Telegram Web Link
ስሙትና ብትነቁ ብዬ⁉️
አማራን የሚያሳንሱት!!
ያልነቃችሁ ሰወች አሁንስ⁉️
-----------------------------------
➢አማራውን የሚያሳንሱትና ትልቅነቱን የማይቀበሉት ወሎየወች ናቸው!!

👉የአማራ ሙስሊም ንቃ

በአማራነት ሽፋን እንዳይሸውዱህ!

ከአንተ ተደብቀው የሚሴሩትና የሚጠነስሱት ሴራ ይህን ይመስላል።
ጆሮ ሰጥተህ አዳምጠው።


ያልነቁ የማዳም ቅመም ወሎዬዎች ካሉ ይህን ቮይስ ላኩላቸው። ባህር ዳር ላይ በሚጠነሰስ ሴራ ወሎ የሚገበርበት ጊዜ ሊያበቃ ይገባል። እስካሁን የጋጡት ይበቃቸዋል!

ከመርጦለማሪያም በቡራኬ እየተሸኜ ወሎን የጦር አውድማ ማድረግና ኢማሞቹን መርጦ መግደል ይብቃ!

ወሎን እየመራ ያለው ጎጃሜ ነው፣ መረጃ የሚሰጥ፣ የሚያሴር፣ የሚዘርፍ፣ የሚያዳክም፣ ዲሞግራፊያዊ ለውጥ የሚሠራው… ጽንፈኛ ወጨጌ ነው። ደሴን ደረቅ አድርጎ ፍኖተ ሰላምን የሚያለመልም!

ይልቅ ጫቱን ትፋውና ሞራል ታጠቅ!!

➢.....ነጥቦቹን አስምሩባቸው‼️

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍66
ይሄን እንደ ምሁር፣ ይሄን እንደ አታጋያቸው፣ ይሄን እንደ አክቲቪስታቸው ቆጥረው የሚከተሉት ናቸው ይበልጥ የሚገርሙት። ስልጤ፣ ስልጤ ላለ አይታክትም። አማራ ክልል ውስጥ ሙስሊሞች ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን የሚቃወመው ስልጤ ነው ማለት እየተሳደበ ያለው ስልጤን አይደለም። ይልቁንም ለክልሉ ሙስሊም፣ ሙስሊም ሆነህ አማራ መሆን አትችልም ነው እያለ ያለው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍60
እንደዚህ መረር ደፈር ቆፍጠን ያለ በደሉን የሚመጥን መግለጫ ስታወጡ ጥሩ ነው።
👍47
ኢናሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን!
እኛ የአላህ ነን ወደ እሱም ተመላሾች ነን !

ከትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ!

በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን መካነ ሰላም ከተማ መስከረም 23/2018 ዓ.ል በመስጂድ ውስጥ በኢሻ ሰላት ወቅት ወደ መስጂድ የታጠቁ ኃይሎች በመግባት ሃይማኖታዊ ግዴታቸውን በመወጣት ላይ በነበሩ ሰዎች የተፈፀመ አሰቃቂ ጭፍጨፋ በፅኑ እናውገዛለን ፦

ባለፉት አመታት ሙስሊሙ ማህበረሰብ በእምነታቸው ምክንያት በፅንፈኛ ቡድኖች ሲገደሉ መስጅዶችና መኖሪያ ቤቶች በግፍ ሲቃጠሉ ሙስሊሙ ማህበረሰብ የሃገር መቀጠልና ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ አንድነት ተቀዳሚ በማድረግ የሃገሩን ሰላምና ደህንነት ሲጠብቅ መጥተዋል።

በመስከረም 23/2018 ዓ.ል በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን መካነ ሰላም ከተማ ኢስላማዊ ተቀማትን የህዝበ ሙስሊሙ መሪዎችን የመስጅድ ሰራተኞችንና ኢማምና ሙኣዚን ሆን ብሎ ኢላማ በማድረግ በታጣቂ ቡድኖች የተፈፀመ ጭፍጨፋ የቆየ የኢስላም ጠልነት ውጤት ነው።

ስለዚህ ከፍተኛ ምክር ቤታችን ይህንን እኩይ ተግባር በፅኑ ያውግዛል። ሌሎች የሃይማኖት ተቋማትና የሰብኣዊ መብት ድርጅቶች የሚመለከታቹ መስሪያ ቤቶች ይህንን አረሜናዊ ተግባር በፅኑ እንድታውገዙ አጥብቀን እንጠይቃለን።

መንግስት ይህንን ተግባር በእምነት ቦታዎችና አባቶች ላይ አሰቃቂ ጭፍጨፋ የፈፀሙት ሰዎች ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ እንጠይቃለን። ህይወታቸውን ያጡትን ወንድሞቻችን አላህ የሸሂድነት ደረጃ እንዲሰጣቸው መላው የክልላችንና የሀገራችን ሙስሊሞች ዱዓ እንድታድርጉላቸው እንጠይቃለን።

ኣላህ አክበር

መስከረም 24/2018

ትግራይ -ኢትዮጵያ
👍72
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
«ፋኖ ሀይማኖታዊ ተቋም ነው⁉️»

«ይሔው በመረጃና በማስረጃ ነውኮ‼️»

👉የሰውየውን አለባበስ ተመልከት!!
👉የሚናገረውን ንግግር ተመልከት!!
👉የተሰቀለውን ባንድራ ተመልከት!!
👉ሀገሪቱን ከእስራኤል ጋር እንደሚያነፃፅራት ተመልከት!!
👉ይህን እየነገርኩህ ካልነቃህና ካልተደራጀህ አልፀፀትም።

👉በቄስና በደብተራ ተባርኮና ተሰብኮ እየወጣ #ፋኖ_ሀይማኖታዊ_አደረጃጀት_አይደለም እያልክ የምትጃጃል #ሙስሊም_ወጣትና አረብ ሀገር ተቀምጠሽ ለፋኖ የምታግዥ አላዋቂ ድንዙዛኖች ሆይ አሁንስ⁉️

ይህ ቡድን የሞዓ ተዋህዶን ቅዠትና ህልም እውን ለማድረግ የተዘጋጀ ሙስሊሞችን ለመጨፍጨፍ በግልፅ ያወጀ ምድራዊ ኃይል ነው።

👉ፋኖ መንፈሱም ፣ተግባሩም፣ንግግሩም ኃይማኖታዊ ነው የምንለው በምክንያት ነው።

ከጎጃም በዚህ መልኩ በቡራኬ ይላካሉ፣ ወሎ ገብተው ኢማምና የመጅሊስ መሪ መስጂድ ውስጥ ገብተው ይገድላሉ።

👉ከዚህ በላይ ምን ማስረጃ ይምጣላችሁ⁉️

#የመስቀልጦረኞች
#ኃይማኖታዊጦርነት
#መካነሰላም
#ሙስሊምጠልነት
#አሐዳዊነት
#ሞዓተዋህዶ
#ፋኖ
#ኢማሙንገደሉት
#መስጂዱንደፈሩት
#MekaneSelamMassacre
#JusticeForMekaneSelam
#NurMosqueAttack
#EthiopiaMosqueAttack
#HateCrime
#Islamophobia
#ReligiousPersecution
#ProtectWorshippers
#CrimesAgainstHumanity
#HumanRights
#StopReligiousViolence
#SanctityOfWorship
#StandWithMekaneSelam
#EndFanoViolence
#AccountabilityForFano
#SayTheirNames


www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍64
👉በፋኖ ቦታ ያሉት ሙስሊሞች ቢሆኑ ብላችሁ ለሰከንድ አስቡት በአሏህ⁉️


«ሚዲያውን አስተውላችኋል⁉️»
«ጋዜጠኞቹን ተመልክታችኋል⁉️»
«አክቲቪስቱን አይታችኋል⁉️»

መስጂዳችን ውስጥ በመሳሪያቸው ገብተው ቅዱስ ቦታችንን ደፍረው #ኢማም_ሳይቀር በዘግናኝ ሁኔታ ከገደሉን በኋላ አሁንም ጩኸታችንን ለመቀማት በደላቸውን ለመደበቅና ሀዘናችንን ለማራከስ እጂግ በዘግናኝ ውሸትና ቅጥፈት ተደራጂተውና ተመሳጥረው እየሰሩ ነው።


አሁንም ጠብቁ ሌላ ዙር እልቂት እየደገሱልን ነው ይህን ነገር አስምሩበት ሰወቹ እጂግ አስበውበት ሆን ብለው የፈፀሙት ግፍ እንጂ በአጋጣሚ የተደረገ ጉዳይ አይደለም።

👉 ፋኖን ጨምሮ የጦ'ር መሳሪያ ታጥቀው ከመንግስት ጋር የሚዋጉ ቡድኖች #ሙስሊሞች ቢሆኑ ኖሮ የሃገራችን ሚዲያዎች በምን መልኩ ነበር የሚዘግቡት⁉️

በውሸትም ቢሆን የተወሰኑ ሙስሊም ወጣቶች አገኘን ብለው ሲያስቡ እንኳን የሚገልፁበት መንገድ፣የሚያቀናብሩት ዘገባ፣የሚናገሩበት ዘግናኝና ሰቅጣጭ ቃል ወላሒ ሙስሊሙኮ #ኢትዮጲያ ውስጥ ስንቱን ግፍ ችሎ እንደኖረ ሳስበው በምን እንደታነፀ ይገርመኛል።

ገና በጥርጣሬ ብቻ ተነስተው ለወራት አጀንዳ ያደርጉናል
«አል-ሸባብ»
«ሞኮ-ሀራም»
«አይ-ኤስ» ስንቱን እየተባለ እንደት ነበር ትርክቱና ዘገባው ሲሠራ የነበረው⁉️

ፋኖ ግን ➏ መስቀል ከማሰሩም በላይ በግልፅ እየተናገረ ምንም አይደረግም።
የምዋጋው ለማህተቤ ነው፣
የምዋጋው ለክርስትና ነው፣
ሙስሊሞች ኢትዮጲያዊ አይደሉም፣
ቄስና ደብተራ ባሮኮ እየሸኘው፣
በግልፅ እናንተ መንፈሳዊ ናችሁ
...ኸረ ስንቱን እየተባለ እንኳን ማንም እሱን ማጋለጥ አይፈልግም።

«ኢትዮጲያዊያን ሙስሊሞችኮ የተሸከምነው መከራ በቃልኮ አይገለፅም እኔ ወላሒ ሳስበው የሙስሊሙ ትዕግስት እጂግ ነው የሚያስደንቀኝ ጀግንነቱ ራሱ ምንም ቢባል ጭንቅ የማይለው ህዝብ በመከራ ተፈትኖ በደም ጂረቱ ሀገር የገነባ ጀግናና ታጋሽ ህዝብ ከናንተ በመፈጠሬ #አሏህን አመሰግነዋለሁ።

አሁን ግን ምርር ብለን መደራጀትና መዘጋጀት አለብን በቃ የፈለጉትን ይበሉ የሆነ የማይታለፍ መስመር ሊኖረን ይገባል በቃ እስከመቼ ከአሁን በኋላ ተቻችለን እንጂ ችለን የምንኖርበት አቅም ሊኖረን አይገባም።

አነሱኮ ያልተረጋገጠም ቢሆን ትንሽ ፍንጭ ነገር ቢያገኙ በርግጠኝነት ከእስልምና ጋር አያይዘው መዘገባቸው አይቀርም ነበር።

ታዲያ ምነው #ፋኖ ላይ ምላሳቸው ተዘጋ፣
ታዲያ ምነው #ፋኖ ላይ ልባቸው ረጋ፣
ታዲያ ምነው #ለፋኖ ቡራኬ ሰጡት፣
ታዲያ ምነው #ለፋኖ ደጀን ሆኑለት.....እ...⁉️

👉ፋኖ በግልፅ አላማውን በቪድዮ #ከተዋህዶ ጋር አያይዞ እየተናገረ ሳለ፤ ሚዲያዎች በዛ መልኩ የማይዘግቡት የነርሱም እምነት ስለሆነ ነው ኣ⁉️

ይህን መመልከት የተሳነን ለምን ይሆን⁉️
እስኪ የትኛው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ የሚዲያ ባለቤት ነው #ፋኖን የሚያወግዘው ዙሪያችሁን ተመልከቱት እስኪ ..በአሏህ..⁉️

እህኔ በፋኖ ቦታ ሙስሊሞች ቢሆኑ ኖሮ ስንትና ስንት ዶክመንተሪ፣
ስንትና ስንት ቀባጣሪ፣
ስንትና ስንት ቅቤ አንጣሪ......
በተመለከትን ነበር ስለዚህ ሙስሊሙ ተናበብና ንቃ አላማው ግልፅና ግልፅ ነው።

....ኑረዲን አል-ዓረብ
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍80
«ከግድያቸው በላይ ፌዛቸውና ስላቃቸው ንቀታቸው ያማል‼️»

ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት #ቄስ_እንዳለ_ሰማኝ የሚባል ሰው ሲሆን አብሮ ያለውን ደብዳቤ የጻፈው #ፋኖ ነው።

አስተባብረው ካስገደሉን አበረታተው ቀስቅሰው ካስጨፈጨፉንና የቤት ሥራቸውን ካጠናቀቀ በኋላ እንደ ጤነኛ ሰው ያዘነና የሰላም ሰው መስሎ በውይይትና በሽምግልና ስም ሙስሊሙ ጋር ቁጭ ብሏል።

«እሽ እንደት ነው ገዳዮቻችን ሽማግሌ ሆነው ነገ ሰላም የሚመጣው ንገሩኝ⁉️»

የዚህ የፋኖጨቄስና የመሰሎቹ አይነት ሰዎች መገኘት ያለባቸውኮ ፍ/ቤትና እስር ቤት ነበር እንጂ በሽምግልና ስም –የተገደሉ ኢማማችንና መሪያችንን እንዲሁም ወንድሞቻችንን ደም ማሳነስና እጂግ ከግድያ ያልተናነሰ በደል ነው።

እሽ እነዚህን ቄስ ሽማግሌ ያደረገ ፋኖ ከድርጊቱ ይቆጠባል ብላችሁ ታስባላችሁ⁉️
ንቀታቸው ድንበር አለፈ
በደላቸው እጂግ ገዘፈ
ታሪካችን በደም ተፃፈ
ገዳያችን ሆነ አሸማጋይ
ጠላታችን ሆነ ገላጋይ
ይበሉን እኛ ነን ድንጋይ

...ኑር...

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍54
ፈንታሁን ዋቄና ይህንን ሰው መምህሬ ነው ያለ አካል እና መሰሎቻቸው ገዳዮቻችን ናቸው።

«እነሱ ተደራጅተው መስጂድ ውስጥ ገብተው ሲገድሉን ያላፈሩትን እኛ ሞታችንን ለአለም ለማወጅ የምንሳቀቅበት ዘመን አክትሟል ልንልና የፍርሀትን ሸንኮፍ ልንጥል ይገባል። »

ለመካነ-ሰላም ሙስሊሞች ጭፍጨፋ ዋነኛ ተጠያቂው ይሄ ሰውና ለእሱ እውቅና ሰጥቶ የተቀመጠ ማንኛውም አካልና ተከታዮቹ ናቸው። እሱን ካለበት አምጥቶ ህግ ፊት የማያቆም ህግ እራሱን ሊፈትሽ ይገባል።

👉ሙስሊሙ መጠናከርና መናበብ ብሎም ከዘረኝነት ልክፍት ወጥቶ በተውሒድ በሱና መተሳሰርና ከዚህ በላይ ለማንኛውም አካል ግፋችሁ በቃኝ ሊልና የመከላከል መብቱን ሊያስከብር ይገባል።

...ኑር...

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍56
ወግዲ ወረዳ እስልምና ጉዳይ ምክር ቤት የመካነ-ሰላሙን በደልና ግፍ በዚህ መልኩ አውግዟል።
👍88
ከፖለቲካ ፖርቲወች ያየሁት ትዝብት‼️
--------------------------------

«ፖለቲከኛ አይደለሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ግን ይመለከተኛል ያሳስበኛል ያስጨንቀኛል ከዚያ አንፃር ትዝብቴን ላጋራ!!»

የኢትዮጲያ የፖለቲካ ፓርቲወች በሙስሊሞች ጉዳይ ለምን ፀጥ አሉ እነሱም የደራጁት በእምነት ነውን⁉️

ሀገራችን ከአለም በተለዬ መልኩ ለቁጥር የሚያዳግት ፖለቲካዊ ፓርቲ ያላት #አስገራሚ ሀገር ነች ።

በሚደንቅና በሚገርም መልኩ ሁሉም በየ ሰፈሩ የራሱ አላማ አስፈፃሚ ፓርቲ ነው የሚለው አደረጃጀት አለው ግን ይህ #ከጤፍ_ፍሬ_የበዛው የሀገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲ #ሙስሊሞች ላይ ለሚደርሰው ግፍና በደል የተመካከረ በሚመስል መልኩ ፀጥ ሲል ምን እየተካሔደ እንዳለ ለማሰብ ብሎም ሙስሊሞች በሀገሪቱ ላይ ምን ያክል እንደሚገለሉ በግልፅ የሚያሳይ ጉልህ ተግባር ነው።

እነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎች በግዕዙ ጉዳይም ሆነ #በመካነ_ሰላም_ጭፍጨፋ ዙሪያ ምንም ያሉት ነገር የለም እኛም ለምን ስንል እንጠይቃለን⁉️

ደግሞ እመኑኝ አሁን ያላወቃችሁትን ህዝብ ኋላ ምርጫ ሲቀርብ እንተዋወቅ ብትሉት፤ ማንም ሰሚ እንደሌላችሁ ከወድሁ አስቀድመን በመናገርና በማሳወቅ ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን።

ሙስሊሞች ላይ በሚደርሰው እያንዳንዱ በደልና ግፍ እስካሁን ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ድምፅ እየሆነንና እንደ ሀገር ያለውን ተጨባጭ እየተቃወመ ያለ የፖለቲካ አደረጃጀት
ነፃነትና
እንኩልነት ፓርቲ ብቻ ነው።

ነእፖ እናመሰግናለን
👍54
አሏሁ አክበር
አሏሁ አክበር

👉የአህሉ-ሱናወች መግለጫ..።

የኢትዮጵያ አህለ-ሱና ኢስላማዊ ማህበር
በመካነ ሰላም በሙስሊሞች ላይ በተፈፀመው ግድያ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል።

በዚህ ልክ መነቃቃታችን እና መናበባችን በራሱ ስንት ጠላቶችን እንቅልፍ እንደሚነሳ እናውቃለን።
ይህ ህዝብ በደላችሁ በግድ ያነቃው እና እየገደላችሁት የሚፈካ ተዓምራዊ ህዝብ መሆኑን እየነገራችሁ ይመስለኛል።

ብቸኛው መፍትሔ በእኩልነት ተከባብሮ መኖር ብቻ ነው ከዚያ ውጭ ትናንት ተመልሶ ላይመጣ ተቀብሯልና ከቅዠታችሁ ንቁ ለማለት እወዳለሁ።

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍101
ለኦርቶዶክስ አማራዊያን⁉️
ኑረዲን አል-ዓረብ
አድርሱላቸው ሸር አድርጉት⁉️

በደንብ ተረጋጉና ቆም ብላችሁ አስቡ ዛሬ ትናንት አይደለም።


«አላማቸው ምን እንደሆነ በግልፅ ይንገሩን⁉️»


👉ለኦርቶዶክስ አማራዊያን ሁሉ ይድረስልኝ አሰራጩት....!!


www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍33
በዚህች እህታችን የሚነግደው ፋኖ‼️

ጥግ የደረሰው የሙስሊም ጥላቻው ሲነቃበት «ሁሌም ድራማ መፍጠር የማይሰለቸው የመሀይማን ስብስቡ ፋኖ»በአዒሻ ሰይድ ሞት ነው ትግል የወጣሁት እያለ ጉሮሮው እስኪበጠስ ይዋሻል።

በውሸት ራሱን ከማቆሸሽ እና ጭንብሉን ከመግለፅ ውጭ ግን የሚቀይረው ነገር የለም።

የወለጋውን ድራማ የሠሩባት እህታችን ዓኢሻህ በህይዎት አለች።
በርግጥ ተፈናቃይ ናት።

ልጂቱ በህይወት መኖሯ ሲታወቅ እንዳውም የሆነ ጊዜ እንዳይነቃባቸው ሊገድሏት ሞክረው አላህ ነው ያተረፋት።

በርግጥ ይህ ፋኖ የሚባል ቡድን እንኳን በዓኢሻህ እነ EBSን ተጠቅመው ተደፍሪያለሁ ባለችው #በብርቱካንስ_ድራማ ሠርቶ የለም! እጁ ረጅም ነው። ድራማም ይችላል!

ዓኢሻን አላህ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቃት።

«የሚገርመኝ ከነዚህ ጋር አብሮ የሚያጨበጭበው ሙስሊም ነኝ የሚል ወገን ያሳዝናል ያሳፍራል ይዘገንናል።
👍81
የፋኖ መግለጫና አቋም ግን ይህ ነው።

ተነሳ ተደራጅ ካንገሸገሸህ ግፍ፡
ወይ ፀንተህ ተራመድ ወይ ሞትህን ደግፍ፡


.....አንብበው ከቻልክ....!

እኛ የምንሞተው የምንታገለው ጫካ ውለን የምናድረው ለማንነታችንና ለማህተባችን ነው።ስለሆነም የመርሳና አካባቢዋ ህዝበ ክርስቲያን በሙሉ ከጎናችን ቁምና ተነስ ታገል ‼️
የጀግናው ያሳምነው፣የበላይ ዘለቀ ዘር አንደፈርም
የአባቶቻችንን ታሪክ እንደግማለን።


......የምስራቅ አማራ ፋኖ.....

ፋኖ ውስጥ ያላችሁ ሙስሊሞችና የፋኖ ደጋፊ ሙስሊሞች
ይህን ስትመለከቱ ምንድነው የሚሰማችሁ⁉️

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍63
እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል፡
ውሸት ሲፍረከረክ ሀቅ ይጠነክራል፡

«መካነ ሰላም መስጂድ ዉስጥ ገብተው  ዑለማዎችን ሲረሽኑ "ግዕዝ አንማርም ብላችኋል!" የሚል ድሪቶ ሃሳብ አንስተዋል።

አላማቸው በደንብ እየጠራ እየተጥራራ ነው ብቻ እኛ ህዝባችንን እናንቃ በተውሒድ እንስበከው በተቻለን ሱናን እናስተምረው ያኔ ወላሒ አላህ ይረዳናል አብሽሩ‼️

ሰወቹ ግን እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ የፋኖን ክፋት የአማራን ኤሊት በደል አባቴ ከታሪክ እየተነሳ ይነግረኝ ነበርና ዱሮም አውቃለሁ ግን በዚህ ልክ ይሆናሉ ብዬ አስቤ አላውቅም።

ብቻ ሙስሊሙ የአንድጨሰሞን ሆይሆይታ ላይ ብቻ ሆኖ ለድጋሜ ግፍ እንዳይዳረግ ማንቃት ያስፈልጋል

ሁልህም በአካባቢህ በሚገኙ ት/ቤቶች እየዞርክ የግዕዝ የግደታ ጠመቃ ካለ በአስቸኳይ አስቁም እነሱ ተናበው እየሰሩ ነው ለምን ግዕዝን እንደምንቃወም ገብቷቸዋል አየህ!»
👍69
«የአፄው ልጅ ፋኖ»

ሁሌ ጦርነቱ በእኛ እሚጀመረው፡
ይሔ ሙስሊም ዑማ መች ነው የሚመረው፡
ከሙስሊሞች መርጦ ዑለሞችን መግደል፡
የፋኖዎች ተግባር ያሳዝናል አይደል?

ጠላት ከመለመን ከማለት አይበጅም፡
ለንዋይ ከመኖር ከማሰብ በረጅም፡
ሁሌ ከመገደል ታዲያ አትደራጅም⁉️

የታሪክ አተላ ከመሆን ማፈሪያ፡
ለጠላ ጠጭ ሁሉ ስቶን መፎከሪያ፡
እስኪ ወኔ ሰንቅ ተማር መጀመሪያ!!?

እንኳን ተግባርና የሀሳብ ጥንቅር፡
እኛ ሚዲያም ላይ የለንም መዋቅር፡
ለዚህም ነውኮ ሁሌ የሚገድሉን፡
ምክንያት ፈልገው በግልፅ የሚበሉን፡

ለዚህ መዳኒቱ ነበር መደራጀት፡
ብዙ ህዝብ ከሚያልቅ ማገዶ ከመፍጀት፡
መፍትሔ ነበረ አቅጣጫ ማበጀት፡

እምነትህ ሲደፈር ቁሞ ከመመልከት፡
ታጥቀህ ብትደራች አትችልም መመከት!?
ምን አይነት ነገር ነው በዚህ ልክ መብከት!?

የስንት ወገኖች ደም ቀረብን ተዳፍኖ፡
የስንቱ ህዝብ እንባ ታለፈ ታፍኖ፡
ምን ያልሰራው አለ የአፄው ልጅ ፋኖ፡

....✍️ኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍76
2025/10/23 09:20:13
Back to Top
HTML Embed Code: