«ከግድያቸው በላይ ፌዛቸውና ስላቃቸው ንቀታቸው ያማል‼️»
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት #ቄስ_እንዳለ_ሰማኝ የሚባል ሰው ሲሆን አብሮ ያለውን ደብዳቤ የጻፈው #ፋኖ ነው።
አስተባብረው ካስገደሉን አበረታተው ቀስቅሰው ካስጨፈጨፉንና የቤት ሥራቸውን ካጠናቀቀ በኋላ እንደ ጤነኛ ሰው ያዘነና የሰላም ሰው መስሎ በውይይትና በሽምግልና ስም ሙስሊሙ ጋር ቁጭ ብሏል።
«እሽ እንደት ነው ገዳዮቻችን ሽማግሌ ሆነው ነገ ሰላም የሚመጣው ንገሩኝ⁉️»
የዚህ የፋኖጨቄስና የመሰሎቹ አይነት ሰዎች መገኘት ያለባቸውኮ ፍ/ቤትና እስር ቤት ነበር እንጂ በሽምግልና ስም –የተገደሉ ኢማማችንና መሪያችንን እንዲሁም ወንድሞቻችንን ደም ማሳነስና እጂግ ከግድያ ያልተናነሰ በደል ነው።
እሽ እነዚህን ቄስ ሽማግሌ ያደረገ ፋኖ ከድርጊቱ ይቆጠባል ብላችሁ ታስባላችሁ⁉️
ንቀታቸው ድንበር አለፈ
በደላቸው እጂግ ገዘፈ
ታሪካችን በደም ተፃፈ
ገዳያችን ሆነ አሸማጋይ
ጠላታችን ሆነ ገላጋይ
ይበሉን እኛ ነን ድንጋይ
...ኑር...
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ይህ ከላይ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት #ቄስ_እንዳለ_ሰማኝ የሚባል ሰው ሲሆን አብሮ ያለውን ደብዳቤ የጻፈው #ፋኖ ነው።
አስተባብረው ካስገደሉን አበረታተው ቀስቅሰው ካስጨፈጨፉንና የቤት ሥራቸውን ካጠናቀቀ በኋላ እንደ ጤነኛ ሰው ያዘነና የሰላም ሰው መስሎ በውይይትና በሽምግልና ስም ሙስሊሙ ጋር ቁጭ ብሏል።
«እሽ እንደት ነው ገዳዮቻችን ሽማግሌ ሆነው ነገ ሰላም የሚመጣው ንገሩኝ⁉️»
የዚህ የፋኖጨቄስና የመሰሎቹ አይነት ሰዎች መገኘት ያለባቸውኮ ፍ/ቤትና እስር ቤት ነበር እንጂ በሽምግልና ስም –የተገደሉ ኢማማችንና መሪያችንን እንዲሁም ወንድሞቻችንን ደም ማሳነስና እጂግ ከግድያ ያልተናነሰ በደል ነው።
እሽ እነዚህን ቄስ ሽማግሌ ያደረገ ፋኖ ከድርጊቱ ይቆጠባል ብላችሁ ታስባላችሁ⁉️
ንቀታቸው ድንበር አለፈ
በደላቸው እጂግ ገዘፈ
ታሪካችን በደም ተፃፈ
ገዳያችን ሆነ አሸማጋይ
ጠላታችን ሆነ ገላጋይ
ይበሉን እኛ ነን ድንጋይ
...ኑር...
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍54
ፈንታሁን ዋቄና ይህንን ሰው መምህሬ ነው ያለ አካል እና መሰሎቻቸው ገዳዮቻችን ናቸው።
«እነሱ ተደራጅተው መስጂድ ውስጥ ገብተው ሲገድሉን ያላፈሩትን እኛ ሞታችንን ለአለም ለማወጅ የምንሳቀቅበት ዘመን አክትሟል ልንልና የፍርሀትን ሸንኮፍ ልንጥል ይገባል። »
ለመካነ-ሰላም ሙስሊሞች ጭፍጨፋ ዋነኛ ተጠያቂው ይሄ ሰውና ለእሱ እውቅና ሰጥቶ የተቀመጠ ማንኛውም አካልና ተከታዮቹ ናቸው። እሱን ካለበት አምጥቶ ህግ ፊት የማያቆም ህግ እራሱን ሊፈትሽ ይገባል።
👉ሙስሊሙ መጠናከርና መናበብ ብሎም ከዘረኝነት ልክፍት ወጥቶ በተውሒድ በሱና መተሳሰርና ከዚህ በላይ ለማንኛውም አካል ግፋችሁ በቃኝ ሊልና የመከላከል መብቱን ሊያስከብር ይገባል።
...ኑር...
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«እነሱ ተደራጅተው መስጂድ ውስጥ ገብተው ሲገድሉን ያላፈሩትን እኛ ሞታችንን ለአለም ለማወጅ የምንሳቀቅበት ዘመን አክትሟል ልንልና የፍርሀትን ሸንኮፍ ልንጥል ይገባል። »
ለመካነ-ሰላም ሙስሊሞች ጭፍጨፋ ዋነኛ ተጠያቂው ይሄ ሰውና ለእሱ እውቅና ሰጥቶ የተቀመጠ ማንኛውም አካልና ተከታዮቹ ናቸው። እሱን ካለበት አምጥቶ ህግ ፊት የማያቆም ህግ እራሱን ሊፈትሽ ይገባል።
👉ሙስሊሙ መጠናከርና መናበብ ብሎም ከዘረኝነት ልክፍት ወጥቶ በተውሒድ በሱና መተሳሰርና ከዚህ በላይ ለማንኛውም አካል ግፋችሁ በቃኝ ሊልና የመከላከል መብቱን ሊያስከብር ይገባል።
...ኑር...
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍56
ከፖለቲካ ፖርቲወች ያየሁት ትዝብት‼️
--------------------------------
«ፖለቲከኛ አይደለሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ግን ይመለከተኛል ያሳስበኛል ያስጨንቀኛል ከዚያ አንፃር ትዝብቴን ላጋራ!!»
የኢትዮጲያ የፖለቲካ ፓርቲወች በሙስሊሞች ጉዳይ ለምን ፀጥ አሉ እነሱም የደራጁት በእምነት ነውን⁉️
ሀገራችን ከአለም በተለዬ መልኩ ለቁጥር የሚያዳግት ፖለቲካዊ ፓርቲ ያላት #አስገራሚ ሀገር ነች ።
በሚደንቅና በሚገርም መልኩ ሁሉም በየ ሰፈሩ የራሱ አላማ አስፈፃሚ ፓርቲ ነው የሚለው አደረጃጀት አለው ግን ይህ #ከጤፍ_ፍሬ_የበዛው የሀገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲ #ሙስሊሞች ላይ ለሚደርሰው ግፍና በደል የተመካከረ በሚመስል መልኩ ፀጥ ሲል ምን እየተካሔደ እንዳለ ለማሰብ ብሎም ሙስሊሞች በሀገሪቱ ላይ ምን ያክል እንደሚገለሉ በግልፅ የሚያሳይ ጉልህ ተግባር ነው።
እነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎች በግዕዙ ጉዳይም ሆነ #በመካነ_ሰላም_ጭፍጨፋ ዙሪያ ምንም ያሉት ነገር የለም እኛም ለምን ስንል እንጠይቃለን⁉️
ደግሞ እመኑኝ አሁን ያላወቃችሁትን ህዝብ ኋላ ምርጫ ሲቀርብ እንተዋወቅ ብትሉት፤ ማንም ሰሚ እንደሌላችሁ ከወድሁ አስቀድመን በመናገርና በማሳወቅ ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን።
ሙስሊሞች ላይ በሚደርሰው እያንዳንዱ በደልና ግፍ እስካሁን ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ድምፅ እየሆነንና እንደ ሀገር ያለውን ተጨባጭ እየተቃወመ ያለ የፖለቲካ አደረጃጀት
ነፃነትና
እንኩልነት ፓርቲ ብቻ ነው።
ነእፖ እናመሰግናለን
--------------------------------
«ፖለቲከኛ አይደለሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ግን ይመለከተኛል ያሳስበኛል ያስጨንቀኛል ከዚያ አንፃር ትዝብቴን ላጋራ!!»
የኢትዮጲያ የፖለቲካ ፓርቲወች በሙስሊሞች ጉዳይ ለምን ፀጥ አሉ እነሱም የደራጁት በእምነት ነውን⁉️
ሀገራችን ከአለም በተለዬ መልኩ ለቁጥር የሚያዳግት ፖለቲካዊ ፓርቲ ያላት #አስገራሚ ሀገር ነች ።
በሚደንቅና በሚገርም መልኩ ሁሉም በየ ሰፈሩ የራሱ አላማ አስፈፃሚ ፓርቲ ነው የሚለው አደረጃጀት አለው ግን ይህ #ከጤፍ_ፍሬ_የበዛው የሀገሪቱ የፖለቲካ ፓርቲ #ሙስሊሞች ላይ ለሚደርሰው ግፍና በደል የተመካከረ በሚመስል መልኩ ፀጥ ሲል ምን እየተካሔደ እንዳለ ለማሰብ ብሎም ሙስሊሞች በሀገሪቱ ላይ ምን ያክል እንደሚገለሉ በግልፅ የሚያሳይ ጉልህ ተግባር ነው።
እነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎች በግዕዙ ጉዳይም ሆነ #በመካነ_ሰላም_ጭፍጨፋ ዙሪያ ምንም ያሉት ነገር የለም እኛም ለምን ስንል እንጠይቃለን⁉️
ደግሞ እመኑኝ አሁን ያላወቃችሁትን ህዝብ ኋላ ምርጫ ሲቀርብ እንተዋወቅ ብትሉት፤ ማንም ሰሚ እንደሌላችሁ ከወድሁ አስቀድመን በመናገርና በማሳወቅ ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን።
ሙስሊሞች ላይ በሚደርሰው እያንዳንዱ በደልና ግፍ እስካሁን ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ድምፅ እየሆነንና እንደ ሀገር ያለውን ተጨባጭ እየተቃወመ ያለ የፖለቲካ አደረጃጀት
ነፃነትና
እንኩልነት ፓርቲ ብቻ ነው።
ነእፖ እናመሰግናለን
👍54
አሏሁ አክበር
አሏሁ አክበር
👉የአህሉ-ሱናወች መግለጫ..።
የኢትዮጵያ አህለ-ሱና ኢስላማዊ ማህበር
በመካነ ሰላም በሙስሊሞች ላይ በተፈፀመው ግድያ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል።
በዚህ ልክ መነቃቃታችን እና መናበባችን በራሱ ስንት ጠላቶችን እንቅልፍ እንደሚነሳ እናውቃለን።
ይህ ህዝብ በደላችሁ በግድ ያነቃው እና እየገደላችሁት የሚፈካ ተዓምራዊ ህዝብ መሆኑን እየነገራችሁ ይመስለኛል።
ብቸኛው መፍትሔ በእኩልነት ተከባብሮ መኖር ብቻ ነው ከዚያ ውጭ ትናንት ተመልሶ ላይመጣ ተቀብሯልና ከቅዠታችሁ ንቁ ለማለት እወዳለሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
አሏሁ አክበር
👉የአህሉ-ሱናወች መግለጫ..።
የኢትዮጵያ አህለ-ሱና ኢስላማዊ ማህበር
በመካነ ሰላም በሙስሊሞች ላይ በተፈፀመው ግድያ የተሰማውን ሀዘን ገልጿል።
በዚህ ልክ መነቃቃታችን እና መናበባችን በራሱ ስንት ጠላቶችን እንቅልፍ እንደሚነሳ እናውቃለን።
ይህ ህዝብ በደላችሁ በግድ ያነቃው እና እየገደላችሁት የሚፈካ ተዓምራዊ ህዝብ መሆኑን እየነገራችሁ ይመስለኛል።
ብቸኛው መፍትሔ በእኩልነት ተከባብሮ መኖር ብቻ ነው ከዚያ ውጭ ትናንት ተመልሶ ላይመጣ ተቀብሯልና ከቅዠታችሁ ንቁ ለማለት እወዳለሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍101
ለኦርቶዶክስ አማራዊያን⁉️
ኑረዲን አል-ዓረብ
አድርሱላቸው ሸር አድርጉት⁉️
👉ለኦርቶዶክስ አማራዊያን ሁሉ ይድረስልኝ አሰራጩት....!!
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
በደንብ ተረጋጉና ቆም ብላችሁ አስቡ ዛሬ ትናንት አይደለም።
«አላማቸው ምን እንደሆነ በግልፅ ይንገሩን⁉️»
👉ለኦርቶዶክስ አማራዊያን ሁሉ ይድረስልኝ አሰራጩት....!!
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍33
በዚህች እህታችን የሚነግደው ፋኖ‼️
ጥግ የደረሰው የሙስሊም ጥላቻው ሲነቃበት «ሁሌም ድራማ መፍጠር የማይሰለቸው የመሀይማን ስብስቡ ፋኖ»በአዒሻ ሰይድ ሞት ነው ትግል የወጣሁት እያለ ጉሮሮው እስኪበጠስ ይዋሻል።
በውሸት ራሱን ከማቆሸሽ እና ጭንብሉን ከመግለፅ ውጭ ግን የሚቀይረው ነገር የለም።
የወለጋውን ድራማ የሠሩባት እህታችን ዓኢሻህ በህይዎት አለች።
በርግጥ ተፈናቃይ ናት።
ልጂቱ በህይወት መኖሯ ሲታወቅ እንዳውም የሆነ ጊዜ እንዳይነቃባቸው ሊገድሏት ሞክረው አላህ ነው ያተረፋት።
በርግጥ ይህ ፋኖ የሚባል ቡድን እንኳን በዓኢሻህ እነ EBSን ተጠቅመው ተደፍሪያለሁ ባለችው #በብርቱካንስ_ድራማ ሠርቶ የለም! እጁ ረጅም ነው። ድራማም ይችላል!
ዓኢሻን አላህ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቃት።
«የሚገርመኝ ከነዚህ ጋር አብሮ የሚያጨበጭበው ሙስሊም ነኝ የሚል ወገን ያሳዝናል ያሳፍራል ይዘገንናል።
ጥግ የደረሰው የሙስሊም ጥላቻው ሲነቃበት «ሁሌም ድራማ መፍጠር የማይሰለቸው የመሀይማን ስብስቡ ፋኖ»በአዒሻ ሰይድ ሞት ነው ትግል የወጣሁት እያለ ጉሮሮው እስኪበጠስ ይዋሻል።
በውሸት ራሱን ከማቆሸሽ እና ጭንብሉን ከመግለፅ ውጭ ግን የሚቀይረው ነገር የለም።
የወለጋውን ድራማ የሠሩባት እህታችን ዓኢሻህ በህይዎት አለች።
በርግጥ ተፈናቃይ ናት።
ልጂቱ በህይወት መኖሯ ሲታወቅ እንዳውም የሆነ ጊዜ እንዳይነቃባቸው ሊገድሏት ሞክረው አላህ ነው ያተረፋት።
በርግጥ ይህ ፋኖ የሚባል ቡድን እንኳን በዓኢሻህ እነ EBSን ተጠቅመው ተደፍሪያለሁ ባለችው #በብርቱካንስ_ድራማ ሠርቶ የለም! እጁ ረጅም ነው። ድራማም ይችላል!
ዓኢሻን አላህ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቃት።
«የሚገርመኝ ከነዚህ ጋር አብሮ የሚያጨበጭበው ሙስሊም ነኝ የሚል ወገን ያሳዝናል ያሳፍራል ይዘገንናል።
👍81
የፋኖ መግለጫና አቋም ግን ይህ ነው።
ተነሳ ተደራጅ ካንገሸገሸህ ግፍ፡
ወይ ፀንተህ ተራመድ ወይ ሞትህን ደግፍ፡
.....አንብበው ከቻልክ....!
እኛ የምንሞተው የምንታገለው ጫካ ውለን የምናድረው ለማንነታችንና ለማህተባችን ነው።ስለሆነም የመርሳና አካባቢዋ ህዝበ ክርስቲያን በሙሉ ከጎናችን ቁምና ተነስ ታገል ‼️
የጀግናው ያሳምነው፣የበላይ ዘለቀ ዘር አንደፈርም
የአባቶቻችንን ታሪክ እንደግማለን።
......የምስራቅ አማራ ፋኖ.....
ፋኖ ውስጥ ያላችሁ ሙስሊሞችና የፋኖ ደጋፊ ሙስሊሞች
ይህን ስትመለከቱ ምንድነው የሚሰማችሁ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ተነሳ ተደራጅ ካንገሸገሸህ ግፍ፡
ወይ ፀንተህ ተራመድ ወይ ሞትህን ደግፍ፡
.....አንብበው ከቻልክ....!
እኛ የምንሞተው የምንታገለው ጫካ ውለን የምናድረው ለማንነታችንና ለማህተባችን ነው።ስለሆነም የመርሳና አካባቢዋ ህዝበ ክርስቲያን በሙሉ ከጎናችን ቁምና ተነስ ታገል ‼️
የጀግናው ያሳምነው፣የበላይ ዘለቀ ዘር አንደፈርም
የአባቶቻችንን ታሪክ እንደግማለን።
......የምስራቅ አማራ ፋኖ.....
ፋኖ ውስጥ ያላችሁ ሙስሊሞችና የፋኖ ደጋፊ ሙስሊሞች
ይህን ስትመለከቱ ምንድነው የሚሰማችሁ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍63
እውነትና ንጋት እያደር ይጠራል፡
ውሸት ሲፍረከረክ ሀቅ ይጠነክራል፡
«መካነ ሰላም መስጂድ ዉስጥ ገብተው ዑለማዎችን ሲረሽኑ "ግዕዝ አንማርም ብላችኋል!" የሚል ድሪቶ ሃሳብ አንስተዋል።
አላማቸው በደንብ እየጠራ እየተጥራራ ነው ብቻ እኛ ህዝባችንን እናንቃ በተውሒድ እንስበከው በተቻለን ሱናን እናስተምረው ያኔ ወላሒ አላህ ይረዳናል አብሽሩ‼️
ሰወቹ ግን እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ የፋኖን ክፋት የአማራን ኤሊት በደል አባቴ ከታሪክ እየተነሳ ይነግረኝ ነበርና ዱሮም አውቃለሁ ግን በዚህ ልክ ይሆናሉ ብዬ አስቤ አላውቅም።
ብቻ ሙስሊሙ የአንድጨሰሞን ሆይሆይታ ላይ ብቻ ሆኖ ለድጋሜ ግፍ እንዳይዳረግ ማንቃት ያስፈልጋል
ሁልህም በአካባቢህ በሚገኙ ት/ቤቶች እየዞርክ የግዕዝ የግደታ ጠመቃ ካለ በአስቸኳይ አስቁም እነሱ ተናበው እየሰሩ ነው ለምን ግዕዝን እንደምንቃወም ገብቷቸዋል አየህ!»
ውሸት ሲፍረከረክ ሀቅ ይጠነክራል፡
«መካነ ሰላም መስጂድ ዉስጥ ገብተው ዑለማዎችን ሲረሽኑ "ግዕዝ አንማርም ብላችኋል!" የሚል ድሪቶ ሃሳብ አንስተዋል።
አላማቸው በደንብ እየጠራ እየተጥራራ ነው ብቻ እኛ ህዝባችንን እናንቃ በተውሒድ እንስበከው በተቻለን ሱናን እናስተምረው ያኔ ወላሒ አላህ ይረዳናል አብሽሩ‼️
ሰወቹ ግን እኔ ከልጅነቴ ጀምሮ የፋኖን ክፋት የአማራን ኤሊት በደል አባቴ ከታሪክ እየተነሳ ይነግረኝ ነበርና ዱሮም አውቃለሁ ግን በዚህ ልክ ይሆናሉ ብዬ አስቤ አላውቅም።
ብቻ ሙስሊሙ የአንድጨሰሞን ሆይሆይታ ላይ ብቻ ሆኖ ለድጋሜ ግፍ እንዳይዳረግ ማንቃት ያስፈልጋል
ሁልህም በአካባቢህ በሚገኙ ት/ቤቶች እየዞርክ የግዕዝ የግደታ ጠመቃ ካለ በአስቸኳይ አስቁም እነሱ ተናበው እየሰሩ ነው ለምን ግዕዝን እንደምንቃወም ገብቷቸዋል አየህ!»
👍69
«የአፄው ልጅ ፋኖ»
ሁሌ ጦርነቱ በእኛ እሚጀመረው፡
ይሔ ሙስሊም ዑማ መች ነው የሚመረው፡
ከሙስሊሞች መርጦ ዑለሞችን መግደል፡
የፋኖዎች ተግባር ያሳዝናል አይደል?
ጠላት ከመለመን ከማለት አይበጅም፡
ለንዋይ ከመኖር ከማሰብ በረጅም፡
ሁሌ ከመገደል ታዲያ አትደራጅም⁉️
የታሪክ አተላ ከመሆን ማፈሪያ፡
ለጠላ ጠጭ ሁሉ ስቶን መፎከሪያ፡
እስኪ ወኔ ሰንቅ ተማር መጀመሪያ!!?
እንኳን ተግባርና የሀሳብ ጥንቅር፡
እኛ ሚዲያም ላይ የለንም መዋቅር፡
ለዚህም ነውኮ ሁሌ የሚገድሉን፡
ምክንያት ፈልገው በግልፅ የሚበሉን፡
ለዚህ መዳኒቱ ነበር መደራጀት፡
ብዙ ህዝብ ከሚያልቅ ማገዶ ከመፍጀት፡
መፍትሔ ነበረ አቅጣጫ ማበጀት፡
እምነትህ ሲደፈር ቁሞ ከመመልከት፡
ታጥቀህ ብትደራች አትችልም መመከት!?
ምን አይነት ነገር ነው በዚህ ልክ መብከት!?
የስንት ወገኖች ደም ቀረብን ተዳፍኖ፡
የስንቱ ህዝብ እንባ ታለፈ ታፍኖ፡
ምን ያልሰራው አለ የአፄው ልጅ ፋኖ፡
....✍️ኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ሁሌ ጦርነቱ በእኛ እሚጀመረው፡
ይሔ ሙስሊም ዑማ መች ነው የሚመረው፡
ከሙስሊሞች መርጦ ዑለሞችን መግደል፡
የፋኖዎች ተግባር ያሳዝናል አይደል?
ጠላት ከመለመን ከማለት አይበጅም፡
ለንዋይ ከመኖር ከማሰብ በረጅም፡
ሁሌ ከመገደል ታዲያ አትደራጅም⁉️
የታሪክ አተላ ከመሆን ማፈሪያ፡
ለጠላ ጠጭ ሁሉ ስቶን መፎከሪያ፡
እስኪ ወኔ ሰንቅ ተማር መጀመሪያ!!?
እንኳን ተግባርና የሀሳብ ጥንቅር፡
እኛ ሚዲያም ላይ የለንም መዋቅር፡
ለዚህም ነውኮ ሁሌ የሚገድሉን፡
ምክንያት ፈልገው በግልፅ የሚበሉን፡
ለዚህ መዳኒቱ ነበር መደራጀት፡
ብዙ ህዝብ ከሚያልቅ ማገዶ ከመፍጀት፡
መፍትሔ ነበረ አቅጣጫ ማበጀት፡
እምነትህ ሲደፈር ቁሞ ከመመልከት፡
ታጥቀህ ብትደራች አትችልም መመከት!?
ምን አይነት ነገር ነው በዚህ ልክ መብከት!?
የስንት ወገኖች ደም ቀረብን ተዳፍኖ፡
የስንቱ ህዝብ እንባ ታለፈ ታፍኖ፡
ምን ያልሰራው አለ የአፄው ልጅ ፋኖ፡
....✍️ኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍76
(➎)من أصول عقيدة أهل السنة
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
◎አቂደቱ አህሊ-ሱና◎
👉ክፍል =➎
🕰22:09 ደቂቃ
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ክፍል =➎
«ስለ ጀህምዮች የተወሰነ»
🕰22:09 ደቂቃ
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍29
እኔ በሰሜኑ ጦርነት ግዜ ራያ ቆቦ ሶስት ቀን አብረን ቆይተናል።
በዚያ ግዜ ሐብታሙ ነበር ስሙ እና የሙስሊም ጥምጣም አድርጎ ትንሽየ መስቀል አድርጓል።
ከዚያ ለምንድን ነው #መስቀል ለብሰህ የሙስሊም አለባበስ የለበስከው አልኩት።
ሙስሊም ክርስቲያኑ አንድ አይደለ እንደ አለኝ!! በሐይማኖታችን እያሾፍክ ይመስላል ብየ በጣም ስቀየመው ከእኛ ስር ተነስቶ ሄደ። የሚገርማችሀ ወቅቱ የረመዷን ወቅት ነበር። እንደነገሩን ከ7000 ያላነሰ ጦር ነበራቸው።ከዚያ ሁሉ ግን ሶላት የሚሰግዱት 4 ብቻ ናቸው።እኛ ከወርጣየ የሄድነወ 3 ነበርን።እኛ ጋር አላንሻ መሰለኝ ካምፕ ያደረግነው ትምህርት ቤት ስም አጠቃላይ ሰባት ሙስሊሞች ብቻ ነበርን።እነዚያን አራት ሙስሊሞች ስንጠይቃቸው ብዙ ሙስሊሞች አሉ ግን ጠቅላላ ቢራ ጠጭና ለሐይማኖታቸው ግደለሽ ናቸው አሉን።ከዚያ እኛን ከወርጣየ ስለሄድን በደንብ አድርገው አስፈጠሩን በጣም ተንከባከቡን። በሶስተኛው ቀን ስብሰባ ተሰብስበን ምሬ ወዳጆ ጋር ተጣላን።የወሰዱን ድሽቃና ብሬን ሊሰጡንና አብረን ልንሰራ ተነጋግረን ነበር።ከዚያ ስብሰባ ላይ ስለወሎና ምስራቅ አማራ መባል ሲናገር እኔ እጀን አውጥቸ ምስራቅ አማራ በሚለው አንስማማም።ወሎ ማለት ከተፀየፋችሁ እኛ ደግሞ ቤተ አማራ፣ምስራቅ አማራ በሚል ስያሜ መጠራት አንፈልግም ስንላቸው።ከዚያ በኋላ ማፍጠሪያ ላይና ማደሪያ ላይ ትተውን ጠፉ።አልጋ ይዘን ምግብ ቤት አፍጥረን ድርሳንን ወደ ቤታችን በመኪናችሁ መልሱን ስንለው እሽ ብሎ በጧት ወደ ሐይቅ አጅበውን መለሱን።ስለዚህ ሐብታሙ የሚባለው ስሙን እየቀያየረ ነው እንጅ ክርስቲያን ነው።በደንብ አውቀዋለሁ
በዚያ ግዜ ሐብታሙ ነበር ስሙ እና የሙስሊም ጥምጣም አድርጎ ትንሽየ መስቀል አድርጓል።
ከዚያ ለምንድን ነው #መስቀል ለብሰህ የሙስሊም አለባበስ የለበስከው አልኩት።
ሙስሊም ክርስቲያኑ አንድ አይደለ እንደ አለኝ!! በሐይማኖታችን እያሾፍክ ይመስላል ብየ በጣም ስቀየመው ከእኛ ስር ተነስቶ ሄደ። የሚገርማችሀ ወቅቱ የረመዷን ወቅት ነበር። እንደነገሩን ከ7000 ያላነሰ ጦር ነበራቸው።ከዚያ ሁሉ ግን ሶላት የሚሰግዱት 4 ብቻ ናቸው።እኛ ከወርጣየ የሄድነወ 3 ነበርን።እኛ ጋር አላንሻ መሰለኝ ካምፕ ያደረግነው ትምህርት ቤት ስም አጠቃላይ ሰባት ሙስሊሞች ብቻ ነበርን።እነዚያን አራት ሙስሊሞች ስንጠይቃቸው ብዙ ሙስሊሞች አሉ ግን ጠቅላላ ቢራ ጠጭና ለሐይማኖታቸው ግደለሽ ናቸው አሉን።ከዚያ እኛን ከወርጣየ ስለሄድን በደንብ አድርገው አስፈጠሩን በጣም ተንከባከቡን። በሶስተኛው ቀን ስብሰባ ተሰብስበን ምሬ ወዳጆ ጋር ተጣላን።የወሰዱን ድሽቃና ብሬን ሊሰጡንና አብረን ልንሰራ ተነጋግረን ነበር።ከዚያ ስብሰባ ላይ ስለወሎና ምስራቅ አማራ መባል ሲናገር እኔ እጀን አውጥቸ ምስራቅ አማራ በሚለው አንስማማም።ወሎ ማለት ከተፀየፋችሁ እኛ ደግሞ ቤተ አማራ፣ምስራቅ አማራ በሚል ስያሜ መጠራት አንፈልግም ስንላቸው።ከዚያ በኋላ ማፍጠሪያ ላይና ማደሪያ ላይ ትተውን ጠፉ።አልጋ ይዘን ምግብ ቤት አፍጥረን ድርሳንን ወደ ቤታችን በመኪናችሁ መልሱን ስንለው እሽ ብሎ በጧት ወደ ሐይቅ አጅበውን መለሱን።ስለዚህ ሐብታሙ የሚባለው ስሙን እየቀያየረ ነው እንጅ ክርስቲያን ነው።በደንብ አውቀዋለሁ
👍108
ቀረርቶ ፉከራውን ተወውና ጭንብልህን ገልፀህ ተናገር እያልኩህ .... ግን ቢሆንም መረጃ አይናቅምና..ደግ ነገርከን...መጠንቀቅ ጥሩ ነው ብዬ አጋራኋችሁ
👉ጥንቃቄ‼️
አሁንም የተለያዩ ማስፈራሪያወች በተለያዩ ፌክ አካውንቶች እየተሰራጩ አሉ በተለይ ረብሻው ባለበት ቀጠና ያላችሁ ሙስሊሞች ....በተለይ
#ከላላ፣
#ወግዲ፣
#ቀይመብራት መሰል ቦታወች ያላችሁ ወንድሞች ተጠንቀቁ እሽ
👉ሰወቹ በሙስሊም ስም አካውንት ከፍተው በሰፊው እየተንቀሳቀሱ ነው።
አሏህ ከናንተ ጋር ይሁን
አሏህ ጠላቶቻችንን ይበቀላችው
ሙስሊሙንም አሏህ ያንቃውና በዲኑም በዱንያውም የፈረጠመ ያድርገው አሚን።
👉ጥንቃቄ‼️
አሁንም የተለያዩ ማስፈራሪያወች በተለያዩ ፌክ አካውንቶች እየተሰራጩ አሉ በተለይ ረብሻው ባለበት ቀጠና ያላችሁ ሙስሊሞች ....በተለይ
#ከላላ፣
#ወግዲ፣
#ቀይመብራት መሰል ቦታወች ያላችሁ ወንድሞች ተጠንቀቁ እሽ
👉ሰወቹ በሙስሊም ስም አካውንት ከፍተው በሰፊው እየተንቀሳቀሱ ነው።
አሏህ ከናንተ ጋር ይሁን
አሏህ ጠላቶቻችንን ይበቀላችው
ሙስሊሙንም አሏህ ያንቃውና በዲኑም በዱንያውም የፈረጠመ ያድርገው አሚን።
👍57
👉እየተፈተነ ያለው ዳኛው ነው።
በነገራችን ላይ ከሳሽና ተከሳሽ ሁሌም እውነቱን ያውቁታል።እየተፈተነ ያለው ዳኛው ነው።
እናም ወዳጄዋ ዋጋ ቢያስከፍልህም በአሏህ ፊት የማይደበቀውን እውነታ ለመኖር ሞክር።
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
በነገራችን ላይ ከሳሽና ተከሳሽ ሁሌም እውነቱን ያውቁታል።እየተፈተነ ያለው ዳኛው ነው።
እናም ወዳጄዋ ዋጋ ቢያስከፍልህም በአሏህ ፊት የማይደበቀውን እውነታ ለመኖር ሞክር።
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍50
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
እንደ ሙስሊም የሚተውኑ ሀሰተኞች
~
በሙስሊም ስም የተከፈቱ አካውንቶች በጣም ብዙ ናቸው። በሙስሊሞች ላይ የሚደርሱ በደሎችን justify ለማድረግ፣ የዋሀን ሙስሊሞችን ለመሸውድ፣ በሙስሊሞች ልጥፍ ስር እየገቡ ማደናገሪያና ማስተባበያ ለመስጠት፣ ሙስሊሞችን በብሄር እየለዩ ለማባላት ያለሙ ናቸው። አንዳንዶቹ ከዚህም አልፈው ጥምጣም ለብሰው በቪዲዮ እስከ መቅረብ ደርሰዋል። እነ ሀብታሙ ራሳቸውን አረቡ እያሉ ሲቀርቡ እያየን ነው። ይሄ የተቀናጀና ጥልቀት ያለው ሴራ እንዳለ የሚያሳይ ነው። ሞዓ ተዋህዶ በብዙ አቅጣጫ በጣም እየለፋ ነው።
ሌላው የሚገርመው በመሪጌታዎች ስንማረር ቆይተን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በሙስሊም ስም፣ የምናውቃቸውን ሸይኾች ጭምር ፎቶ እየለጠፉ የተለመዱ ሀሰተኛ "የባህል ህክምና" ማስታወቂያዎችን መለጠፉን ተያይዘውታል። የሚጠቀሟቸው ቃላት፣ የሚያይዟቸው ሀሰተኛ ፎቶዎች ሙስሊሞች እንዳልሆኑ ያስታውቃሉ። የራስን ማኅበረሰብ ከማነፅ ይልቅ በዚህ ልክ ሌሎችን ለማጠልሸትና ለማታለል መድከም የሚገርም ነው።
ለምሳሌ ያህል ያያዝኩትን ማስታወቂያ ተመልከቱ።
1. የተያያዘው ምስል ከሶስት ዓመት በፊት የሞቱት የሸይኽ አደም ቱላ ፎቶ ነው።
2. ያሰፈሩት ዝርዝርም እንደ ሙስሊም ስለማያስቡት እንጂ አስቂኝ ነው። "ለሎተሪ"፣ "ለጥይት ማያስመታ"፣ በሸይኽ ስም የድግምትና የመተት ማስታወቂያ?
3. የቃላት አጠቃቀማቸው ራሱ የሚያስፎግር ነው። እስቲ አሁን አቃቤ ርእስ ምንድነው? እንኳን ኦሮሞው ሸይኽ አደም ቱላ እኔ ወሎየውም አላውቀውም።
እንዲሆ አይነት የመተት ማስታወቂያዎች እንደ አሸን ነው የፈሉት። ግን ለምን ራሳችሁን አትችሉም?
ለማንኛውም በሙስሊም ስም ሌሎች ብሄሮችን የሚናደፉ፣ ለአጥፊ አካላት የሚወግኑ፣ ከኢስላማቸው ይልቅ ዘራቸውን የሚያስቀድሙ አካውንቶች ጋር መመላለስም፣ እነ እከሌ እንዲህ ናቸው ማለትም አይገባም። መፍትሄው አንድ ነው። ባገኛችኋቸው ቦታ ሁሉ Block አድርጓቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
~
በሙስሊም ስም የተከፈቱ አካውንቶች በጣም ብዙ ናቸው። በሙስሊሞች ላይ የሚደርሱ በደሎችን justify ለማድረግ፣ የዋሀን ሙስሊሞችን ለመሸውድ፣ በሙስሊሞች ልጥፍ ስር እየገቡ ማደናገሪያና ማስተባበያ ለመስጠት፣ ሙስሊሞችን በብሄር እየለዩ ለማባላት ያለሙ ናቸው። አንዳንዶቹ ከዚህም አልፈው ጥምጣም ለብሰው በቪዲዮ እስከ መቅረብ ደርሰዋል። እነ ሀብታሙ ራሳቸውን አረቡ እያሉ ሲቀርቡ እያየን ነው። ይሄ የተቀናጀና ጥልቀት ያለው ሴራ እንዳለ የሚያሳይ ነው። ሞዓ ተዋህዶ በብዙ አቅጣጫ በጣም እየለፋ ነው።
ሌላው የሚገርመው በመሪጌታዎች ስንማረር ቆይተን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በሙስሊም ስም፣ የምናውቃቸውን ሸይኾች ጭምር ፎቶ እየለጠፉ የተለመዱ ሀሰተኛ "የባህል ህክምና" ማስታወቂያዎችን መለጠፉን ተያይዘውታል። የሚጠቀሟቸው ቃላት፣ የሚያይዟቸው ሀሰተኛ ፎቶዎች ሙስሊሞች እንዳልሆኑ ያስታውቃሉ። የራስን ማኅበረሰብ ከማነፅ ይልቅ በዚህ ልክ ሌሎችን ለማጠልሸትና ለማታለል መድከም የሚገርም ነው።
ለምሳሌ ያህል ያያዝኩትን ማስታወቂያ ተመልከቱ።
1. የተያያዘው ምስል ከሶስት ዓመት በፊት የሞቱት የሸይኽ አደም ቱላ ፎቶ ነው።
2. ያሰፈሩት ዝርዝርም እንደ ሙስሊም ስለማያስቡት እንጂ አስቂኝ ነው። "ለሎተሪ"፣ "ለጥይት ማያስመታ"፣ በሸይኽ ስም የድግምትና የመተት ማስታወቂያ?
3. የቃላት አጠቃቀማቸው ራሱ የሚያስፎግር ነው። እስቲ አሁን አቃቤ ርእስ ምንድነው? እንኳን ኦሮሞው ሸይኽ አደም ቱላ እኔ ወሎየውም አላውቀውም።
እንዲሆ አይነት የመተት ማስታወቂያዎች እንደ አሸን ነው የፈሉት። ግን ለምን ራሳችሁን አትችሉም?
ለማንኛውም በሙስሊም ስም ሌሎች ብሄሮችን የሚናደፉ፣ ለአጥፊ አካላት የሚወግኑ፣ ከኢስላማቸው ይልቅ ዘራቸውን የሚያስቀድሙ አካውንቶች ጋር መመላለስም፣ እነ እከሌ እንዲህ ናቸው ማለትም አይገባም። መፍትሄው አንድ ነው። ባገኛችኋቸው ቦታ ሁሉ Block አድርጓቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍43