.....እስኪ አትነካኩኝ.....⁉️
👉#እሸት__።
--------------------------
ማኛና ሰርገኛ ነጭ ጤፍ ምስሩ፡
ሽንብራና ጓያ ባቄላና አተሩ፡
አረንጓደ ለብሶ ሲታዩት ማማሩ፡
ገጠር ሁሉም አለ ቀፎ ሞልቷል ማሩ፡
----------------------------------
ከዘንጋዳው መሀል ይመረጣል ጥንቅሽ፡
የትውልድ መንደሬ እስኪ ላስተዋውቅሽ፡
ገጠር ነሽ እያለ ማንም እንዳይንቅሽ፡
አዝመራሽን አይቶ ማንም እንዳልቅሽ፡
ሁሌ እሸት እንደሆንሽ ፈጣሪ ያዝልቅሽ፡
ከደግነትሽ ጋር ሰላም ላይ ያፅድቅሽ፡
------------------------------------
ከማሽሎች መሀል ጥንቅሽ ይመረጣል፡
ልጦ ለማላመጥ ሁሉም ይቋምጣል፡
ከገጠሩ ህዝቤ እሸት መች ይታጣል ፡
ባህሉ ነውና ሳትጠይቅ ይሰጣል፡
.....ገጠሬ ነኝ እሽ...
እናቴ ''ባለ አገር'' አባቴ ገበሬ፡
አንሸምትም እኛ ሽሮና በርበሬ፡
ሁሉም ከጓሮው ነው ፀጋ አለው ገጠሬ፡
እኔም ደስ ይለኛል እዚያ መፈጠሬ፡
---------------------------------
ተራራና ሜዳው አልባብ አልባብ ሲሸት፡
ገጠር ደስ ይለኛል ያለ ምንም ውሸት፡
መስከረም ጥቅምትን ይቀጠፋል እሸት፡
▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴
#በኑረዲን_አል_አረብ
▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉#እሸት__።
--------------------------
ማኛና ሰርገኛ ነጭ ጤፍ ምስሩ፡
ሽንብራና ጓያ ባቄላና አተሩ፡
አረንጓደ ለብሶ ሲታዩት ማማሩ፡
ገጠር ሁሉም አለ ቀፎ ሞልቷል ማሩ፡
----------------------------------
ከዘንጋዳው መሀል ይመረጣል ጥንቅሽ፡
የትውልድ መንደሬ እስኪ ላስተዋውቅሽ፡
ገጠር ነሽ እያለ ማንም እንዳይንቅሽ፡
አዝመራሽን አይቶ ማንም እንዳልቅሽ፡
ሁሌ እሸት እንደሆንሽ ፈጣሪ ያዝልቅሽ፡
ከደግነትሽ ጋር ሰላም ላይ ያፅድቅሽ፡
------------------------------------
ከማሽሎች መሀል ጥንቅሽ ይመረጣል፡
ልጦ ለማላመጥ ሁሉም ይቋምጣል፡
ከገጠሩ ህዝቤ እሸት መች ይታጣል ፡
ባህሉ ነውና ሳትጠይቅ ይሰጣል፡
.....ገጠሬ ነኝ እሽ...
እናቴ ''ባለ አገር'' አባቴ ገበሬ፡
አንሸምትም እኛ ሽሮና በርበሬ፡
ሁሉም ከጓሮው ነው ፀጋ አለው ገጠሬ፡
እኔም ደስ ይለኛል እዚያ መፈጠሬ፡
---------------------------------
ተራራና ሜዳው አልባብ አልባብ ሲሸት፡
ገጠር ደስ ይለኛል ያለ ምንም ውሸት፡
መስከረም ጥቅምትን ይቀጠፋል እሸት፡
▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴
#በኑረዲን_አል_አረብ
▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴▴
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍83
የሶሪያው ንጉስ
አላሁ አክበር
አላሁ አክበር
ሺዓዎችና ኢኽዋኖች የሚፈሩት ጀግናውና ወጣቱ የሶሪያ መሪ..
ከኺሊፋዎች በኋላ የመጀመሪያዉ የሙስሊም ንጉስ በሆነው በሙዓዊያህ ቢን አቢ ሱፍያን(ረዲየላሂ አንሁ) ስም
በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ መንገድ ተሰይሞለታል።
ይህ ዛሬ በይፋ የተቀየረው መንገድ የቀድሞው ስሙ «የኢራቆች ጎዳና» ሲሆን
አሁን ደግሞ
ወደ ሙዓዊያ ኢብኑ አቢ ሱፍያን ተቀይሯል ይህ እጂግ የሚበረታታ ነው።
አላህ አዲሱ የሶሪያ መሪንም ለዑማዉ የሚጠቅም መሪ ያድርገዉ።አሚን።
አላሁ አክበር
አላሁ አክበር
ሺዓዎችና ኢኽዋኖች የሚፈሩት ጀግናውና ወጣቱ የሶሪያ መሪ..
ከኺሊፋዎች በኋላ የመጀመሪያዉ የሙስሊም ንጉስ በሆነው በሙዓዊያህ ቢን አቢ ሱፍያን(ረዲየላሂ አንሁ) ስም
በሶሪያ ዋና ከተማ ደማስቆ መንገድ ተሰይሞለታል።
ይህ ዛሬ በይፋ የተቀየረው መንገድ የቀድሞው ስሙ «የኢራቆች ጎዳና» ሲሆን
አሁን ደግሞ
ወደ ሙዓዊያ ኢብኑ አቢ ሱፍያን ተቀይሯል ይህ እጂግ የሚበረታታ ነው።
አላህ አዲሱ የሶሪያ መሪንም ለዑማዉ የሚጠቅም መሪ ያድርገዉ።አሚን።
👍193
(⓮)من أصول عقيدة أهل السنة
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
◎አቂደቱ አህሊ-ሱና◎
👉ክፍል =⓮
«ሶሀቦችን መውደድ»
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👉ክፍል =⓮
«ሶሀቦችን መውደድ»
🎙በኑረዲን አል-ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍25
➥ንግግር እንምረጥ እባካችሁ⁉️
.....ቃላት ሰው ያጠፋል....
በቃላታችን ቀስት ስንቱ እንደተወጋ፡
ስንቱ እንደታመመ ተጋልጦ ለአደጋ፡
ከሰላም ኑሮው ላይ ስንቱ እንደተናጋ፡
አይገባንም እንጂ ብዙ ግፍ ሰርተናል፡
ማስታመም ስንችል ጨቅጭቀን ገድለናል፡
ዛሬም አልተውነውም ግን ምን ይሻለናል⁉️
ምላስ እንደሆነ ከነገር አይቦዝን፡
በምሰማው ሁሉ አለሁ እኔም ሳዝን፡
ሳስብ ሳሰላስል ስሰፍር ስመዝን፡
ችግርን በተስፋ ጎራደን በጋሻ፡
ሀዘንን በምክር ፅናትን በዋሻ፡
ህመምን በክኒን መርዝን በማርከሻ፡
ስመክት ከርሜ ሰበረኝ ንግግር፡
ሀሜት ጆሮን አልፎ በቅፅበት ሽግግር፡
እስከ ነፍስ ይጓዛል ባይኖረውም እግር፡
....አወ...
እግር ባይኖረውም ሁሉን ነገር ያልፋል፡
ደግሞ እንደ ፈንጅ ነው እያደር ይሰፋል፡
ከተቀጣጠለ ሁሉንም ይጠልፋል፡
እንደ ጂረትም ነው ውስጥ ላይ ይጎርፋል፡
እንጠንቀቅ እንጂ ቃላት ሰው ያጠፋል፡
....ኑረዲን አል-ዓረብ....
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
.....ቃላት ሰው ያጠፋል....
በቃላታችን ቀስት ስንቱ እንደተወጋ፡
ስንቱ እንደታመመ ተጋልጦ ለአደጋ፡
ከሰላም ኑሮው ላይ ስንቱ እንደተናጋ፡
አይገባንም እንጂ ብዙ ግፍ ሰርተናል፡
ማስታመም ስንችል ጨቅጭቀን ገድለናል፡
ዛሬም አልተውነውም ግን ምን ይሻለናል⁉️
ምላስ እንደሆነ ከነገር አይቦዝን፡
በምሰማው ሁሉ አለሁ እኔም ሳዝን፡
ሳስብ ሳሰላስል ስሰፍር ስመዝን፡
ችግርን በተስፋ ጎራደን በጋሻ፡
ሀዘንን በምክር ፅናትን በዋሻ፡
ህመምን በክኒን መርዝን በማርከሻ፡
ስመክት ከርሜ ሰበረኝ ንግግር፡
ሀሜት ጆሮን አልፎ በቅፅበት ሽግግር፡
እስከ ነፍስ ይጓዛል ባይኖረውም እግር፡
....አወ...
እግር ባይኖረውም ሁሉን ነገር ያልፋል፡
ደግሞ እንደ ፈንጅ ነው እያደር ይሰፋል፡
ከተቀጣጠለ ሁሉንም ይጠልፋል፡
እንደ ጂረትም ነው ውስጥ ላይ ይጎርፋል፡
እንጠንቀቅ እንጂ ቃላት ሰው ያጠፋል፡
....ኑረዲን አል-ዓረብ....
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍49
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
Photo
የኦሮሚያ ክልል መጂሊስ ስራውስ⁉️
--------------------------
በእምነታችንና በእምነት ቦታወቻችን ከሚደርሰው በደልና ግፍ በላይ እኛ በዘር ቅርቃር ውስጥ ገብተን አማራ ቢሆን ኖሮ ኦሮሚያ ቢሆን ኖሮ እያልን መሸራኮታችን በኢስላም ዘረኝነት የተወገዘ ከመሆኑም በላይ ለጠላቶቻችን ትልቅ እድል እንደሚፈጥርላቸው አታውቁምን⁉️
.....ዘረኝነት የሚባል ወጥመድ ጠላቶች አዘጋጅተው ሙስሊሙን ከዚህ ወጥመድ ውስጥ ካስገቡት በኋላ ሙስሊሙ በዘረኝነት ልክፍት ተለክፎ መርጦ ባልተፈጠረበት ዘሩ ከሙስሊም ወገኑ ጋር ሲናከስና ሲጠላላ...‼️
እነሱ እንደ ኳስ እየተቀባበሉ አንዴ #በአማራ ሌላ ጊዜ ደግሞ #በኦሮሚያ እያፈራረቁ እቅዳቸውን በሚገባ ይፈፅሙብናል።
ሙስሊሙም ገና የዘረኝነት ወጥመዱ ስላለቀቀው አማራ ክልል መስጂዱ ሲደፈርና ኢማሜው ሲረሸን ከመስጂዱ መደፈር ከኢማሜው መረ*ሸን ይልቅ ዘሩን አስቀድሞ #ስስልጤ.....#ኦሮሞ...እያለ ያስተባብላል።
ይህን ያስተዋሉት ጠላቶቻችንም ተመቻቸውና ኦሮሚያ ላይም ድንገት ብድግ ብለው መስጂዱን በ➌ ቀን ውስጥ አፍርሱ ምንም አታመጡም አይነት #ትዕዛዝ ይሰጣሉ።
...እውነታቸውን ነው በዘረኝነት ሱስ የተያዘ የእምነቱ መደፈር የማይቆረቁረው ትውልድ ምን ያመጣል⁉️
ባለፉት ጥቂት አመታት መስጅድ ክብሩ ተገፎ በጅምላ የፈረሰበት ክልል ቢኖር #ኦሮሚያ ክልል ዋነኛው ነው።
ከፍተኛ የሙስሊም ቁጥር ባለው በዚህ ክልል መስጂዶችን እንደ ልብ ለማፍረስ ኢምንት ያክል ህዝቡን አላፈሩትም..ለምን⁉️
...የክልሉ መጅሊስ ደግሞ የበለጠ ያሳዝናል። ከጥቂት የተቋሙ አመራሮች ውጭ በተደጋጋሚ ከነሱ በሚሰማው ሽንገላ በመታለል ጠንካራ ተቃውሞ እንኳን እንደ ተቋም ሲያደርግ አይስተዋልም።
....እመኑኝ #ኢስላም አለም ቢዘምትበት አይጠፋም ግን እንደዚህ የምትሽለጠለጡና የምትጉደፈደፉ ሰወች ካላችሁ ነገ አሏህም ፊት ከታሪክም ፊት እንፋረዳችኋለን።
አማራ ክልል በጽንፈኞች ለደረሱ የሙስሊም በደሎች፣ ትግራይ ክልል በአክሱም ተማሪዎች ላይ ለደረሰው እንግልት፣ በጉራጌ ዞን በጉንችሬ በደረሰው የመብት ጥሰት ሁሉ የአካባቢው መጅሊሶች በቻሉት ልክ ጠንክረው ሲታገሉ እንጅ አመራሩ ጋር በመለሳለስ ጉዳዩን ችላ ሲሉ አላስተዋልንም።
ውጤቱ ምንም ይሁን ምን የተቀያየሩ መሪዎች በዚህ ረገድ የሙስሊሙ ህመም ሲጋባባቸው አስተውለናል።
➥የኦሮሚያ መጅሊስ ለሚፈርሱ ቦታዎች ልመና ከሚመስል ተደጋጋሚ ተማጽኖ በዘለለ የክልሉን ሙስሊም መብት ለማስከበር የሄደበት ርቀት ግን #የተልፈሰፈሰ እንጂ ጠንካራ የሚባል አይደለም።
ምን አይነት ሀላፊነት ጫንቃቸው ላይ እንዳለ እንኳን ሳያስተውሉና ሳያስተነትኑት #የዞን_መጂሊስ_አመራሩ ጥቂት ጥረት እንኳን ሳያደርግ ለበላዩ "ከአቅሜ በላይ ነው" የሚል ደብዳቤ ለመጻፍ ሲሮጥና ሲሽቀዳደም ይስተዋላል።
➥የኦሮሚያ ክልል መጅሊስም ቢሆን በተለይ ሸገር ላይ ሲፈርስ ጠብቆ ሌላ ቦታ ትክ ከመቀበል የዘለለ መስጅዱን ላለማስፈረስ ይህ ነው የሚባል ህጋዊ አካሔድ ሲሄድና ሲታገል አይታይም።
ይህ ባለፉት አመታት ያስተዋልነው እውነታ ነው። ይህንን ደካማነት የሚያውቁ በአስተዳደሩ ውስጥ ያሉ መስጅድ ጠሎች እያረፉ እየመጡ ማፍረሳቸውን ቀጥለዋል።
➥#የኮዬ_ፈጬና #ቱሉዲምቱ አካባቢ ከስፋቱ አንጻር ከፍተኛ የመስጅድ እጥረት ያለበት እንደመሆኑ ተጨማሪ መስጅድ የሚሰጥበት እንጅ ያሉት የሚፈርሱበት ቦታ አልነበረም።
ይህ እየሆነ ያለው የኦሮሚያ ክልል መጂሊስ በሚያሳየው ለዘብተኝነቴና ግደለሽነት ነው።
......ግን ምን ዋጋ አለው፣ እንደፈለጉ ቢያፈርሱ ማን ይጠይቃቸዋል⁉️
ማንስ "ለምን" ብሎ ይታገላቸዋል⁉️
በጣም ያሳፍራል⁉️
እጂግ በጣም ያሳዝናል⁉️
.....ኑረዲን አል_ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
--------------------------
በእምነታችንና በእምነት ቦታወቻችን ከሚደርሰው በደልና ግፍ በላይ እኛ በዘር ቅርቃር ውስጥ ገብተን አማራ ቢሆን ኖሮ ኦሮሚያ ቢሆን ኖሮ እያልን መሸራኮታችን በኢስላም ዘረኝነት የተወገዘ ከመሆኑም በላይ ለጠላቶቻችን ትልቅ እድል እንደሚፈጥርላቸው አታውቁምን⁉️
.....ዘረኝነት የሚባል ወጥመድ ጠላቶች አዘጋጅተው ሙስሊሙን ከዚህ ወጥመድ ውስጥ ካስገቡት በኋላ ሙስሊሙ በዘረኝነት ልክፍት ተለክፎ መርጦ ባልተፈጠረበት ዘሩ ከሙስሊም ወገኑ ጋር ሲናከስና ሲጠላላ...‼️
እነሱ እንደ ኳስ እየተቀባበሉ አንዴ #በአማራ ሌላ ጊዜ ደግሞ #በኦሮሚያ እያፈራረቁ እቅዳቸውን በሚገባ ይፈፅሙብናል።
ሙስሊሙም ገና የዘረኝነት ወጥመዱ ስላለቀቀው አማራ ክልል መስጂዱ ሲደፈርና ኢማሜው ሲረሸን ከመስጂዱ መደፈር ከኢማሜው መረ*ሸን ይልቅ ዘሩን አስቀድሞ #ስስልጤ.....#ኦሮሞ...እያለ ያስተባብላል።
ይህን ያስተዋሉት ጠላቶቻችንም ተመቻቸውና ኦሮሚያ ላይም ድንገት ብድግ ብለው መስጂዱን በ➌ ቀን ውስጥ አፍርሱ ምንም አታመጡም አይነት #ትዕዛዝ ይሰጣሉ።
...እውነታቸውን ነው በዘረኝነት ሱስ የተያዘ የእምነቱ መደፈር የማይቆረቁረው ትውልድ ምን ያመጣል⁉️
ባለፉት ጥቂት አመታት መስጅድ ክብሩ ተገፎ በጅምላ የፈረሰበት ክልል ቢኖር #ኦሮሚያ ክልል ዋነኛው ነው።
ከፍተኛ የሙስሊም ቁጥር ባለው በዚህ ክልል መስጂዶችን እንደ ልብ ለማፍረስ ኢምንት ያክል ህዝቡን አላፈሩትም..ለምን⁉️
...የክልሉ መጅሊስ ደግሞ የበለጠ ያሳዝናል። ከጥቂት የተቋሙ አመራሮች ውጭ በተደጋጋሚ ከነሱ በሚሰማው ሽንገላ በመታለል ጠንካራ ተቃውሞ እንኳን እንደ ተቋም ሲያደርግ አይስተዋልም።
....እመኑኝ #ኢስላም አለም ቢዘምትበት አይጠፋም ግን እንደዚህ የምትሽለጠለጡና የምትጉደፈደፉ ሰወች ካላችሁ ነገ አሏህም ፊት ከታሪክም ፊት እንፋረዳችኋለን።
አማራ ክልል በጽንፈኞች ለደረሱ የሙስሊም በደሎች፣ ትግራይ ክልል በአክሱም ተማሪዎች ላይ ለደረሰው እንግልት፣ በጉራጌ ዞን በጉንችሬ በደረሰው የመብት ጥሰት ሁሉ የአካባቢው መጅሊሶች በቻሉት ልክ ጠንክረው ሲታገሉ እንጅ አመራሩ ጋር በመለሳለስ ጉዳዩን ችላ ሲሉ አላስተዋልንም።
ውጤቱ ምንም ይሁን ምን የተቀያየሩ መሪዎች በዚህ ረገድ የሙስሊሙ ህመም ሲጋባባቸው አስተውለናል።
➥የኦሮሚያ መጅሊስ ለሚፈርሱ ቦታዎች ልመና ከሚመስል ተደጋጋሚ ተማጽኖ በዘለለ የክልሉን ሙስሊም መብት ለማስከበር የሄደበት ርቀት ግን #የተልፈሰፈሰ እንጂ ጠንካራ የሚባል አይደለም።
ምን አይነት ሀላፊነት ጫንቃቸው ላይ እንዳለ እንኳን ሳያስተውሉና ሳያስተነትኑት #የዞን_መጂሊስ_አመራሩ ጥቂት ጥረት እንኳን ሳያደርግ ለበላዩ "ከአቅሜ በላይ ነው" የሚል ደብዳቤ ለመጻፍ ሲሮጥና ሲሽቀዳደም ይስተዋላል።
➥የኦሮሚያ ክልል መጅሊስም ቢሆን በተለይ ሸገር ላይ ሲፈርስ ጠብቆ ሌላ ቦታ ትክ ከመቀበል የዘለለ መስጅዱን ላለማስፈረስ ይህ ነው የሚባል ህጋዊ አካሔድ ሲሄድና ሲታገል አይታይም።
ይህ ባለፉት አመታት ያስተዋልነው እውነታ ነው። ይህንን ደካማነት የሚያውቁ በአስተዳደሩ ውስጥ ያሉ መስጅድ ጠሎች እያረፉ እየመጡ ማፍረሳቸውን ቀጥለዋል።
➥#የኮዬ_ፈጬና #ቱሉዲምቱ አካባቢ ከስፋቱ አንጻር ከፍተኛ የመስጅድ እጥረት ያለበት እንደመሆኑ ተጨማሪ መስጅድ የሚሰጥበት እንጅ ያሉት የሚፈርሱበት ቦታ አልነበረም።
ይህ እየሆነ ያለው የኦሮሚያ ክልል መጂሊስ በሚያሳየው ለዘብተኝነቴና ግደለሽነት ነው።
......ግን ምን ዋጋ አለው፣ እንደፈለጉ ቢያፈርሱ ማን ይጠይቃቸዋል⁉️
ማንስ "ለምን" ብሎ ይታገላቸዋል⁉️
በጣም ያሳፍራል⁉️
እጂግ በጣም ያሳዝናል⁉️
.....ኑረዲን አል_ዓረብ
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍35
«ለመስጂዳችን ዘብ»
በኦሮሚያ ሁሌ መስጂድን ሲያፈርሱ፡
ከመኖሪያ ቀዬ ሙስሊሞች ሲፈልሱ፡
በጂምላ ስንሞት በኦሮሚያ ክልል፡
ግፍን ስንቋደስ ጠፍቶ የሚያስጠልል፡
...አልበቃቸው ብሎ ያፈረሱት ቦታ፡
ያሁሉ መከራ መስሏቸው ስጦታ፡
አሁንም ድጋሜ ከተዘጋጁልን፡
እስኪ መጂሊሶቹ መግለጫ ያውጡልን⁉️
በአማራ ኢማሜው በመስጂድ ሲረ*ሸን፡
በኢስላም ጥላቻ #ፋኖ ሲረብሸን፡
ውስጣችን ሲታወክ ስቃይ ሲያቀረሸን፡
ግፍ ሞልቶ ፈሶብን እያንገሸገሸን፡
አንድ እንሁን እንጂ ለስንቱ እንሸንሸን⁉️
የሙስሊሞች ብቻ ሲመረጥ ሰፈሩ፡
ዘወትር ከመኖር እየተደፈሩ፡
ምናል ብንሰዋ ቢቀለን አፈሩ፡
ነገ እንዳይጠይቀን ሀያሉ አምላካችን፡
ለመስጂዱ ክብር እንጩህ ሁላችን፡
በታሪክ ገፅ ላይ እንዳንተዛዘብ፡
ሳይፈርስ አለን እንበል ለመስጂዳችን ዘብ፡
.....ኑር....
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
በኦሮሚያ ሁሌ መስጂድን ሲያፈርሱ፡
ከመኖሪያ ቀዬ ሙስሊሞች ሲፈልሱ፡
በጂምላ ስንሞት በኦሮሚያ ክልል፡
ግፍን ስንቋደስ ጠፍቶ የሚያስጠልል፡
...አልበቃቸው ብሎ ያፈረሱት ቦታ፡
ያሁሉ መከራ መስሏቸው ስጦታ፡
አሁንም ድጋሜ ከተዘጋጁልን፡
እስኪ መጂሊሶቹ መግለጫ ያውጡልን⁉️
በአማራ ኢማሜው በመስጂድ ሲረ*ሸን፡
በኢስላም ጥላቻ #ፋኖ ሲረብሸን፡
ውስጣችን ሲታወክ ስቃይ ሲያቀረሸን፡
ግፍ ሞልቶ ፈሶብን እያንገሸገሸን፡
አንድ እንሁን እንጂ ለስንቱ እንሸንሸን⁉️
የሙስሊሞች ብቻ ሲመረጥ ሰፈሩ፡
ዘወትር ከመኖር እየተደፈሩ፡
ምናል ብንሰዋ ቢቀለን አፈሩ፡
ነገ እንዳይጠይቀን ሀያሉ አምላካችን፡
ለመስጂዱ ክብር እንጩህ ሁላችን፡
በታሪክ ገፅ ላይ እንዳንተዛዘብ፡
ሳይፈርስ አለን እንበል ለመስጂዳችን ዘብ፡
.....ኑር....
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍51
ልጆችን ከሳዑድ ወደ ኢትዮ
ከሳዑድ አረቢያ ወደ ኢትዮጲያ ህፃናት ይዞ መግባት ተፈቅዷል።
በሳዑዲ የኢትዮጲያ ኢንባሲ በዛሬው ለት እንዳስተላለፈው ከሆነ የሳዑድ ኢሜግሬሽን ለብዙ ጊዜ አግደውት የነበረውን የህፃናት የጉዞ ክልከላ እንደተነሳና እንደተፈቀደ ገልፀው...ልጆቻቸውን መውሰድ የሚፈልጉ ሰወች ከወዲሁ ቅድመ ሁኔታውን አሟልተው ፕሮሰስ እንድጀምሩ ሲል አብስሯል።
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ከሳዑድ አረቢያ ወደ ኢትዮጲያ ህፃናት ይዞ መግባት ተፈቅዷል።
በሳዑዲ የኢትዮጲያ ኢንባሲ በዛሬው ለት እንዳስተላለፈው ከሆነ የሳዑድ ኢሜግሬሽን ለብዙ ጊዜ አግደውት የነበረውን የህፃናት የጉዞ ክልከላ እንደተነሳና እንደተፈቀደ ገልፀው...ልጆቻቸውን መውሰድ የሚፈልጉ ሰወች ከወዲሁ ቅድመ ሁኔታውን አሟልተው ፕሮሰስ እንድጀምሩ ሲል አብስሯል።
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍74
➥ እጂግ ጥሩ ጂምር ነው በርቱ እንበርታ
አል-ሒዳያ ኢስላሚክ የዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት
ጆሃንስበርጎች ዝግጁ‼️
==============
....✅ደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ እና አካባቢው የምትገኙ ወንድም እህቶች በሙሉ‼
በጉራጌ ዞን ጉመር በታሪካዊ ቦታ እየተገነባ የሚገኘው #አል-ሂዳያ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ እነሆ ነገ እሮብ October 15 ከመግሪብ በኋላ በጆሃንስበርግ ከተማ #በኢሜጅ_ላይፍ_ስታይል አዳራሽ
ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የዳዕዋ ፕሮግራም ስላለ በጆበርግ እና አካባቢው ነዋሪ የሆናችሁ ወንድም እህቶች በሰዓቱ ተገኝታችሁ ኩ'ፍርን በዒልም ለመታገል እና ኢስላምን የሚኖር ትውልድ ለመፍጠር በተቋቋመው በዚህ ታላቅ #ኢስላማዊ_ዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት አሻራችሁን እንድታኖሩ ተጋብዛችኋል‼
በደሉንም ግፉንም ጭቆናውንም ችለን እየጠነከርን መጓዝ በአሏህ እገዛ #አይበገሬነትና አሸናፊነት መለያችን ሆኖ ይቀጥል ዘንድ ሁላችንም በጋራ እንትጋ እላለሁ።
አል-ሒዳያ ኢስላሚክ የዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት
ጆሃንስበርጎች ዝግጁ‼️
==============
....✅ደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ እና አካባቢው የምትገኙ ወንድም እህቶች በሙሉ‼
በጉራጌ ዞን ጉመር በታሪካዊ ቦታ እየተገነባ የሚገኘው #አል-ሂዳያ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ እነሆ ነገ እሮብ October 15 ከመግሪብ በኋላ በጆሃንስበርግ ከተማ #በኢሜጅ_ላይፍ_ስታይል አዳራሽ
ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የዳዕዋ ፕሮግራም ስላለ በጆበርግ እና አካባቢው ነዋሪ የሆናችሁ ወንድም እህቶች በሰዓቱ ተገኝታችሁ ኩ'ፍርን በዒልም ለመታገል እና ኢስላምን የሚኖር ትውልድ ለመፍጠር በተቋቋመው በዚህ ታላቅ #ኢስላማዊ_ዩኒቨርሲቲ ፕሮጀክት አሻራችሁን እንድታኖሩ ተጋብዛችኋል‼
በደሉንም ግፉንም ጭቆናውንም ችለን እየጠነከርን መጓዝ በአሏህ እገዛ #አይበገሬነትና አሸናፊነት መለያችን ሆኖ ይቀጥል ዘንድ ሁላችንም በጋራ እንትጋ እላለሁ።
👍34
شـبـاب السـلــفـــيـــيــن
በ➌ቀን ውስጥ ይፍረስ የተባለው መስጂድ ይህ ነው እስኪ ምን ተሰማችሁ እስከመቼስ ነው በዚህ መልኩ የምንቀጥለው⁉️
«ለጊዜው አናፈርስባችሁም ብለዋል‼️
በሶስት ቀናት እናፈርሳለን ካሉ በኋላ
ህዝቡ ቁጣውን ሲገልፅ ለጊዜው ባለበት ይቆይ ማለት አዘናግቶ ለማፍረስ ታቅዷል ማለት ነው ልብ በሉ ⁉️
እንደዚህ አይነት የንቀትና የፌዝ የስላቅና የኩራት ውሳኔስ #ከመንግስት አካል ይጠበቃል ወይ⁉️
«የአመራር እቅዳችሁና የአፈፃፀም ታክቲካችሁ እንደት ነው..እ!?
ግራ ግብት የሚለኝ ነገር «ለጊዜው አናፈርሰውም። ማለት⁉️»
እና ቀን ጠብቃችሁ ማታ በጨለማ ተደብቃችሁ ልታፈርሱት ነው⁉️
የህዝቡ ቁጣና ዝምታ የስሜት ከፍታና ዝቅታ እየተለካ እነርሱ እንዳሻቸው ON/OFF የሚያደርጉን መሆን የለብንም።
አያችሁ ጊዜያዊ ጫጫታ እንደሆነ ተረድተዋል‼️
አስተውሉ ለተወሰነ ቀን ጩኸን ፀጥ እንደምንል ገምተዋል‼️
በመሆኑም እኛ ሙስሊሞች ቋሚና ዘላቂ መፍትሄ እንሻለን ብለን ወጥ አቋም መያዝ አለብን።
እስከ መቼ ድረስ ስለ መስጅድ ፈረሳ፣ ሒጃብና ሶላት እያወራን እንኖራለን⁉️ እስከዛሬ ያፈረሱትንም ይገንቡ፣
ወደፊትም ማፍረሳቸውን ያቁሙ የሚል መርህ ያለውና የፀና አቋም አስቀምጠን እንታገላቸው‼
«ለጊዜው አናፈርሰውም»
ማለትስ ምን ይሆን በመንግስተኛ ቋንቋ..እንዴ..‼️
ቀልዱን ተውትና ካሁን በኋላ የማይፈርስ መሆኑን ህጋዊ ማረጋገጫ ማግኘት ያስፈልጋል !
ለመሆኑ እስከ ዛሬ ያፈረሳችሁትንስ ምን ሰራችሁበት⁉️
ሸገር በሚባል ከተማ ውስጥ ስንት መስጂድ ነው የፈረሰው ቦታውን ምን ሰራችሁበት⁉️
አልበዛም ወይ⁉️
ለልማት ብላችሁ አፍርሳችሁ ባዶ ሜዳ ያደረጋችሁት እንዲሁም ሌላም ነገር የገነባችሁበት ብዙ ነገሮች አሉ።
ትክክል አይደለም ‼️
ይህ አይነቱ ነገር ሀገር ያፈርሳልና እባካችሁ‼️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
በሶስት ቀናት እናፈርሳለን ካሉ በኋላ
ህዝቡ ቁጣውን ሲገልፅ ለጊዜው ባለበት ይቆይ ማለት አዘናግቶ ለማፍረስ ታቅዷል ማለት ነው ልብ በሉ ⁉️
እንደዚህ አይነት የንቀትና የፌዝ የስላቅና የኩራት ውሳኔስ #ከመንግስት አካል ይጠበቃል ወይ⁉️
«የአመራር እቅዳችሁና የአፈፃፀም ታክቲካችሁ እንደት ነው..እ!?
ግራ ግብት የሚለኝ ነገር «ለጊዜው አናፈርሰውም። ማለት⁉️»
እና ቀን ጠብቃችሁ ማታ በጨለማ ተደብቃችሁ ልታፈርሱት ነው⁉️
የህዝቡ ቁጣና ዝምታ የስሜት ከፍታና ዝቅታ እየተለካ እነርሱ እንዳሻቸው ON/OFF የሚያደርጉን መሆን የለብንም።
አያችሁ ጊዜያዊ ጫጫታ እንደሆነ ተረድተዋል‼️
አስተውሉ ለተወሰነ ቀን ጩኸን ፀጥ እንደምንል ገምተዋል‼️
በመሆኑም እኛ ሙስሊሞች ቋሚና ዘላቂ መፍትሄ እንሻለን ብለን ወጥ አቋም መያዝ አለብን።
እስከ መቼ ድረስ ስለ መስጅድ ፈረሳ፣ ሒጃብና ሶላት እያወራን እንኖራለን⁉️ እስከዛሬ ያፈረሱትንም ይገንቡ፣
ወደፊትም ማፍረሳቸውን ያቁሙ የሚል መርህ ያለውና የፀና አቋም አስቀምጠን እንታገላቸው‼
«ለጊዜው አናፈርሰውም»
ማለትስ ምን ይሆን በመንግስተኛ ቋንቋ..እንዴ..‼️
ቀልዱን ተውትና ካሁን በኋላ የማይፈርስ መሆኑን ህጋዊ ማረጋገጫ ማግኘት ያስፈልጋል !
ለመሆኑ እስከ ዛሬ ያፈረሳችሁትንስ ምን ሰራችሁበት⁉️
ሸገር በሚባል ከተማ ውስጥ ስንት መስጂድ ነው የፈረሰው ቦታውን ምን ሰራችሁበት⁉️
አልበዛም ወይ⁉️
ለልማት ብላችሁ አፍርሳችሁ ባዶ ሜዳ ያደረጋችሁት እንዲሁም ሌላም ነገር የገነባችሁበት ብዙ ነገሮች አሉ።
ትክክል አይደለም ‼️
ይህ አይነቱ ነገር ሀገር ያፈርሳልና እባካችሁ‼️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍37
የሸገር ሲቲ
ያለምንም ማሽሞንሞንና ማንቆለጳጰስ እየተፈፀመ ያለው ግፍና መከራ የሙስሊሙን አቅም መፈታተንና ተከታታይ ትንኮሳ ጊዜ እየጠበቀ መስጂድ የማፍረስ ዘመቻ እዚህ ላይ በቃህ ተብሎ ሊያከትም ይገባል።
ከዚህም ባሻገር በምትኩ እስካሁን በማናለብኝነትና በዘግናኝ ሁኔታ ያፈረሳቸውን መስጂዶች በጥራት እንዲገነባ መገደድ አለበት።
ለዚህ ደግሙ ከመጂሊስ አመራሮች የጠነከረ አቋም ከመያዝ ባሻገር የህዝበ-ሙስሊሙ ያላሰለሰ ጥረት ሊኖር ይገባል ባይ ነኝ ።
✅በታቀደና በተጠና ሴራ ነው መከራ እያየን ያለነው ወገን እንንቃ እሽ⁉️
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ያለምንም ማሽሞንሞንና ማንቆለጳጰስ እየተፈፀመ ያለው ግፍና መከራ የሙስሊሙን አቅም መፈታተንና ተከታታይ ትንኮሳ ጊዜ እየጠበቀ መስጂድ የማፍረስ ዘመቻ እዚህ ላይ በቃህ ተብሎ ሊያከትም ይገባል።
ከዚህም ባሻገር በምትኩ እስካሁን በማናለብኝነትና በዘግናኝ ሁኔታ ያፈረሳቸውን መስጂዶች በጥራት እንዲገነባ መገደድ አለበት።
ለዚህ ደግሙ ከመጂሊስ አመራሮች የጠነከረ አቋም ከመያዝ ባሻገር የህዝበ-ሙስሊሙ ያላሰለሰ ጥረት ሊኖር ይገባል ባይ ነኝ ።
✅በታቀደና በተጠና ሴራ ነው መከራ እያየን ያለነው ወገን እንንቃ እሽ⁉️
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
http://www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍61
🔻ምዝገባ ላይ ነን🔺
መርከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዓሪ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከል ለ2018 ዓ.ል የትምህርት ዘመን በ አዳሪና በተመላላሽ መርኃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
✅ የአዳሪ መርኃግብር
ጾታ፡ ለሁለቱም (ለወንድም ለሴትም)
እድሜ: ለወንድ ከ10 - 25 ዓመት
ለሴት ከ 10 አመት በላይ
✅የሚሰጥበት አድራሻ: አንፎ ድልድይ በሚገኘው ዋናው ማዕከል።
✅የተመላላሽ መርኃግብር፡
ፆታ: ለሁለቱም
እድሜ: ከ 4 አመት በላይ ለሁሉም የእድሜ ክልል
✅የሚሰጥበት አድራሻም: በሁሉም ቅርንጫፎች
✅ለመመዝገብና ለበለጠ መረጃ፡
➡️አንፎ ቅርጫፍ፡
+251913939993 /+251928844757
➡️ቦሌ ቅርንጫፍ፡
+251911119260 /+251930547776
✈️የቴሌግራም አድራሻ
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
መርከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዓሪ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከል ለ2018 ዓ.ል የትምህርት ዘመን በ አዳሪና በተመላላሽ መርኃግብር ተማሪዎችን ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል።
✅ የአዳሪ መርኃግብር
ጾታ፡ ለሁለቱም (ለወንድም ለሴትም)
እድሜ: ለወንድ ከ10 - 25 ዓመት
ለሴት ከ 10 አመት በላይ
✅የሚሰጥበት አድራሻ: አንፎ ድልድይ በሚገኘው ዋናው ማዕከል።
✅የተመላላሽ መርኃግብር፡
ፆታ: ለሁለቱም
እድሜ: ከ 4 አመት በላይ ለሁሉም የእድሜ ክልል
✅የሚሰጥበት አድራሻም: በሁሉም ቅርንጫፎች
✅ለመመዝገብና ለበለጠ መረጃ፡
➡️አንፎ ቅርጫፍ፡
+251913939993 /+251928844757
➡️ቦሌ ቅርንጫፍ፡
+251911119260 /+251930547776
✈️የቴሌግራም አድራሻ
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
Telegram
●መርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ●
ለመርከዝ አቡ ሙሳ የቦታ ግዢ ገቢ ማሰባሰቢያ የተከፈቱ አካዉንቶች
Hijra :1008798290001
ZamZam: 0055632820101
Awash: 014381538447400
Commercial bank: 1000683751301
የመጀመሪያዎቹን ሁለቱን ባንኮች እንድትጠቀሙ እናበረታታለን ።
ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ⤵️
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://t.m
Hijra :1008798290001
ZamZam: 0055632820101
Awash: 014381538447400
Commercial bank: 1000683751301
የመጀመሪያዎቹን ሁለቱን ባንኮች እንድትጠቀሙ እናበረታታለን ።
ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕ ⤵️
https://www.tg-me.com/merkezabumussa1
https://t.m
👍10