረ ያልተወራ ታሪክ ተሰርቶበታል። በርካታ ግፍ አልፎበታል።
አፄ ዮሀንስ እና መሰሎቹ በወሎ ሙስሊሞች ላይ ያደረሰው ግፍ እጅጉን አሰቃቂ ነበር።
🎯በጣም የሚገርመውና የሚደንቀው ነገር ቢኖር ይህን ሁሉ ግፍ ያስተናገደው ወሎ የመቻቻል ተምሳሌት ተብሎ መወራቱ ነው።
ሙስሊም በመሆናቸው ብቻ ሌላ ምንም አይነት ወንጀል ሳይኖርባቸው በአንድ ቦታ በአንድ ጀንበር ሀያ ሽህ(20) ሸህ ሙስሊሞች ተጨፍጭፈውበታል ።
🎯ክርሰቲያናዊ ባህልም በግደታ ተጭኖባቸዋል።
አንፀባራቂ ኢስላማዊ ታሪክ በነበራት ወሎ ዘግናኝ ጭፍጨፋ እና ኢሰብአዊ ድርጊቶች በመፈፀም ሙስሊም መሆን ወንጀል ሆኖ መስጅድ መስራት ፈፅሞ የማይቻልበት ደረጃ ተደርሶ ነበር።
👉 ምክንያቱ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ከአፄዎቹ ጋር በመሆን መሰጅድ እንዳይሰራ ማድረጋቸው ነበር።
ሙስሊሞች ተመካክረው አንድ መስጅድ መስራትና አዛን ማሰማት አንድሁም በጋራ ተሰባስበው የእምነታቸውን ትዕዛዝ መፈፀም ፈለጉ።። ነገር ግን በወቅቱ የአቡነ ጴጥሮስ ፈቃድ ያስፈልግ ነበር።አቡነ ጴጥሮስ የወሎ ሙስሊሞችን እምነት ለማስቀየር (ለማስለወጥ )በአፄ ዮሀንስ የተመደቡ መምህር ነበሩ። አቡነ ጴጥሮስ ጳጳሳት ሆኖ ከተሾመ በኋላ የወሎ ሙስሊሞች መብት እንዳይኖራቸው በተለይም መስጅድ እንዳይሰራና አዛን የሚባል ድምፅ እንዳይሰማ ይታገል ጀመረ።
የወሎ ሙስሊሞች አቡነ ጴጥሮስን በማስፈቀድ መሬት ገዝተው መስጅድ ለመስራት ወስነዋል። አቡነ ጴጥሮስ ቤቱን ሲገዙ በጀመአ ላይሰግዱበት፣አዛን ላያሰሙበት ቃል በማስገባት አስፈርሞ ፈቀዱላቸው። ሙስሊሞቹ ከዚህ ውጭ ምንም አይነት አማረጭ ስላልነበራቸው ፈርመው ተስማምተው ተለያዩ።
በተገዛው ቤት ውሰጥ በድብቅ ይሰገድበት ጀመር።እስከ መቼ ተደብቀን በማለት በግቢው ውስጥ ከነበረ እንጨት ላይ ቆመው ጮኸው አዛን አደረጉበት።ከአፄ ዮሀንስ ጭፍጨፋ በኋላም ለመጀመርያ ጊዜ በወሎ ደሴ ከተማ አዛን ተባለ። አዛኑም ተሰማ።
የአዛን ድምፅ መስማት የማይፈልገው አቡነ ጴጥሮስ ወታደር ይዞ መጣ።ሙስሊሞችን በማስር አንገላታ። የወሎ ሙስሊሞች በጋራ በመሆን በወቅቱ ለሚያስተዳድረው ገዥ አቤቱታ አቀረቡለት። አስተዳደርሩም አቡነ ጴጥሮስን ጠየቀ። አቡነ ጴጥሮስ« እንደት እኔ በምኖርበት ከተማ አሏሁ አክበር ለማለት ደፈሩ»❓ ሲል ጠየቀ ።
....አስተዳደሩ አቡኑን ሊያሳምኗቸው ሞከሩ እንድህም አሏቸው :-ሙስሊሞች አዛን የሚሉት እኔ እና አንተ ብቻ በምንኖርበት ከተማ አይደለም ጃንሆይ በሚኖሩበት ከተማ ሁሉ ነው በማለት ቁርጡን ነገራቸው። ሙስሊሞቹም ከእስር ተፈቱ። የተገዛው ቤት ከፊል እውቅና አገኝቶ ቀጠለ። ሆኖም ግን መስጅድ በይፋ መስራት የቤተክርስቲያን ተቃውሞ በማየሉ ወደ አፄ ሀይለስላሴ አድስ አበባ ተመጥቶ ፈቃድ ተጠየቀ። ፍቃድም አገኘ ።በደሴ ከተማ ወሎ ምድር መስጅድ በይፋ ተሰራ። አቡነ ጴጥሮስም በጣሊያን ወረራ ተደብድቦ ተገደለ። አቡነ ጴጥሮስ ሰማያዊ ንጉሴ እየሱስ ክርስቶስ ነው ምድራዊ ንጉሴ ደግሞ አፄ ሀይለስላሴ ብቻ ነው እያለ በጥይት ተደብድቦ ተገደለ።
🎯አቡነ ጴጥሮስ ፀረ ሙስሊም ስለነበር በአደባባይ ሀውልቱ ላይ ከመዝሙረ ዳዊት ተወስዶ ነበር ጥቅስ የተፃፈላት።«የፃድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ፀንቶ ይኖራል» የሚል መዝሙረ ዳዊት ጥቅስ ነበር።
እና ምነው ዛሬ የአቡነ-ጴጥሮስ ልጆችና የሱ አቋም አራማጆች የሙስሊሞች ወዳጅ ለመምሰል መጋጋጣችሁ የዋህ ሙስሊም አግኝታችሁ ነው ወይስ...ልትፈፅሙብን ያሰባችሁት በደል አለ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍45
👉ዋርካ ከሆናችሁ ከመጂሊሱ ለምን አስነሳችሁት⁉️
--------------------------------
ሐቅን ከመናገር ማንን ፈርተን!?
የህዝባችንን ጉዳይ ለማን ትተን!?
ውዱ ነብያችን እንደነገሩን፦
«አንድ ሰው በሚሞት ጊዜ ስራው ሁሉ ይቋረጣል ሦሥት ነገሮች ሲቀሩ» አሉ። ከእነዝያ ውስጥ አንዱ
"ሰደቀቱል ጃሪያ" ነው።
ሰውየው በሕይወት ሳለ ቀጣይነት ያለው ሰደቃ ካደረገ ቢሞትም ሰደቃው እስከቀጠለ ድረስ ምንዳው ይደርሰዋል።
በ ሌላ በኩል ደግሞ ከሞተ በኋላ ወደ ቀብሩ የሰደቃው ምንዳ ሳይሆን የቅጣት አጀንዳ የሚጎርፍለት አለ [አላህ ይጠብቀን]።
ወሰን በተሻገረ ጥመቱ፤
ገደብ በሌላቸው የሽርክ እና የኩፍር ንግግሮቹ የሚታወቀው #ዑመር_ገነቴ ዛሬ ወደ አኼራ ሄዷል።
«ይህ ሰው ከሙስሊሙ ይልቅ በሌሎች እምነት ተከታይች ዘንድ የበለጠ ዝናው የናኘ ሲሆን «ለሙስሊምም ለክርስቲያንም ያለው አቋም እኩል እንደሆነ ይናገራል።
«ለዚህ ሰው አንድ የተውሒድ ባለቤትና አንድ በስላሴ የሚያምን ክርስቲያን እኩል ነው።»
👉ከሀይማኖተኝነት ይልቅ «ሰውነት ይቀድማል»በሚለው ንግግሩ ከኢስላም ጠላቶችና በሴረኛ ፖለቲከኞች ዘንድ ይታወቃል።
የተውሒድ ሰወችን ለማስፈጀት ከከሀዲያን ባለስልጣን ጋር መክሮ ሲያስፈጀን እንደነበረና አሏህ እንዳተረፈን በግልፅ የሚታወቅ ነው።
አሏህ ከአርሽ በላይ ነው ያለ #ይከፍራል ውሀብያ አይወክለንም እያለ ለስንቶች ስንት ሲያሰቃየን የነበረ ሽማግሌ ነው።
ይሁን እንጂ ወደ አኼራ ሲሄድ ነብዩﷺ በተናገሩት መልኩ "#ተገላገልነው" ብለን ነበር።
ግን ነገሮች እንደሚያሳዩት ከሆነ ሰውየው በሕይወት ሳለ ካስፋፋው ጥመት በባሰ መልኩ ከሞተ በኋላም በጭፍን #ሙሪዶቹ ላይ አደገኛ ካንሰር ተክሎ እንደሔደ እየተመለከትን ነው።
እሱም#ቀብሩ_ዶሪህ_ተደርጎ ሊመለክ በሚመች መልኩ ተናዞ ሄዷል (ቅርቦቹ እንዳሉት)።
ይህ ነገር የወደፊት ስጋት ብቻ ሳይሆን እንቅስቃሴው ዛሬም በአደባባይ በመድረክ በግልፅ ተጀምሯል።
«በሸሪዓ ሚዛን ይህ ኑዛዜ ተቀባይነት ባይኖረውም እብሪተኛ ሙሪዶቹ አላማቸው ሌላ ስለሆነና የመጂሊሱ ተፅኖም ያን ያክል ስላልሆነ በማናለብኝነት መቃብሩ በቤቱ እንደተፈፀመ እየተገለፀ ነው።
የሚዘገንነው ነገር....ትናንትና #ሱጁድ እየተደፉለት በፈገግታ የተቀበላቸው ሙሪዶቹ ዛሬም ጀናዛው የተሸፈነበት ጨርቅ በመዳበስ ለሰውነታቸው ሲቀባቡ እና ሲተሻሹ ውለዋል።
👉አላህ ከእንዲህ ዓይነት ጨለማ ይጠብቀን!!
👉የኔ ጥያቄ ግን አሁንም‼️
በዋነኝነት ትናንትና እሱና ባልደረቦቹ የዲን ጠላት አድርጋችሁ ሙስሊሙን አዘምታችሁ፣
አስቆስላችሁ፣
አስፈንክታችሁና አስገድላችሁ ከስልጣን ካስነሳችሁትና...የእሱ ወንበር ላይ ከተመቻቻችሁ በኋላ ምንም ዓይነት የዲን ስህተት የሌለበት በሚመስል መልኩ "የሀገር ዋርካና የእስልምና ዓሊም" እያላችሁ በተረሁም የምትጮሁለት የኢኽዋን ስብስቦች አላማቼሁ ምንድነው ለምንድነው ከሙስሊሙ ላይ የምትፈፅሙበት በደል ቢያንስ ምላሳችሁ ለምን አይሰበሰብም⁉️
የኢስላም ዋርካ ከሆነ ትናንት ለምን ነበር ከስልጣን እንድነሳ የፈለጋችሁት⁉️
አድማጫችሁ ወጣት ከዚህ ሙሲባ ለመታደግ ካልሰራችሁ የጥፋቱ ተሳታፊና ተካፋይ መሆናችሁ እወቁት አሏህ ሐቅን ይፈርዳል በታሪክም እንፋረዳችኋለን።
ጌታዬ ሆይ እኔ ከዚህ ህብረት ውስጥ የለሁም አንተ እዘንልኝ የኔ ጌታ
እዛጋ የሱና ወንድሞች ቢያንስ ከፈራችሁ ዝም በሉ ሙሾ ለማውረድ ዳርዳር የምትሉ አላችሁ አሏህን ፍሩት ለማለት ነው‼️
.....ኑረዲን.....
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
--------------------------------
ሐቅን ከመናገር ማንን ፈርተን!?
የህዝባችንን ጉዳይ ለማን ትተን!?
ውዱ ነብያችን እንደነገሩን፦
«አንድ ሰው በሚሞት ጊዜ ስራው ሁሉ ይቋረጣል ሦሥት ነገሮች ሲቀሩ» አሉ። ከእነዝያ ውስጥ አንዱ
"ሰደቀቱል ጃሪያ" ነው።
ሰውየው በሕይወት ሳለ ቀጣይነት ያለው ሰደቃ ካደረገ ቢሞትም ሰደቃው እስከቀጠለ ድረስ ምንዳው ይደርሰዋል።
በ ሌላ በኩል ደግሞ ከሞተ በኋላ ወደ ቀብሩ የሰደቃው ምንዳ ሳይሆን የቅጣት አጀንዳ የሚጎርፍለት አለ [አላህ ይጠብቀን]።
ወሰን በተሻገረ ጥመቱ፤
ገደብ በሌላቸው የሽርክ እና የኩፍር ንግግሮቹ የሚታወቀው #ዑመር_ገነቴ ዛሬ ወደ አኼራ ሄዷል።
«ይህ ሰው ከሙስሊሙ ይልቅ በሌሎች እምነት ተከታይች ዘንድ የበለጠ ዝናው የናኘ ሲሆን «ለሙስሊምም ለክርስቲያንም ያለው አቋም እኩል እንደሆነ ይናገራል።
«ለዚህ ሰው አንድ የተውሒድ ባለቤትና አንድ በስላሴ የሚያምን ክርስቲያን እኩል ነው።»
👉ከሀይማኖተኝነት ይልቅ «ሰውነት ይቀድማል»በሚለው ንግግሩ ከኢስላም ጠላቶችና በሴረኛ ፖለቲከኞች ዘንድ ይታወቃል።
የተውሒድ ሰወችን ለማስፈጀት ከከሀዲያን ባለስልጣን ጋር መክሮ ሲያስፈጀን እንደነበረና አሏህ እንዳተረፈን በግልፅ የሚታወቅ ነው።
አሏህ ከአርሽ በላይ ነው ያለ #ይከፍራል ውሀብያ አይወክለንም እያለ ለስንቶች ስንት ሲያሰቃየን የነበረ ሽማግሌ ነው።
ይሁን እንጂ ወደ አኼራ ሲሄድ ነብዩﷺ በተናገሩት መልኩ "#ተገላገልነው" ብለን ነበር።
ግን ነገሮች እንደሚያሳዩት ከሆነ ሰውየው በሕይወት ሳለ ካስፋፋው ጥመት በባሰ መልኩ ከሞተ በኋላም በጭፍን #ሙሪዶቹ ላይ አደገኛ ካንሰር ተክሎ እንደሔደ እየተመለከትን ነው።
እሱም#ቀብሩ_ዶሪህ_ተደርጎ ሊመለክ በሚመች መልኩ ተናዞ ሄዷል (ቅርቦቹ እንዳሉት)።
ይህ ነገር የወደፊት ስጋት ብቻ ሳይሆን እንቅስቃሴው ዛሬም በአደባባይ በመድረክ በግልፅ ተጀምሯል።
«በሸሪዓ ሚዛን ይህ ኑዛዜ ተቀባይነት ባይኖረውም እብሪተኛ ሙሪዶቹ አላማቸው ሌላ ስለሆነና የመጂሊሱ ተፅኖም ያን ያክል ስላልሆነ በማናለብኝነት መቃብሩ በቤቱ እንደተፈፀመ እየተገለፀ ነው።
የሚዘገንነው ነገር....ትናንትና #ሱጁድ እየተደፉለት በፈገግታ የተቀበላቸው ሙሪዶቹ ዛሬም ጀናዛው የተሸፈነበት ጨርቅ በመዳበስ ለሰውነታቸው ሲቀባቡ እና ሲተሻሹ ውለዋል።
👉አላህ ከእንዲህ ዓይነት ጨለማ ይጠብቀን!!
👉የኔ ጥያቄ ግን አሁንም‼️
በዋነኝነት ትናንትና እሱና ባልደረቦቹ የዲን ጠላት አድርጋችሁ ሙስሊሙን አዘምታችሁ፣
አስቆስላችሁ፣
አስፈንክታችሁና አስገድላችሁ ከስልጣን ካስነሳችሁትና...የእሱ ወንበር ላይ ከተመቻቻችሁ በኋላ ምንም ዓይነት የዲን ስህተት የሌለበት በሚመስል መልኩ "የሀገር ዋርካና የእስልምና ዓሊም" እያላችሁ በተረሁም የምትጮሁለት የኢኽዋን ስብስቦች አላማቼሁ ምንድነው ለምንድነው ከሙስሊሙ ላይ የምትፈፅሙበት በደል ቢያንስ ምላሳችሁ ለምን አይሰበሰብም⁉️
የኢስላም ዋርካ ከሆነ ትናንት ለምን ነበር ከስልጣን እንድነሳ የፈለጋችሁት⁉️
አድማጫችሁ ወጣት ከዚህ ሙሲባ ለመታደግ ካልሰራችሁ የጥፋቱ ተሳታፊና ተካፋይ መሆናችሁ እወቁት አሏህ ሐቅን ይፈርዳል በታሪክም እንፋረዳችኋለን።
ጌታዬ ሆይ እኔ ከዚህ ህብረት ውስጥ የለሁም አንተ እዘንልኝ የኔ ጌታ
እዛጋ የሱና ወንድሞች ቢያንስ ከፈራችሁ ዝም በሉ ሙሾ ለማውረድ ዳርዳር የምትሉ አላችሁ አሏህን ፍሩት ለማለት ነው‼️
.....ኑረዲን.....
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍64
የኔ አባት ይሄ ነው።
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
➥አድርሱልኝ ንገሯቸው
👉ወላሒ የኔ አባት ይሔ ነው።
የሱና ጠበቃ የተውሒድ ሰባኪ፡
ከቢዲዓ ከሽርክ የሌለው ንክኪ፡
#ኢብኑ_ተይምያ ነው የእምነት አባቴ፡
አላጎጎበድድም #ለይመር_ገነቴ፡
...ኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ወላሒ የኔ አባት ይሔ ነው።
የሱና ጠበቃ የተውሒድ ሰባኪ፡
ከቢዲዓ ከሽርክ የሌለው ንክኪ፡
#ኢብኑ_ተይምያ ነው የእምነት አባቴ፡
አላጎጎበድድም #ለይመር_ገነቴ፡
...ኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍120
Forwarded from Fuad Mohammed
قال الحافظُ ابنُ كثيرٍ عن أحدِ رُؤوسِ أهلِ البِدعِ: (أراحَ اللهُ المُسلِمينَ منه في هذِه السَّنةِ في ذِي الحِجَّةِ منها، ودُفِن بدارِه، ..... وحين ماتَ فرِحَ أهلُ السَّنَّة بموتِه فرحًا شديدًا، وأظْهَروا الشُّكرَ لله؛ فلا تَجِدُ أحدًا منهم إلَّا يَحمَدُ الله)!
[البداية والنهاية 12/338]
[البداية والنهاية 12/338]
👍18
አንዳንድ አጋጣሚዎች የብዙ ሰዎችን ማንነት ፍንትው አድርገው ያሳያሉና የብዙዎችን ገፀ-ባህሪ ስላወቅን አልሀምዱ ሊላህ ።
...ለካ መንሀጅ ለናንተ ቀልድ ነበር⁉️
ነስዓሉከ ሰላመተ ወልዓፊያህ
...ለካ መንሀጅ ለናንተ ቀልድ ነበር⁉️
ነስዓሉከ ሰላመተ ወልዓፊያህ
👍84