ሰበር ዜና
መጋቤ ሐዲስ አባ ጸጋ ዘአብ አዱኛ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ !
ጥር 17 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
መጋቤ ሐዲስ አባ ጸጋ ዘአብ አዱኛ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ።
መጋቤ ሐዲስ አባ ጸጋ ዘአብ የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ለቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር አቅርበዋል።
ብፁዕነታቸው የይቅርታ ደብዳቤያቸውን የተቀበሉ ሲሆን የቅዱስ ሲኖዶስን ምላሽ እንዲጠብቁ ምክር ለግሰዋል።
መጋቤ ሐዲስ አባ ጸጋ ዘአብ አዱኛ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ !
ጥር 17 ቀን 2015 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
መጋቤ ሐዲስ አባ ጸጋ ዘአብ አዱኛ በሕገ ወጥ መንገድ በተከናወነው "ሢመተ ጳጳሳት" በመሳተፋቸው በመጸጸት ይቅርታ ጠየቁ።
መጋቤ ሐዲስ አባ ጸጋ ዘአብ የይቅርታ ደብዳቤያቸውን ለቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር አቅርበዋል።
ብፁዕነታቸው የይቅርታ ደብዳቤያቸውን የተቀበሉ ሲሆን የቅዱስ ሲኖዶስን ምላሽ እንዲጠብቁ ምክር ለግሰዋል።
👏30👍12❤10
ሊቀ ጳጳሳቱ (ፓትርያርኩ) ካልፈቀዱ ማንም ቢሆን ኤጲስ ቆጶስነት እንዳይሾም ፍትሐ ነገሥቱ ይነግረናል። ከተሾመም ሲኖዶስ ያወግዘዋል ተብሎ በግልጽ አማርኛ ተጽፏል።
መ/ር በትረማርያም አበባው
(የፍትሐ ነገሥት ትርጓሜ መምህር)
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፭ ቁጥር ፺፩ ወለእመ ኀሠሠ አሐዱሂ ኤጲስ ቆጶስና ወሠምሩ ቦቱ ኵሎሙ ሰብአ ሀገሩ። አንዱ ኤጲስ ቆጶስነት ሊሾም ቢሻ ወሠምሩ ቦቱ ኵሎሙ ሰብአ ሀገሩ የሀገሩ ሰዎች ቢፈቅዱለት። ወኢሠምረ ቦቱ ጳጳሰ ብሔሩ ኢይደልዎ ኤጲስ ቆጶስና። የሀገሩ ጳጳስ ቢፈቅድ ነው እንጂ የሀገሩ ጳጳስ ካልፈቀደለት መሾም አይገባውም። ወዘንተ ለእመ ተዐደወ ሲኖዶስ ያወግዞ ይህን አፍርሶ ቢሾም ጉባዔ ይለየዋል። ወእመሰ ኀብሩ በእንቲአሁ ዘይበዝኁ ብዙዎች አንድ ሆነው ሹመቱን ቢፈቅዱለት ግን ወሠምሩ ቦቱ ጳጳስ ወሊቀ ጳጳሳት ይግበሩ በምክሮሙ ለእለ ይበዝኁ። ጳጳሱ ሊቀጳጳሱ ከወደዱ በብዙዎች ፈቃድ ይሾም። ሲሾምም "፪ ወይም ፫ ኤጲስ ቆጶሳት ይሹሙት" ተብሎ ቁጥር ፺፪ ተጽፏል። ፍትሐ ነገሥትም ሌላውም ቅዱሳት መጻሕፍት በምልዐት ይጠቀሳሉ እንጂ አንዱን ትቶ አንዱን አንጠልጥሎ አይጠቀስም። ሊቀ ጳጳሳቱ (ፓትርያርኩ) ካልፈቀዱ ማንም ቢሆን ኤጲስ ቆጶስነት እንዳይሾም ፍትሐ ነገሥቱ ይነግረናል። ከተሾመም ሲኖዶስ ያወግዘዋል ተብሎ በግልጽ አማርኛ ተጽፏል። ጵጵስና ሦስት መዓርጋት አሉበት። የመጀመሪያው ኤጲስ ቆጶስ ነው። አዲስ ተሿሚ ነው። ከዚያ የተወሰኑ ኤጲስ ቆጶሳትን አቅፎ መሪ የሆነው ጳጳስ (መጥሮጶሊስ) ይባላል። ከዚያ የጳጳሳትም የኤጲስ ቆጶሳትም የበላይ ደግሞ "ሊቀ ጳጳሳት (ፓትርያርክ)" ይባላል።
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን በማንና እንዴት ይሻሻላል?
እውነት ነው ሥርዐት ከዘመን ዘመን ከቦታ ቦታ ሊለወጥ ይችላል። ለዋጩ ግን ማን ነው? የሚለውን ማወቅ ያስፈልጋል። ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፶፩ ቁጥር ፲፻፰፻፲፮ (1816) ወዘሰ ብውሕ ለሊቅ ዘውእቱ ሊቀ ጳጳሳት ከመ ይወስክ ዲቤሁ ወያንትግ እምኔሁ። በተጻፈው ላይ ይጨምር ዘንድ ከተጻፈው ይከፍል ዘንድ ለሊቀ ጳጳሳት የሚገባው ዝኒ ይህ ነው። ካለ በኋላ ዶግማ እንደማይለወጥ በቁጥር 1817 "በተጻፈው ላይ መጨመር ከተጻፈው መክፈል ግን ለማንም አይገባውም" ተብሎ ተገልጿል። ሊቀ ጳጳሳት ማሻሻል ይችላል የተባለውን ሥርዓት በቁጥር 1818 "ላይ ጉባኤ ያልቆመለት በመጻሕፍት ያልተገለጸ ሥርዐት ከሆነ ነው" ይላል። ይህንን የማድረግ ሥልጣን ያለውም ሊቀ ጳጳሳቱ (ፓትርያርኩ) እንጂ ጳጳስ አይደለም። ፓትርያርክ እንኳ ይህንን ለማድረግ ቅድመ መሥፈርቶች አሉት። እነዚህም ከቁጥር 1821 ጀምሮ ተጠቅሷል። የቅዱሳት መጻህፍትን ትርጓሜ የሚያውቅ ምሁር ይሁን። የቅዱሳን አባቶችን የጉባዔ ውሳኔዎች የሚያውቅ ይሁን። በተጨማሪም ትሩፈ ምግባር የሆነ ደግ ሊሆን ይገባል ይላል። ይህ ሁሉ ሲሆን እንኳ ጳጳሳት ሁሉ ተስማምተውበት እንጂ ብቻውን ፓትርያርክ እንኳ ሥርዐት መለወጥ አይችልም። ፍት. ነገ. ፶፩፣ ፲፻፰፻፳፮ "ይደሉ ከመ ይትጋብኡ በእንቲኣሁ ኤጲስ ቆጶሳት" ስለ ጉዳዩ ኤጲስ ቆጶሳት ይሰብሰቡና ይምከሩበት ተብሏል።
መ/ር በትረማርያም አበባው
(የፍትሐ ነገሥት ትርጓሜ መምህር)
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፭ ቁጥር ፺፩ ወለእመ ኀሠሠ አሐዱሂ ኤጲስ ቆጶስና ወሠምሩ ቦቱ ኵሎሙ ሰብአ ሀገሩ። አንዱ ኤጲስ ቆጶስነት ሊሾም ቢሻ ወሠምሩ ቦቱ ኵሎሙ ሰብአ ሀገሩ የሀገሩ ሰዎች ቢፈቅዱለት። ወኢሠምረ ቦቱ ጳጳሰ ብሔሩ ኢይደልዎ ኤጲስ ቆጶስና። የሀገሩ ጳጳስ ቢፈቅድ ነው እንጂ የሀገሩ ጳጳስ ካልፈቀደለት መሾም አይገባውም። ወዘንተ ለእመ ተዐደወ ሲኖዶስ ያወግዞ ይህን አፍርሶ ቢሾም ጉባዔ ይለየዋል። ወእመሰ ኀብሩ በእንቲአሁ ዘይበዝኁ ብዙዎች አንድ ሆነው ሹመቱን ቢፈቅዱለት ግን ወሠምሩ ቦቱ ጳጳስ ወሊቀ ጳጳሳት ይግበሩ በምክሮሙ ለእለ ይበዝኁ። ጳጳሱ ሊቀጳጳሱ ከወደዱ በብዙዎች ፈቃድ ይሾም። ሲሾምም "፪ ወይም ፫ ኤጲስ ቆጶሳት ይሹሙት" ተብሎ ቁጥር ፺፪ ተጽፏል። ፍትሐ ነገሥትም ሌላውም ቅዱሳት መጻሕፍት በምልዐት ይጠቀሳሉ እንጂ አንዱን ትቶ አንዱን አንጠልጥሎ አይጠቀስም። ሊቀ ጳጳሳቱ (ፓትርያርኩ) ካልፈቀዱ ማንም ቢሆን ኤጲስ ቆጶስነት እንዳይሾም ፍትሐ ነገሥቱ ይነግረናል። ከተሾመም ሲኖዶስ ያወግዘዋል ተብሎ በግልጽ አማርኛ ተጽፏል። ጵጵስና ሦስት መዓርጋት አሉበት። የመጀመሪያው ኤጲስ ቆጶስ ነው። አዲስ ተሿሚ ነው። ከዚያ የተወሰኑ ኤጲስ ቆጶሳትን አቅፎ መሪ የሆነው ጳጳስ (መጥሮጶሊስ) ይባላል። ከዚያ የጳጳሳትም የኤጲስ ቆጶሳትም የበላይ ደግሞ "ሊቀ ጳጳሳት (ፓትርያርክ)" ይባላል።
ሥርዓተ ቤተክርስቲያን በማንና እንዴት ይሻሻላል?
እውነት ነው ሥርዐት ከዘመን ዘመን ከቦታ ቦታ ሊለወጥ ይችላል። ለዋጩ ግን ማን ነው? የሚለውን ማወቅ ያስፈልጋል። ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፶፩ ቁጥር ፲፻፰፻፲፮ (1816) ወዘሰ ብውሕ ለሊቅ ዘውእቱ ሊቀ ጳጳሳት ከመ ይወስክ ዲቤሁ ወያንትግ እምኔሁ። በተጻፈው ላይ ይጨምር ዘንድ ከተጻፈው ይከፍል ዘንድ ለሊቀ ጳጳሳት የሚገባው ዝኒ ይህ ነው። ካለ በኋላ ዶግማ እንደማይለወጥ በቁጥር 1817 "በተጻፈው ላይ መጨመር ከተጻፈው መክፈል ግን ለማንም አይገባውም" ተብሎ ተገልጿል። ሊቀ ጳጳሳት ማሻሻል ይችላል የተባለውን ሥርዓት በቁጥር 1818 "ላይ ጉባኤ ያልቆመለት በመጻሕፍት ያልተገለጸ ሥርዐት ከሆነ ነው" ይላል። ይህንን የማድረግ ሥልጣን ያለውም ሊቀ ጳጳሳቱ (ፓትርያርኩ) እንጂ ጳጳስ አይደለም። ፓትርያርክ እንኳ ይህንን ለማድረግ ቅድመ መሥፈርቶች አሉት። እነዚህም ከቁጥር 1821 ጀምሮ ተጠቅሷል። የቅዱሳት መጻህፍትን ትርጓሜ የሚያውቅ ምሁር ይሁን። የቅዱሳን አባቶችን የጉባዔ ውሳኔዎች የሚያውቅ ይሁን። በተጨማሪም ትሩፈ ምግባር የሆነ ደግ ሊሆን ይገባል ይላል። ይህ ሁሉ ሲሆን እንኳ ጳጳሳት ሁሉ ተስማምተውበት እንጂ ብቻውን ፓትርያርክ እንኳ ሥርዐት መለወጥ አይችልም። ፍት. ነገ. ፶፩፣ ፲፻፰፻፳፮ "ይደሉ ከመ ይትጋብኡ በእንቲኣሁ ኤጲስ ቆጶሳት" ስለ ጉዳዩ ኤጲስ ቆጶሳት ይሰብሰቡና ይምከሩበት ተብሏል።
👍12👏4
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - 🇴🇷🇹🇭🇴🇩🇴🇽 🇹🇪🇼🇦🇭🇩🇴
Photo
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በፍትሕ መንፈሳዊ እንዲሁም በሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ 19 ንዑስ ቁጥር 3 አስቸኳይና ድንገተኛ ጉዳይ ሲያጋጥም ምልዓተ ጉባኤ እንደሚያደርግ በተደነገገው መሠረት ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ በቤተ ክርስቲያኒቷ ላይ በተፈጠረው ወቅታዊ የሃይማኖት፣ የቀኖና እና የአስተዳደራዊ ጥሰቶችን አስመልክቶ ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
ጥንታዊት፣ ሐዋርያዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነች ቅድስት ቤተክርስቲያን ሕዝብና አሕዛብን፣ ሰውና መላእክትን፣ ፍጡራን እና ፈጣሪን ይልቁንም በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን ልዩነት አጥፍቶ የሰው ልጅ ሁሉ በቋንቋ፣ በቀለምና በጐሣ ሳይከፋፈሉ በአንድነት ሀብተ ወልድና ስመ ክርስትና አግኝተው ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ ከማህፀነ ዮርዳኖስ የተወለዱ በማየ ገቦ የተጠመቁ የቤተ ክርስቲያን ልጆች እንዲሆኑ ልዩነት የሌለባትን ዘለዓለማዊት መንግሥተ እግዚአብሔር እንዲወርሱ በደመ ክርስቶስ የተመሠረተች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በየዘመናቱ የተነሣባትን ፈተና ሁሉ አልፋ ከእኛ ዘመን ደርሳለች፤
ምንም እንኳ ከቅዱሳት መጻሕፍትም ሆነ ከኦርቶዶክስ ትምህርተ ሃይማኖት ፈጽሞ በተለየ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን በጐሣና በቋንቋ የመለየት ሂደት በዓለም አቀፍ ደረጃ እንግዳ ክስተት ቢሆንም ቤተ ክርስቲየን ከሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ጠባይዋ በተለየ፣ ታሪኳንና ሥርዓቷን በማይመጥን፣ ከሕግ መንፈሳዊ፣ ከሕግ ጠባይአዊ እና ከሕገ አእምሮ በወጣ መልኩ የደረሰባት ጥቃት፣ እና የመፈንቅለ ሲኖዶስን ተግባር ቅዱስ ሲኖዶስን እጅግ አሳዝኖታል፤
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ ውስጥ ለሀገር አንድነት፣ ለፍትሕ፣ ለጥበብ፣ ለሕዝብ ትስስር፣ ለማኅበራዊ ዕድገት፣ ለጤና፣ ለሥነ-ምግባር መሠረት እና ዐምድ፤ ምሰሶ እና ማገር ሆና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተፈራች፣ የተከበረች እና የተወደደች፤ ዕሴቷ እና ዕምቅ የዕውቀት ሀብቷ በምሁራን የታወቀ፣ በትምህርተ ዓለም ሳይቀር የተቀረጸ፤ በእውነተኛ ሊቃውንት የተመሠከረ፣ ቅርሶቿ የተመዘገቡላት ስትሆን፤
በቅርቡ ራስዋ በሾመቻቸው በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ከፍተኛውና ሐዋርያዊ ተልእኮ እንዲወጡ አደራ በተሰጣቸው ሊቃነ ጳጳሳት መሠረተ እምነትን፣ ሃይማኖታዊ ቀኖናን፣ የአስተዳደር ሥርዓት ሁሉ በጣሰ፣ መንገድ በማኅበረሰብ ዕድገትና አስተዳደር ውስጥ ከሕዝብ ጋር የቆመች፣ ከፖለቲካ የጸዳች መንፈሳዊና ሕዝባዊት ተቋምነቷን በመካድ ከፍተኛ የሆነ ሕገ ወጥ ድርጊት፣ ተቋምን የመናድና መዋቅሯን የማፍረስ ተግባር ተከናውኗል፡-
በዚሁ መሠረት፡-
ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሶዶ ዳጡ ወረዳ ከወሊሶ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኘው አሮ ባለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተፈጸመውን እጅግ አሳዛኝ እና ኢ-ሲኖዶሳዊ የሆነ አስነዋሪ፤ ሕገ ወጥ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አስመልከቶ ቅዱስ ሲኖዶስ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት አስቸኳይ የምልዐተ ጉባዔ አድርጓል፤
ቅዱስ ሲኖዶስም በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ መላው አህጉረ ስብከት፤ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባዔ፣ የሊቃውንተ ጉባኤ፤ የሕግ አገልግሎት መምሪያ፤ በዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ የወጣቶች እና የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት፣ መንፈሳውያን ማኅበራት፤ የምእመናን እና አገልጋዮች ኅብረት፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን በደብዳቤ፣ በሚዲያ እና በአካል ከሰጡት ምክረ ሐሳብ እና የአቋም መግለጫ በመነሣት፤
በሀገር ውስጥ እና በውጪው ዓለም የሚገኙ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ወዳጆች፣ በተለይም የግብጽ እስክንድርያ ኮፕቲክ ኦርቶዶከስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕጋዊ ፓትርያርክ ውጭ የሚደረግ ሢመትን እንደማይቀበሉና ዕውቅና እንደማይሰጡ በላኩት የአቋም መግለጫ፣ የኤርትራ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶከስ ቤተ ክርስቲያን፣ እና የሌሎች አኀት ኦርቶዶከስ አብያተ ክርስያናት፣ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት፣ ዓለም አቀፍ መንፈሳዉያን ተቋማት፣ የልማት እና የበጎ አድርጎት አጋር ድርጅቶች፤ ድርጊቱን በማውገዝ የማይቀበሉት መሆኑን የአቋም መግለጫ በመላክ ባሳዩት አጋርነት፤
አስቀድሞ እንደተገለጸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደመ ክርስቶስ ከተመሠረተችበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈተና የኖረችበት ጊዜ እንደሌለ ቅዱሳት መጻሕፍትና የታሪክ መዛግብት ሲመሰክሩ በዘመነ ሐዋርያት ቢጽ ሐሳውያን፣ በዘመነ ሊቃውንት የተለያዩ መናፍቃን፣… በየጊዜው እየተነሡ ሲፈታተኗት ኑረዋል፡፡ አሁንም በግልጽ እንደሚታየው ከውጭም ከውስጥም በተደራጁ ምንደኞች በመፈተን ላይ ትገኛለች፡፡
ለዚህም ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም. በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ በሶዶ ዳጩ ወረዳ፣ ሀሮ በዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በአባ ሳዊሮስ መሪነት እጅግ አሳዛኝ ኢ-ሲኖዶሳዊ የሆነ አስነዋሪ፣ ሕገ-ወጥ፣ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አንዱ ሲሆን፤ በአባ ሳዊሮስ መሪነት የተፈጸመው የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት ፳፮ መነኰሳትን ከቀኖና የወጣ ሢመት በመስጠትና ሊቃነ ጳጳሳት በሚመሯቸው አህጉረ ስብከት በሕገ ወጥ መንገድ በመመደብ ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አልፎ ሃይማኖትን የሚከፋፍል፤ የሀገር አንድነትን የሚሸረሽር እና የሚያፈርስ፣ ምእመናንን ከምእመናን፣ ካህናትን ከካህናት፣ ሊቃውንትን ከሊቃውንት ወጣትን ከወጣት … የሚያጋጭና ደም የሚያፋስስ ፀጥታን የሚያናጋ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝሟል፤ በመሆኑም፤
- ከላይ እንደተገለጸው ሐዋርያት በሦስተኛው ቀሌምንጦስ በሃያ አምስተኛው አንቀጽ “በአውራጃው ሁሉ ያሉ ኤጲስ ቆጶሳት አለቃቸው ማንም እንደሆነ ማወቅ ይገባቸዋል፡፡ አለቃ ያድርጉት፤ ያለ ፍቃዱ ጥቃቅኑንም ደጋጉንም ሥራ ምንም ምን አይሥሩ፤ እርሱም ዳግመኛ ኤጲስ ቆጶሳቱ ሳይፈቅዱ ደጋጉን ሥራ አይሥራ ጥቃቅኑን ቢሠራ እዳ የለበትም፡፡ ሁሉም እንደ አንድ ልብ መካሪ፣ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ፣ ሁነው በአንድነት ይኑሩ” ብለው ወስነዋል፡፡ እነዚህ ሕገ ወጥ አካላት ይህን የሐዋርያት ቀኖናን በመሻራቸው፡፡
- ሁለተኛም በአርባ አራተኛው አንቀጽ “ሊቀጳጳሳት (ፓትርያርክ) ኤጲስ ቆጶሳት በተሾሙባቸው አገሮች የሚሠሩትን ሥራ፣ የሚያዙትን ትእዛዝ ይመርምር፡፡ የማይገባ ሥራ ሠርተው፣ የማይገባ ትእዛዝ አዝዘው፣ ቢያኝ ለውጦ የተገለጸለትን ትእዛዝ ይዘዝ፡፡ እርሱ ለሁሉ የሹመት አባታቸው ነውና፤ እነሱም ልጆቹ ናቸውና…” ብለዋል፡፡ ይህን ኢ-ቀኖናዊ ሥርዐተ ሲመት የፈጸሙት ግለሰቦች በሕገወጥ መንገድ በአደባባይ የቅዱስ ሲኖዶስን ሉዓላዊ ሥልጣን እና የቅዱስ ፓትርያርኩን መብት በመጣሳቸው፡፡
- ሢመተ ክህነትን በተመለከተ “ወአልቦ ዘይነሥእ ክብረ ለርእሱ ዘእንበለ ዘጸውዖ እግዚአብሔር … እንደ አሮን በእግዚአብሔር ከተጠራ በቀር ማንም ለራሱ ክብርን የሚወስድ የለም” (ዕብ 5፤4) እንደሚለው የእግዚአበሔር ቃል ከዲቁና ጀምሮ እስከ ፓትርያርክ ሹመት ድረስ ያለው ሹመት በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር መጠራቱን የሚጠይቅ ሲሆን እንኳንስ ለተሿሟዎች ለመራጮችና ለአስመራጮች በቀኖና ቤተ ክርስቲያን የተወሰነ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መስፈርት ያለው፣ መሆኑ ለሁሉም ግልጽ ነው፡፡ ይህንም ቅዱስ ጳውሎስ በጻፈው መልእክቱ በሰፊው ገልጾታል፡፡
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በፍትሕ መንፈሳዊ እንዲሁም በሕገ ቤተክርስቲያን አንቀጽ 19 ንዑስ ቁጥር 3 አስቸኳይና ድንገተኛ ጉዳይ ሲያጋጥም ምልዓተ ጉባኤ እንደሚያደርግ በተደነገገው መሠረት ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ምልዓተ ጉባኤ በቤተ ክርስቲያኒቷ ላይ በተፈጠረው ወቅታዊ የሃይማኖት፣ የቀኖና እና የአስተዳደራዊ ጥሰቶችን አስመልክቶ ውሳኔዎች አሳልፏል፡፡
ጥንታዊት፣ ሐዋርያዊትና ዓለም አቀፋዊት የሆነች ቅድስት ቤተክርስቲያን ሕዝብና አሕዛብን፣ ሰውና መላእክትን፣ ፍጡራን እና ፈጣሪን ይልቁንም በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለውን ልዩነት አጥፍቶ የሰው ልጅ ሁሉ በቋንቋ፣ በቀለምና በጐሣ ሳይከፋፈሉ በአንድነት ሀብተ ወልድና ስመ ክርስትና አግኝተው ከአብራከ መንፈስ ቅዱስ ከማህፀነ ዮርዳኖስ የተወለዱ በማየ ገቦ የተጠመቁ የቤተ ክርስቲያን ልጆች እንዲሆኑ ልዩነት የሌለባትን ዘለዓለማዊት መንግሥተ እግዚአብሔር እንዲወርሱ በደመ ክርስቶስ የተመሠረተች ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በየዘመናቱ የተነሣባትን ፈተና ሁሉ አልፋ ከእኛ ዘመን ደርሳለች፤
ምንም እንኳ ከቅዱሳት መጻሕፍትም ሆነ ከኦርቶዶክስ ትምህርተ ሃይማኖት ፈጽሞ በተለየ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን በጐሣና በቋንቋ የመለየት ሂደት በዓለም አቀፍ ደረጃ እንግዳ ክስተት ቢሆንም ቤተ ክርስቲየን ከሃይማኖታዊና መንፈሳዊ ጠባይዋ በተለየ፣ ታሪኳንና ሥርዓቷን በማይመጥን፣ ከሕግ መንፈሳዊ፣ ከሕግ ጠባይአዊ እና ከሕገ አእምሮ በወጣ መልኩ የደረሰባት ጥቃት፣ እና የመፈንቅለ ሲኖዶስን ተግባር ቅዱስ ሲኖዶስን እጅግ አሳዝኖታል፤
ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ ውስጥ ለሀገር አንድነት፣ ለፍትሕ፣ ለጥበብ፣ ለሕዝብ ትስስር፣ ለማኅበራዊ ዕድገት፣ ለጤና፣ ለሥነ-ምግባር መሠረት እና ዐምድ፤ ምሰሶ እና ማገር ሆና በዓለም አቀፍ ደረጃ የተፈራች፣ የተከበረች እና የተወደደች፤ ዕሴቷ እና ዕምቅ የዕውቀት ሀብቷ በምሁራን የታወቀ፣ በትምህርተ ዓለም ሳይቀር የተቀረጸ፤ በእውነተኛ ሊቃውንት የተመሠከረ፣ ቅርሶቿ የተመዘገቡላት ስትሆን፤
በቅርቡ ራስዋ በሾመቻቸው በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ከፍተኛውና ሐዋርያዊ ተልእኮ እንዲወጡ አደራ በተሰጣቸው ሊቃነ ጳጳሳት መሠረተ እምነትን፣ ሃይማኖታዊ ቀኖናን፣ የአስተዳደር ሥርዓት ሁሉ በጣሰ፣ መንገድ በማኅበረሰብ ዕድገትና አስተዳደር ውስጥ ከሕዝብ ጋር የቆመች፣ ከፖለቲካ የጸዳች መንፈሳዊና ሕዝባዊት ተቋምነቷን በመካድ ከፍተኛ የሆነ ሕገ ወጥ ድርጊት፣ ተቋምን የመናድና መዋቅሯን የማፍረስ ተግባር ተከናውኗል፡-
በዚሁ መሠረት፡-
ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሶዶ ዳጡ ወረዳ ከወሊሶ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኘው አሮ ባለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተፈጸመውን እጅግ አሳዛኝ እና ኢ-ሲኖዶሳዊ የሆነ አስነዋሪ፤ ሕገ ወጥ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አስመልከቶ ቅዱስ ሲኖዶስ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት አስቸኳይ የምልዐተ ጉባዔ አድርጓል፤
ቅዱስ ሲኖዶስም በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር ያሉ መላው አህጉረ ስብከት፤ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት አስተዳደር ጉባዔ፣ የሊቃውንተ ጉባኤ፤ የሕግ አገልግሎት መምሪያ፤ በዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ የወጣቶች እና የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት፣ መንፈሳውያን ማኅበራት፤ የምእመናን እና አገልጋዮች ኅብረት፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን በደብዳቤ፣ በሚዲያ እና በአካል ከሰጡት ምክረ ሐሳብ እና የአቋም መግለጫ በመነሣት፤
በሀገር ውስጥ እና በውጪው ዓለም የሚገኙ የቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ወዳጆች፣ በተለይም የግብጽ እስክንድርያ ኮፕቲክ ኦርቶዶከስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕጋዊ ፓትርያርክ ውጭ የሚደረግ ሢመትን እንደማይቀበሉና ዕውቅና እንደማይሰጡ በላኩት የአቋም መግለጫ፣ የኤርትራ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶከስ ቤተ ክርስቲያን፣ እና የሌሎች አኀት ኦርቶዶከስ አብያተ ክርስያናት፣ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት፣ ዓለም አቀፍ መንፈሳዉያን ተቋማት፣ የልማት እና የበጎ አድርጎት አጋር ድርጅቶች፤ ድርጊቱን በማውገዝ የማይቀበሉት መሆኑን የአቋም መግለጫ በመላክ ባሳዩት አጋርነት፤
አስቀድሞ እንደተገለጸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በደመ ክርስቶስ ከተመሠረተችበት ጊዜ ጀምሮ ያለፈተና የኖረችበት ጊዜ እንደሌለ ቅዱሳት መጻሕፍትና የታሪክ መዛግብት ሲመሰክሩ በዘመነ ሐዋርያት ቢጽ ሐሳውያን፣ በዘመነ ሊቃውንት የተለያዩ መናፍቃን፣… በየጊዜው እየተነሡ ሲፈታተኗት ኑረዋል፡፡ አሁንም በግልጽ እንደሚታየው ከውጭም ከውስጥም በተደራጁ ምንደኞች በመፈተን ላይ ትገኛለች፡፡
ለዚህም ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም. በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት፣ በሶዶ ዳጩ ወረዳ፣ ሀሮ በዓለ ወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በአባ ሳዊሮስ መሪነት እጅግ አሳዛኝ ኢ-ሲኖዶሳዊ የሆነ አስነዋሪ፣ ሕገ-ወጥ፣ የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አንዱ ሲሆን፤ በአባ ሳዊሮስ መሪነት የተፈጸመው የቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት ፳፮ መነኰሳትን ከቀኖና የወጣ ሢመት በመስጠትና ሊቃነ ጳጳሳት በሚመሯቸው አህጉረ ስብከት በሕገ ወጥ መንገድ በመመደብ ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ጥሰት አልፎ ሃይማኖትን የሚከፋፍል፤ የሀገር አንድነትን የሚሸረሽር እና የሚያፈርስ፣ ምእመናንን ከምእመናን፣ ካህናትን ከካህናት፣ ሊቃውንትን ከሊቃውንት ወጣትን ከወጣት … የሚያጋጭና ደም የሚያፋስስ ፀጥታን የሚያናጋ መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ተገንዝሟል፤ በመሆኑም፤
- ከላይ እንደተገለጸው ሐዋርያት በሦስተኛው ቀሌምንጦስ በሃያ አምስተኛው አንቀጽ “በአውራጃው ሁሉ ያሉ ኤጲስ ቆጶሳት አለቃቸው ማንም እንደሆነ ማወቅ ይገባቸዋል፡፡ አለቃ ያድርጉት፤ ያለ ፍቃዱ ጥቃቅኑንም ደጋጉንም ሥራ ምንም ምን አይሥሩ፤ እርሱም ዳግመኛ ኤጲስ ቆጶሳቱ ሳይፈቅዱ ደጋጉን ሥራ አይሥራ ጥቃቅኑን ቢሠራ እዳ የለበትም፡፡ ሁሉም እንደ አንድ ልብ መካሪ፣ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ፣ ሁነው በአንድነት ይኑሩ” ብለው ወስነዋል፡፡ እነዚህ ሕገ ወጥ አካላት ይህን የሐዋርያት ቀኖናን በመሻራቸው፡፡
- ሁለተኛም በአርባ አራተኛው አንቀጽ “ሊቀጳጳሳት (ፓትርያርክ) ኤጲስ ቆጶሳት በተሾሙባቸው አገሮች የሚሠሩትን ሥራ፣ የሚያዙትን ትእዛዝ ይመርምር፡፡ የማይገባ ሥራ ሠርተው፣ የማይገባ ትእዛዝ አዝዘው፣ ቢያኝ ለውጦ የተገለጸለትን ትእዛዝ ይዘዝ፡፡ እርሱ ለሁሉ የሹመት አባታቸው ነውና፤ እነሱም ልጆቹ ናቸውና…” ብለዋል፡፡ ይህን ኢ-ቀኖናዊ ሥርዐተ ሲመት የፈጸሙት ግለሰቦች በሕገወጥ መንገድ በአደባባይ የቅዱስ ሲኖዶስን ሉዓላዊ ሥልጣን እና የቅዱስ ፓትርያርኩን መብት በመጣሳቸው፡፡
- ሢመተ ክህነትን በተመለከተ “ወአልቦ ዘይነሥእ ክብረ ለርእሱ ዘእንበለ ዘጸውዖ እግዚአብሔር … እንደ አሮን በእግዚአብሔር ከተጠራ በቀር ማንም ለራሱ ክብርን የሚወስድ የለም” (ዕብ 5፤4) እንደሚለው የእግዚአበሔር ቃል ከዲቁና ጀምሮ እስከ ፓትርያርክ ሹመት ድረስ ያለው ሹመት በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር መጠራቱን የሚጠይቅ ሲሆን እንኳንስ ለተሿሟዎች ለመራጮችና ለአስመራጮች በቀኖና ቤተ ክርስቲያን የተወሰነ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መስፈርት ያለው፣ መሆኑ ለሁሉም ግልጽ ነው፡፡ ይህንም ቅዱስ ጳውሎስ በጻፈው መልእክቱ በሰፊው ገልጾታል፡፡
👍6
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - 🇴🇷🇹🇭🇴🇩🇴🇽 🇹🇪🇼🇦🇭🇩🇴
Photo
(ጢሞ.3፣10፣ ቲቶ፣ 1፣5-7 ፍትሕ መን አንቀጽ 4)
- ይህንም ቅዱሳን ሐዋርያት ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳትን በተመለከተ በ3ኛው ቀሌምንጦስ “ኤጲስ ቆጶስ የሀገሩ ሰዎች፣ የሀገሩ ጳጳስ፣ ፈቅደውለት ይሾም፤ ቢገኙ ሦስት፣ ባይገኙ ሁለት፣ ኤጲስ ቆጶሳት ሁነው ይሹሙት” ብለዋል፡፡ ይህም ቅዱስ ሲኖዶስ በሌለበት ሀገር፣ ፓትርያርክ በሌለ ጊዜ ምእመናን እንዳይበተኑ ተብሎ የሚደረግ ነው እንጅ በቅዱስ ፓትርያርኩ ሊቀመንበርነት በመንፈስ ቅዱስ የሚመራውን የቅዱስ ሲኖዶስን ሉዓላዊ ሥልጣን በመጋፋት የሚፈጸም ከሆነ ግን ይህን ቀኖና በሕገወጥ መንገድ ለተፈጸመ ድርጊት መጥቀሱ በቅዱስ ወንጌል ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል እንደመናገር ተቆጥሮ የማይሠረይ ኃጢአት መሆኑ ሊሠመርበት ይገባል፡፡ (ማቴ.12፣30-32 ሉቃስ 12፣10፣ ማርቆስ 3፡28-29 1ኛ ጢሞ 1፣13) የእነዚህ ሰዎች ተግባር በሥራ ላይ ያለውን በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ ሕጋዊ የኢትዮጵያ ቅዱስ ሲኖዶስ የመፈንቅል፣ የታላቋን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መዋቅር የመናድ፣ ሕጋዊ ተቋምን የማፍረስ ወይም የመናድ ተግባር በመሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዟል፣
- ሠለስቱ ምዕትም ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳትን በተመለከተ በኒቅያ በጻፉት ቀኖና በዘጠነኛው አንቀጽ አንዱም አንዱ ኤጲስ ቆጶስነት ሊሾም ቢሻ፣ የሀገሩ ሰዎች ቢፈቅዱለት፣ የሀገሩ ጳጳስ ካልፈቀደለት ኤጲስ ቆጶስነት መሾም አይገባውም ይህን አፍርሶ ቢገኝ ሲኖዶስ ያወግዘዋል፤ ሹመቱም ይቀራል” ብለዋል፡፡ ይህም በዚህ ወቅት ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጭ የጥንታዊት፣ ሐዋርያዊት፣ ብሔራዊትና ዓለም አቀፋዊት ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲየን ሕጋዊ ቅዱስ ሲኖዶስ ሉዓላዊ ስልጣን በመጋፋት በድፍረት ተፈጸመ የተባለው ሹመት አስቀድሞ በአበው ቅዱሳን የተወገዘ ነው፤
- ከዚህም ጋር ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳት በሚፈጸምበት ጊዜ፣ ያለ ቅዱስ ፓትርያርኩ ፈቃድ ማንም ወደ ቤተ መንግሥት እንዲሔድ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን አይፈቅድም፡፡ ይህንንም የተላለፈ ቢኖር ከጳጳሳና ከኤጲስ ቆጶሳት ማንም ማን ሊቀጳጳሳቱ ሳይፈቅድለት ወደ ንጉሥ ቤት አይሒድ ወለኲሉ ዘዐለወ ዘንተ ሲኖዶስ ያወግዞ ይህን ትእዛዝ ያፈረሰውን ሲኖዶስ ያወግዘዋል” ተብሎ ስለተወሰነ ዛሬም ከቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ እና ከቅዱስ ፓትርያርኩ ውጭ የሚደረግ ማናቸውም እንቅስቃሴ ሕገወጥ በመሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘዋል፤
- በቀኖና ቤተ ክርስቲያን … ሰው ሁሉ ማዕርጉን ጠብቆ ይኑር እንጅ፣ አንዱ ወደ አንዱ ማዕርግ አይተላለፍ፤ ይህን የሠራነውን ሥርዐት ያፈረሰውን ሰው ሲኖዶስ ያወግዘዋል ተብሎ በተጻፈው መሰረት እነዚህ ሕገወጥ አካላት በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘዋል፤
- በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 16 ንዑስ ቁጥር 30 የአጲስ ቀጶሳት መሾም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣ በቤተ ክርስቲያን ቀኖና መሠረት እንዲመረጡና እንዲሾሙ የመወሰን ሥልጣን የቅዱስ ሲኖዶስ መሆኑን የሚደነግገውን ክፍል በግልጽ የጣሰ በመሆኑ፤
- በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 37 ንዑስ ቁ.1 የኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ የሚፈጸመው ኤጲስ ቆጶሳት እንዲሾሙ አስፈላጊ መሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሲታመንበትና ሲወሰን ብቻ እንደሚፈጸምና መደንገጉ፤
- በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 18 ንዑስ ቁጥር 5 የቤተ ክርስቲያንን ሃይማኖታዊ ሕግጋትንና ቀኖናን የሚያፋልስ ሊቀ ጳጳስ /ኤጲስ ቆጶስ/ ከአባልነት እንደሚሰረዝ በመደንገጉ፤ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዟቸዋል፡፡
በአጠቃላይ የተፈጸመው ሕገ ወጥ ተግባር በሕገ ሰብእም ሆነ በሕገ እግዚአብሔር ሚዛን የተወገዘ ከመሠረተ እምነት የተለየ፣ በአበው ቀኖና፣ በሕገ ቤተ ክርስቲያን እና በቤተ ክርስቲያን አስተዳደር በአጠቃላይ ተቀባይት የሌለው ነው፡፡ ስለዚህ
1ኛ. በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 138 መሠረት ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሶዶ ዳጩ ወረዳ ሐሮ ባለወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ
፩ኛ. አባ ሳዊሮስ
2ኛ. አባ ኤዎስጣቴዎስ
3ኛ. አባ ዜና ማርቆስ የቤተ ክርስቲያንን ቀኖና በመጣስ ባልተሰጣቸው ስልጣን 26 ኤጴስ ቆጰሳትን ሾመናል፤ ሲኖዶስ አቋቁመናል በማለት በማኅህበራዊ እና በብሮድካስት ሚዲያዎች በሰጡት መግለጫ የተረጋገጠ በመሆኑ በዚሁ ድርጊታቸው በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭው ዓለም የሚኖረውን ሕዝበ ክርስቲያንን በማታለል የክህደት እና የኑፋቄ ተግባር በመፈጸማቸው በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ፤ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸውን ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት በመሻር አውግዞ ለይቷቸዋል፡፡
በመሆኑም፡-
ሀ. ሥልጣነ ክህነታቸውና የማዕረግ ስማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ውሳኔ የተነሣ ስለሆነ ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቀድሞ ዓለማዊ ስማቸው እንዲጠሩ፤
ለ. በቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ አገልግሎት ዙርያም በሕይወትም ሆነ በሞት ማናቸውንም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳያገኙ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከቤተ ክርስቲያን ለይቷቸዋል፡፡
ሐ. በነዚህ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ አውግዞ በለያቸው ግለሰቦች ይመሯቸው በነበሩ አህጉረ ስብከት መንፈሳዊ አገልግሎት በማከናወን ሀገረ ስብከቱን የሚመሩ ብፁዐን አባቶችን
፩. ለደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት
፪. ለኬንያ፤ኡጋንዳ፤ታንዛኒያ እና ሩዋንዳ ሀገረ ስብከት
፫. ለኢሉ አባቦራ እና በኖ በደሌ ሀገረ ስብከት
፬. በሰሜን አሜሪካ ለሜኒሶታ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት
፭. ለጉጂ፤ምዕራብ ጉጂ እና ቦረና ሊበን ዞኖች ሀገረ ስብከት
፮. ለምስካዬ ኅዙናን መድኃኒዓለም ገዳም
በአባትነት የሚመሩ አበው ሊቃነ ጳጳሳት እንዲመደቡ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ወስኗል፡፡
ይሁን እንጅ ከላይ በስም ተጠቅሰው የተወገዙት ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳውቃል፤
2. የቅዱስ ሲኖዶሱንና የቤተ ክርስቲያኒቱን ልዕልና በመዳፈር እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በመጣስ በተነሳሱ ግለሰቦች አማካኝነት የኤጲስ ቆጶስነት ሺመት አግኝተናል፤ ተሸመናል እያሉ የሚገኙ 25 መነኰሳት በሕገ ወጥ መንገድ ቀኖና ቤተ ክርስቲያንንን ጥሰው የተገኙ በመሆኑ አስቀድሞ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸው ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት ተሽሮ ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ተወግዘው ከቤተ ክርስቲያን ተለይተዋል፡፡
3. ከነዚሁ ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆኑት አባ ጸጋዘአብ አዱኛን ከቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዐተ ጉባኤ ስብሰባ በፊት የቀኖና ጥሰቱንና ሕገ ወጥ አድራጎቱን በመረዳትና በመጸጸት ድርጊቱን በመቃወም ለቤተ ክርስቲያኒቱ ባቀረቡት የይቅርታ አቤቱታ መሠረት ቅዱስ ሲኖዶሱ ይቅርታውን የተቀበላቸው ሲሆን እንደሳቸው ሁሉ ከላይ የተወገዙት 25 ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን እንገልጻለን
- ይህንም ቅዱሳን ሐዋርያት ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳትን በተመለከተ በ3ኛው ቀሌምንጦስ “ኤጲስ ቆጶስ የሀገሩ ሰዎች፣ የሀገሩ ጳጳስ፣ ፈቅደውለት ይሾም፤ ቢገኙ ሦስት፣ ባይገኙ ሁለት፣ ኤጲስ ቆጶሳት ሁነው ይሹሙት” ብለዋል፡፡ ይህም ቅዱስ ሲኖዶስ በሌለበት ሀገር፣ ፓትርያርክ በሌለ ጊዜ ምእመናን እንዳይበተኑ ተብሎ የሚደረግ ነው እንጅ በቅዱስ ፓትርያርኩ ሊቀመንበርነት በመንፈስ ቅዱስ የሚመራውን የቅዱስ ሲኖዶስን ሉዓላዊ ሥልጣን በመጋፋት የሚፈጸም ከሆነ ግን ይህን ቀኖና በሕገወጥ መንገድ ለተፈጸመ ድርጊት መጥቀሱ በቅዱስ ወንጌል ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል እንደመናገር ተቆጥሮ የማይሠረይ ኃጢአት መሆኑ ሊሠመርበት ይገባል፡፡ (ማቴ.12፣30-32 ሉቃስ 12፣10፣ ማርቆስ 3፡28-29 1ኛ ጢሞ 1፣13) የእነዚህ ሰዎች ተግባር በሥራ ላይ ያለውን በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ ሕጋዊ የኢትዮጵያ ቅዱስ ሲኖዶስ የመፈንቅል፣ የታላቋን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መዋቅር የመናድ፣ ሕጋዊ ተቋምን የማፍረስ ወይም የመናድ ተግባር በመሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዟል፣
- ሠለስቱ ምዕትም ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳትን በተመለከተ በኒቅያ በጻፉት ቀኖና በዘጠነኛው አንቀጽ አንዱም አንዱ ኤጲስ ቆጶስነት ሊሾም ቢሻ፣ የሀገሩ ሰዎች ቢፈቅዱለት፣ የሀገሩ ጳጳስ ካልፈቀደለት ኤጲስ ቆጶስነት መሾም አይገባውም ይህን አፍርሶ ቢገኝ ሲኖዶስ ያወግዘዋል፤ ሹመቱም ይቀራል” ብለዋል፡፡ ይህም በዚህ ወቅት ከቀኖና ቤተ ክርስቲያን ውጭ የጥንታዊት፣ ሐዋርያዊት፣ ብሔራዊትና ዓለም አቀፋዊት ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲየን ሕጋዊ ቅዱስ ሲኖዶስ ሉዓላዊ ስልጣን በመጋፋት በድፍረት ተፈጸመ የተባለው ሹመት አስቀድሞ በአበው ቅዱሳን የተወገዘ ነው፤
- ከዚህም ጋር ሲመተ ኤጲስ ቆጶሳት በሚፈጸምበት ጊዜ፣ ያለ ቅዱስ ፓትርያርኩ ፈቃድ ማንም ወደ ቤተ መንግሥት እንዲሔድ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን አይፈቅድም፡፡ ይህንንም የተላለፈ ቢኖር ከጳጳሳና ከኤጲስ ቆጶሳት ማንም ማን ሊቀጳጳሳቱ ሳይፈቅድለት ወደ ንጉሥ ቤት አይሒድ ወለኲሉ ዘዐለወ ዘንተ ሲኖዶስ ያወግዞ ይህን ትእዛዝ ያፈረሰውን ሲኖዶስ ያወግዘዋል” ተብሎ ስለተወሰነ ዛሬም ከቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ እና ከቅዱስ ፓትርያርኩ ውጭ የሚደረግ ማናቸውም እንቅስቃሴ ሕገወጥ በመሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘዋል፤
- በቀኖና ቤተ ክርስቲያን … ሰው ሁሉ ማዕርጉን ጠብቆ ይኑር እንጅ፣ አንዱ ወደ አንዱ ማዕርግ አይተላለፍ፤ ይህን የሠራነውን ሥርዐት ያፈረሰውን ሰው ሲኖዶስ ያወግዘዋል ተብሎ በተጻፈው መሰረት እነዚህ ሕገወጥ አካላት በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘዋል፤
- በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 16 ንዑስ ቁጥር 30 የአጲስ ቀጶሳት መሾም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፣ በቤተ ክርስቲያን ቀኖና መሠረት እንዲመረጡና እንዲሾሙ የመወሰን ሥልጣን የቅዱስ ሲኖዶስ መሆኑን የሚደነግገውን ክፍል በግልጽ የጣሰ በመሆኑ፤
- በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 37 ንዑስ ቁ.1 የኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ የሚፈጸመው ኤጲስ ቆጶሳት እንዲሾሙ አስፈላጊ መሆኑ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ሲታመንበትና ሲወሰን ብቻ እንደሚፈጸምና መደንገጉ፤
- በሕገ ቤተ ክርስቲያን አንቀጽ 18 ንዑስ ቁጥር 5 የቤተ ክርስቲያንን ሃይማኖታዊ ሕግጋትንና ቀኖናን የሚያፋልስ ሊቀ ጳጳስ /ኤጲስ ቆጶስ/ ከአባልነት እንደሚሰረዝ በመደንገጉ፤ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዟቸዋል፡፡
በአጠቃላይ የተፈጸመው ሕገ ወጥ ተግባር በሕገ ሰብእም ሆነ በሕገ እግዚአብሔር ሚዛን የተወገዘ ከመሠረተ እምነት የተለየ፣ በአበው ቀኖና፣ በሕገ ቤተ ክርስቲያን እና በቤተ ክርስቲያን አስተዳደር በአጠቃላይ ተቀባይት የሌለው ነው፡፡ ስለዚህ
1ኛ. በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 138 መሠረት ጥር 14 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በሶዶ ዳጩ ወረዳ ሐሮ ባለወልድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ
፩ኛ. አባ ሳዊሮስ
2ኛ. አባ ኤዎስጣቴዎስ
3ኛ. አባ ዜና ማርቆስ የቤተ ክርስቲያንን ቀኖና በመጣስ ባልተሰጣቸው ስልጣን 26 ኤጴስ ቆጰሳትን ሾመናል፤ ሲኖዶስ አቋቁመናል በማለት በማኅህበራዊ እና በብሮድካስት ሚዲያዎች በሰጡት መግለጫ የተረጋገጠ በመሆኑ በዚሁ ድርጊታቸው በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭው ዓለም የሚኖረውን ሕዝበ ክርስቲያንን በማታለል የክህደት እና የኑፋቄ ተግባር በመፈጸማቸው በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ፤ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸውን ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት በመሻር አውግዞ ለይቷቸዋል፡፡
በመሆኑም፡-
ሀ. ሥልጣነ ክህነታቸውና የማዕረግ ስማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ውሳኔ የተነሣ ስለሆነ ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቀድሞ ዓለማዊ ስማቸው እንዲጠሩ፤
ለ. በቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊ አገልግሎት ዙርያም በሕይወትም ሆነ በሞት ማናቸውንም መንፈሳዊ አገልግሎት እንዳያገኙ ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከቤተ ክርስቲያን ለይቷቸዋል፡፡
ሐ. በነዚህ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ አውግዞ በለያቸው ግለሰቦች ይመሯቸው በነበሩ አህጉረ ስብከት መንፈሳዊ አገልግሎት በማከናወን ሀገረ ስብከቱን የሚመሩ ብፁዐን አባቶችን
፩. ለደቡብ ምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት
፪. ለኬንያ፤ኡጋንዳ፤ታንዛኒያ እና ሩዋንዳ ሀገረ ስብከት
፫. ለኢሉ አባቦራ እና በኖ በደሌ ሀገረ ስብከት
፬. በሰሜን አሜሪካ ለሜኒሶታ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት
፭. ለጉጂ፤ምዕራብ ጉጂ እና ቦረና ሊበን ዞኖች ሀገረ ስብከት
፮. ለምስካዬ ኅዙናን መድኃኒዓለም ገዳም
በአባትነት የሚመሩ አበው ሊቃነ ጳጳሳት እንዲመደቡ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ወስኗል፡፡
ይሁን እንጅ ከላይ በስም ተጠቅሰው የተወገዙት ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ያሳውቃል፤
2. የቅዱስ ሲኖዶሱንና የቤተ ክርስቲያኒቱን ልዕልና በመዳፈር እና ቀኖና ቤተ ክርስቲያንን በመጣስ በተነሳሱ ግለሰቦች አማካኝነት የኤጲስ ቆጶስነት ሺመት አግኝተናል፤ ተሸመናል እያሉ የሚገኙ 25 መነኰሳት በሕገ ወጥ መንገድ ቀኖና ቤተ ክርስቲያንንን ጥሰው የተገኙ በመሆኑ አስቀድሞ ከቤተ ክርስቲያን የተሰጣቸው ከዲቁና ጀምሮ ያለው ሙሉ ሥልጣነ ክህነት ተሽሮ ከዛሬ ጥር 18 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ተወግዘው ከቤተ ክርስቲያን ተለይተዋል፡፡
3. ከነዚሁ ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆኑት አባ ጸጋዘአብ አዱኛን ከቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ ምልዐተ ጉባኤ ስብሰባ በፊት የቀኖና ጥሰቱንና ሕገ ወጥ አድራጎቱን በመረዳትና በመጸጸት ድርጊቱን በመቃወም ለቤተ ክርስቲያኒቱ ባቀረቡት የይቅርታ አቤቱታ መሠረት ቅዱስ ሲኖዶሱ ይቅርታውን የተቀበላቸው ሲሆን እንደሳቸው ሁሉ ከላይ የተወገዙት 25 ግለሰቦች በሠሩት የቀኖና ጥሰት ተጸጽው ይቅርታን ቢጠይቁ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የምህረት ደጆች ሁል ጊዜ ክፈት መሆናቸውና በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሠረት የምንቀበላቸው መሆኑን እንገልጻለን
👍7❤1
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - 🇴🇷🇹🇭🇴🇩🇴🇽 🇹🇪🇼🇦🇭🇩🇴
Photo
4. በዚህ ጸረ ቤተ ክርስቲያን እና ኢ-ቀኖናዊ ድርጊት በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ እየኖሩ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ወይም በቦታው በመገኘት የጥፋት ድርጊቱ ተባባሪ የሆኑ ከመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት እስከ አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በሥራ ላይ የሚገኙ ሠራተኞችን በተመለከተ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ተገቢውን ክትትልና አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲሰጥ፤
5. ይህን ታሪክ ይቅር የማይለውን ሕገ ወጥ አድራጎት እና የቀኖና ጥሰት በሐሳብ፤ በገንዘብ እና በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ድጋፍ ሲያደርጉ የቆዩ እና በማድረግ ላይ ያሉ ማናቸውም ተቋማት እና ግለሰቦች ከዚህ ሕገ ወጥ አድራጎታቸው እንዲቆጠቡ ቅዱስ ሲኖዶስ በጥብቅ እያሳሰበ ይህ ባይሆን በሕግ አግባብ ተገቢው እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
6. በየደረጃው የሚገኙ የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች፤ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ መነኮሳት፤ አገልጋይ ካህናት፤ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፤ ልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያኒቱ መንፈሳዊ ማህበራት እና ምእመናን እና ምእመናት ይህን ሕገ ወጥ አድራጎት ከመከላከል እና የቤተ ክርስቲያናችሁን ደህንነት ከመጠበቅ በተጨማሪ ለዚህ ሕገ ወጥ አድራጎት ልዩ ልዩ ድጋፍ የሚያደረግ ተቋማት እና ግለሰቦችን አስፈላጊውን ክትትል እና ቁጥጥር በማድረግ የመከላከል ሥራችሁን እንድትወጡ ዘንድ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
7. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስምን ከፊትም ሆነ ከኃላ በመጨመር እና በመቀነስ በከፊልም ሆነ በሙሉ መጠቀም፤ ዓርማዋን፤ አድራሻዋን፤የአምልኮ እና የሥርዓት መፈጸሚያ የሆኑ ንዋያ ቅዱሳትንና አልባሳት እንዲሁም መጻሕፍት መገልገል የማይችሉ መሆኑ ታውቆ ይህንን ጉዳይ በየደረጃው ያሉ መንግሥታዊ አካላት እና የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ቅዱስ ሲኖዶስ የወሰነ ሲሆን በተጨማሪም ይህን ውሳኔ ተላልፈው በሚገኙ ማናቸውም ግለሰቦች እና ተቋማት ላይ ተገቢውን ሕግ አግባብ ተከትሎ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ዓለማት የሚያስፈጽም ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የሕግ ባለሙያዎች በመመደብ ተገቢውን ሁሉ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በኩል እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
8. አሁን የተከሰተውን ችግር አስመልክቶ ዝርዝር ጥናት እና የመፍትሔ ሐሳብ የሚያቀርብ አንድ ዐቢይ ኮሚቴ በቋሚ ሲኖዶስ እንዲሰየም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
9. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ያሳለፈውን ውሳኔ ከክቡር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጀምሮ በየደረጃው ላሉት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች እንዲከናወኑ እና ይህ ውሳኔ ከሸኚ ደብዳቤ ጋር እንዲደርሳቸው ተወስኗል፡፡
10. ይህን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ውሳኔ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ክፍለ ዓለማት ለሚገኙ የቤተ ክርስቲኒቱ አገልጋዮች እና ምእመናን የግንዛቤ ማስጨበጫ የንቅናቄ መድረኮች እንዲካሔዱ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ በማእከል የአህጉረ ስብከት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ታላቅ የንቅናቄ እና የግንዛቤ መድረክ እንዲከናወን ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
11. በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የሚገኙ መንግስታዊም ሆነ መነግስታዊ ያልሆነ ተቋማት፤ አኃት አቢያተ ክርስቲያናት፤ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት፤ የሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እና ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት፤ የዓለም አቢያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት፤ የመላው አፍሪካ አብያት ክርስቲያናት ጉባዔ እና ሌሎች የአብያተ ክርስቲያናት እና የሃይማኖት ጉባኤዎች በሙሉ እነዚህ የተወገዙት ግለሰቦች የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን የማይወክሉ እና ምንም አይነት የሥራ ግንኙነት የሌላቸው መሆኑ ታውቆ ማናቸውም ግንኙነት በቤተ ክርስቲያኑቱ ስም እንዳያደርጉ በጽሑፍ አንዲገለጽ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
12. እነዚህ ግለሰቦች ከሚሰጡት የተሳሳተ መረጃ አንዱ እኩይ ተግባራቸው የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄ እንደሆነ ማስመሰል ሲሆን ይኽ ተግባር ሃይማኖቱን የሚወድ፣ አባቶቹን የሚያከብር እና አስተዋይ የሆነውን የኦሮሞ ሕዝብ የማይወክል፣ የራሳቸውን የሥልጣን ጥማት ለማርካት ያደረጉት ሕገወጥ የቀኖና ጥሰት መሆኑ እንዲታወቅ፤ በተጨማሪም ለሚያሠራጩት የሐሰት አሉባልታ ወደፊት ተገቢው መልስ እንዲሰጥበት ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፤
እስከ አሁን ድረስ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጎን በመሆን አጋርነታችሁን ያሳያችሁ፣ ለቤተ ክርስቲያን አንድነት እና ሉዐላዊነት መከበር የበኩላችሁን በመወጣት መግለጫ የሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም እያመሰገንን ለወደፊቱም በጸሎታችሁ እና በመልካም አጋርነታችሁ ከጎናችን እንድትሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ
ጥር 18 ቀን 2015 ዓ/ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
5. ይህን ታሪክ ይቅር የማይለውን ሕገ ወጥ አድራጎት እና የቀኖና ጥሰት በሐሳብ፤ በገንዘብ እና በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ድጋፍ ሲያደርጉ የቆዩ እና በማድረግ ላይ ያሉ ማናቸውም ተቋማት እና ግለሰቦች ከዚህ ሕገ ወጥ አድራጎታቸው እንዲቆጠቡ ቅዱስ ሲኖዶስ በጥብቅ እያሳሰበ ይህ ባይሆን በሕግ አግባብ ተገቢው እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
6. በየደረጃው የሚገኙ የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች፤ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን፤ መነኮሳት፤ አገልጋይ ካህናት፤ የሰንበት ትምህርት ቤት ወጣቶች፤ ልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያኒቱ መንፈሳዊ ማህበራት እና ምእመናን እና ምእመናት ይህን ሕገ ወጥ አድራጎት ከመከላከል እና የቤተ ክርስቲያናችሁን ደህንነት ከመጠበቅ በተጨማሪ ለዚህ ሕገ ወጥ አድራጎት ልዩ ልዩ ድጋፍ የሚያደረግ ተቋማት እና ግለሰቦችን አስፈላጊውን ክትትል እና ቁጥጥር በማድረግ የመከላከል ሥራችሁን እንድትወጡ ዘንድ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
7. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስምን ከፊትም ሆነ ከኃላ በመጨመር እና በመቀነስ በከፊልም ሆነ በሙሉ መጠቀም፤ ዓርማዋን፤ አድራሻዋን፤የአምልኮ እና የሥርዓት መፈጸሚያ የሆኑ ንዋያ ቅዱሳትንና አልባሳት እንዲሁም መጻሕፍት መገልገል የማይችሉ መሆኑ ታውቆ ይህንን ጉዳይ በየደረጃው ያሉ መንግሥታዊ አካላት እና የቤተ ክርስቲያኒቱ የሥራ ኃላፊዎች ተከታትለው እንዲያስፈጽሙ ቅዱስ ሲኖዶስ የወሰነ ሲሆን በተጨማሪም ይህን ውሳኔ ተላልፈው በሚገኙ ማናቸውም ግለሰቦች እና ተቋማት ላይ ተገቢውን ሕግ አግባብ ተከትሎ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ዓለማት የሚያስፈጽም ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የሕግ ባለሙያዎች በመመደብ ተገቢውን ሁሉ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት በኩል እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
8. አሁን የተከሰተውን ችግር አስመልክቶ ዝርዝር ጥናት እና የመፍትሔ ሐሳብ የሚያቀርብ አንድ ዐቢይ ኮሚቴ በቋሚ ሲኖዶስ እንዲሰየም ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
9. የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ያሳለፈውን ውሳኔ ከክቡር የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ጀምሮ በየደረጃው ላሉት የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች እንዲከናወኑ እና ይህ ውሳኔ ከሸኚ ደብዳቤ ጋር እንዲደርሳቸው ተወስኗል፡፡
10. ይህን የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዐተ ጉባኤ ውሳኔ በሀገር ውስጥ እና በውጭ ክፍለ ዓለማት ለሚገኙ የቤተ ክርስቲኒቱ አገልጋዮች እና ምእመናን የግንዛቤ ማስጨበጫ የንቅናቄ መድረኮች እንዲካሔዱ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ በማእከል የአህጉረ ስብከት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ታላቅ የንቅናቄ እና የግንዛቤ መድረክ እንዲከናወን ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
11. በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ የሚገኙ መንግስታዊም ሆነ መነግስታዊ ያልሆነ ተቋማት፤ አኃት አቢያተ ክርስቲያናት፤ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት፤ የሮም ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን እና ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት፤ የዓለም አቢያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት፤ የመላው አፍሪካ አብያት ክርስቲያናት ጉባዔ እና ሌሎች የአብያተ ክርስቲያናት እና የሃይማኖት ጉባኤዎች በሙሉ እነዚህ የተወገዙት ግለሰቦች የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን የማይወክሉ እና ምንም አይነት የሥራ ግንኙነት የሌላቸው መሆኑ ታውቆ ማናቸውም ግንኙነት በቤተ ክርስቲያኑቱ ስም እንዳያደርጉ በጽሑፍ አንዲገለጽ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፡፡
12. እነዚህ ግለሰቦች ከሚሰጡት የተሳሳተ መረጃ አንዱ እኩይ ተግባራቸው የኦሮሞ ሕዝብ ጥያቄ እንደሆነ ማስመሰል ሲሆን ይኽ ተግባር ሃይማኖቱን የሚወድ፣ አባቶቹን የሚያከብር እና አስተዋይ የሆነውን የኦሮሞ ሕዝብ የማይወክል፣ የራሳቸውን የሥልጣን ጥማት ለማርካት ያደረጉት ሕገወጥ የቀኖና ጥሰት መሆኑ እንዲታወቅ፤ በተጨማሪም ለሚያሠራጩት የሐሰት አሉባልታ ወደፊት ተገቢው መልስ እንዲሰጥበት ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል፤
እስከ አሁን ድረስ በተፈጠረው ችግር ምክንያት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጎን በመሆን አጋርነታችሁን ያሳያችሁ፣ ለቤተ ክርስቲያን አንድነት እና ሉዐላዊነት መከበር የበኩላችሁን በመወጣት መግለጫ የሰጣችሁ ሁሉ በልዑል እግዚአብሔር ስም እያመሰገንን ለወደፊቱም በጸሎታችሁ እና በመልካም አጋርነታችሁ ከጎናችን እንድትሆኑ ቅዱስ ሲኖዶስ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ
ጥር 18 ቀን 2015 ዓ/ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
❤14👍8
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - 🇴🇷🇹🇭🇴🇩🇴🇽 🇹🇪🇼🇦🇭🇩🇴
Photo
ሌላ ሰበር ዜና
የግብፅ እህት ቤተክርስቲያን ሲኖዶስም የህገ ወጥ ሹመት በተመለከተ በይፋዊ መግለጫ አሁን ውጉዙ ከመአርዮስ ብላ ውድቅ አደረገች
𝗢𝗳𝗳𝗶𝗰𝗶𝗮𝗹 𝗦𝘁𝗮𝘁𝗲𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗯𝘆 𝘁𝗵𝗲 𝗘𝗰𝘂𝗺𝗲𝗻𝗶𝗰𝗮𝗹 𝗥𝗲𝗹𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝘀 𝗖𝗼𝗺𝗺𝗶𝘁𝘁𝗲𝗲 𝗼𝗳 𝘁𝗵𝗲 𝗛𝗼𝗹𝘆 𝗦𝘆𝗻𝗼𝗱 𝗼𝗳 𝘁𝗵𝗲 𝗖𝗼𝗽𝘁𝗶𝗰 𝗢𝗿𝘁𝗵𝗼𝗱𝗼𝘅 𝗖𝗵𝘂𝗿𝗰𝗵
Cairo-Egypt: The Ecumenical Relations Committee of the Holy Synod of the Coptic Orthodox Church rejected the new schism which arose in the 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮𝗻 𝗢𝗿𝘁𝗵𝗼𝗱𝗼𝘅 𝗖𝗵𝘂𝗿𝗰𝗵 under the leadership of Abuna Sawiros by consecrating around 26 Bishops uncanonically at Woliso Bealewold (The Nativity of Christ) church, Oromo and installation of himself as the patriarch of Oromo. The Ecumenical Relations Committee published a statement regarding the same on 24th January 2023.
H.G. Anba Thomas, Metropolitan of Qusia & Mir the rapporteur of the Ecumenical Relations Committee in the statement said that the Coptic Orthodox Church does not recognize any ordination outside the scope of the legal patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, only Abouna Matthias 1 is recognized as the Patriarch of the Ethiopian Tewahedo Church and declared solidarity with the Ethiopian Church
የግብፅ እህት ቤተክርስቲያን ሲኖዶስም የህገ ወጥ ሹመት በተመለከተ በይፋዊ መግለጫ አሁን ውጉዙ ከመአርዮስ ብላ ውድቅ አደረገች
𝗢𝗳𝗳𝗶𝗰𝗶𝗮𝗹 𝗦𝘁𝗮𝘁𝗲𝗺𝗲𝗻𝘁 𝗯𝘆 𝘁𝗵𝗲 𝗘𝗰𝘂𝗺𝗲𝗻𝗶𝗰𝗮𝗹 𝗥𝗲𝗹𝗮𝘁𝗶𝗼𝗻𝘀 𝗖𝗼𝗺𝗺𝗶𝘁𝘁𝗲𝗲 𝗼𝗳 𝘁𝗵𝗲 𝗛𝗼𝗹𝘆 𝗦𝘆𝗻𝗼𝗱 𝗼𝗳 𝘁𝗵𝗲 𝗖𝗼𝗽𝘁𝗶𝗰 𝗢𝗿𝘁𝗵𝗼𝗱𝗼𝘅 𝗖𝗵𝘂𝗿𝗰𝗵
Cairo-Egypt: The Ecumenical Relations Committee of the Holy Synod of the Coptic Orthodox Church rejected the new schism which arose in the 𝗘𝘁𝗵𝗶𝗼𝗽𝗶𝗮𝗻 𝗢𝗿𝘁𝗵𝗼𝗱𝗼𝘅 𝗖𝗵𝘂𝗿𝗰𝗵 under the leadership of Abuna Sawiros by consecrating around 26 Bishops uncanonically at Woliso Bealewold (The Nativity of Christ) church, Oromo and installation of himself as the patriarch of Oromo. The Ecumenical Relations Committee published a statement regarding the same on 24th January 2023.
H.G. Anba Thomas, Metropolitan of Qusia & Mir the rapporteur of the Ecumenical Relations Committee in the statement said that the Coptic Orthodox Church does not recognize any ordination outside the scope of the legal patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, only Abouna Matthias 1 is recognized as the Patriarch of the Ethiopian Tewahedo Church and declared solidarity with the Ethiopian Church
👍2
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - 🇴🇷🇹🇭🇴🇩🇴🇽 🇹🇪🇼🇦🇭🇩🇴
Photo
+ ዶግማና ቀኖና
በ ቀሲስ ዶ/ር
መብራቱ ኪሮስ የቀድሞ የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ዲን
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ሰሞኑን “ዶግማ እንጂ የማይለወጠው፣ ቀኖና ሊሻሻልና ሊቀየር ይችላል” የሚል ነገር በተደጋጋሚ ሲነገር ሰምተናል፡፡ አባባሉ ከፊል እውነታ አለው፡፡ የተነገረው ግን፣ ለሕገ ወጡና ለተወገዘው ሢመት ሽፋን ለመስጠት ስለሆነ በዚህ አጋጣሚ ከላይ ባለው ርእስ ትንሽ ነገር ለማለት እሞክራለሁ፡፡
ዶግማ ምንድን ነው? ቀኖናስ?
ዶግማ በዓለም አቀፍ ጉባኤያት (ecumenical councils) የጸደቀ የኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እምነት ሲሆን፤ ቤተ ክርስቲያን ከአበው የተቀበለችውን እምነት የምትገልጥባቸው አስተምህሮዎች ደግሞ doctrines ይባላሉ፡፡ ለምሳሌ፡- “ኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክ ነው” ይህ ዶግማ ነው፤ “ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ ናት” ይህም እንደዚሁ፡፡ የክርስቶስን አምላክነት ለማይቀበሉ አርዮሳውያን፣ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ አትናቴዎስ ዘእስክንድርያን አስተምህሮ (doctrine) ተከትላ መልስ ሰጥታለች፤ ስትሰጥም ትኖራለች፡፡ ድንግል ማርያምን ወላዲተ አምላክ (Theotokos) ብለው ለመቀበል ለሚቸገሩ ንስጥሮሳውያን ደግሞ፣ እንዴት ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም “ወላዲተ አምላክ” እንደምትባል የምንገልጥበት ወይም የምናስተምርበት ዶክትሪን፣ ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያ ያስተማረው ትምህርት ነው፡፡
እነዚህ አስተምህሮዎች በዓለም አቀፍ ጉባኤያት የተወሰኑ ሲሆን፣ ውሳኔያቱን ከተጨማሪ ጉዳዮች ጋር የቤተ ክርስቲያን አበው በቀኖናት (canons) አጽድቀዋቸዋል፡፡ ለምሳሌ እንደ አውሮጳውያኑ አቆጣጠር በ325 ዓመተ እግዚእ (AD) የተጠራው ጉባኤ ኒቅያ 20 ቀኖናት አሉት፡፡ እነዚህንና ሌሎቹን ዓለም አቀፋዊና ብሔራዊ ውሳኔያት፣ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ከርስቲያን Holy Canons (ቅዱሳት ቀኖናት) በማለት ትጠራቸዋለች፡፡ ስለዚህ እነዚህ ቅዱሳት ቀኖናት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በዓለም አቀፍ ጉባኤያተ አበው የጸደቁና የቤተ ክርስቲያንን ዶግማ የሚያንጸባርቁ (ከዶግማዋ ጋር የሚስማሙ እንጂ፣ የማይጋጩ) ናቸው፡፡
“ቀኖናት ይሻሻላሉ/ ይለወጣሉ?” የሚል ጥያቄ ቢነሣ፣ መልሱ “እንደ ቀኖናው አይነት ይወሰናል፤ የሚለወጥና የማይለወጥ አለ” ነው፡፡ ለምሳሌ የክርስቶስን የባህርይ አምላክነት ወይም የመለኮትና ትስብእትን ተዋሕዶ አስመልክቶ ቅዱሳን አባቶቻችን የወሰኗቸው ቀኖናት Dogmatic Canons ስለሆኑ ማንም ተነሥቶ ሊለውጣቸው አይችልም፡፡ Practical የሆኑ ጉዳዮችን በሚመለከቱ ቀኖናት ላይ ግን፣ በሐዋርያት መናብርት የተሾሙ አበው ወይም የእነርሱ ተከታዮች (ተላውያነ አበው) የሆኑ የብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ጉባዔ (ቅዱስ ሲኖዶስ) ማሻሻያ ማድረግ ይችላል፡፡ ማሻሻያ ከተደረገባቸው practical canons መካከል አንዱን ልጥቀስ፡፡ በጥንቷ ቤተ ክርስቲያን፡- ቅስና መሾም የሚገባው ሰው 30 ዓመት የሞላው እነደሆነና ኤጲስቆጶስ ደግሞ በ50 ዓመቱ መሾም እንዳለበት የሚደነግግ ቀኖና ነበር፡፡ በሂደት ግን ቤተ ክርስቲያን ተምረውና በቅተው ለተገኙ ልጆቿ 30 ወይም 50 ዓመት ባይሞላቸውም የቅስና እና ጵጵስና መዓርግ ሰጥታለች፡፡
ወገኖች! Apostolic Succession (ሐዋርያዊ ሰንሰለትን) በመጠበቅ ተወዳዳሪ የሌላት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 2000 ዓመታት በተቀደሰው ትውፊት (Holy Tradition) አማካኝነት ቅዱሳት መጻሕፍትንና ከእነርሱ የሚመነጨውን ርቱዕ (የቀና) አስተምህሮ ያስረከበችን፣ ማንም የመሰለውን መላምት እያመጣ ከቀጥተኛው (ኦርቶዶክሳዊ) መንገድ እንዳይወጣ አጥር ሆነው የሚጠብቁ Holy Canons (ቅዱሳት ቀኖናት) ስላሏት ነው፡፡ ይህን ለመረዳት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለውን የአምልኮ ውበት እና ሥርዓት፣ Protestantism ውስጥ ካለው ቀውስ (chaos/anarchy) ጋር
በማነጻጸር መረዳት ይቻላል፡፡ “ቀኖና የሚሻሻል ነገር ነው” በሚል ጥራዝ ነጠቅ አነጋገር፣ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈውንና በምድር ላይ ሆነን ሰማያዊ ሐሴትን እንድንለማመድ የሚያደርገንን ኦርቶዶክሳዊ ሥርዓተ አምልኮ ሸርሽረን እንደ አንዳንድ ሥርዓት እንደሌላቸው ቤተእምነቶች ወደ ሥርዓት አልበኝነት እንዳንገባ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል፡፡
በ ቀሲስ ዶ/ር
መብራቱ ኪሮስ የቀድሞ የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ዲን
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ሰሞኑን “ዶግማ እንጂ የማይለወጠው፣ ቀኖና ሊሻሻልና ሊቀየር ይችላል” የሚል ነገር በተደጋጋሚ ሲነገር ሰምተናል፡፡ አባባሉ ከፊል እውነታ አለው፡፡ የተነገረው ግን፣ ለሕገ ወጡና ለተወገዘው ሢመት ሽፋን ለመስጠት ስለሆነ በዚህ አጋጣሚ ከላይ ባለው ርእስ ትንሽ ነገር ለማለት እሞክራለሁ፡፡
ዶግማ ምንድን ነው? ቀኖናስ?
ዶግማ በዓለም አቀፍ ጉባኤያት (ecumenical councils) የጸደቀ የኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን እምነት ሲሆን፤ ቤተ ክርስቲያን ከአበው የተቀበለችውን እምነት የምትገልጥባቸው አስተምህሮዎች ደግሞ doctrines ይባላሉ፡፡ ለምሳሌ፡- “ኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክ ነው” ይህ ዶግማ ነው፤ “ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ ናት” ይህም እንደዚሁ፡፡ የክርስቶስን አምላክነት ለማይቀበሉ አርዮሳውያን፣ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የቅዱስ አትናቴዎስ ዘእስክንድርያን አስተምህሮ (doctrine) ተከትላ መልስ ሰጥታለች፤ ስትሰጥም ትኖራለች፡፡ ድንግል ማርያምን ወላዲተ አምላክ (Theotokos) ብለው ለመቀበል ለሚቸገሩ ንስጥሮሳውያን ደግሞ፣ እንዴት ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም “ወላዲተ አምላክ” እንደምትባል የምንገልጥበት ወይም የምናስተምርበት ዶክትሪን፣ ቅዱስ ቄርሎስ ዘእስክንድርያ ያስተማረው ትምህርት ነው፡፡
እነዚህ አስተምህሮዎች በዓለም አቀፍ ጉባኤያት የተወሰኑ ሲሆን፣ ውሳኔያቱን ከተጨማሪ ጉዳዮች ጋር የቤተ ክርስቲያን አበው በቀኖናት (canons) አጽድቀዋቸዋል፡፡ ለምሳሌ እንደ አውሮጳውያኑ አቆጣጠር በ325 ዓመተ እግዚእ (AD) የተጠራው ጉባኤ ኒቅያ 20 ቀኖናት አሉት፡፡ እነዚህንና ሌሎቹን ዓለም አቀፋዊና ብሔራዊ ውሳኔያት፣ ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ከርስቲያን Holy Canons (ቅዱሳት ቀኖናት) በማለት ትጠራቸዋለች፡፡ ስለዚህ እነዚህ ቅዱሳት ቀኖናት በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በዓለም አቀፍ ጉባኤያተ አበው የጸደቁና የቤተ ክርስቲያንን ዶግማ የሚያንጸባርቁ (ከዶግማዋ ጋር የሚስማሙ እንጂ፣ የማይጋጩ) ናቸው፡፡
“ቀኖናት ይሻሻላሉ/ ይለወጣሉ?” የሚል ጥያቄ ቢነሣ፣ መልሱ “እንደ ቀኖናው አይነት ይወሰናል፤ የሚለወጥና የማይለወጥ አለ” ነው፡፡ ለምሳሌ የክርስቶስን የባህርይ አምላክነት ወይም የመለኮትና ትስብእትን ተዋሕዶ አስመልክቶ ቅዱሳን አባቶቻችን የወሰኗቸው ቀኖናት Dogmatic Canons ስለሆኑ ማንም ተነሥቶ ሊለውጣቸው አይችልም፡፡ Practical የሆኑ ጉዳዮችን በሚመለከቱ ቀኖናት ላይ ግን፣ በሐዋርያት መናብርት የተሾሙ አበው ወይም የእነርሱ ተከታዮች (ተላውያነ አበው) የሆኑ የብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ጉባዔ (ቅዱስ ሲኖዶስ) ማሻሻያ ማድረግ ይችላል፡፡ ማሻሻያ ከተደረገባቸው practical canons መካከል አንዱን ልጥቀስ፡፡ በጥንቷ ቤተ ክርስቲያን፡- ቅስና መሾም የሚገባው ሰው 30 ዓመት የሞላው እነደሆነና ኤጲስቆጶስ ደግሞ በ50 ዓመቱ መሾም እንዳለበት የሚደነግግ ቀኖና ነበር፡፡ በሂደት ግን ቤተ ክርስቲያን ተምረውና በቅተው ለተገኙ ልጆቿ 30 ወይም 50 ዓመት ባይሞላቸውም የቅስና እና ጵጵስና መዓርግ ሰጥታለች፡፡
ወገኖች! Apostolic Succession (ሐዋርያዊ ሰንሰለትን) በመጠበቅ ተወዳዳሪ የሌላት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ላለፉት 2000 ዓመታት በተቀደሰው ትውፊት (Holy Tradition) አማካኝነት ቅዱሳት መጻሕፍትንና ከእነርሱ የሚመነጨውን ርቱዕ (የቀና) አስተምህሮ ያስረከበችን፣ ማንም የመሰለውን መላምት እያመጣ ከቀጥተኛው (ኦርቶዶክሳዊ) መንገድ እንዳይወጣ አጥር ሆነው የሚጠብቁ Holy Canons (ቅዱሳት ቀኖናት) ስላሏት ነው፡፡ ይህን ለመረዳት ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለውን የአምልኮ ውበት እና ሥርዓት፣ Protestantism ውስጥ ካለው ቀውስ (chaos/anarchy) ጋር
በማነጻጸር መረዳት ይቻላል፡፡ “ቀኖና የሚሻሻል ነገር ነው” በሚል ጥራዝ ነጠቅ አነጋገር፣ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈውንና በምድር ላይ ሆነን ሰማያዊ ሐሴትን እንድንለማመድ የሚያደርገንን ኦርቶዶክሳዊ ሥርዓተ አምልኮ ሸርሽረን እንደ አንዳንድ ሥርዓት እንደሌላቸው ቤተእምነቶች ወደ ሥርዓት አልበኝነት እንዳንገባ ጥንቃቄ ልናደርግ ይገባል፡፡
👍23
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ - 🇴🇷🇹🇭🇴🇩🇴🇽 🇹🇪🇼🇦🇭🇩🇴
Photo
#ውግዘትን #በተመለከተ #ፍትሐ #ነገሥት #ምን #ይላል?
ፍት. ነገ. ፬፣፷፩ "ሊቀ ጳጳሳት ያወገዘውን ጳጳስ መፍታት አይችልም"። ስለዚህ እነ አቶ አካለ ወልድ ብፁዓን አባቶችን አውግዘናል ያሉት ከቤተክርስቲያን ትምህርት ያልተስማማ ከእግዚአብሔር ሕግ ያፈነገጠ መሆኑን ሁሉም ሊያውቀው ይገባል። ከእግዚአብሔር ጋር እልህ መግጠም ለማንም አያዋጣም። ቅዱሳን አባቶቻችንና መንፈስቅዱስ በሠሩልን ሥርዐት የምንመራ ከሆነ እነ አቶ አካለ ወልድ ጳጳሳትን ማውገዝ አይችሉም። ምክንያት:-
።
፩) ሊቀ ጳጳሳት ያወገዘውን ጳጳስ አይፈታውምና። ሊቀ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከሲኖዶስ ጋር ሆነው ከሥርዐት ውጪ የሆኑ ሦስት ጳጳሳትንና በማናለብኝነት የተሾሙ 25 መነኮሳትን አውግዘው አቶ ተብለው እንዲጠሩ ተወስኗል። ስለዚህ አቶ ተብለው ከቤተክርስቲያን ተወግዘው ከተለዩ በኋላ ማንኛውንም ሰው የማውገዝ ሥልጣን የላቸውም። በሊቀ ጳጳሳቱና በሲኖዶሱ አስቀድመው ተወግዘዋልና።
።
፪) ከቤተክርስቲያን ተለይቶ የወጣ ሰው ማንኛውንም የቤተክርስቲያን አካል ማውገዝ አይችልም። ምክንያቱም ምንም ሥልጣን የለውም። ሥልጣኑ በቅዱስ ሲኖዶስ በመንፈስ ቅዱስ ተነስቷል። በሌለ ሥልጣን አውግዣለሁ ማለት አስቂኝ ነገር ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና ሌሎችም አኃት አብያተ ክርስቲያናት የሲኖዶስን ውሳኔ አክብረው ተቀብለዋል። እነርሱም በነ አቶ አካለወልድ መወገዝ ተስማምተዋል። ስለዚህ ምንም ዓይነት ፍትሕ መንፈሳዊ በሌለበት በጉልበትና በመሰለኝ የሚለወጥ የቤተክርስቲያን ሕግ የለም።
።
ስለዚህ የተከበራችሁ ምእመናን ሁልጊዜም ውግንናችሁ ለክርስቶስ አካል ለሆነችው ለቅድስት ቤተክርስቲያን እና ለአስተምህሮዋ ይሁን። አስተምህሮዋ ደግሞ በፍትሐ ነገሥት እንደተቀመጠው ነው። አለበለዚያ ከአመፀኞች ጋር ብታምፁ ግን ሰይፍን ብትመረኮዙ ራሳችሁ ትጠፋላችሁ እንጂ ቤተክርስቲያን እንደማትጎዳ ስነግራችሁ በታላቅ ደስታ ሆኜ ነው። ምክንያቱም መሠረቷ ክርስቶስ ነውና።
።
© መ/ር በትረማርያም አበባው
(የፍትሐ ነገሥት ትርጓሜ መምህር)
ፍት. ነገ. ፬፣፷፩ "ሊቀ ጳጳሳት ያወገዘውን ጳጳስ መፍታት አይችልም"። ስለዚህ እነ አቶ አካለ ወልድ ብፁዓን አባቶችን አውግዘናል ያሉት ከቤተክርስቲያን ትምህርት ያልተስማማ ከእግዚአብሔር ሕግ ያፈነገጠ መሆኑን ሁሉም ሊያውቀው ይገባል። ከእግዚአብሔር ጋር እልህ መግጠም ለማንም አያዋጣም። ቅዱሳን አባቶቻችንና መንፈስቅዱስ በሠሩልን ሥርዐት የምንመራ ከሆነ እነ አቶ አካለ ወልድ ጳጳሳትን ማውገዝ አይችሉም። ምክንያት:-
።
፩) ሊቀ ጳጳሳት ያወገዘውን ጳጳስ አይፈታውምና። ሊቀ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ከሲኖዶስ ጋር ሆነው ከሥርዐት ውጪ የሆኑ ሦስት ጳጳሳትንና በማናለብኝነት የተሾሙ 25 መነኮሳትን አውግዘው አቶ ተብለው እንዲጠሩ ተወስኗል። ስለዚህ አቶ ተብለው ከቤተክርስቲያን ተወግዘው ከተለዩ በኋላ ማንኛውንም ሰው የማውገዝ ሥልጣን የላቸውም። በሊቀ ጳጳሳቱና በሲኖዶሱ አስቀድመው ተወግዘዋልና።
።
፪) ከቤተክርስቲያን ተለይቶ የወጣ ሰው ማንኛውንም የቤተክርስቲያን አካል ማውገዝ አይችልም። ምክንያቱም ምንም ሥልጣን የለውም። ሥልጣኑ በቅዱስ ሲኖዶስ በመንፈስ ቅዱስ ተነስቷል። በሌለ ሥልጣን አውግዣለሁ ማለት አስቂኝ ነገር ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እና ሌሎችም አኃት አብያተ ክርስቲያናት የሲኖዶስን ውሳኔ አክብረው ተቀብለዋል። እነርሱም በነ አቶ አካለወልድ መወገዝ ተስማምተዋል። ስለዚህ ምንም ዓይነት ፍትሕ መንፈሳዊ በሌለበት በጉልበትና በመሰለኝ የሚለወጥ የቤተክርስቲያን ሕግ የለም።
።
ስለዚህ የተከበራችሁ ምእመናን ሁልጊዜም ውግንናችሁ ለክርስቶስ አካል ለሆነችው ለቅድስት ቤተክርስቲያን እና ለአስተምህሮዋ ይሁን። አስተምህሮዋ ደግሞ በፍትሐ ነገሥት እንደተቀመጠው ነው። አለበለዚያ ከአመፀኞች ጋር ብታምፁ ግን ሰይፍን ብትመረኮዙ ራሳችሁ ትጠፋላችሁ እንጂ ቤተክርስቲያን እንደማትጎዳ ስነግራችሁ በታላቅ ደስታ ሆኜ ነው። ምክንያቱም መሠረቷ ክርስቶስ ነውና።
።
© መ/ር በትረማርያም አበባው
(የፍትሐ ነገሥት ትርጓሜ መምህር)
👍11❤4👏1
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ቀን፡ - 18/05/2015
“በዓለም ሳለችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።” 【ዮሐ 6፥33】
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን የአንድነት ገዳማት ኅብረት መልእክት
ከቅዱስ ፓትርያርካችን ጀምሮ በየደረጃው ያላችሁ የመንጋው እረኞቻችንና ሕዝበ ክርስቲያን፣ ለአኀት አብያተ ክርስቲያናት፣ እውነተን ለምትፈልጉ እና ለምትከተሉ የሰው ልጆች በሙሉ ሰላምታችን ከያለንበት ቅዱሳን መካናት ይድረሳችሁ።
የምናስተላልፈውን መልዕክትም ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ጊዜያችሁን በመስጠት እንድትመለከቱት እኛ ታናሽ እና ደካማ የሆን ገዳማውያንና ገዳማውያት በአምላከ ቅዱሳን ስም
እንማጸናችኋለን፡፡
መልዕክታችንም ለሚከተሉት አካላት ይሆናል፡ -
፩. ለቅዱስ ፓትርያርካችን፡ - እስካሁን በአደረጉት በዕንባ የታገዘ የእረኝነት ተግባርዎት የረዳዎትን አምላክ እናመሰግናለን ወደፊትም እንለምናለን፡፡ ነገር ግን ይህ የተቀደሰ የመንጋው ጥበቃ ተግባርዎት በዚህ ከባድ የፈተና ጊዜ ይበልጡኑ ከዕንባዎት ጋር ለእርስዎ እና ለእኛ ይሆን ዘንድ እስከ አሁን ድረስ ከባዱን ፈተና ሁሉ በእግዚአብሔር ቸርነት እንደተወጡት አሁንም እግዚአብሔር በሚወደው እውነት ብቻ ጸንተው እንዲቆሙ እና በዚህም የሚቀበሉት መከራ ካለ የእውነተኛ እረኛነት ምድራዊ ደሞዙ ይኸው ነው እና ከእረኝነትና አባትነት ተግባርዎ አንዲትም እርምጃ ወደ ኋላ እንዳያፈገፍጉ እኛ ደካማ ልጆችዎት በቅዱሳኑ ስም እንማጸንዎታለን፡፡
፪. ለብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፡ - እስካሁን በዘመነ ሲመተ ክህነታችሁ ክፉውንም በጎውንም አሳልፋችኋል። የአሁነ ግን ከሁሉ የከፋ ይመስላል፤ የሚከፋው ግን በእውነት በመኖር እና ለእውነትም የሚከፈለውን መከራ የምትሸሹ የምታፈገፍጉ ከሆነ እንጂ በእውነት ላይ ለእውነት ከቆማችሁ እናንተም ከብራችሁ ቤተ ክርስቲያንንም የምታስከብሩበት ጊዜ አሁን ስለሆነ ደስ ሊላችሁ ይገባል። ይህ ግን ፍርሐትን፣ምቾትን፣ማስመሰልን ይጠላል በምትኩም
ጥብአት፣መከራ እና እውነት ይስማማዋል። ስለዚህም የእስካሁኑን ሁሉ ድክመታችሁን አስወግዳችሁ ማስፈራሪያቸውን ሳትፈሩ እውነትን እንድትገዟት እንጂ እንዳትሸጧት ደካሞች ልጆቻችሁ አደራ እያልናችሁ ምናልባትም አንድ አንድ ደካማ ጎኖችንና ማስመስያን እየፈለጉ የሚጠቃቅሱ ቢኖሩም በምትባሉት ነገር ሁሉ ግድ ሳይሰጣችሁ ለመንጋው እረኝነት ያበቃቻችሁን ቤተ ክርስቲያን ከማስከበር የበለጠ ምንም ተልዕኮ እንደማይኖራችሁ ታውቃላችሁና እውነትን በመኖር ለእኛ ለበጎቹ ምሳሌ ሁኑን፡፡
በቅድሚያ ስለልጅነት ድፍረታችን ይቅርታ አድርጉልንና ይህ ሁሉ የሆነው በእናንተ በእረኞቹ እና በእኛ በበጎቹ የክርስትናውን ዓላማ እና ተግባር እንደሚገባ ያለመኖር ነው፡፡ ስለሆነም ወደፊት እንዴት መኖር እንደሚገባን ከራሳችሁ ጋር እና በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤያት ምከሩ። እኛንም መንገዱን በማሳየት ምሳሌ ትሆነን ዘንድ ደካሞች ልጆቻችሁ በቅዱሳን ስም እንማጸናችኋለን፡፡
፫. ሲመተ ኤጲስ ቆጶስ ሰጥተናል ላላችሁ ሊቃነ ጳጳሳት እና “ኤጲስ ቆጶስነት ተሹመናል" ላላችሁ መነኮሳት፡ - በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የፈጸማችሁት ተግባር ስህተት መሆኑን እኛ ደካሞች ገዳማውያን በትህትና ድፍረት ልንነግራችሁ እንወዳለን፡፡ ስለሆነም ያለው አማራጭ ሁለት ነው - አንደኛው በፍጹም ንስሐ ያሳዘናችኋትን ቤተክርስቲያን ደስ ማሰኘት እና እናንተም ምድራዊ እና ሰማያዊ ሰላም ማግኘት፤ ሁለተኛው ደግሞ ከቅድስት ቤተክርስቲያናችን አንድነት መለየት ነው᎓᎓ ነገር ግን ሁለተኛው አማራጭ ለእናንተም ለእኛም ሀዘን ነውና የመጀመሪያውን አማራጭ ትተገብሩት ዘንድ እኛ ደካሞቹ በፍፁም ፍቅርና ትህትና በአምላከ ቅዱሳን እንማጸናችኋለን፡፡ በዚህም ቤተክርስቲያን /የሰማይ መላእክትና ምድራውያን ክርስቲያኖች/ ደስ ይስኙ፤ጠላት ዲያብሎስም ይፈር በቤተክርስቲያን ውስጥ ችግር እንዳለ ሁላችንም እናውቃለን፤ስለምን ችግር ኖረ ብንል ግን ምክንያቱ ሁለት ነው፡ -
• እኛ /እረኞቹና በጎቹ ክርስትናውን እንደሚገባ ስለ አልኖርነው᎓᎓
• በምድር ያለችው ቤተክርስቲያን ተጋድሎዋን ያልጨረሰች በፈተና ውስጥ ያለች
ስለሆነች::
ታድያ ይህን ችግር ለመፍታት የሄዳችሁበት መንገድ በእኛ በደካማ አእምሮአችን ኢኦርቶዶክሳዊ፣ኢሃይማኖታዊ መንገድ መሆኑ ነው እና ትልቁ ስህተት እባካችሁን ወደ
ኦርቶዶክሳዊ መንገድ ወደ ሃይማኖታዊ መንገድ ተመለሱ ብለን በአምላከ ቅዱሳን ስም እንለምናችኋለን፡ መመለሳችሁም ከልብ እንዲሆን ስለፍቅር አምላክ እንማጸናችኋለን።
፬. ለአበው ካህናት፣መምህራን፣ሰባክያነ ወንጌል እና ዲያቆናት፡ - እናንተም የሰሞኑን እና የእስካሁን /የቆየውን የቤተክርስቲያን ችግር ለመፍታት መጀመሪያ ከራሳችሁ ጀምሩ፣ ሰውነታችሁን ለመንፈሳዊ ነገር አሰልጥኑት፡፡ ከዚያም ለምትመሩት፣ ለምታስተምሩት ሁሉ በእውነት እና በፍቅር ምሳሌ ሁኑ፡፡ ሕዝበ ክርስቲያኑም ከእውነት ጋር እንዲቆምና ለእውነት ዋጋ እንዲከፍል /ከመከራው እንዲሳተፍ እና ከመከራዉም እንዳይሸሽ/ እናንተ ቀዳምያን በመሆን አትጉት፡፡ አለበለዚያ ለዚህ ጊዜ ያልሆነ ክህነት እና ኃላፊነት ባትይዙትና ባትቅበሉት የተሻለ ነበር። ከፊታችሁ እግዚአብሔር መልካም ዕድል አመቻችቶላችኋል እና ይህን በመከራ ውስጥ ያለን በረከት ትሳተፉ ዘንድ እኛ ደካሞች ገዳማውያን ለተልዕኮ በምትፋጠኑላት ቤተ ክርስቲያን ስም አደራ እንላችኋለን፡፡
፭. ለአብነት ተማሪዎች እና ለመንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት፡ - የወደፊት የቤተክርስቲያን ተረካቢዎች ስለሆናችሁ ሙሉ ሕይወታችሁን ለቅድስና፣ ለንጽህና የተዘጋጀ አድርጉ። ምክንያቱም ክህነታዊ አገልግሎት ዋናው መሰረቱ የቅድስና ሕይወት ነው፡፡ በጸሎት እየተጋችሁ የእውነተኛ ደቀ መዝሙር ተግባር በመፈጸም፣በማስተዋል የድርሻችሁን ትወጡ
ዘንድ አደራ እንላለን፡፡
፮. ለቤተክርስቲያን ማኅበራት፣ሰ/ት/ቤት እና ወጣቶች፡ - ዘመኑን ዋጅቶ በመስራት እስካሁን ባደረጋችሁት ሱታፌ ቤተክርስቲያን ታመሰግናችኋለች᎓᎓ ነገር ግን ዛሬ እና ነገ /አሁንና ወደፊት/ ከዚህ በላይ መሥራት እንዳለባችሁ ልናሳስባችሁ እንወዳለን፡፡ ደግሞም የተከሰተውን ችግር ለመፍታት፡-
• ከማንኛውም የቤተክርስቲያን አካል ጋር ተግባብቶ በመስራት • ሕዝበ ክርስቲያኑን ግንዛቤ በማስጨበጥ • በጾምና በጸሎት ተግቶ በማትጋት
• ጎሰኝነትን በመጸየፍና በማስወገድ
• እርስ በእርሳችሁ ተቀናጅቶ፣ተግባብቶ እና ተናቦ በመስራት
• ይህን በመሳሰለው በጎ ሥራ ሁሉ የድርሻችሁን ትወጡ ዘንድ በቤተክርስቲያናችን
ስም አደራችን የጠበቀ ነው፡፡
፯. ለምዕመናን እና ምዕመናት /ሕዝበ ክርስቲያን/ ፡- እስካሁን ቤተክርስቲያን በምትፈልጋችሁ ሁሉ የልጅነት አስተዋጽኦዋችሁን አበርክታችኋል፡ ነገር ግን ካለፈው ይልቅ የወደፊቱ ተግባራችሁ ለእናንተ እና ለቤተክርስቲያን ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም ትህትናን ገንዘብ በማድረግ ሃይማኖትን ከምግባር በማስተባበር ቤትክርስቲያን ከእናንተ የምትጠብቀውን ሁሉ በማድረግ እራሳችሁ በምትከብሩበት እና ሰማያዊ ዋጋ በመታገኙበት መከራ ውስጥ ለማለፍ አታመንቱ ከምድራዊ ይልቅ ሰማያዊውን አስቡ በዚህም ሐሰትን፣ፍርሐትን ግብታዊ ስሜትን እና ማመንታትን ከእናንተ አርቃችሁ በእውነትና በእምነት ከእረኞቹ ጋር በመተባበር ለእናታችን ቤተክርስቲያን የሚጠበቅባችሁን ተግባራት ሁሉ እንድትወጡ ደካሞች ገዳማውያን በአምላከ ቅዱሳን ስም አደራ እንላችኋለን፡፡
ቀን፡ - 18/05/2015
“በዓለም ሳለችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።” 【ዮሐ 6፥33】
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን የአንድነት ገዳማት ኅብረት መልእክት
ከቅዱስ ፓትርያርካችን ጀምሮ በየደረጃው ያላችሁ የመንጋው እረኞቻችንና ሕዝበ ክርስቲያን፣ ለአኀት አብያተ ክርስቲያናት፣ እውነተን ለምትፈልጉ እና ለምትከተሉ የሰው ልጆች በሙሉ ሰላምታችን ከያለንበት ቅዱሳን መካናት ይድረሳችሁ።
የምናስተላልፈውን መልዕክትም ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ጊዜያችሁን በመስጠት እንድትመለከቱት እኛ ታናሽ እና ደካማ የሆን ገዳማውያንና ገዳማውያት በአምላከ ቅዱሳን ስም
እንማጸናችኋለን፡፡
መልዕክታችንም ለሚከተሉት አካላት ይሆናል፡ -
፩. ለቅዱስ ፓትርያርካችን፡ - እስካሁን በአደረጉት በዕንባ የታገዘ የእረኝነት ተግባርዎት የረዳዎትን አምላክ እናመሰግናለን ወደፊትም እንለምናለን፡፡ ነገር ግን ይህ የተቀደሰ የመንጋው ጥበቃ ተግባርዎት በዚህ ከባድ የፈተና ጊዜ ይበልጡኑ ከዕንባዎት ጋር ለእርስዎ እና ለእኛ ይሆን ዘንድ እስከ አሁን ድረስ ከባዱን ፈተና ሁሉ በእግዚአብሔር ቸርነት እንደተወጡት አሁንም እግዚአብሔር በሚወደው እውነት ብቻ ጸንተው እንዲቆሙ እና በዚህም የሚቀበሉት መከራ ካለ የእውነተኛ እረኛነት ምድራዊ ደሞዙ ይኸው ነው እና ከእረኝነትና አባትነት ተግባርዎ አንዲትም እርምጃ ወደ ኋላ እንዳያፈገፍጉ እኛ ደካማ ልጆችዎት በቅዱሳኑ ስም እንማጸንዎታለን፡፡
፪. ለብፁአን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፡ - እስካሁን በዘመነ ሲመተ ክህነታችሁ ክፉውንም በጎውንም አሳልፋችኋል። የአሁነ ግን ከሁሉ የከፋ ይመስላል፤ የሚከፋው ግን በእውነት በመኖር እና ለእውነትም የሚከፈለውን መከራ የምትሸሹ የምታፈገፍጉ ከሆነ እንጂ በእውነት ላይ ለእውነት ከቆማችሁ እናንተም ከብራችሁ ቤተ ክርስቲያንንም የምታስከብሩበት ጊዜ አሁን ስለሆነ ደስ ሊላችሁ ይገባል። ይህ ግን ፍርሐትን፣ምቾትን፣ማስመሰልን ይጠላል በምትኩም
ጥብአት፣መከራ እና እውነት ይስማማዋል። ስለዚህም የእስካሁኑን ሁሉ ድክመታችሁን አስወግዳችሁ ማስፈራሪያቸውን ሳትፈሩ እውነትን እንድትገዟት እንጂ እንዳትሸጧት ደካሞች ልጆቻችሁ አደራ እያልናችሁ ምናልባትም አንድ አንድ ደካማ ጎኖችንና ማስመስያን እየፈለጉ የሚጠቃቅሱ ቢኖሩም በምትባሉት ነገር ሁሉ ግድ ሳይሰጣችሁ ለመንጋው እረኝነት ያበቃቻችሁን ቤተ ክርስቲያን ከማስከበር የበለጠ ምንም ተልዕኮ እንደማይኖራችሁ ታውቃላችሁና እውነትን በመኖር ለእኛ ለበጎቹ ምሳሌ ሁኑን፡፡
በቅድሚያ ስለልጅነት ድፍረታችን ይቅርታ አድርጉልንና ይህ ሁሉ የሆነው በእናንተ በእረኞቹ እና በእኛ በበጎቹ የክርስትናውን ዓላማ እና ተግባር እንደሚገባ ያለመኖር ነው፡፡ ስለሆነም ወደፊት እንዴት መኖር እንደሚገባን ከራሳችሁ ጋር እና በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤያት ምከሩ። እኛንም መንገዱን በማሳየት ምሳሌ ትሆነን ዘንድ ደካሞች ልጆቻችሁ በቅዱሳን ስም እንማጸናችኋለን፡፡
፫. ሲመተ ኤጲስ ቆጶስ ሰጥተናል ላላችሁ ሊቃነ ጳጳሳት እና “ኤጲስ ቆጶስነት ተሹመናል" ላላችሁ መነኮሳት፡ - በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የፈጸማችሁት ተግባር ስህተት መሆኑን እኛ ደካሞች ገዳማውያን በትህትና ድፍረት ልንነግራችሁ እንወዳለን፡፡ ስለሆነም ያለው አማራጭ ሁለት ነው - አንደኛው በፍጹም ንስሐ ያሳዘናችኋትን ቤተክርስቲያን ደስ ማሰኘት እና እናንተም ምድራዊ እና ሰማያዊ ሰላም ማግኘት፤ ሁለተኛው ደግሞ ከቅድስት ቤተክርስቲያናችን አንድነት መለየት ነው᎓᎓ ነገር ግን ሁለተኛው አማራጭ ለእናንተም ለእኛም ሀዘን ነውና የመጀመሪያውን አማራጭ ትተገብሩት ዘንድ እኛ ደካሞቹ በፍፁም ፍቅርና ትህትና በአምላከ ቅዱሳን እንማጸናችኋለን፡፡ በዚህም ቤተክርስቲያን /የሰማይ መላእክትና ምድራውያን ክርስቲያኖች/ ደስ ይስኙ፤ጠላት ዲያብሎስም ይፈር በቤተክርስቲያን ውስጥ ችግር እንዳለ ሁላችንም እናውቃለን፤ስለምን ችግር ኖረ ብንል ግን ምክንያቱ ሁለት ነው፡ -
• እኛ /እረኞቹና በጎቹ ክርስትናውን እንደሚገባ ስለ አልኖርነው᎓᎓
• በምድር ያለችው ቤተክርስቲያን ተጋድሎዋን ያልጨረሰች በፈተና ውስጥ ያለች
ስለሆነች::
ታድያ ይህን ችግር ለመፍታት የሄዳችሁበት መንገድ በእኛ በደካማ አእምሮአችን ኢኦርቶዶክሳዊ፣ኢሃይማኖታዊ መንገድ መሆኑ ነው እና ትልቁ ስህተት እባካችሁን ወደ
ኦርቶዶክሳዊ መንገድ ወደ ሃይማኖታዊ መንገድ ተመለሱ ብለን በአምላከ ቅዱሳን ስም እንለምናችኋለን፡ መመለሳችሁም ከልብ እንዲሆን ስለፍቅር አምላክ እንማጸናችኋለን።
፬. ለአበው ካህናት፣መምህራን፣ሰባክያነ ወንጌል እና ዲያቆናት፡ - እናንተም የሰሞኑን እና የእስካሁን /የቆየውን የቤተክርስቲያን ችግር ለመፍታት መጀመሪያ ከራሳችሁ ጀምሩ፣ ሰውነታችሁን ለመንፈሳዊ ነገር አሰልጥኑት፡፡ ከዚያም ለምትመሩት፣ ለምታስተምሩት ሁሉ በእውነት እና በፍቅር ምሳሌ ሁኑ፡፡ ሕዝበ ክርስቲያኑም ከእውነት ጋር እንዲቆምና ለእውነት ዋጋ እንዲከፍል /ከመከራው እንዲሳተፍ እና ከመከራዉም እንዳይሸሽ/ እናንተ ቀዳምያን በመሆን አትጉት፡፡ አለበለዚያ ለዚህ ጊዜ ያልሆነ ክህነት እና ኃላፊነት ባትይዙትና ባትቅበሉት የተሻለ ነበር። ከፊታችሁ እግዚአብሔር መልካም ዕድል አመቻችቶላችኋል እና ይህን በመከራ ውስጥ ያለን በረከት ትሳተፉ ዘንድ እኛ ደካሞች ገዳማውያን ለተልዕኮ በምትፋጠኑላት ቤተ ክርስቲያን ስም አደራ እንላችኋለን፡፡
፭. ለአብነት ተማሪዎች እና ለመንፈሳዊ ኮሌጅ ደቀ መዛሙርት፡ - የወደፊት የቤተክርስቲያን ተረካቢዎች ስለሆናችሁ ሙሉ ሕይወታችሁን ለቅድስና፣ ለንጽህና የተዘጋጀ አድርጉ። ምክንያቱም ክህነታዊ አገልግሎት ዋናው መሰረቱ የቅድስና ሕይወት ነው፡፡ በጸሎት እየተጋችሁ የእውነተኛ ደቀ መዝሙር ተግባር በመፈጸም፣በማስተዋል የድርሻችሁን ትወጡ
ዘንድ አደራ እንላለን፡፡
፮. ለቤተክርስቲያን ማኅበራት፣ሰ/ት/ቤት እና ወጣቶች፡ - ዘመኑን ዋጅቶ በመስራት እስካሁን ባደረጋችሁት ሱታፌ ቤተክርስቲያን ታመሰግናችኋለች᎓᎓ ነገር ግን ዛሬ እና ነገ /አሁንና ወደፊት/ ከዚህ በላይ መሥራት እንዳለባችሁ ልናሳስባችሁ እንወዳለን፡፡ ደግሞም የተከሰተውን ችግር ለመፍታት፡-
• ከማንኛውም የቤተክርስቲያን አካል ጋር ተግባብቶ በመስራት • ሕዝበ ክርስቲያኑን ግንዛቤ በማስጨበጥ • በጾምና በጸሎት ተግቶ በማትጋት
• ጎሰኝነትን በመጸየፍና በማስወገድ
• እርስ በእርሳችሁ ተቀናጅቶ፣ተግባብቶ እና ተናቦ በመስራት
• ይህን በመሳሰለው በጎ ሥራ ሁሉ የድርሻችሁን ትወጡ ዘንድ በቤተክርስቲያናችን
ስም አደራችን የጠበቀ ነው፡፡
፯. ለምዕመናን እና ምዕመናት /ሕዝበ ክርስቲያን/ ፡- እስካሁን ቤተክርስቲያን በምትፈልጋችሁ ሁሉ የልጅነት አስተዋጽኦዋችሁን አበርክታችኋል፡ ነገር ግን ካለፈው ይልቅ የወደፊቱ ተግባራችሁ ለእናንተ እና ለቤተክርስቲያን ያስፈልጋል፡፡ ስለሆነም ትህትናን ገንዘብ በማድረግ ሃይማኖትን ከምግባር በማስተባበር ቤትክርስቲያን ከእናንተ የምትጠብቀውን ሁሉ በማድረግ እራሳችሁ በምትከብሩበት እና ሰማያዊ ዋጋ በመታገኙበት መከራ ውስጥ ለማለፍ አታመንቱ ከምድራዊ ይልቅ ሰማያዊውን አስቡ በዚህም ሐሰትን፣ፍርሐትን ግብታዊ ስሜትን እና ማመንታትን ከእናንተ አርቃችሁ በእውነትና በእምነት ከእረኞቹ ጋር በመተባበር ለእናታችን ቤተክርስቲያን የሚጠበቅባችሁን ተግባራት ሁሉ እንድትወጡ ደካሞች ገዳማውያን በአምላከ ቅዱሳን ስም አደራ እንላችኋለን፡፡
👍8❤1
፰. ለሕጻናት: - በእናንተ በረከት እግዚአብሔር ቤተክርስቲያናችንን እና ሀገራችንን ከገጠማት ፈተና እንደሚታደጋት እምነት አለን፡፡ ስለሆነም እናንተም በሕጻን ማንነታችሁ ወደ እግዚአብሔር እንድትለምኑ ቤተሰቦቻችሁንም እንድታተጉ በዚሁም ቂርቆሳውያን መሆናችሁን እንድታስመሰክሩ እኛ ገዳማውያን አባቶቻችሁና ገዳማውያት እናቶቻችሁ እናንተ ሕጻናት ወደ እርሱ ትመጡ ዘንድ በወደዳችሁ አምላክ ስም አደራ እንላችኋለን፡፡ የነገይቱ ቤተ ክርስትያን የእናንተ ነችና ከዚህ ዘመን የተሻለች ቤተ ክርስቲያን ትኖራችሁ ዘንድ በጸሎታችንም እንለምናለን፡- / ማሳሰቢያ መልእክቱን ማንበብ የሚችሉ ህጻናት እራሳቸው እንዲያነቡ ማንበብ ለማይችሉ ደግሞ ቤተሰቦቻቸው እንድታነቡላቸው አደራ
እንላለን፡፡/
፱. ለአኀት አብያተ ክርስቲያናት፡ - ሃይማኖት ዘር፣ሀገር እና ባንዲራ/አርማ/ የለውም፡፡ ዘሩ ክርስትና፣ ሀገሩ ሰማያዊ ባንዲራው /አራማው መስቀል ነው፡፡ ስለሆነም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የገጠማት ፈተና የእናንተም ነው እና በጸሎታችሁ፣በሀሳባችሁ በምክራችሁ፣በመልዕክታችሁ፣ በሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ከእውነተኛዋ ቅድስት ቤተክርስቲያን መከራ ተካፋይ እንድትሆነ ክርስቶስ በደሙ በዋጃት ቤተክርስቲያን ስም እኛ ደካሞቹ ገዳማውያን አደራ እንላችኋለን፡፡
፲. ለመንግስት፡ - ምድራውያን መንግስታት በምድር የሚያስተዳድሩትንና የሚመሩትን ሁሉ በእውነትና በፍትሕ እንዲመሩ የተቀበሉተ ኃላፊነት ግድ ይላቸዋል፡፡ ስለሆነም እስካሁን የሰራችሁትን ክፉም ሆነ በጎ እንተወውና ሰሞኑን ለተፈጠረው ችግር የመንግስት አስተዋጽኦ እንዳለው ይሰማናል። ምክንያቱም በችግሩ ውስጥ ተዋናይ መሆን ወይም ችግሩን አይቶ እንዳላየ ማለፍ አንዲት ሀገርን ከሚያስተዳድር አካል አይጠበቅም። ይልቁንም የቤተክርስቲያኗን ዶግማና ቀኖና በጠበቀ መልኩ ቤተክርስቲያኒቱ ችግሩን ለመፍታት በምትሄድበት መንገድ ሁሉ ተባባሪ መሆን ይጠበቅበታል። ያለበለዚያ የችግሩ ፈጣሪ እና ለችግሩ ዱላ አቀባይ ከመሆን ተለይቶ አይታይም᎓᎓ ሕዝበ ክርስቲያኑ መንግስት በምድራዊ ነገር በእኩልነት እና በፍትሕ እንዲመራው ይፈልጋል እንጂ ሃይማኖቱን ለማዳከም የሚሰራ ሆኖ ሲያገኘው የመንግስትና የሕዝበ ክርስቲያን ግንኙነት እግዚአብሔር እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ከሚያደርጉት ግንኙነት አይበልጥምና መከራን በመቀበል ሰማያዊን ዋጋ ለማግኘት ምዕመናንና ምዕመናት የሚጠበቅባቸውን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለማድረግ ወደኋላ እንደማይሉ ሊታወቅ ይገባል። መንግስት ምድራዊውን ዓለም ሲመራልን ሃይማኖት ደግሞ ሰማያዊውን ሀገር ያወርሰናልና፡፡ ቤተክርስቲያን ሰማያዊት ብትሆንም ተጋዳይቱ ቤተክርስቲያን በሀገር እና በምድር ላይ ነው ያለችው᎓᎓ ስለሆነም ምድራውያን መንግስታት ህልውናዋንና መብትዋን አክብረው ሊያስከብሩላት የተገባ ነው᎓᎓የመንግስት ትንሹ ግዴታ ህግን ማስከበር ነው ስለሆነም በቤተ ክርስቲያን ላይ የተፈጠረውን ህገ ወጥ ድርጊት ማስቆምና ህገወጥ ድርጊት ፈጻሚዎችንና ተባባሪዎችን ሥርአት ማስያዝ ከመንግስት የሚጠበቅ መንግስታዊ ግዴታ ነው፡፡
፲፩.ለፓለቲከኞች፡ - ፖለቲከኞች ከቤተክርስቲያን መንፈሳዊ መአድ እንካፈል ሲሉ ቅድስት ቤትክርስቲያን የፖለቲካ እሳቢያቸውን ሳትመለከት ከመሶቧ ትመግባቸዋለች ነገር ግን ቤተክርስቲያኒቱን ወደ ፖለቲካቸው ከረጢት ሊያስገቧት ሲሉ ችግሮች
ይፈጠራሉ፡፡ስለሆነም የፖለቲካ ፓርቲ እና ፖለቲከኞች የቆማችሁለትን ርዕዮተ ዓለም በእውነት መሥረትነት ላይ እንድትተገብሩና ሰው የምድርና የሰማይ ፍጥረት መሆኑን አውቃችሁ በምድር በሚኖርበት ጊዜ ሁሉ ሃይማኖቱን በነጻነትና በሥርዓት እንዲያከናውን በችግሩም ጊዜ መፍትሔ ለማምጣት የድርሻችሁን ትወጡ ዘንድ አደራ እንላለን፡፡
፲፪.ለኢትዮጵያውያን በሙሉ፡ - ኢትዮጵያውያን ታሪካችን እንደሚነግረን ሃይማኖተኛነት ፍትሕ፣መከባበር፣ መረዳዳት እና የመሳሰሉት የበጎ ሰው ተግባራትን ገንዘብ ያደረግን ነን:: ዛሬ ግን የኛ መገለጫ ያልሆኑ እኩይ ተግባራት ተዋናይ ከሆን ሰነበትን፡፡ ስለሆነም በሰውም በእግዚአብሔርም ዘንድ የተጠላውን ተግባራት ሁሉ ከእኛ በማራቅ የቀድሞ በጎ ተግባራችንን አጽንተን በመያዝ ምድራዊ የጋራ ቤታችንን በፍቅር እንኑርባት ያለበለዚያ
ሰው የሚያምንበትን ሰማያዊ ቤት አፈርስብሃለሁ ሲሉት ወይም ለማፍረስ ተባባሪ ሲሆኑ ዘላለማዊ ሕይወቱን ለማግኘት በሚያደርገው ተጋድሎ ሀገራችን ለምድራዊ ኑሮአችን እሾክ እንዳትሆን ያሰጋል። ኢትዮጵያውያን ሆይ ምድራዊ ቤታችንን በአንድነት እና በፍቅር እንኖርባት ዘንድ አንዱ በአንዱ ላይ ከመነሳሳት ተቆጥበን የኅብረት ቤታችንን የጋራ ሰላማችንን ለመጠበቅ የሰውነት ግዴታችንን እንወጣ፡፡
ማጠቃለያ
የችግራችን መፍቻ ቁልፍ ሃይማኖትን ከምግባር አስተባብሮ መገኘት ነው፡፡ ስለሆነም የገጠመንን ችግር ለመፍታት ሁለት አበይት ተግባራትን እነርሱም ፡-
1. ጾምና ጸሎት
2. ሰማዕትነትን (መከራ መቀበልን) ለመፈፀም ወደ ኋላ ማፈግፈግ የለብንም፡፡ ጾምና ጸሎት እንኳን በቤተክርስቲያንና በሀገር ላይ ፈተና ተጋርጦ ይቅርና በየእለቱ የምንተገብረው ክርስቲየናዊ ተግባራችን ነው፡፡ በዚህ ጊዜ ደግሞ እግዚአብሔር ችግሩን እንዲፈታልን በግል፣በቤተሰብ፣በኅብረት በመሆን በጾም በጸሎት መበርታት ይጠበቅብናል፡፡ ይኸውም
. ሳናቋርጥ በመጸለይ ፤ 1ኛ ተሰ 5፡17-18
. ከጥሉላት ምግብ በመራቅና መናኛውን በመመገብ ፤ መዝ 108፡24 ፤ዳን 10፡2-3 . ከአልጋችን ወርደን መሬት ላይ በመተኛት ዳን 9፥3 ፤ አስቴር 4፡3
በተሰበረ ልብ ከልቅሶ ጋር ሆኖ ፤ ኢዮኤል 2፡12 ። እግዚአብሔር በምህረቱ ይጎበኘን ዘንድ ተግተን እንለምን፡፡
ሰማእትነት (መከራ መቀበል) የቤተክርስቲያን ጌጥ፣ ዘር ነውና ከቅዱስ ፓትርያርካችን ጀምሮ ሁላችንም ሰውነታችንን ለሰማእትነት እናዘጋጅ ዘንድ እኛ ደካሞች ገዳማውያን በአምላከ ቅዱሳን ስም አደራ እንላለን ፡፡ ይኸውም፡-
የጊዜ
የገንዘብ
የእውቀት
የአካል
የጉልበት
- የሕይወት ሰማእትነት ለሚጠይቀው ሁሉ ምንም ሳናመነታ በእውነት ፣ በጥብአት (ክርስቲያናዊ ድፍረት)፣ በፍቅር (ፍቅረ እግዚአብሔርና ፍቅረ ቢጽ ) የሚጠበቅብንን ማድረግ ነው :: ሮሜ 8 ፥ 35
ምንአልባት አንዳንዶች ሰማእትነት ለመቀበል ንሰሐ ስለአልገባሁ እፈራለሁ ልትሉ ትችላላችሁ። ነገር ግን የቤተክርስቲያናችን የሰማእትነት አስተምህሮ እንደሚነግረን አንድ ሰው ንሰሐ ሳይገባ በመጣው መከራ ውስጥ እራሱን በሰማእትነት በማሰለፉ _ ሰማእትነቱ ኀጢአትን ማስተሰርይ ብቻ ሳይሆን ከቅዱሳን ሰማዕታት እንደ አንዱ ያስቆጥረዋል፡፡ ስለሆነም መከራን ፣ ሰማዕትነትን ለመቀበል ሰውነታችንን ጨክነን ማዘጋጀት ያስፈልገናል፡፡ ይህ ሲሆን ደግሞ የቤተክርስቲያን ትንሳኤ ይሆናል፡፡
ወደፊት ምን ይደረግ ?
አሁን የገጠመን ሰሞነኛ ችግር እኛ የሚጠበቅብንን ካደረግን ይፈታል ብለን እናምናለን፡፡
ነገር ግን ችግሮቻችን ስር የሰደዱና ለችግሮቹም ሁላችን ተጠያቂዎች ነን፡፡ ስለሆነም የነገይቱን ቤተ ክርስቲያን እንዴት ወደ ቀድሞ ማንነቷ ትመለስ ብሎ ለመፍትሔው ያለምንም ማመንታት፡-
እንላለን፡፡/
፱. ለአኀት አብያተ ክርስቲያናት፡ - ሃይማኖት ዘር፣ሀገር እና ባንዲራ/አርማ/ የለውም፡፡ ዘሩ ክርስትና፣ ሀገሩ ሰማያዊ ባንዲራው /አራማው መስቀል ነው፡፡ ስለሆነም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የገጠማት ፈተና የእናንተም ነው እና በጸሎታችሁ፣በሀሳባችሁ በምክራችሁ፣በመልዕክታችሁ፣ በሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ከእውነተኛዋ ቅድስት ቤተክርስቲያን መከራ ተካፋይ እንድትሆነ ክርስቶስ በደሙ በዋጃት ቤተክርስቲያን ስም እኛ ደካሞቹ ገዳማውያን አደራ እንላችኋለን፡፡
፲. ለመንግስት፡ - ምድራውያን መንግስታት በምድር የሚያስተዳድሩትንና የሚመሩትን ሁሉ በእውነትና በፍትሕ እንዲመሩ የተቀበሉተ ኃላፊነት ግድ ይላቸዋል፡፡ ስለሆነም እስካሁን የሰራችሁትን ክፉም ሆነ በጎ እንተወውና ሰሞኑን ለተፈጠረው ችግር የመንግስት አስተዋጽኦ እንዳለው ይሰማናል። ምክንያቱም በችግሩ ውስጥ ተዋናይ መሆን ወይም ችግሩን አይቶ እንዳላየ ማለፍ አንዲት ሀገርን ከሚያስተዳድር አካል አይጠበቅም። ይልቁንም የቤተክርስቲያኗን ዶግማና ቀኖና በጠበቀ መልኩ ቤተክርስቲያኒቱ ችግሩን ለመፍታት በምትሄድበት መንገድ ሁሉ ተባባሪ መሆን ይጠበቅበታል። ያለበለዚያ የችግሩ ፈጣሪ እና ለችግሩ ዱላ አቀባይ ከመሆን ተለይቶ አይታይም᎓᎓ ሕዝበ ክርስቲያኑ መንግስት በምድራዊ ነገር በእኩልነት እና በፍትሕ እንዲመራው ይፈልጋል እንጂ ሃይማኖቱን ለማዳከም የሚሰራ ሆኖ ሲያገኘው የመንግስትና የሕዝበ ክርስቲያን ግንኙነት እግዚአብሔር እና ሕዝበ ክርስቲያኑ ከሚያደርጉት ግንኙነት አይበልጥምና መከራን በመቀበል ሰማያዊን ዋጋ ለማግኘት ምዕመናንና ምዕመናት የሚጠበቅባቸውን ሃይማኖታዊ ግዴታ ለማድረግ ወደኋላ እንደማይሉ ሊታወቅ ይገባል። መንግስት ምድራዊውን ዓለም ሲመራልን ሃይማኖት ደግሞ ሰማያዊውን ሀገር ያወርሰናልና፡፡ ቤተክርስቲያን ሰማያዊት ብትሆንም ተጋዳይቱ ቤተክርስቲያን በሀገር እና በምድር ላይ ነው ያለችው᎓᎓ ስለሆነም ምድራውያን መንግስታት ህልውናዋንና መብትዋን አክብረው ሊያስከብሩላት የተገባ ነው᎓᎓የመንግስት ትንሹ ግዴታ ህግን ማስከበር ነው ስለሆነም በቤተ ክርስቲያን ላይ የተፈጠረውን ህገ ወጥ ድርጊት ማስቆምና ህገወጥ ድርጊት ፈጻሚዎችንና ተባባሪዎችን ሥርአት ማስያዝ ከመንግስት የሚጠበቅ መንግስታዊ ግዴታ ነው፡፡
፲፩.ለፓለቲከኞች፡ - ፖለቲከኞች ከቤተክርስቲያን መንፈሳዊ መአድ እንካፈል ሲሉ ቅድስት ቤትክርስቲያን የፖለቲካ እሳቢያቸውን ሳትመለከት ከመሶቧ ትመግባቸዋለች ነገር ግን ቤተክርስቲያኒቱን ወደ ፖለቲካቸው ከረጢት ሊያስገቧት ሲሉ ችግሮች
ይፈጠራሉ፡፡ስለሆነም የፖለቲካ ፓርቲ እና ፖለቲከኞች የቆማችሁለትን ርዕዮተ ዓለም በእውነት መሥረትነት ላይ እንድትተገብሩና ሰው የምድርና የሰማይ ፍጥረት መሆኑን አውቃችሁ በምድር በሚኖርበት ጊዜ ሁሉ ሃይማኖቱን በነጻነትና በሥርዓት እንዲያከናውን በችግሩም ጊዜ መፍትሔ ለማምጣት የድርሻችሁን ትወጡ ዘንድ አደራ እንላለን፡፡
፲፪.ለኢትዮጵያውያን በሙሉ፡ - ኢትዮጵያውያን ታሪካችን እንደሚነግረን ሃይማኖተኛነት ፍትሕ፣መከባበር፣ መረዳዳት እና የመሳሰሉት የበጎ ሰው ተግባራትን ገንዘብ ያደረግን ነን:: ዛሬ ግን የኛ መገለጫ ያልሆኑ እኩይ ተግባራት ተዋናይ ከሆን ሰነበትን፡፡ ስለሆነም በሰውም በእግዚአብሔርም ዘንድ የተጠላውን ተግባራት ሁሉ ከእኛ በማራቅ የቀድሞ በጎ ተግባራችንን አጽንተን በመያዝ ምድራዊ የጋራ ቤታችንን በፍቅር እንኑርባት ያለበለዚያ
ሰው የሚያምንበትን ሰማያዊ ቤት አፈርስብሃለሁ ሲሉት ወይም ለማፍረስ ተባባሪ ሲሆኑ ዘላለማዊ ሕይወቱን ለማግኘት በሚያደርገው ተጋድሎ ሀገራችን ለምድራዊ ኑሮአችን እሾክ እንዳትሆን ያሰጋል። ኢትዮጵያውያን ሆይ ምድራዊ ቤታችንን በአንድነት እና በፍቅር እንኖርባት ዘንድ አንዱ በአንዱ ላይ ከመነሳሳት ተቆጥበን የኅብረት ቤታችንን የጋራ ሰላማችንን ለመጠበቅ የሰውነት ግዴታችንን እንወጣ፡፡
ማጠቃለያ
የችግራችን መፍቻ ቁልፍ ሃይማኖትን ከምግባር አስተባብሮ መገኘት ነው፡፡ ስለሆነም የገጠመንን ችግር ለመፍታት ሁለት አበይት ተግባራትን እነርሱም ፡-
1. ጾምና ጸሎት
2. ሰማዕትነትን (መከራ መቀበልን) ለመፈፀም ወደ ኋላ ማፈግፈግ የለብንም፡፡ ጾምና ጸሎት እንኳን በቤተክርስቲያንና በሀገር ላይ ፈተና ተጋርጦ ይቅርና በየእለቱ የምንተገብረው ክርስቲየናዊ ተግባራችን ነው፡፡ በዚህ ጊዜ ደግሞ እግዚአብሔር ችግሩን እንዲፈታልን በግል፣በቤተሰብ፣በኅብረት በመሆን በጾም በጸሎት መበርታት ይጠበቅብናል፡፡ ይኸውም
. ሳናቋርጥ በመጸለይ ፤ 1ኛ ተሰ 5፡17-18
. ከጥሉላት ምግብ በመራቅና መናኛውን በመመገብ ፤ መዝ 108፡24 ፤ዳን 10፡2-3 . ከአልጋችን ወርደን መሬት ላይ በመተኛት ዳን 9፥3 ፤ አስቴር 4፡3
በተሰበረ ልብ ከልቅሶ ጋር ሆኖ ፤ ኢዮኤል 2፡12 ። እግዚአብሔር በምህረቱ ይጎበኘን ዘንድ ተግተን እንለምን፡፡
ሰማእትነት (መከራ መቀበል) የቤተክርስቲያን ጌጥ፣ ዘር ነውና ከቅዱስ ፓትርያርካችን ጀምሮ ሁላችንም ሰውነታችንን ለሰማእትነት እናዘጋጅ ዘንድ እኛ ደካሞች ገዳማውያን በአምላከ ቅዱሳን ስም አደራ እንላለን ፡፡ ይኸውም፡-
የጊዜ
የገንዘብ
የእውቀት
የአካል
የጉልበት
- የሕይወት ሰማእትነት ለሚጠይቀው ሁሉ ምንም ሳናመነታ በእውነት ፣ በጥብአት (ክርስቲያናዊ ድፍረት)፣ በፍቅር (ፍቅረ እግዚአብሔርና ፍቅረ ቢጽ ) የሚጠበቅብንን ማድረግ ነው :: ሮሜ 8 ፥ 35
ምንአልባት አንዳንዶች ሰማእትነት ለመቀበል ንሰሐ ስለአልገባሁ እፈራለሁ ልትሉ ትችላላችሁ። ነገር ግን የቤተክርስቲያናችን የሰማእትነት አስተምህሮ እንደሚነግረን አንድ ሰው ንሰሐ ሳይገባ በመጣው መከራ ውስጥ እራሱን በሰማእትነት በማሰለፉ _ ሰማእትነቱ ኀጢአትን ማስተሰርይ ብቻ ሳይሆን ከቅዱሳን ሰማዕታት እንደ አንዱ ያስቆጥረዋል፡፡ ስለሆነም መከራን ፣ ሰማዕትነትን ለመቀበል ሰውነታችንን ጨክነን ማዘጋጀት ያስፈልገናል፡፡ ይህ ሲሆን ደግሞ የቤተክርስቲያን ትንሳኤ ይሆናል፡፡
ወደፊት ምን ይደረግ ?
አሁን የገጠመን ሰሞነኛ ችግር እኛ የሚጠበቅብንን ካደረግን ይፈታል ብለን እናምናለን፡፡
ነገር ግን ችግሮቻችን ስር የሰደዱና ለችግሮቹም ሁላችን ተጠያቂዎች ነን፡፡ ስለሆነም የነገይቱን ቤተ ክርስቲያን እንዴት ወደ ቀድሞ ማንነቷ ትመለስ ብሎ ለመፍትሔው ያለምንም ማመንታት፡-
👍6❤2
የምንኩስና እና የክህነታዊ ሕይወቱን አነዋወር የክርስትናውን አነዋወር አስተዳደሩን
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን እና እንደሚገባ መተግበር አለብን፡፡ ይኸንንም በማድረግ እንደ ፈቃዱ ለመኖር :-
ከዘረኝነት ጎጠኝነት
ከራስ ወዳድነት
ከጥቅም ፈላጊነት
በአጠቃላይ ከስነ ምግባር ብልሹነት / ከሥጋ ሥራዎች ራሳችንን መለየት ያስፈልጋል። ገላ 5፥19-21
ለዚህም ከቅዱስ ፓትርያርካችን ጀምሮ አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና ሁላችን የቤተክርስቲያን አካላት በእውነት መንገድ ላይ ቆመን ተጋድሏችንን ልንፈጽም ግድ ይለናል፡፡ ይህ ሲሆን ደግሞ እኛም አብረን ቤተክርስቲያንንም ወደ ቀድሞ ማንነቷ ስትመለስ እናያለን፡፡
አቤቱ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ᎓᎓ ኤር 5፥21
ስለድፍረታችን ሁላችሁንም በክርስቶስ ስም ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ ነገር ግን “ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም፡፡" 1ኛ ዮሐ 4፡18 የሚለውን አምላካዊ ቃል አብነት አድርገን ነው፡፡
ችግሮቻችን ሁሉ ተፈትተው በምድር የእግዚአብሔር ልጆች በሰማይም የመንግስቱ
ወራሾች እንሆን ዘንድ
የእግዚአብሔር ቸርነት
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት
የቅዱሳን መላእክት ጠባቂነት
የቅዱሳን ሁሉ ተራዳኢነት
በዚህም ዘመን ያሉ የእውነተኞቹ አበው እና እማት ጸሎት የህጻናቱ በረከት ከእኛ ጋር ይሁን፡፡
አምላከ ቅዱሳን ቤተክርስቲያንና ሀገራችንን ህዝቡን ሁሉ ይጠብቅ :: አሜን፡፡
【ማሳሰቢያ- መልእክቱን ያስተላለፉላችሁ ገዳማት በርካታ ሲሆኑ ከቦታ መራራቅ አንጻር እነዚህን ማህተሞች ብቻ አድርገናል፡፡】
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን እና እንደሚገባ መተግበር አለብን፡፡ ይኸንንም በማድረግ እንደ ፈቃዱ ለመኖር :-
ከዘረኝነት ጎጠኝነት
ከራስ ወዳድነት
ከጥቅም ፈላጊነት
በአጠቃላይ ከስነ ምግባር ብልሹነት / ከሥጋ ሥራዎች ራሳችንን መለየት ያስፈልጋል። ገላ 5፥19-21
ለዚህም ከቅዱስ ፓትርያርካችን ጀምሮ አበው ሊቃነ ጳጳሳት እና ሁላችን የቤተክርስቲያን አካላት በእውነት መንገድ ላይ ቆመን ተጋድሏችንን ልንፈጽም ግድ ይለናል፡፡ ይህ ሲሆን ደግሞ እኛም አብረን ቤተክርስቲያንንም ወደ ቀድሞ ማንነቷ ስትመለስ እናያለን፡፡
አቤቱ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ᎓᎓ ኤር 5፥21
ስለድፍረታችን ሁላችሁንም በክርስቶስ ስም ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡ ነገር ግን “ፍጹም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላል እንጂ በፍቅር ፍርሃት የለም፡፡" 1ኛ ዮሐ 4፡18 የሚለውን አምላካዊ ቃል አብነት አድርገን ነው፡፡
ችግሮቻችን ሁሉ ተፈትተው በምድር የእግዚአብሔር ልጆች በሰማይም የመንግስቱ
ወራሾች እንሆን ዘንድ
የእግዚአብሔር ቸርነት
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት
የቅዱሳን መላእክት ጠባቂነት
የቅዱሳን ሁሉ ተራዳኢነት
በዚህም ዘመን ያሉ የእውነተኞቹ አበው እና እማት ጸሎት የህጻናቱ በረከት ከእኛ ጋር ይሁን፡፡
አምላከ ቅዱሳን ቤተክርስቲያንና ሀገራችንን ህዝቡን ሁሉ ይጠብቅ :: አሜን፡፡
【ማሳሰቢያ- መልእክቱን ያስተላለፉላችሁ ገዳማት በርካታ ሲሆኑ ከቦታ መራራቅ አንጻር እነዚህን ማህተሞች ብቻ አድርገናል፡፡】
👍3