ውሃ ይቋረጣል‼️
"የውሃ አገልግሎት ይቋረጣል" - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
@sheger_press
@sheger_press
"የውሃ አገልግሎት ይቋረጣል" - ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን ‼️
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሳሽ ባለሥልጣን የለገዳዲ ግድብ የጥሬ ውሃ ማስተላለፊያ ቫልቭ ቅየራ ስራ ከጥቅምት 2/2018 ዓም እስከ ጥቅምት 16/2018 ዓም ድረስ የሚከናወን መሆኑን ገልጿል።
የጥገና ስራው እስከሚጠናቀቅም በአንዳንድ የከተማዋ አካባቢዎች የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ በሙሉ የሚቋረጥ ይሆናል ብሏል።
የውሃ አገልግሎት በከፊል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
- በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 2፣ 3፣ 5፣ 8፣ 9፣ 10 እና 13
- በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 4፣ 5፣ 6፣ 7፣ 11፣ 13 እና14
- በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1፣ 2፣ 3፣ 7፣ 8፣ 10 እና 11
ስራው እስከሚጠናቀቅ የውሃ አገልግሎት በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ ስለሚቋረጥ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ሲል ባለሥልጣኑ አሳስቧል።
@sheger_press
@sheger_press
❤18👎6👍2😱2
ብድር ለወሰዳችሁ ማስጠንቀቂያ‼️
በ #ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም አጋርነት በቴሌብር ማይክሮ ክሬዲት (እንደራስ) አገልግሎት በመጠቀም ብድር ወስደው የብድር ዕዳዎን በወቅቱ ስላልከፈሉ ያለብዎትን የብድር ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 1772 መሰረት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን መረጃ ያመላክታል።(ayu)
@sheger_press
@sheger_press
በ #ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮ ቴሌኮም አጋርነት በቴሌብር ማይክሮ ክሬዲት (እንደራስ) አገልግሎት በመጠቀም ብድር ወስደው የብድር ዕዳዎን በወቅቱ ስላልከፈሉ ያለብዎትን የብድር ዕዳ በአስቸኳይ እንዲከፍሉ በፍ/ብሔር ሕግ ቁጥር 1772 መሰረት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን መረጃ ያመላክታል።(ayu)
@sheger_press
@sheger_press
❤9👏3🤯3
Sheger Press️️
Photo
ጌታችን ከሐዋርያት አስቀድሞ የመረጠው ደቀ መዝሙር እንደሆነ መጽሐፈ ስንክሳር ይናገራል፡፡
እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ በማቴዎስ 10÷3 እንደተጻፈው አባቱ እልፍዮስ ይባላል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ ሐዋርያው “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ” እየተባለም ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡
“በሬዎቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡ ሽማግሌው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን የሥንዴ ዘር ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ኾነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን የላከን አምላካችን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡
ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሲሔዱ ሰዎች ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ሁሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡ በከተማዋ መግቢያ በር እንደተባባሉት ሴቲቱን እርቃኗን አስረዋት ጠበቋቸው፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጥተው በማስተማር በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋ ቅዱስ ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን ዐርፏል፡፡ በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋል፡፡ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
እርሱም በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን በመስበክ ከአይሁድና ከአረማውያን ወገን ብዙዎችን ወደ ክርስትና መልሶ አጥምቋል፡፡ በማቴዎስ 10÷3 እንደተጻፈው አባቱ እልፍዮስ ይባላል፡፡ በሉቃስ 6÷16 ደግሞ ሐዋርያው “ታዴዎስ ልብድዮስ”፣ “የያዕቆብ ልጅ ይሁዳ” እየተባለም ተብሎ ሲጠራ እናያለን፡፡ አንድ ቀን ወደ ሀገረ ስብከቱ ወደ ሦርያ ለስብከተ ወንጌል ሲሔድ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጐልማሳ አምሳል ተገልጦ “ወዳጄ ታዴዎስ ሆይ፣ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ” ብሎ ሰላምታ ሰጥቶት ወደ ሰማይ ዐረገ፡፡ የሐዋርያት አለቃ ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ወደ ሦርያ አብሮት ሔዶ ነበረ፡፡ ከከተማዋ አጠገብ ሲደርሱም አንድ ሽማግሌ በሮችን ጠምደው ሲያርሱ አገኙ፡፡ ቅዱስ ጴጥሮስም ሽማግሌውን ምግብ ለመናቸው፡፡
“በሬዎቼን ጠብቁ” ብላዋቸውም ሊያመጡላቸው ወደ ቤታቸው ሔዱ፡፡ ሽማግሌው እስኪመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስ ሠላሳ ትልም ካረሰ በኋላ ቅዱስ ታዴዎስ በዚያ የነበረውን የሥንዴ ዘር ዘራበት፡፡ የተዘራውም ወዲያዉኑ በቅሎ፣ አድጎ፣ እሸት ኾነ፡፡ ሽማግሌው ምግብ ይዘው ከቤታቸው ሲመለሱም ሐዋርያት ያደረጉትን ተአምር አይተው ደነገጡ፡፡ ከእግራቸው ሥር ወድቀውም “እናንተ ከሰማይ የወረዳችሁ አማልክት ናችሁን?” አሏቸው፡፡ እነርሱም “እኛ የእግዚአብሔር ባሮች እንጂ አማልክት አይደለንም” አሉ፡፡ ሽማግሌውም ስላደረጋችሁልኝ በጎ ሥራ በምትሔዱበት ቦታ ኹሉ ልከተላችሁን? አሏቸው፡፡ እነርሱም “በሬዎቹን ለጌታቸው መልስና በቤትህ የምንበላውን ታዘጋጅልን ዘንድ ለባለቤትህ ንገራት ወደ ከተማዋ ገብተን የላከን አምላካችን እግዚአብሔር እስከሚጠራን ጊዜ ድረስ እንቆያለንና” አሏቸው፡፡
ሽማግሌውም የሥንዴው እሸት ይዘው፣ በሬዎቻቸውን እየነዱ ወደ ከተማ ሲሔዱ ሰዎች ወቅቱ የእርሻ እንጂ የእሸት ጊዜ ስላልነበረ እየተገረሙ “እሸቱን ከወዴት አገኘኸው?” አሏቸው፡፡ ሽማግሌው ግን መልስ አልሰጧቸውም፡፡ ሐዋርያት እንደዘዟቸው በሬዎቹን ለጌታቸው መልሰው ሚስታቸው ራት እንድታዘጋጅላቸው ነገሯት፡፡ የከተማው መኳንንት ስለ እሸቱ ሲሰሙ “በክፉ አሟሟት እንዳትሞት ከወዴት እንዳገኘኸው ንገረን” አሏቸው፡፡ ሽማግሌውም ሐዋርያት ያደረጉትን ሁሉና ወደ እርሳቸው ቤት ቢመጡ ሊያገኟቸው እንደሚችሉ ነገሯቸው፡፡ መኳንንቱም ሰይጣን ልቡናቸዉን አነሳስቶታልና ሐዋርያቱን ለመግደል ወሰኑ፡፡ ሌሎች ግን “አምላካቸው ኢየሱስ የሚሹትን ሁሉ ያደርግላቸዋልና ልንገድላቸው አንችልም፡፡ ይልቅ በከተማው በር አመንዝራ ሴት ርቃኗን ብናስቀምጥ ወደ ከተማችን አይገቡም” አሉ፡፡ በከተማዋ መግቢያ በር እንደተባባሉት ሴቲቱን እርቃኗን አስረዋት ጠበቋቸው፡፡
ቅዱሳን ሐዋርያቱ ግን በሰዎቹ ልብና በሴቲቱ ላይ ያደሩትን ርኩሳን መንፈስ አስወጥተው በማስተማር በሥላሴ ስም አጥምቀው አገልጋዮችን ሾሙላቸው፡፡ ያቺንም ሴት ዲያቆናዪት አደርጎ ሾማት፡፡ ብዙ ድንቅና ተአምራትም አደረጉ፡፡ ሕዝቡም በእግዚአብሔር አመኑ፡፡ ከዚህ በኋላ አንድ ሰይጣን ያደረበትና ገንዘብ የሚወድ ጐልማሳ ባለጸጋ ቅዱስ ታዴዎስን በበዙ ተፈታተነው እርሱም ጌታችን እንደተናገረ ግመል በመርፌ ቀዳዳ ስትሾልክ አሳየው፡፡ ያ ባለጸጋም ከቅዱስ ታዴዎስ እግር ስር ወድቆ ይቅርታ ጠየቀ ገንዘቡንም ሁሉ ለድሆች አከፋፈለ፡፡ ተምሮና አምኖም ተጠመቀ፡፡ ቅዱስ ታዴዎስ በየአገሩ እየተዘዋወረ ወንጌልን ሲሰብክ ቆይቶ ከአይሁድና ከአረማውያን ዘንድ ብዙ መከራ ከደረሰበት በኋላ አገልግሎቱን ፈጽሞ ሐምሌ 2 ቀን ዐርፏል፡፡ በብዙ ስጋዊ መከራ ውስጥ የሚያልፉ ቅዱሳን ገዳማውያንም የሐዋርያትን ፈለግ ተከትለው ዓለምን ንቀዋል፡፡ ገዳማቸውን እየደገፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
❤26🥰3
ሐማስ‼️
ሐማስ 7,000 የሚጠጉ የጸጥታ ኃይሉን በቅርቡ በእስራኤል ወታደሮች የተለቀቁትን የጋዛ አካባቢዎችን ለመቆጣጠር በድጋሚ መጥራቱን ከአገር ውስጥ የተገኘ መረጃ አመለከተ።
ቡድኑ ወታደራዊ ልምድ ያላቸውን አምስት አዳዲስ ገዥዎችን ሾሟል። አንዳንዶቹ ቀደም ሲል በታጠቂ ክንፉ ውስጥ ብርጌዶችን ይመሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል።
ሀማስ እነዚህን ታጣቂዎች የጠራው የስልክ መልዕክት በመሊክ ሲሆን አንዳንዶቹ ሚሊተሪ የለበሱ ሲሆን ግማሾቹ የሰቪል ልብስ የለበሱ ታጣቂዎች ናቸው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በእስራኤል እና በሀማስ መካከል የተደረሰው ስምምነት እንዳይጣስ ለመቆጣጠር አሜሪካ 200 ወታደሮችን ወደ እስራኤል ልካለች።
@sheger_press
@sheger_press
ሐማስ 7,000 የሚጠጉ የጸጥታ ኃይሉን በቅርቡ በእስራኤል ወታደሮች የተለቀቁትን የጋዛ አካባቢዎችን ለመቆጣጠር በድጋሚ መጥራቱን ከአገር ውስጥ የተገኘ መረጃ አመለከተ።
ቡድኑ ወታደራዊ ልምድ ያላቸውን አምስት አዳዲስ ገዥዎችን ሾሟል። አንዳንዶቹ ቀደም ሲል በታጠቂ ክንፉ ውስጥ ብርጌዶችን ይመሩ የነበሩ መሆናቸው ተገልጿል።
ሀማስ እነዚህን ታጣቂዎች የጠራው የስልክ መልዕክት በመሊክ ሲሆን አንዳንዶቹ ሚሊተሪ የለበሱ ሲሆን ግማሾቹ የሰቪል ልብስ የለበሱ ታጣቂዎች ናቸው።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በእስራኤል እና በሀማስ መካከል የተደረሰው ስምምነት እንዳይጣስ ለመቆጣጠር አሜሪካ 200 ወታደሮችን ወደ እስራኤል ልካለች።
@sheger_press
@sheger_press
❤19👎2
በአፋር ክልል ባራሕሌ ወረዳ በመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት ደረሰ‼️
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን በባራሕሌ ወረዳ ትናንት ምሽት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ።
የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አሊ ሁሴን በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በቡሬ እና ዓስጉቢ ቀበሌዎች በርካታ ቤቶች መፍረሳቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል።
በአደጋው እድሜው 12 ዓመት የሆነ ልጅ ህይወት ማለፉን ገልጸው÷ 6 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ አስረድተዋል።
በመሬት መንቀጥቀጡ 43 ሺህ 456 የሚሆኑ ሰዎች ቤቶቻቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙን እና ያለመጠለያ መቅረታቸውን ጠቁመዋል።
ለተጎጂዎች ድጋፍ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና አስተዳዳሪው ገልጸዋል።(FBC)
@sheger_press
@sheger_press
በአፋር ክልል ሰሜናዊ ዞን በባራሕሌ ወረዳ ትናንት ምሽት በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ።
የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አሊ ሁሴን በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት በቡሬ እና ዓስጉቢ ቀበሌዎች በርካታ ቤቶች መፍረሳቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል።
በአደጋው እድሜው 12 ዓመት የሆነ ልጅ ህይወት ማለፉን ገልጸው÷ 6 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ አስረድተዋል።
በመሬት መንቀጥቀጡ 43 ሺህ 456 የሚሆኑ ሰዎች ቤቶቻቸው ሙሉ በሙሉ መውደሙን እና ያለመጠለያ መቅረታቸውን ጠቁመዋል።
ለተጎጂዎች ድጋፍ ለማድረግ ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና አስተዳዳሪው ገልጸዋል።(FBC)
@sheger_press
@sheger_press
❤9😱3
አሳዛኝ ዜና ‼️
በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ ባስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ ዘግናኝ የትራፊክ አደጋ ለግዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የበርካታ ሰዎች ህይዎት አልፏል በርካቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል ።
እባካችሁ ሹፌሮች ህግና ደንብ አክብራችሁ በማሽከርከር የራሳችሁን እና የመንገደኞችን ህይዎት ጠብቁ ።
@sheger_press
@sheger_press
በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ ባስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ ዘግናኝ የትራፊክ አደጋ ለግዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የበርካታ ሰዎች ህይዎት አልፏል በርካቶች የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል ።
እባካችሁ ሹፌሮች ህግና ደንብ አክብራችሁ በማሽከርከር የራሳችሁን እና የመንገደኞችን ህይዎት ጠብቁ ።
@sheger_press
@sheger_press
😢27❤14😱9
"የሟቾች ቁጥር 10 ደርሷል ከባድ ጉዳት 8 ከአደጋው አንጻር ቁጥሮች ሊጨምር ይችላል" ፖሊስ
የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ኡመር መሀመድ እንዳሉት በዛሬው እለት በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ የትራፋሪክ አደጋ መድረሱን ተናግረዋል ።
በዚህም ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ አውቶቡስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ የትራፊክ አደጋ መረጃው እስከ ተጠናከረበት ሰአት 10 ስዎች ህይወት ማለፉና 8 ስዎች ደግሞ ከባድ ገዳት እንደረሰባቸው የተጠቀሰ ሲሆን ከአደጋው ከባድነት አንጻር ቁጥሮቹ ሊጨምሩ እንደሚችሉም ተወስቷል ።
ጉዳት የደረሰባቸው ስዎች በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን አደጋው ከደረሰበት ሰአት ጀምሮ የነፍስ አድን ስራ በቅንጅት መሰራቱ ተነግሯል ሲል ፋና ዘግቧል።
@sheger_press
@sheger_press
የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ኡመር መሀመድ እንዳሉት በዛሬው እለት በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ ልዩ ስሙ ጃራ ድልድይ አከባቢ የትራፋሪክ አደጋ መድረሱን ተናግረዋል ።
በዚህም ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 73290 የሆነ ታታ አውቶቡስ እና ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኢት 41157 ተሳቢ መኪና ተጋጭተው በደረሰ የትራፊክ አደጋ መረጃው እስከ ተጠናከረበት ሰአት 10 ስዎች ህይወት ማለፉና 8 ስዎች ደግሞ ከባድ ገዳት እንደረሰባቸው የተጠቀሰ ሲሆን ከአደጋው ከባድነት አንጻር ቁጥሮቹ ሊጨምሩ እንደሚችሉም ተወስቷል ።
ጉዳት የደረሰባቸው ስዎች በጨፋ ሮቢት ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን አደጋው ከደረሰበት ሰአት ጀምሮ የነፍስ አድን ስራ በቅንጅት መሰራቱ ተነግሯል ሲል ፋና ዘግቧል።
@sheger_press
@sheger_press
❤23😢14😱5👍3
<<ግብፅ መብቷን ለማስከበር ማንኛውንም እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል ሊታወቅ ይገባል>>አልሲሲ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ነገ በግብፅ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑን ተከትሎ ዛሬ አልሲሲ በኢትዮጵያ ላይ ሲዝቱ ተሰምተዋል። ነገሩ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ውጥረት ግምት ውስጥ ባስገባ በሚመስል መልኩ ማስፈራሪያ መላካቸው ይመስለል።
አልሲሲ "ዩናይትድ ኔሽን አፍሪካ ህብረት እያልን ዶሴ ተሸክመን የምንዞረው ፈርተን አይደለም። ግብፅ መብቷን ለማስከበር ማንኛውንም እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል ሊታወቅ ይገባል" ብለዋል።
ዶናልድ ትራምፕ ነገ በግብፅ የሚገኙት የጋዛን የሰላም ስምምነት ለመፈረም ነው ፤ ከዚህ በፊት የግብፅና ኢትዮጵያን ጦርነትም እናዳስቀሩ ሲናገሩ ተደምጠዋል። ትራምፕ ኢትዮጵያና ግብፅ ግጭት ውስጥ እንዲገቡ የሚፈቅዱ አይመስልም።
አልሲሲ እስከ ዛሬ ፀጥ ብለው ትራምፕ ሲመጡ ያዙኝ ልቀቁኝ ማለታቸው ተገቢ አለመሆኑን ገለልኛ ተንታዮች ሲገልፁ ተመልክተናል።
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ነገ በግብፅ ጉብኝት ሊያደርጉ መሆኑን ተከትሎ ዛሬ አልሲሲ በኢትዮጵያ ላይ ሲዝቱ ተሰምተዋል። ነገሩ የኢትዮጵያን የፖለቲካ ውጥረት ግምት ውስጥ ባስገባ በሚመስል መልኩ ማስፈራሪያ መላካቸው ይመስለል።
አልሲሲ "ዩናይትድ ኔሽን አፍሪካ ህብረት እያልን ዶሴ ተሸክመን የምንዞረው ፈርተን አይደለም። ግብፅ መብቷን ለማስከበር ማንኛውንም እርምጃ ልትወስድ እንደምትችል ሊታወቅ ይገባል" ብለዋል።
ዶናልድ ትራምፕ ነገ በግብፅ የሚገኙት የጋዛን የሰላም ስምምነት ለመፈረም ነው ፤ ከዚህ በፊት የግብፅና ኢትዮጵያን ጦርነትም እናዳስቀሩ ሲናገሩ ተደምጠዋል። ትራምፕ ኢትዮጵያና ግብፅ ግጭት ውስጥ እንዲገቡ የሚፈቅዱ አይመስልም።
አልሲሲ እስከ ዛሬ ፀጥ ብለው ትራምፕ ሲመጡ ያዙኝ ልቀቁኝ ማለታቸው ተገቢ አለመሆኑን ገለልኛ ተንታዮች ሲገልፁ ተመልክተናል።
👎43❤22🤔4🤯1🥴1
መረጃ‼️
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራሂማን ኢሮ ዛሬ አዲስአበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። በትናንትናው እለት የሶማልያው ፕሬዚዳንት በአዲስአበባ ድንገተኛ ጉዞ ማድረጋቸው ይታወቃል።(andafta)
@sheger_press
@sheger_press
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራሂማን ኢሮ ዛሬ አዲስአበባ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል። በትናንትናው እለት የሶማልያው ፕሬዚዳንት በአዲስአበባ ድንገተኛ ጉዞ ማድረጋቸው ይታወቃል።(andafta)
@sheger_press
@sheger_press
❤14👍4
ታሽጓል‼️
በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ካርታ ያለው ቤት ለንግድ የሚጠቀሙ ወይም ያከራዩ የቤት ባለንብረቶች ካርታቸውን ከመኖሪያ ወደ ንግድ ወይም ወደ ቅይጥ(የመኖሪያ እና የንግድ) እንዲቀይሩ ገደብ ተሠጥቷቸዋል። ይሄን ለማድረግ ደግሞ ከፍተኛ ገንዘብ እንደተጠየቁ እና ይሄን የአገልግሎት ቅያሪ የማያደርጉ ከሆነ የቅጣት ከፍለው ቤታቸው እንደሚታሸግ እና ይህን ያላደረጉ ግለሰቦች ቤታቸው እየታሸገ መሆኑን ገልፀውልናል።
(ayu)
@sheger_press
@sheger_press
በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ካርታ ያለው ቤት ለንግድ የሚጠቀሙ ወይም ያከራዩ የቤት ባለንብረቶች ካርታቸውን ከመኖሪያ ወደ ንግድ ወይም ወደ ቅይጥ(የመኖሪያ እና የንግድ) እንዲቀይሩ ገደብ ተሠጥቷቸዋል። ይሄን ለማድረግ ደግሞ ከፍተኛ ገንዘብ እንደተጠየቁ እና ይሄን የአገልግሎት ቅያሪ የማያደርጉ ከሆነ የቅጣት ከፍለው ቤታቸው እንደሚታሸግ እና ይህን ያላደረጉ ግለሰቦች ቤታቸው እየታሸገ መሆኑን ገልፀውልናል።
(ayu)
@sheger_press
@sheger_press
❤14😱7
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ቪዲዮ‼️
እራሱን የትግራይ መከላከያ ሠራዊት (TDF) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን ጥቅማ ጥቅም ይከበር፣ደመወዝ ይከፈል፣DDR መቋረጥ የለበትም በሚል ዛሬ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም በመቀሌ ተቃውሞ እያሰሙ ነው።
@sheger_press
@sheger_press
እራሱን የትግራይ መከላከያ ሠራዊት (TDF) ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን ጥቅማ ጥቅም ይከበር፣ደመወዝ ይከፈል፣DDR መቋረጥ የለበትም በሚል ዛሬ ጥቅምት 3/2018 ዓ.ም በመቀሌ ተቃውሞ እያሰሙ ነው።
@sheger_press
@sheger_press
👏12❤10👎9👍1🤔1