Telegram Web Link
ረጂም ዝምታ ለበግም አልበጃት፡
ምንም ብዙ ብቶን አንድ መንጋ ፈጃት፡
👍87
(➎)من أصول عقيدة أهل السنة
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
◎አቂደቱ አህሊ-ሱና◎

     👉ክፍል =➎

«ስለ ጀህምዮች የተወሰነ»


🕰22:09 ደቂቃ

🎙በኑረዲን አል-ዓረብ

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍29
እኔ በሰሜኑ ጦርነት ግዜ ራያ ቆቦ ሶስት ቀን አብረን ቆይተናል።
በዚያ ግዜ ሐብታሙ ነበር ስሙ እና የሙስሊም ጥምጣም አድርጎ ትንሽየ መስቀል አድርጓል።
ከዚያ ለምንድን ነው #መስቀል ለብሰህ የሙስሊም አለባበስ የለበስከው አልኩት።

ሙስሊም ክርስቲያኑ አንድ አይደለ እንደ አለኝ!! በሐይማኖታችን እያሾፍክ ይመስላል ብየ በጣም ስቀየመው ከእኛ ስር ተነስቶ ሄደ። የሚገርማችሀ ወቅቱ የረመዷን ወቅት ነበር። እንደነገሩን ከ7000 ያላነሰ ጦር ነበራቸው።ከዚያ ሁሉ ግን ሶላት የሚሰግዱት 4 ብቻ ናቸው።እኛ ከወርጣየ የሄድነወ 3 ነበርን።እኛ ጋር አላንሻ መሰለኝ ካምፕ ያደረግነው ትምህርት ቤት ስም አጠቃላይ ሰባት ሙስሊሞች ብቻ ነበርን።እነዚያን አራት ሙስሊሞች ስንጠይቃቸው ብዙ ሙስሊሞች አሉ ግን ጠቅላላ ቢራ ጠጭና ለሐይማኖታቸው ግደለሽ ናቸው አሉን።ከዚያ እኛን ከወርጣየ ስለሄድን በደንብ አድርገው አስፈጠሩን በጣም ተንከባከቡን። በሶስተኛው ቀን ስብሰባ ተሰብስበን ምሬ ወዳጆ ጋር ተጣላን።የወሰዱን ድሽቃና ብሬን ሊሰጡንና አብረን ልንሰራ ተነጋግረን ነበር።ከዚያ ስብሰባ ላይ ስለወሎና ምስራቅ አማራ መባል ሲናገር እኔ እጀን አውጥቸ ምስራቅ አማራ በሚለው አንስማማም።ወሎ ማለት ከተፀየፋችሁ እኛ ደግሞ ቤተ አማራ፣ምስራቅ አማራ በሚል ስያሜ መጠራት አንፈልግም ስንላቸው።ከዚያ በኋላ ማፍጠሪያ ላይና ማደሪያ ላይ ትተውን ጠፉ።አልጋ ይዘን ምግብ ቤት አፍጥረን ድርሳንን ወደ ቤታችን በመኪናችሁ መልሱን ስንለው እሽ ብሎ በጧት ወደ ሐይቅ አጅበውን መለሱን።ስለዚህ ሐብታሙ የሚባለው ስሙን እየቀያየረ ነው እንጅ ክርስቲያን ነው።በደንብ አውቀዋለሁ
👍108
ቀረርቶ ፉከራውን ተወውና ጭንብልህን ገልፀህ ተናገር እያልኩህ .... ግን ቢሆንም መረጃ አይናቅምና..ደግ ነገርከን...መጠንቀቅ ጥሩ ነው ብዬ አጋራኋችሁ


👉ጥንቃቄ‼️

አሁንም የተለያዩ ማስፈራሪያወች በተለያዩ ፌክ አካውንቶች እየተሰራጩ አሉ በተለይ ረብሻው ባለበት ቀጠና ያላችሁ ሙስሊሞች ....በተለይ
#ከላላ
#ወግዲ
#ቀይመብራት መሰል ቦታወች ያላችሁ ወንድሞች ተጠንቀቁ እሽ

👉ሰወቹ በሙስሊም ስም አካውንት ከፍተው በሰፊው እየተንቀሳቀሱ ነው።

አሏህ ከናንተ ጋር ይሁን
አሏህ ጠላቶቻችንን ይበቀላችው
ሙስሊሙንም አሏህ ያንቃውና በዲኑም በዱንያውም የፈረጠመ ያድርገው አሚን።
👍57
👉እየተፈተነ ያለው ዳኛው ነው።

በነገራችን ላይ ከሳሽና ተከሳሽ ሁሌም እውነቱን ያውቁታል።እየተፈተነ ያለው ዳኛው ነው።

እናም ወዳጄዋ ዋጋ ቢያስከፍልህም በአሏህ ፊት የማይደበቀውን እውነታ ለመኖር ሞክር።

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍50
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
እንደ ሙስሊም የሚተውኑ ሀሰተኞች
~
በሙስሊም ስም የተከፈቱ አካውንቶች በጣም ብዙ ናቸው። በሙስሊሞች ላይ የሚደርሱ በደሎችን justify ለማድረግ፣ የዋሀን ሙስሊሞችን ለመሸውድ፣ በሙስሊሞች ልጥፍ ስር እየገቡ ማደናገሪያና ማስተባበያ ለመስጠት፣ ሙስሊሞችን በብሄር እየለዩ ለማባላት ያለሙ ናቸው። አንዳንዶቹ ከዚህም አልፈው ጥምጣም ለብሰው በቪዲዮ እስከ መቅረብ ደርሰዋል። እነ ሀብታሙ ራሳቸውን አረቡ እያሉ ሲቀርቡ እያየን ነው። ይሄ የተቀናጀና ጥልቀት ያለው ሴራ እንዳለ የሚያሳይ ነው። ሞዓ ተዋህዶ በብዙ አቅጣጫ በጣም እየለፋ ነው።

ሌላው የሚገርመው በመሪጌታዎች ስንማረር ቆይተን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ በሙስሊም ስም፣ የምናውቃቸውን ሸይኾች ጭምር ፎቶ እየለጠፉ የተለመዱ ሀሰተኛ "የባህል ህክምና" ማስታወቂያዎችን መለጠፉን ተያይዘውታል። የሚጠቀሟቸው ቃላት፣ የሚያይዟቸው ሀሰተኛ ፎቶዎች ሙስሊሞች እንዳልሆኑ ያስታውቃሉ። የራስን ማኅበረሰብ ከማነፅ ይልቅ በዚህ ልክ ሌሎችን ለማጠልሸትና ለማታለል መድከም የሚገርም ነው።

ለምሳሌ ያህል ያያዝኩትን ማስታወቂያ ተመልከቱ።

1. የተያያዘው ምስል ከሶስት ዓመት በፊት የሞቱት የሸይኽ አደም ቱላ ፎቶ ነው።
2. ያሰፈሩት ዝርዝርም እንደ ሙስሊም ስለማያስቡት እንጂ አስቂኝ ነው። "ለሎተሪ"፣ "ለጥይት ማያስመታ"፣ በሸይኽ ስም የድግምትና የመተት ማስታወቂያ?
3. የቃላት አጠቃቀማቸው ራሱ የሚያስፎግር ነው። እስቲ አሁን አቃቤ ርእስ ምንድነው? እንኳን ኦሮሞው ሸይኽ አደም ቱላ እኔ ወሎየውም አላውቀውም።
እንዲሆ አይነት የመተት ማስታወቂያዎች እንደ አሸን ነው የፈሉት። ግን ለምን ራሳችሁን አትችሉም?

ለማንኛውም በሙስሊም ስም ሌሎች ብሄሮችን የሚናደፉ፣ ለአጥፊ አካላት የሚወግኑ፣ ከኢስላማቸው ይልቅ ዘራቸውን የሚያስቀድሙ አካውንቶች ጋር መመላለስም፣ እነ እከሌ እንዲህ ናቸው ማለትም አይገባም። መፍትሄው አንድ ነው። ባገኛችኋቸው ቦታ ሁሉ Block አድርጓቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍43
👉ወላሒ ብዙ አለ ትቸው ነው

👉በሙስሊም ስም የተከፈቱ የፋኖ ተላላኪወች ለምሳሌ ያክል እነሆ

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍60
የኢትዮጲያ ለይማኖት ጉባዔ
👍27
ፋኖን ለሚረዱ ሙስሊሞች አድርሱ በአሏህ!!

#ከፍሎ_ለመታረድ!?
---------------------

የሙስሊም ንፁህ ደም ከንቱ እየፈሰሰ፡
የእምነት ተቋማትን ፋኖ እያፈረሰ፡
የሙስሊሙን ንብረት ገብቶ እየዘረፈ፡
የኢስላም ጥላቻን ደፍሮ እየለፈፈ፡
ሙስሊም እህቴ ግን አንችው እረዳሽው!?
ለዚህ ዘግናኝ በደል አለሁልህ አልሽው!?

👉#አዝናለሁ__!!

የፋኖን እረዳት ኧረ እንምከራቸው፡
ለካ እሚያስገድሉን የኛው ልጆች ናቸው፡
ሀቁን ሳይረዱ እውነቱን ሳያውቁ፡
ፋኖ ገዳያችን መሆኑን ሳይነቁ፡
ሳይረዱ ቀርተው የሚሰራውን ግፍ፡
አላዩትም መሰል ሚናራ ሲያረግፍ፡
የጠላት እረዳት ሙስሊም እህቶቼ፡
እኔ ልምከራችሁ አላህን ፈርቼ፡

በእናንተው እርዳታ ፋኖ ከገደለን!?
ለምን እንደት ብለን እንታገላለን!?
በስደት በረሀ የሰራሽው ለፍተሽ፡
የአረብ ገረድ ሆነሽ ተንቀሽ ተገፍተሽ፡
ኑሮን ለመቀየር ሀብት እንደመሰብሰብ፡
ለምን አስገደልሽን እንደ ህብረተሰብ!?
በየሚዲያው ላይ አታዩትም እንዴ!!
ምን እንደሚሰራ የፋኖ ወንበዴ!!
ምንድን ነው መጃጃል ለጠላት መዋረድ፡
ለአሏህ ጠላቶች ወዶ መሆን ገረድ፡
በእምነትሽ ተመርጠሽ ከፍሎ ለመታረድ!?


ምነው በገንዘብሽ መልካም ብትከስቢ፡
መስጂድ ለመገንባት ብታሰባስቢ፡
ኢስላምን በመርዳት ኸይር ብታስቢ!?
መስጂድን ለማፍረስ ሙስሊም ለማስገደል፡
ገንዘብ የምትሰጡት ለዚህነውኮ አይደል!?
ለኢስላም ጠላቶች ገንዘብሽን ሰጥተሽ፡
በሸያጢን ጭፍራ ተሰብከሽ ተመርተሽ፡
በወገኖችሽ ላይ ዘግናኝ በደል ሰርተሽ!?
አንች በሰው ሀገር በሰላም ተኝተሽ፡

ሙስሊም ሆነሽ ሳለ ሙስሊም ለማስጠቃት፡
ገንዘብ እየረዳሽ ለእርኩስ መንፈስ ጭርቃት፡
ውሸትን አንግቦ ሀቅን በመበደል፡
ቆርጦ ለታጠቀ ሙስሊምን በመግደል፡
ለካ ምንጩ አንች ነሽ አሁን ነው የገባኝ፡
የሙስሊሙን በደል ብለሽ ምን አገባኝ!?


#እንደዛ_ነው_አይደል_!?
እናትና አባትሽን እህት ወንድምሽን፡
ሙስሊም የሆኑትን ጎረቤቶችሽን፡
የእምነት ተቋምና ግሩም መስጂዲሽን፡
ሲያቃጥል እያየሽ በቀን በጠራራ፡
አማኝ እያደነ ሲያሳይ መከራ፡
ለካ እያገኘ ነው ብዙ ገንዘብ ካንች፡
ሙስሊም ለሚገድሉት እየዘጉ መንገድ፡
ፋኖ ናቸው እህት ዘመነ አለም ሰገድ፡
በሚያደርጉት ሁሉ በእምነት በመነገድ ፡
ገንዘብ በመደጎም አብሽሩ እያልሻቸው፡
አንች ነሽ ማለት ነው አንዷ ደጋፊያቸው!?

#ኢናሊላሒ_ወኢና_ኢለይሒ_ራጂዑን_!!

ፋኖ እሚባል ሸይጧን ጨካኝ አረመኔ፡
እኔ አይቸ አላውቅም በህይዎት ዘመኔ፡
የሙስሊም ጥላቻን እስከ አፍንጫው ታጥቆ፡
ሀብትና ንብረቱን ከሱቁ መንጥቆ፡
በጎንደር በወሎ በሞጣ ባህር ዳር፡
አቃጥሎ ሲጨፍር መስጂዳችን በአዳር፡
የእምነትሽ መደፈር ለአንች አይሰማሽም!?
በጣም አዝኛለሁ እህቴ አልዋሽሽም!?
ሙስሊም ለሚገድሉት ጭራሽ ገንዘብ መርዳት!?
ያዝ አብሽር እያሉ ኢስላምን ማስጎዳት!?
ጠላትን ደግፈሽ ሀቅ እውነትን መክዳት!?

#ኢና_ሊላሒ_ወኢና_ኢለይሒ_ራጂዑን!?

ታውቂያለሽ አይደለ፤
ለስደት እህቶች ጠበቃ ሆኛለሁ!!
ስምሽን ሲያጠፉ መልስ ሰጥቻለሁ!!
በዚህ ድርጊትሽ ግን በጣም አፍሬያለሁ፡
ፋኖን በመርዳትሽ አንገት ደፍቻለሁ፡
የእስልምናን ክብር ዝቅ ለሚያደርገው?
ሙስሊምን በመግደል ፅድቅ ለፈለገው!?
ሀበሻን ለማድረግ የክርስቲያን ደሴት፡
እቅዱ ለሆነው ማጥመቅ ወንድናሴት፡
ለዚህ አሸባሪ ገንዘብ ትረጃለሽ!?
ንገሪኝ የኔ እህት አዕምሮ ግን አለሽ!?

የፋኖው ወንበዴ ሲከለክል አዛን!!
ይህን ፈቀደልሽ የእምነትሽ ሚዛን!?
ነው ወይስ በድግምት ቀውለል አደረጉሽ!?
ጂል ሞኝ ያደረገ መጥፎ መርፌ ወጉሽ!?
የውስጥ ብሶቴ በምን ይወለዳል፡
እንደት ሙስሊም እህት ጠላትን ይረዳል?

#አሏህን_ፍሩ__!!

ሙሀመድ ኑረዲን ስም ተሰይማችሁ!!
ፋጡማ ከድጃ እየተባላችሁ!!
አሚናት ሉባባ ረህማ ሆናችሁ!!
የአሏህን ጠላት እየደገፋችሁ!!
ነገ ከአሏህ ፊት ተጠያቂ ናችሁ!!

አውቃችሁ ከሆነ በተውበት ተፅዳዱ!!
በእምነት ወገናችሁ ግድያ አትፍረዱ!!
ከዚህ ዘግናኝ ድርጊት አሁኑ ታገዱ!!
ሳታውቁ ከሆነ ፋኖን የምትረዱት!?
ዕውነታው ይሔ ነው እናንተው ፍረዱት፡
ምንድን ነው ለጠላት ሁሌ መሆን ገረድ፡
ሀቅን እየራቁ ለውሸት ግፍ መፍረድ፡
የምን እርዳታ ነው ከፍሎ ለመታረድ፡

የፋኖ እረዳት ሙስሊሞች ሆይ
#ወላሒ_አዝነንባችኋል_!!

👉#በኑረዲን_አል_አረቢ_(ከወሎ)

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍60
ለAASTU (አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ) አዲስ ገቢ ሙስሊም ተማሪዎች:-

  በመጀመሪያ ለዚህ ያበቃችሁን አምላካችንን አላህ እያመሰገንን በሚከተሉት አድራሻዎች ስለ ዩኒቨርሲቲው: ጀመዓው እና አጠቃላይ ሁኔታዎች መረጃ ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን::

     ♢ አብዱሰላም ሁሴን ---  0979037273
     ♢ ፋሩቅ ባህሩ --- 0928988230
     ♢ አይመን ሁሴን --- 0938807462
     ♢ ሳሊም አሕመድ --- 0986164265

:- በእህቶች በኩል ያሉ የጀመዓውን ተወካዮች ስልክ ቁጥር ከላይ ከተጠቀሱት ወንድሞች ማግኘት ትችላላችሁ:: አላህ ፍሬያማ እና ራሳችሁን ጠቅማችሁ ኡማውን የምታገለግሉበትን የዩኒቨርሲቲ ሕይዎት ይወፍቃችሁ ዘንድ ዱዓችን ነው::

www.tg-me.com/aastumuslims
👍9
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
👉ፋኖ መምህር ቆሞስ አባ-ጳውሎስ ይናገራሉ ስሟቸው⁉️

«ወገኖቼ እንደ እነሱ ሴራና አደረጃጀትማ አልቀናል እንጂ አለን እንዴ በአሏህ»

ይህን ውይይት የሚያደርጉት ይህ አባት ከቤተ-ክርስቲያን ወጥተው ፋኖን ተቀላቅለው የፋኖ መካሪና ገሳጭ የዕምነት አባት ሆነው ነው።

🛑.....የኔ ጥያቄ...⁉️🛑

👉ፋኖ የፖለቲካ ድርጂት ከሆነ #መምህር ቆሞስ አባ-ጳውሎስ ፋኖ ውስጥ ምን ይሰራሉ⁉️

👉አይ ቆሞስ አባ-ጳውሎስ ይመሩናል በሳቸው እንባረካለን ካሉ ለምንድነው ፋኖ ሀይማኖታዊ አይደለም የሚሉን⁉️

👉እያንዳንዱ ሴራና ተንኮል ከልጅ እስካዋቂ ከቆሞስ እስከ ዳቢሎስ የሙስሊሞችን በደል ከማውገዝ ይልቅ ማስተባበያ የሚሰጡት ለምንድነው⁉️

👉የትኛውም ቦታ ላይ ፋኖ ውስጥ ሙስሊም እንዳይገባ እና ከፋኖ ውስጥ የሙስሊም መሪ እንዳይኖር ለምን ተደረገ⁉️

➎ፋኖ ውስጥ ሙስሊም ካለ ለምን በፌክ ስም ክርስቲያን ሆነው በሙስሊም ስም ለምን ይነግዳሉ⁉️

➏በፋኖ አደረጃጀት ውስጥ የጎጃም ፋኖ ፣የሸዋ ፋኖ፣ የጎንደር ፋኖ ከተባለ በኋላ ....ወሎ ላይ ሲደርስ የወሎ ፋኖ ተብሎ አንድ አቋም የሌለው ለምንድን ነው⁉️

የቤተ-አማራ ፋኖ⁉️
የምስራቅ አማራ ፋኖ⁉️
ለምን አላማው ምንድነው መልስ እፈልጋለሁ⁉️

ሙስሊሙ ይህን እያየህ ከነቃህ ንቃ ፋኖ በቤተ-ክርስቲያን ሰወች በአንድ እምነት እሳቤ ብቻ በፆምና በፀሎት በሱባዔና በቃለ-እግዚዓብሔር ለአንድ ሀይማኖት የበላይነት የሚታገል ሀይማኖታዊ መንጋ ነው።

....ኑረዲን አል-ዓረብ

http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍65
ሙስሊሞች ከዚህ ትምህርት ውሰዱ
~
እነሱ የሰው ጩኸት ለመቀማት ምንም አይነት ይሉኝታ የላቸውም። እንኳን ሙስሊሙ ላይ የደረሰውን ጥፋት ሊያምኑ ጭራሽ ከመስጊድ ውስጥ ሆነው ጥይት በተኮሱ የብልፅግና ሹሞች ህይወት ጠፍቶብናል እያለ ነው። የጥላቸውም፣ የንቀቱም ጥግ የት ድረስ እንደሆነ እንደሆነ ተመልከቱ።
"ጥላቻው ከአፎቻቸው በእርግጥ ገሀድ ወጣ። ልቦቻቸውም የሚደብቁት ይበልጥ ትልቅ ነው" ይላል ጀሊሉ። [ኣሉ ዒምራን፡ 118]

ሙስሊሞች ከዚህ ትምህርት ውሰዱ።
1- ሐቅ ይዛችሁ፣ ተበድላች አትሽኮርመሙ። እነሱ በዳይ ሆነውም እያፈሩ አይደለም።
2- ሁሉም የሚያውቀውን ሳምንት ያልሞላው ክስተት እንዲህ ሲሸመጥጡ ፣ የዘመናት ታሪክ እንዴት ሆኖ እንደሚፃፍ ማሰብ ነው።
3- የደረሰውን ነውረኛ ጥፋት አምነው ይቅርታ ይላሉ ብሎ መጠበቅ ሞኝነት ነው። እንዲያውም እንደተበዳይ ነው እየተወኑ ያሉት። ይሄ ማለት በፈፀሙት አልረኩም ማለት ነው። ገና ብዙ ሊያደርጉ ይችላሉ ማለት ነው።


=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
https://www.tg-me.com/IbnuMunewor
👍44
ለፋኖ ደጋፊወች ይድረስ⁉️
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
ለፋኖ ደጋፊ ሙስሊሞች ጥያቄ አለኝ⁉️
የተረጋጋ መልስ እፈልጋለሁ⁉️

❶ዘመድ-ኩን በቀለ
❷ፈንታሁን ዋቄ አማራ ናቸውን⁉️

🎙በኑረዲን አል-ዓረብ

www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍65
ወላሒ ሟች የገዳይ ጠበቃ ሲሆን እንደማየት አሳፋሪ ነገር የለም።
👍95
ስልጤን እወዳለሁ።
🎙በኑረዲን አል-ዓረቢ
«አማራነት ክርስትና ከሆነ እኔ ስልጤ ነኝ»

«ኢስላም እና ስልጤ!?»

➢ስልጤ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለአማራዊያን ግልፅ ነው።

🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍58
2025/10/23 04:56:08
Back to Top
HTML Embed Code: