﴿وَسِيقَ الَّذِينَ اتَّقَوْا رَبَّهُمْ إِلَى الْجَنَّةِ زُمَرًا حَتَّى إِذَا جَاءُوهَا وَفُتِحَتْ أَبْوَابُهَا وَقَالَ لَهُمْ خَزَنَتُهَا سَلَامٌ عَلَيْكُمْ طِبْتُمْ فَادْخُلُوهَا خَالِدِينَ﴾
«اللَّهُمَّ إنَّا نَسْألُكَ الفِرْدَوْسَ الأعْلَى»🌺
«اللَّهُمَّ إنَّا نَسْألُكَ الفِرْدَوْسَ الأعْلَى»🌺
አጃኢብ 😭
በአንድ ውድቅት ለሊት ቤታቸው ሌባ ይገባል። እየሰገዱ ስለነበር ሶላታቸውን ጨረሰው ሲዞሩና፣ ሌባው የሰረቀውን ገንዘብ ይዞ ሲወጣ ተገጣጠሙ እንዲህ አሉት ....
"ልጄ ሆይ እሱ የአደራ ገንዘብ ነው። እባክህ የኔ ገንዘብ እዛጋር አለልህ እሱን ውሰድ አሉት።" ሌባውም ደንግጦና እየተገረመ የተባለውን ገንዘብ ይዞ ሄደ።
በቀጣይ ሌባውን ስላዩት ቤቱ ሊዘይሩት ሄዱ ወደ ቤቱ ገብተው ቁጭ ካሉ ቡሀላ እንዲህ አሉት ... ልጄ ሆይ! ለአላህ ብለህ ይቅር በለን ጥፋቱ የኛ ነው እንዲህ እንደቸገረህ አላወቅንም ነበር።
እኛ ነን ብራችንን አስቀምጠን አንተን እንድትቸገር ያደረግንህ። በማለት ለስጦታ የያዙት ብር ሲሰጡት ሌባው ተንሰቅስቆ አለቀሰ ወደ አላህም ተውበት አደረገ፣ የሼኹም ቀንደኛ ተማሪ እና ኻዳሚ ሆነ።
አላህ እንደዚህ አይነትም ባሮች አሉት።
ሼህ አህመድ አሽ-ሻሚ
#share #ሼር
#Join
Https://www.tg-me.com/smithhk
በአንድ ውድቅት ለሊት ቤታቸው ሌባ ይገባል። እየሰገዱ ስለነበር ሶላታቸውን ጨረሰው ሲዞሩና፣ ሌባው የሰረቀውን ገንዘብ ይዞ ሲወጣ ተገጣጠሙ እንዲህ አሉት ....
"ልጄ ሆይ እሱ የአደራ ገንዘብ ነው። እባክህ የኔ ገንዘብ እዛጋር አለልህ እሱን ውሰድ አሉት።" ሌባውም ደንግጦና እየተገረመ የተባለውን ገንዘብ ይዞ ሄደ።
በቀጣይ ሌባውን ስላዩት ቤቱ ሊዘይሩት ሄዱ ወደ ቤቱ ገብተው ቁጭ ካሉ ቡሀላ እንዲህ አሉት ... ልጄ ሆይ! ለአላህ ብለህ ይቅር በለን ጥፋቱ የኛ ነው እንዲህ እንደቸገረህ አላወቅንም ነበር።
እኛ ነን ብራችንን አስቀምጠን አንተን እንድትቸገር ያደረግንህ። በማለት ለስጦታ የያዙት ብር ሲሰጡት ሌባው ተንሰቅስቆ አለቀሰ ወደ አላህም ተውበት አደረገ፣ የሼኹም ቀንደኛ ተማሪ እና ኻዳሚ ሆነ።
አላህ እንደዚህ አይነትም ባሮች አሉት።
ሼህ አህመድ አሽ-ሻሚ
#share #ሼር
#Join
Https://www.tg-me.com/smithhk
Telegram
ኡመተ ረሱል
የአላህ ሰላም እና እዝነት በናንተ ላይ ይውረድ ውድ የአላህ ባሮች
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
👉. በእኔ ላይ 1 ሶለዋት ያወረደ በርሡ ላይ አላህ 10 ሶለዋት ያወርድበታል ነብያችን (ሰ.ዐ.ወ)
➳. የአላህ ባንተ ላይ ሶለዋት ማውረድ ደሞ በቁርአኑ እንዳለው:-
ﻫُﻮَ ﭐﻟَّﺬِﻯ ﻳُﺼَﻠِّﻰ ﻋَﻠَﻴْﻜُﻢْ ﻭَﻣَﻠَٰٓﺌِﻜَﺘُﻪُۥ ﻟِﻴُﺨْﺮِﺟَﻜُﻢ ﻣِّﻦَ ﭐﻟﻈُّﻠُﻤَٰﺖِ ﺇِﻟَﻰ ﭐﻟﻨُّﻮﺭِ ۚ
➳. ከጨለማ ወደ ብርሀን ያወጣሀል!!❤
ልቡ ከጅህልና ጨለማ ከሀጥያት ጨለማ ተላቆ በኢማን ብርሃን በሙሐባ ኑር እንዲበራ ሚፈልግ በተወዳጁ ነቢይ በሙርሠሎች አውራ ላይ ሶለዋት ያውርድ! 💚
ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺻﻞ ﻭﺳﻠﻢ ﻭﺑﺎﺭﻙ ﻋﻠﻰ ﺳﻴﺪﻧﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﻋﻠﻰ ﺁﻟﻪ ﻋﺪﺩ ﺣﺮﻭﻑ ﺍﻟﻘﺮﺁﻥ ﺣﺮﻓﺎً ﺣﺮﻓﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﻛﻞ ﺣﺮﻑ ﺃﻟﻔﺎً ﺃﻟﻔﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﺻﻔﻮﻑ ﺍﻟﻤﻼﺋﻜﺔ ﺻﻔﺎً ﺻﻔﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﻛﻞ ﺻﻒ ﺃﻟﻔﺎً ﺃﻟﻔﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﺍﻟﺮﻣﺎﻝ ﺫﺭﺓ ﺫﺭﺓ، ﻭﻋﺪﺩ ﻣﺎ ﺃﺣﺎﻁ ﺑﻪ ﻋﻠﻤﻚ، ﻭﺟﺮﻯ ﺑﻪ ﻗﻠﻤﻚ، ﻭﻧﻔﺬ ﺑﻪ ﺣﻜﻤﻚ ﻓﻲ ﺑﺮﻙ ﻭﺑﺤﺮﻙ، ﻭﺳﺎﺋﺮ ﺧﻠﻘﻚ
🌹. https://www.tg-me.com/smithhk
jumma Mubarak
➳. የአላህ ባንተ ላይ ሶለዋት ማውረድ ደሞ በቁርአኑ እንዳለው:-
ﻫُﻮَ ﭐﻟَّﺬِﻯ ﻳُﺼَﻠِّﻰ ﻋَﻠَﻴْﻜُﻢْ ﻭَﻣَﻠَٰٓﺌِﻜَﺘُﻪُۥ ﻟِﻴُﺨْﺮِﺟَﻜُﻢ ﻣِّﻦَ ﭐﻟﻈُّﻠُﻤَٰﺖِ ﺇِﻟَﻰ ﭐﻟﻨُّﻮﺭِ ۚ
➳. ከጨለማ ወደ ብርሀን ያወጣሀል!!❤
ልቡ ከጅህልና ጨለማ ከሀጥያት ጨለማ ተላቆ በኢማን ብርሃን በሙሐባ ኑር እንዲበራ ሚፈልግ በተወዳጁ ነቢይ በሙርሠሎች አውራ ላይ ሶለዋት ያውርድ! 💚
ﺍﻟﻠﻬﻢ ﺻﻞ ﻭﺳﻠﻢ ﻭﺑﺎﺭﻙ ﻋﻠﻰ ﺳﻴﺪﻧﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﻋﻠﻰ ﺁﻟﻪ ﻋﺪﺩ ﺣﺮﻭﻑ ﺍﻟﻘﺮﺁﻥ ﺣﺮﻓﺎً ﺣﺮﻓﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﻛﻞ ﺣﺮﻑ ﺃﻟﻔﺎً ﺃﻟﻔﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﺻﻔﻮﻑ ﺍﻟﻤﻼﺋﻜﺔ ﺻﻔﺎً ﺻﻔﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﻛﻞ ﺻﻒ ﺃﻟﻔﺎً ﺃﻟﻔﺎً، ﻭﻋﺪﺩ ﺍﻟﺮﻣﺎﻝ ﺫﺭﺓ ﺫﺭﺓ، ﻭﻋﺪﺩ ﻣﺎ ﺃﺣﺎﻁ ﺑﻪ ﻋﻠﻤﻚ، ﻭﺟﺮﻯ ﺑﻪ ﻗﻠﻤﻚ، ﻭﻧﻔﺬ ﺑﻪ ﺣﻜﻤﻚ ﻓﻲ ﺑﺮﻙ ﻭﺑﺤﺮﻙ، ﻭﺳﺎﺋﺮ ﺧﻠﻘﻚ
🌹. https://www.tg-me.com/smithhk
jumma Mubarak
Telegram
ኡመተ ረሱል
የአላህ ሰላም እና እዝነት በናንተ ላይ ይውረድ ውድ የአላህ ባሮች
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
#ሃያ አንዱ ማኅበራዊ ሕግጋት
መልዕክቱን አንብበው ሲጨርሱ #Share ያድርጉት
(Sicial Rules ተብለው የተዘረዘሩ የማኅበራዊ ሕይወት ሕግጋትን ስመለከት ለኛስ አትጠቅምም ወይ ብዬ ነው ወዲህ ማምጣቴ)
==================
1. ይሰለቹሃል
አስሬ አትደውል፤ ሰዎች ጋር ከሁለቴ በላይ አይደወልም። ተሰልቺ ትሆናለህ!
2. 'ሼም ነው' ነው
የሚከፍለው ሌላ ሰው ነው ብለህ ከፍ ያለ ዋጋ ያለው ምግብና መጠጥ አትዘዝ!
3. አይባልም
"... እንዴ እስካሁን አላገባሕም? ለምንድነው እስካሁን ያልወለድሽው? እንዴት ዲግሪሽን እስካሁን ሳትይዢና ሳትይዝ ወዘተ..." አይባልም።
4. ክፈል
አብሮህ ላለው ሰው ታክሲ ላይም ሆነ የትም ቦታ አግባብ ነው ብለህ ስታምን ቀድመህ ክፈል። ገና ለገና ይከፍላል ብለህ ከሱ ስትጠብቅ ደምህን እያሯሯጥክ ትሰቃያለህ።
5. ነውር ነው
ሰው እየበላም ይሁን በማንኛውም ሰዓት ከሰዎች ጋር ካለህ ጥርስህን አትጎርጉር፣ አፍንጫህንና ሌሎች ያልተገቡ ቦታዎችንም አትነካካ።
============
6. አታቋርጥ
ግዴለህም አብሮህ ያለው ሰው አውርቶ ይጨርስ። ጥልቅ እያልክ አታቋርጥ። ከባሕልም ከስልጣኔም ውጪ ነው።
7. አታብሽቅ
ሆን ብለህ የማናደድ ባሕሪ ካለህ ተው። ሰዎች ለመባል የማይወዱትን ተው። ሰዎች ብዙ የማይናገሩትና የተሸከሙት የራሳቸው ብሽቀት ስላለባቸው ለተሻለውና ለሚበረቱበት ሕይወታቸው አድናቆት ስጥ።
8. አመሥግን
ለተደረገልህ ማንኛውም ቅንጣት ነገር አመሥግን።
9. ያለስስት አድንቅ
ሰዎችን በይፋ አድንቃቸው፣ መልካም ያልሆነ ነገራቸውን ግን በግል አውራቸው።
10. ክፉ አስተያየትህን ቆጥብ
ያልሆነ ነገር ብታይ እንኳን አፍህ በበጎ ቃላት ይቀይረው። ወፍሮ ያየኸውን ሰው ኤጭ ተዝረጠረጥክ ከማለት ተቆጠብ።
===================
11. ካልሆኑ ጥያቄዎች ታቀብ
ሰዎች የሕክምና ቀጠሮ ሄደው መምጣታቸውን ነግረውህ ይሆናል። የውጤቱን ምንነት ለማወቅ ግን በጥልቀት አትጠይቅ። በነገሩህ ልክ መልካሙን ተመኝላቸው። በቻልከው መጠን በመረጃና በጥቆማ አግዛቸው እንጂ ድንበር አትዝለል።
12. ስነ ስርዓት
ሰዎች ከስልካቸው ላይ ፎቶ እንድታይ ቢሰጡህ ከፈቀዱልህ ውጪ ሌላ ፎቶ ካላየሁ ብለህ ስልክ አትፈትሽ። ሁሉም ሰው ታልፎ እንዲገባበት የማይፈልገው የራሱ አጥር አለው።
13. ክብር ለሁሉም
ከላይ ጫፍ ላለ የሥራ ኃላፊና ከታች ዝቅ ባለ ስራ ላይ ለሚገኘው ሰው እኩል ክብር ስጥ። እንደውም ከላይ ካለው ይልቅ ታች ላለው ሰው የሰጠኸው ክብር ብዙ እውቅና አለው። ለንቀትህ ግን የማንንም አድናቆትና ጭብጨባ አታገኝም።
14. ስልክህን አስቀምጥ
ሰዎች በቀጥታ ላንተ እያወሩ ስልክህን የምትነካካ ከሆነ ቀሽምነት ነው። ከሰው ሰራሹ ይልቅ ራሱ ሰው ትልቅ ዋጋ አለው።
15. አድብ
ሰዎች ካልጠየቁህና ካልፈቀዱልህ በስተቀር በራሳቸው ሕይወትና ሥራ ጣልቃ አትግባባቸው።
==========================
16. ተቆጠብ
ከረጅም ጊዜ በኋላ ያገኘሃቸውን ሰዎች አስጨናቂ ጥያቄ አትጠይቃቸው። ሰዎች ቆይታቸውን እንዲሁም ዕድሜና ደሞዛቸውን ጨምሮ የመናገርና ያለመናገር ብቸኛ ባለመብት ራሳቸው እንደሆኑ እወቅ።
17. መነጽርህን አውልቅ
ከሰዎች ጋር በዓይንህ አውራ። ከማንም ጋር በመንገድ ላይ ተገናኝተህ ስታወራ መነጽርህን ከዓይንህ ማንሳት እንዳለብህ አስታውስ። ክብርም ነው!
18. አትሳሳት
በድኅነት አስተሳሰብ ሆነህ ስለሀብታሞች ምንነትና ማንነት አታውራ፤ ልጅ ሳይኖርህ ስለልጅና ልጅ ስላላቸው ሰዎች ባሕሪ አትፍረድ።
19. ለስልክ መልዕክት ምላሽ መስጠት
በስልክህ የጽሑፍ መልዕክት ሲደርስህ አንብበህ ዝም ማለት ነውር ነው። ተገቢውን ምላሽ በበጎነት ቃል መመለስን ልማድህ አድርገው።
20. ዕቃ መልስ
የወሰድከውን ማንኛውም ቁስ ባለቤቱ ሳይጠይቅህ በፊት ቶሎ መልስ።
21. አማራጭ ሐሳቦች ሁሌም አሉ
የያዝከውን ሐሳብ ሳትፈራ አውጣው። ሌሎች እንዲወያዩበትና እንዲተቹት ክፍት አድርገው፤ አንተም ሐሳብህም ትጎለብታላችሁ። ነገርህን ደገፉትም አልደገፉት ምንጊዜም ቢሆን ላነሳኸው ሐሳብ ጥሩ ግብዓት አይጠፋም። ልክ አልሆን ወይ እያልክ ወይም ሐሳቤ ያንስ ይሆን ወይ ብለህ አትሸማቀቅ፤ ተሸማቀህ ትቀራለህ
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
#share
#Join
# Https://www.tg-me.com/smithhk
💐___⭐️______💐______⭐️____
መልዕክቱን አንብበው ሲጨርሱ #Share ያድርጉት
(Sicial Rules ተብለው የተዘረዘሩ የማኅበራዊ ሕይወት ሕግጋትን ስመለከት ለኛስ አትጠቅምም ወይ ብዬ ነው ወዲህ ማምጣቴ)
==================
1. ይሰለቹሃል
አስሬ አትደውል፤ ሰዎች ጋር ከሁለቴ በላይ አይደወልም። ተሰልቺ ትሆናለህ!
2. 'ሼም ነው' ነው
የሚከፍለው ሌላ ሰው ነው ብለህ ከፍ ያለ ዋጋ ያለው ምግብና መጠጥ አትዘዝ!
3. አይባልም
"... እንዴ እስካሁን አላገባሕም? ለምንድነው እስካሁን ያልወለድሽው? እንዴት ዲግሪሽን እስካሁን ሳትይዢና ሳትይዝ ወዘተ..." አይባልም።
4. ክፈል
አብሮህ ላለው ሰው ታክሲ ላይም ሆነ የትም ቦታ አግባብ ነው ብለህ ስታምን ቀድመህ ክፈል። ገና ለገና ይከፍላል ብለህ ከሱ ስትጠብቅ ደምህን እያሯሯጥክ ትሰቃያለህ።
5. ነውር ነው
ሰው እየበላም ይሁን በማንኛውም ሰዓት ከሰዎች ጋር ካለህ ጥርስህን አትጎርጉር፣ አፍንጫህንና ሌሎች ያልተገቡ ቦታዎችንም አትነካካ።
============
6. አታቋርጥ
ግዴለህም አብሮህ ያለው ሰው አውርቶ ይጨርስ። ጥልቅ እያልክ አታቋርጥ። ከባሕልም ከስልጣኔም ውጪ ነው።
7. አታብሽቅ
ሆን ብለህ የማናደድ ባሕሪ ካለህ ተው። ሰዎች ለመባል የማይወዱትን ተው። ሰዎች ብዙ የማይናገሩትና የተሸከሙት የራሳቸው ብሽቀት ስላለባቸው ለተሻለውና ለሚበረቱበት ሕይወታቸው አድናቆት ስጥ።
8. አመሥግን
ለተደረገልህ ማንኛውም ቅንጣት ነገር አመሥግን።
9. ያለስስት አድንቅ
ሰዎችን በይፋ አድንቃቸው፣ መልካም ያልሆነ ነገራቸውን ግን በግል አውራቸው።
10. ክፉ አስተያየትህን ቆጥብ
ያልሆነ ነገር ብታይ እንኳን አፍህ በበጎ ቃላት ይቀይረው። ወፍሮ ያየኸውን ሰው ኤጭ ተዝረጠረጥክ ከማለት ተቆጠብ።
===================
11. ካልሆኑ ጥያቄዎች ታቀብ
ሰዎች የሕክምና ቀጠሮ ሄደው መምጣታቸውን ነግረውህ ይሆናል። የውጤቱን ምንነት ለማወቅ ግን በጥልቀት አትጠይቅ። በነገሩህ ልክ መልካሙን ተመኝላቸው። በቻልከው መጠን በመረጃና በጥቆማ አግዛቸው እንጂ ድንበር አትዝለል።
12. ስነ ስርዓት
ሰዎች ከስልካቸው ላይ ፎቶ እንድታይ ቢሰጡህ ከፈቀዱልህ ውጪ ሌላ ፎቶ ካላየሁ ብለህ ስልክ አትፈትሽ። ሁሉም ሰው ታልፎ እንዲገባበት የማይፈልገው የራሱ አጥር አለው።
13. ክብር ለሁሉም
ከላይ ጫፍ ላለ የሥራ ኃላፊና ከታች ዝቅ ባለ ስራ ላይ ለሚገኘው ሰው እኩል ክብር ስጥ። እንደውም ከላይ ካለው ይልቅ ታች ላለው ሰው የሰጠኸው ክብር ብዙ እውቅና አለው። ለንቀትህ ግን የማንንም አድናቆትና ጭብጨባ አታገኝም።
14. ስልክህን አስቀምጥ
ሰዎች በቀጥታ ላንተ እያወሩ ስልክህን የምትነካካ ከሆነ ቀሽምነት ነው። ከሰው ሰራሹ ይልቅ ራሱ ሰው ትልቅ ዋጋ አለው።
15. አድብ
ሰዎች ካልጠየቁህና ካልፈቀዱልህ በስተቀር በራሳቸው ሕይወትና ሥራ ጣልቃ አትግባባቸው።
==========================
16. ተቆጠብ
ከረጅም ጊዜ በኋላ ያገኘሃቸውን ሰዎች አስጨናቂ ጥያቄ አትጠይቃቸው። ሰዎች ቆይታቸውን እንዲሁም ዕድሜና ደሞዛቸውን ጨምሮ የመናገርና ያለመናገር ብቸኛ ባለመብት ራሳቸው እንደሆኑ እወቅ።
17. መነጽርህን አውልቅ
ከሰዎች ጋር በዓይንህ አውራ። ከማንም ጋር በመንገድ ላይ ተገናኝተህ ስታወራ መነጽርህን ከዓይንህ ማንሳት እንዳለብህ አስታውስ። ክብርም ነው!
18. አትሳሳት
በድኅነት አስተሳሰብ ሆነህ ስለሀብታሞች ምንነትና ማንነት አታውራ፤ ልጅ ሳይኖርህ ስለልጅና ልጅ ስላላቸው ሰዎች ባሕሪ አትፍረድ።
19. ለስልክ መልዕክት ምላሽ መስጠት
በስልክህ የጽሑፍ መልዕክት ሲደርስህ አንብበህ ዝም ማለት ነውር ነው። ተገቢውን ምላሽ በበጎነት ቃል መመለስን ልማድህ አድርገው።
20. ዕቃ መልስ
የወሰድከውን ማንኛውም ቁስ ባለቤቱ ሳይጠይቅህ በፊት ቶሎ መልስ።
21. አማራጭ ሐሳቦች ሁሌም አሉ
የያዝከውን ሐሳብ ሳትፈራ አውጣው። ሌሎች እንዲወያዩበትና እንዲተቹት ክፍት አድርገው፤ አንተም ሐሳብህም ትጎለብታላችሁ። ነገርህን ደገፉትም አልደገፉት ምንጊዜም ቢሆን ላነሳኸው ሐሳብ ጥሩ ግብዓት አይጠፋም። ልክ አልሆን ወይ እያልክ ወይም ሐሳቤ ያንስ ይሆን ወይ ብለህ አትሸማቀቅ፤ ተሸማቀህ ትቀራለህ
◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━
#share
#Join
# Https://www.tg-me.com/smithhk
💐___⭐️______💐______⭐️____
Telegram
ኡመተ ረሱል
የአላህ ሰላም እና እዝነት በናንተ ላይ ይውረድ ውድ የአላህ ባሮች
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
#أذكار_الصباح_والمساء
«الحَمْدُ للهِ وَحْدَهُ ، وَالصَّلَاةُ وَالسَّلَامُ عَلَى مَنْ لَا نَبِيَّ بَعْدَهُ»
-----------------------‐
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿اللهُ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ﴾
-----------------------‐
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿قُلْ هُوَ اللهُ أَحَدٌ اللهُ الصَّمَدُ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ﴾
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الفَلَقِ مِن شَرِّ مَا خَلَقَ وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ وَمِن شَرِّ النَّفَّاثَاتِ فِي العُقَدِ وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ﴾
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ مَلِكِ النَّاسِ إِلَهِ النَّاسِ مِن شَرِّ الوَسْوَاسِ الخَنَّاسِ الَّذِي يُوَسْوِسُ فِي صُدُورِ النَّاسِ مِنَ الجِنَّةِ وَالنَّاسِ﴾
-----------------------‐
«أصْبَحْنَا وَأصْبَحَ المُلْكُ للهِ والحَمْدُ للهِ ، لَا إلهَ إلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ ، لَهُ المُلْكُ وَلَهُ الحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ،
رَبِّ أسْألُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذَا اليَوْمِ وَخَيْرَ مَا بَعْدَهُ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذَا اليَوْمِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ ،
رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنَ الكَسَلِ وَسُوءِ الكِبَرِ ، رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وعَذَابٍ فِي القَبْرِ»
- وإذا أمسى يقول :
«أمْسَيْنَا وأمْسَى المُلْكُ للهِ والحَمْدُ للهِ ، لَا إلهَ إلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ ، لَهُ المُلْكُ وَلَهُ الحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ،
رَبِّ أسْألُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذِهِ اللَّيْلَةِ وَخَيْرَ مَا بَعْدَهَا ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذِهِ اللَّيْلةِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهَا ،
رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنَ الكَسَلِ وَسُوءِ الكِبَرِ ، رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وَعَذَابٍ فِي القَبْرِ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ بِكَ أصْبَحْنَا ، وَبِكَ أمْسَيْنَا ، وَبِكَ نَحْيَا ، وَبِكَ نَمُوتُ ، وَإلَيْكَ النُّشُورُ»
- وإذا أمسى يقول :
«اللَّهُمَّ بِكَ أمْسَيْنَا ، وَبِكَ أصْبَحْنَا ، وَبِكَ نَحْيَا ، وَبِكَ نَمُوتُ ، وَإلَيْكَ المَصِيرُ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
خَلَقْتَنِي وَأنَا عَبْدُكَ ، وَأنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ ،
أبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ ، وَأبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي ؛ فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ ، وَأُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ ، وَمَلائِكَتَكَ ، وَجَمِيعَ خَلْقِكَ ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، وَأنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُكَ وَرَسُولُكَ»
- ٤ مرَّات.
- وإذا أمسى يقول :
«اللَّهُمَّ إنِّي أمْسَيْتُ أُشْهِدُكَ ، وَأُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ ، وَمَلائِكَتَكَ ، وَجَمِيعَ خَلْقِكَ ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، وَأنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُكَ وَرَسُولُكَ»
- ٤ مرَّات.
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ مَا أصْبَحَ بِي مِنْ نِعْمَةٍ أوْ بِأحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، فَلَكَ الحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ»
- وإذا أمسى يقول :
«اللَّهُمَّ مَا أمْسَى بِي مِنْ نِعْمَةٍ أوْ بِأحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، فَلَكَ الحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي ، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي ، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصَرِي ، لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أعُوذُ بِكَ مِنَ الكُفْرِ وَالفَقْرِ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ ، لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ»
- ٣ مرَّات.
✅
«الحَمْدُ للهِ وَحْدَهُ ، وَالصَّلَاةُ وَالسَّلَامُ عَلَى مَنْ لَا نَبِيَّ بَعْدَهُ»
-----------------------‐
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿اللهُ لَا إِلَهَ إِلَّا هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّومُ لَا تَأْخُذُهُ سِنَةٌ وَلَا نَوْمٌ لَّهُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مَن ذَا الَّذِي يَشْفَعُ عِندَهُ إِلَّا بِإِذْنِهِ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ وَلَا يُحِيطُونَ بِشَيْءٍ مِّنْ عِلْمِهِ إِلَّا بِمَا شَاءَ وَسِعَ كُرْسِيُّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ وَلَا يَئُودُهُ حِفْظُهُمَا وَهُوَ الْعَلِيُّ الْعَظِيمُ﴾
-----------------------‐
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿قُلْ هُوَ اللهُ أَحَدٌ اللهُ الصَّمَدُ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ﴾
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ الفَلَقِ مِن شَرِّ مَا خَلَقَ وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ وَمِن شَرِّ النَّفَّاثَاتِ فِي العُقَدِ وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ﴾
بِسْمِ اللهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ :
﴿قُلْ أَعُوذُ بِرَبِّ النَّاسِ مَلِكِ النَّاسِ إِلَهِ النَّاسِ مِن شَرِّ الوَسْوَاسِ الخَنَّاسِ الَّذِي يُوَسْوِسُ فِي صُدُورِ النَّاسِ مِنَ الجِنَّةِ وَالنَّاسِ﴾
-----------------------‐
«أصْبَحْنَا وَأصْبَحَ المُلْكُ للهِ والحَمْدُ للهِ ، لَا إلهَ إلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ ، لَهُ المُلْكُ وَلَهُ الحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ،
رَبِّ أسْألُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذَا اليَوْمِ وَخَيْرَ مَا بَعْدَهُ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذَا اليَوْمِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ ،
رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنَ الكَسَلِ وَسُوءِ الكِبَرِ ، رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وعَذَابٍ فِي القَبْرِ»
- وإذا أمسى يقول :
«أمْسَيْنَا وأمْسَى المُلْكُ للهِ والحَمْدُ للهِ ، لَا إلهَ إلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ ، لَهُ المُلْكُ وَلَهُ الحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ ،
رَبِّ أسْألُكَ خَيْرَ مَا فِي هَذِهِ اللَّيْلَةِ وَخَيْرَ مَا بَعْدَهَا ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِي هَذِهِ اللَّيْلةِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهَا ،
رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنَ الكَسَلِ وَسُوءِ الكِبَرِ ، رَبِّ أعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابٍ فِي النَّارِ وَعَذَابٍ فِي القَبْرِ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ بِكَ أصْبَحْنَا ، وَبِكَ أمْسَيْنَا ، وَبِكَ نَحْيَا ، وَبِكَ نَمُوتُ ، وَإلَيْكَ النُّشُورُ»
- وإذا أمسى يقول :
«اللَّهُمَّ بِكَ أمْسَيْنَا ، وَبِكَ أصْبَحْنَا ، وَبِكَ نَحْيَا ، وَبِكَ نَمُوتُ ، وَإلَيْكَ المَصِيرُ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ أنْتَ رَبِّي لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
خَلَقْتَنِي وَأنَا عَبْدُكَ ، وَأنَا عَلَى عَهْدِكَ وَوَعْدِكَ مَا اسْتَطَعْتُ ، أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا صَنَعْتُ ،
أبُوءُ لَكَ بِنِعْمَتِكَ عَلَيَّ ، وَأبُوءُ بِذَنْبِي فَاغْفِرْ لِي ؛ فَإنَّهُ لَا يَغْفِرُ الذُّنُوبَ إلَّا أنْتَ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ إنِّي أصْبَحْتُ أُشْهِدُكَ ، وَأُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ ، وَمَلائِكَتَكَ ، وَجَمِيعَ خَلْقِكَ ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، وَأنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُكَ وَرَسُولُكَ»
- ٤ مرَّات.
- وإذا أمسى يقول :
«اللَّهُمَّ إنِّي أمْسَيْتُ أُشْهِدُكَ ، وَأُشْهِدُ حَمَلَةَ عَرْشِكَ ، وَمَلائِكَتَكَ ، وَجَمِيعَ خَلْقِكَ ، أنَّكَ أنْتَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، وَأنَّ مُحَمَّدًا عَبْدُكَ وَرَسُولُكَ»
- ٤ مرَّات.
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ مَا أصْبَحَ بِي مِنْ نِعْمَةٍ أوْ بِأحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، فَلَكَ الحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ»
- وإذا أمسى يقول :
«اللَّهُمَّ مَا أمْسَى بِي مِنْ نِعْمَةٍ أوْ بِأحَدٍ مِنْ خَلْقِكَ فَمِنْكَ وَحْدَكَ لَا شَرِيكَ لَكَ ، فَلَكَ الحَمْدُ وَلَكَ الشُّكْرُ»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَدَنِي ، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي سَمْعِي ، اللَّهُمَّ عَافِنِي فِي بَصَرِي ، لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أعُوذُ بِكَ مِنَ الكُفْرِ وَالفَقْرِ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ عَذَابِ القَبْرِ ، لَا إلَهَ إلَّا أنْتَ»
- ٣ مرَّات.
✅
«حَسْبِيَ اللهُ لَا إلَهَ إلَّا هُوَ عَلَيْهِ تَوَكَّلتُ وَهُوَ رَبُّ العَرْشِ العَظِيمِ»
- ٧ مرَّات.
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ العَفْوَ وَالعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ العَفْوَ وَالعَافِيَةَ فِي دِينِي وَدُنْيَايَ وَأهْلِي وَمَالِي ، اللَّهُمَّ اسْتُرْ عَوْرَاتي ، وَآمِنْ رَوْعَاتِي ،
اللَّهُمَّ احْفَظْنِي مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ وَمِنْ خَلْفِي ، وَعَنْ يَمِينِي وَعَنْ شِمَالِي ، وَمِنْ فَوْقِي ،
وَأعُوذُ بِعَظَمَتِكَ أنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِي»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ عَالِمَ الغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ، فَاطِرَ السَّمَاوَاتِ وَالأرْضِ ، رَبَّ كُلِّ شَيْءٍ وَمَلِيكَهُ ، أشْهَدُ أن لَّا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ نَفْسِي ، وَمِنْ شَرِّ الشَّيطَانِ وشِرْكِهِ ، وَأنْ أقْتَرِفَ عَلَى نَفْسِي سُوءًا ، أوْ أجُرَّهُ إلَى مُسْلِمٍ»
-----------------------‐
«بِسْمِ اللهِ الَّذِي لَا يَضُرُّ مَعَ اسْمِهِ شَيْءٌ فِي الأرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ وَهُوَ السَّمِيعُ العَلِيمُ»
- ٣ مرَّات.
-----------------------‐
«رَضِيتُ بِاللهِ رَبًّا ، وَبِالإسْلَامِ دِينًا ، وَبِمُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ نَبِيًّا»
- ٣ مرَّات.
-----------------------‐
«يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أسْتَغِيثُ ، أصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ ، وَلَا تَكِلْنِي إلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ»
-----------------------‐
«أصْبَحْنَا وَأصْبَحَ المُلْكُ للهِ رَبِّ العَالَمِينَ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ خَيْرَ هَذَا اليَوْمِ ، فَتْحَهُ ، وَنَصْرَهُ ، وَنُورَهُ ، وَبَرَكَتَهُ ، وَهُدَاهُ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِيهِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ»
- وإذا أمسى يقول :
«أمْسَيْنَا وَأمْسَى المُلْكُ للهِ رَبِّ العَالَمِينَ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ خَيْرَ هَذِهِ اللَّيْلَةِ ، فَتْحَهَا ، وَنَصْرَهَا ، وَنُورَهَا ، وَبَرَكَتَهَا ، وَهُدَاهَا ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِيهَا وَشَرِّ مَا بَعْدَهَا»
-----------------------‐
«أصْبَحْنَا عَلَى فِطْرَةِ الإسْلَامِ ، وَعَلَى كَلِمَةِ الإخْلَاصِ ، وَعَلَى دِينِ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، وَعَلَى مِلَّةِ أبِينَا إبْرَاهِيمَ ، حَنِيفًا مُسْلِمًا وَمَا كَانَ مِنَ المُشْرِكِينَ»
- وإذا أمسى يقول :
«أمْسَيْنَا عَلَى فِطْرَةِ الإسْلَامِ ، وَعَلَى كَلِمَةِ الإخْلَاصِ ، وَعَلَى دِينِ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، وَعَلَى مِلَّةِ أبِينَا إبْرَاهِيمَ ، حَنِيفًا مُسْلِمًا وَمَا كَانَ مِنَ المُشْرِكِينَ»
-----------------------‐
«سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
- ١٠٠ مرَّة.
-----------------------‐
«لَا إلَهَ إلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ ، لَهُ المُلْكُ وَلَهُ الحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ»
- ١٠٠ مرَّة.
-----------------------‐
«أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
- ١٠٠ مرَّة.
-----------------------‐
«سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ ، عَدَدَ خَلْقِهِ ، وَرِضَا نَفْسِهِ ، وَزِنَةَ عَرشِهِ ، وَمِدَادَ كَلِمَاتِهِ»
- ٣ مرَّات. (إذا أصبح)
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ عِلْمًا نَافِعًا ، وَرِزْقًا طَيِّبًا ، وَعَمَلًا مُتَقَبَّلًا» (إذا أصبح)
-----------------------‐
«أعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللهِ التَّامَّاتِ مِنْ شَرِّ مَا خَلَقَ»
- ٣ مرَّات. (إذا أمسى)
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ»
- ١٠ مرَّات.
✅
- ٧ مرَّات.
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ العَفْوَ وَالعَافِيَةَ فِي الدُّنْيَا وَالآخِرَةِ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ العَفْوَ وَالعَافِيَةَ فِي دِينِي وَدُنْيَايَ وَأهْلِي وَمَالِي ، اللَّهُمَّ اسْتُرْ عَوْرَاتي ، وَآمِنْ رَوْعَاتِي ،
اللَّهُمَّ احْفَظْنِي مِنْ بَيْنِ يَدَيَّ وَمِنْ خَلْفِي ، وَعَنْ يَمِينِي وَعَنْ شِمَالِي ، وَمِنْ فَوْقِي ،
وَأعُوذُ بِعَظَمَتِكَ أنْ أُغْتَالَ مِنْ تَحْتِي»
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ عَالِمَ الغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ، فَاطِرَ السَّمَاوَاتِ وَالأرْضِ ، رَبَّ كُلِّ شَيْءٍ وَمَلِيكَهُ ، أشْهَدُ أن لَّا إلَهَ إلَّا أنْتَ ،
أعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ نَفْسِي ، وَمِنْ شَرِّ الشَّيطَانِ وشِرْكِهِ ، وَأنْ أقْتَرِفَ عَلَى نَفْسِي سُوءًا ، أوْ أجُرَّهُ إلَى مُسْلِمٍ»
-----------------------‐
«بِسْمِ اللهِ الَّذِي لَا يَضُرُّ مَعَ اسْمِهِ شَيْءٌ فِي الأرْضِ وَلَا فِي السَّمَاءِ وَهُوَ السَّمِيعُ العَلِيمُ»
- ٣ مرَّات.
-----------------------‐
«رَضِيتُ بِاللهِ رَبًّا ، وَبِالإسْلَامِ دِينًا ، وَبِمُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ نَبِيًّا»
- ٣ مرَّات.
-----------------------‐
«يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أسْتَغِيثُ ، أصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ ، وَلَا تَكِلْنِي إلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ»
-----------------------‐
«أصْبَحْنَا وَأصْبَحَ المُلْكُ للهِ رَبِّ العَالَمِينَ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ خَيْرَ هَذَا اليَوْمِ ، فَتْحَهُ ، وَنَصْرَهُ ، وَنُورَهُ ، وَبَرَكَتَهُ ، وَهُدَاهُ ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِيهِ وَشَرِّ مَا بَعْدَهُ»
- وإذا أمسى يقول :
«أمْسَيْنَا وَأمْسَى المُلْكُ للهِ رَبِّ العَالَمِينَ ،
اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ خَيْرَ هَذِهِ اللَّيْلَةِ ، فَتْحَهَا ، وَنَصْرَهَا ، وَنُورَهَا ، وَبَرَكَتَهَا ، وَهُدَاهَا ، وَأعُوذُ بِكَ مِنْ شَرِّ مَا فِيهَا وَشَرِّ مَا بَعْدَهَا»
-----------------------‐
«أصْبَحْنَا عَلَى فِطْرَةِ الإسْلَامِ ، وَعَلَى كَلِمَةِ الإخْلَاصِ ، وَعَلَى دِينِ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، وَعَلَى مِلَّةِ أبِينَا إبْرَاهِيمَ ، حَنِيفًا مُسْلِمًا وَمَا كَانَ مِنَ المُشْرِكِينَ»
- وإذا أمسى يقول :
«أمْسَيْنَا عَلَى فِطْرَةِ الإسْلَامِ ، وَعَلَى كَلِمَةِ الإخْلَاصِ ، وَعَلَى دِينِ نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ، وَعَلَى مِلَّةِ أبِينَا إبْرَاهِيمَ ، حَنِيفًا مُسْلِمًا وَمَا كَانَ مِنَ المُشْرِكِينَ»
-----------------------‐
«سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
- ١٠٠ مرَّة.
-----------------------‐
«لَا إلَهَ إلَّا اللهُ وَحْدَهُ لَا شَرِيكَ لَهُ ، لَهُ المُلْكُ وَلَهُ الحَمْدُ وَهُوَ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ»
- ١٠٠ مرَّة.
-----------------------‐
«أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
- ١٠٠ مرَّة.
-----------------------‐
«سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ ، عَدَدَ خَلْقِهِ ، وَرِضَا نَفْسِهِ ، وَزِنَةَ عَرشِهِ ، وَمِدَادَ كَلِمَاتِهِ»
- ٣ مرَّات. (إذا أصبح)
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ إنِّي أسْألُكَ عِلْمًا نَافِعًا ، وَرِزْقًا طَيِّبًا ، وَعَمَلًا مُتَقَبَّلًا» (إذا أصبح)
-----------------------‐
«أعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللهِ التَّامَّاتِ مِنْ شَرِّ مَا خَلَقَ»
- ٣ مرَّات. (إذا أمسى)
-----------------------‐
«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ»
- ١٠ مرَّات.
✅
﴿لَقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللهَ كَثِيرًا﴾✨
- «سُبْحَانَ اللهِ»
- «الحَمْدُ للهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا اللهُ»
- «اللهُ أكْبَرُ»
- «سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
- «سُبْحَانَ اللهِ العَظِيمِ»
- «لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
- «أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ»🍁
- «سُبْحَانَ اللهِ»
- «الحَمْدُ للهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا اللهُ»
- «اللهُ أكْبَرُ»
- «سُبْحَانَ اللهِ وَبِحَمْدِهِ»
- «سُبْحَانَ اللهِ العَظِيمِ»
- «لَا حَوْلَ وَلَا قُوَّةَ إلَّا بِاللهِ»
- «أسْتَغْفِرُ اللهَ وَأتُوبُ إلَيْهِ»
- «لَا إلَهَ إلَّا أَنْتَ سُبْحَانَكَ إنِّي كُنْتُ مِنَ الظَّالِمِينَ»🍁
عن أبي سعيد الخدري رضي الله عنه قال :
قال رسول الله ﷺ :
((مَنْ قَرَأ سُورَةَ الكَهْفِ يَوْمَ الجُمُعَةِ أضَاءَ لَهُ مِنَ النُّورِ مَا بَيْنَهُ وَبَيْنَ البَيْتِ العَتِيقِ))
رواه البيهقي.🍂
قال رسول الله ﷺ :
((مَنْ قَرَأ سُورَةَ الكَهْفِ يَوْمَ الجُمُعَةِ أضَاءَ لَهُ مِنَ النُّورِ مَا بَيْنَهُ وَبَيْنَ البَيْتِ العَتِيقِ))
رواه البيهقي.🍂
عن عبدالله بن عمرو رضي الله عنهما ،
أنه سمع النبي ﷺ يقول :
((مَنْ صَلَّى عَلَيَّ صَلَاةً صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشْرًا))
رواه مسلم.🍁
«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ»♥️
#share #ሼር
#Join
Https://www.tg-me.com/smithhk
أنه سمع النبي ﷺ يقول :
((مَنْ صَلَّى عَلَيَّ صَلَاةً صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ بِهَا عَشْرًا))
رواه مسلم.🍁
«اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ عَلَى نَبِيِّنَا مُحَمَّدٍ»♥️
#share #ሼር
#Join
Https://www.tg-me.com/smithhk
Telegram
ኡመተ ረሱል
የአላህ ሰላም እና እዝነት በናንተ ላይ ይውረድ ውድ የአላህ ባሮች
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
በዚህ #channel ላይ የተለያዩ
♥ ኢስላማዊ አስተምህሮቶች
♥ አስተማሪ ታሪኮች
♥ ቀልዶች እና
♥ ወቅታዊ አሳሳቢ ነገሮችን ወደናንተ እናደርሳለን
፨
፨
፨
ለማንኛውም አስተያየት
@Ummate_resul_bot ይጠቀሙ
😭ገራሚ ታሪክ😭
♥አንዴ አንድ ሠው ወደ ነብዩ (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም)ዘንድ ይሔድና መሥጅዳቸው አጠገብ ይቆማል፡ነብዩም (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) ሠግደው ሢወጡ አዩት ከዛ አንተ ወጣት ምነው? ለምን ቆምክ ?ብለው ጠየቁት፡፡✍✍እሱም የአላህ መልክተኛ የአላህ ሠላም ባንተ ላይ ይሁን አላቸው እሳቸውም ባንተም አሉት፡፡ከዛ ይህ ወጣት የቆመበትን ችግር ይነግራቸው ጀመር፡፡አላቸው እናቴ በጣም ትወደኝ ነበር በጣም ከመውደዷ የተነሣ የማገባት ሤት እሷ መረጠችልኝ ፤ሚሥት ባገባሁ በሁለተኛ አመት ከባለቤቴ አልተሥማሙም ይጣላሉ እኔ እናቴን እቆጣት ጀመር የመጀመሪያ ልጄና ሚሥቴ ይዜ ከእናቴ ራቅ ወዳለ ስፍራ ሔድኩ በእናቴ ተናደድኩ ላያት አሥጠላችኝ እሧ ላላይ ወሠንኩ ከተወሰነ ጊዜ በሗላ ልጄ ሞተ ባለቤቴ እናትህ ነች ልጄ የገደለችብኝ ትለኛለች እኔም እውነት ሖኖ ታየኝ እናቴ የባሠ ጠላሗት 😭😭😭😭😭በመንገዴ እንዳላያት ነገርኳት አሥፈራራሗት ከጊዜ በሗላ ነገር ግን እናቴ በድንገት በጣም ታመመች ልጠይቃት ብመጣ እንዳላያት ተከለከልኩ እናቴ ጣረሞት ይዟት እንኳ ልጄ ትላለች እኔ ግን ..😭😰😰😰😰.....♥የአላህ መልክተኛ (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም)አለቀሱ 😢😢😢😢 እያለቀሱም ይሰሙታል ሚስቴ ጥላኝ ሔደች አላቸው፡፡ እሱም ያለቅስ ጀመር በል ዝምበል አሉት መላክተኛው ንግግሩ አቋርጠው
😭አሁን እናት አለች ወይስ ሞተቸ? አሉት እሱም ሞተች አላቸው ወየውልህ አሉት ላንተ የተቀጣጠለች እሳት አንዷ ፍም የዱንያ ውሐ ሑሉ አያጠፋውም አሉት እሱም ከዚህ ቅጣት መዳኛ መንገት ጠየቃቸው! እሳቸውም እናትህ ቀስቅሳትና አፉ ትበልህ አሉት 🌺ያ አላህ ውድ ወንድሞችና እህቶቼ ሠው ከሞተ በሗላ ማነው ሚቀሰቅሰው? ???
☑️ታድያ እናታች ሣትለየን ካሁኑኑ ለምን አፉታ አንጠይቃትም &?ለምን አናሥደሥታትም
👉የሥንቶቻችን እናት በኛ ታዝናለች ራሣች እንጠይቅ♥ አላህ ሕደያው ይስጠን፡፡
✅✅ይህ ወጣት እናቱ አፉ እስካላለችው ድረስ ጀነት ይቅርና የቀብር ሠላም አያገኝም አሉ፡፡
❤️❤️እናታች አላህ እረጅም እድሜ ይስጣት
እኛም የናታችን ፍቅር ይስጠን
የሞቱትንም አላህ ይማራቸዉ💎
@Smithhk
♥አንዴ አንድ ሠው ወደ ነብዩ (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም)ዘንድ ይሔድና መሥጅዳቸው አጠገብ ይቆማል፡ነብዩም (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም) ሠግደው ሢወጡ አዩት ከዛ አንተ ወጣት ምነው? ለምን ቆምክ ?ብለው ጠየቁት፡፡✍✍እሱም የአላህ መልክተኛ የአላህ ሠላም ባንተ ላይ ይሁን አላቸው እሳቸውም ባንተም አሉት፡፡ከዛ ይህ ወጣት የቆመበትን ችግር ይነግራቸው ጀመር፡፡አላቸው እናቴ በጣም ትወደኝ ነበር በጣም ከመውደዷ የተነሣ የማገባት ሤት እሷ መረጠችልኝ ፤ሚሥት ባገባሁ በሁለተኛ አመት ከባለቤቴ አልተሥማሙም ይጣላሉ እኔ እናቴን እቆጣት ጀመር የመጀመሪያ ልጄና ሚሥቴ ይዜ ከእናቴ ራቅ ወዳለ ስፍራ ሔድኩ በእናቴ ተናደድኩ ላያት አሥጠላችኝ እሧ ላላይ ወሠንኩ ከተወሰነ ጊዜ በሗላ ልጄ ሞተ ባለቤቴ እናትህ ነች ልጄ የገደለችብኝ ትለኛለች እኔም እውነት ሖኖ ታየኝ እናቴ የባሠ ጠላሗት 😭😭😭😭😭በመንገዴ እንዳላያት ነገርኳት አሥፈራራሗት ከጊዜ በሗላ ነገር ግን እናቴ በድንገት በጣም ታመመች ልጠይቃት ብመጣ እንዳላያት ተከለከልኩ እናቴ ጣረሞት ይዟት እንኳ ልጄ ትላለች እኔ ግን ..😭😰😰😰😰.....♥የአላህ መልክተኛ (ሶለሏሁ አለይሂ ወሰለም)አለቀሱ 😢😢😢😢 እያለቀሱም ይሰሙታል ሚስቴ ጥላኝ ሔደች አላቸው፡፡ እሱም ያለቅስ ጀመር በል ዝምበል አሉት መላክተኛው ንግግሩ አቋርጠው
😭አሁን እናት አለች ወይስ ሞተቸ? አሉት እሱም ሞተች አላቸው ወየውልህ አሉት ላንተ የተቀጣጠለች እሳት አንዷ ፍም የዱንያ ውሐ ሑሉ አያጠፋውም አሉት እሱም ከዚህ ቅጣት መዳኛ መንገት ጠየቃቸው! እሳቸውም እናትህ ቀስቅሳትና አፉ ትበልህ አሉት 🌺ያ አላህ ውድ ወንድሞችና እህቶቼ ሠው ከሞተ በሗላ ማነው ሚቀሰቅሰው? ???
☑️ታድያ እናታች ሣትለየን ካሁኑኑ ለምን አፉታ አንጠይቃትም &?ለምን አናሥደሥታትም
👉የሥንቶቻችን እናት በኛ ታዝናለች ራሣች እንጠይቅ♥ አላህ ሕደያው ይስጠን፡፡
✅✅ይህ ወጣት እናቱ አፉ እስካላለችው ድረስ ጀነት ይቅርና የቀብር ሠላም አያገኝም አሉ፡፡
❤️❤️እናታች አላህ እረጅም እድሜ ይስጣት
እኛም የናታችን ፍቅር ይስጠን
የሞቱትንም አላህ ይማራቸዉ💎
@Smithhk
ሰለዋት እናብዛ‼️
🌴☘🌴☘🌴☘
ምን ያህሎቻችን ነን ጁምዓ ተጠባብቀን በረሱል [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] ላይ ሰለዋት የምናወርደው❓❓
ለምንድን ነው ከዚህ ትልቅ ስራ የምንዘናጋው❓❓
📚እስኪ አላህና መልዕክተኛውን ምን እንደ ሚሉን እንመልከት
👇👇👇
🌴💥🕋🌴💥🕋
قال الله تعالى ﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلّونَ عَلَى النَّبِيِّ يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا صَلّوا عَلَيهِ وَسَلِّموا تَسليمًا﴾
[الأحزاب: ٥٦]
አላህ እንዲህ ይላል፦
{አላህና መላዒካዎቹ በነብዩ ላይ ሰለዋት ያወርዳሉ; እናንተ ያመናችሁ ሆይ በእሱ (በነብዩ) ላይ ሰለዋትና ሰላምን አውርዱ}
📖የአላህ መልዕክተኛም እንዲህ ይሉናል👇👇
"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشرا "
و حـسـنه الألباني في السلسلة الصحيحة 1407
{ጁምዓ ቀንና ጁምዓ ሌሊት በእኔ ላይ ሰለዋት አብዙ። በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያወረደ ሰው በእሱ ላይ አላህ አስር ጊዜ ሰለዋት ያወርድበታል}
"من صلى علي مرة كتب الله له بها عشر حسنات"
وصـحــحه العلامة الألباني رحمه الله في السلسلة الصحيحة (٣٣٥٩)
{በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያወረደ ሰው አላህ ለእሱ በዚህ ምክንያት አስር ምንዳ ይፅፍለታል}
" من صلى علي من أمتي صلاة مخلصا من قلبه صلى الله عليه بها عشر صلوات ورفعه بها عشر درجات وكتب له بها عشر حسنات ومحا عنه عشر سيئات "
وصـحــحه العلامة الألباني رحمه الله في السلسلة الصحيحة ( ٣٣٦٠)
{ከኡመቶቼ ውስጥ ከቀልቡ ጥርት አድርጎ በእኔ ላይ ሰለዋት ያወረደ የሆነ ሰው; አላህ በእሷ ምክንያት አስር ሰለዋት ያወርድበታል፣ አስር ደረጃም ከፍ ያደርግለታል፣ አስር ምንዳም ይፅፍለታል፣ አስር ወንጀልም ይሰርዝለታል}
" من صلى علي واحدة صلى الله عليه عشرا "
رواه أبو داود في سننه (١٥٣٠)
وصححه الألباني رحمه الله
{በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ በእሱ ላይ አላህ አስር ያወርድበታል}
🌴🌱🌴🌱🌴🌱
"اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد"
✍"ወደ መልካም ያመላከተ እንደ ሰሪው ነው"‼
#share
#Join
@smithhk
🌴☘🌴☘🌴☘
ምን ያህሎቻችን ነን ጁምዓ ተጠባብቀን በረሱል [ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም] ላይ ሰለዋት የምናወርደው❓❓
ለምንድን ነው ከዚህ ትልቅ ስራ የምንዘናጋው❓❓
📚እስኪ አላህና መልዕክተኛውን ምን እንደ ሚሉን እንመልከት
👇👇👇
🌴💥🕋🌴💥🕋
قال الله تعالى ﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلّونَ عَلَى النَّبِيِّ يا أَيُّهَا الَّذينَ آمَنوا صَلّوا عَلَيهِ وَسَلِّموا تَسليمًا﴾
[الأحزاب: ٥٦]
አላህ እንዲህ ይላል፦
{አላህና መላዒካዎቹ በነብዩ ላይ ሰለዋት ያወርዳሉ; እናንተ ያመናችሁ ሆይ በእሱ (በነብዩ) ላይ ሰለዋትና ሰላምን አውርዱ}
📖የአላህ መልዕክተኛም እንዲህ ይሉናል👇👇
"أكثروا الصلاة علي يوم الجمعة وليلة الجمعة فمن صلى علي صلاة صلى الله عليه عشرا "
و حـسـنه الألباني في السلسلة الصحيحة 1407
{ጁምዓ ቀንና ጁምዓ ሌሊት በእኔ ላይ ሰለዋት አብዙ። በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያወረደ ሰው በእሱ ላይ አላህ አስር ጊዜ ሰለዋት ያወርድበታል}
"من صلى علي مرة كتب الله له بها عشر حسنات"
وصـحــحه العلامة الألباني رحمه الله في السلسلة الصحيحة (٣٣٥٩)
{በእኔ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያወረደ ሰው አላህ ለእሱ በዚህ ምክንያት አስር ምንዳ ይፅፍለታል}
" من صلى علي من أمتي صلاة مخلصا من قلبه صلى الله عليه بها عشر صلوات ورفعه بها عشر درجات وكتب له بها عشر حسنات ومحا عنه عشر سيئات "
وصـحــحه العلامة الألباني رحمه الله في السلسلة الصحيحة ( ٣٣٦٠)
{ከኡመቶቼ ውስጥ ከቀልቡ ጥርት አድርጎ በእኔ ላይ ሰለዋት ያወረደ የሆነ ሰው; አላህ በእሷ ምክንያት አስር ሰለዋት ያወርድበታል፣ አስር ደረጃም ከፍ ያደርግለታል፣ አስር ምንዳም ይፅፍለታል፣ አስር ወንጀልም ይሰርዝለታል}
" من صلى علي واحدة صلى الله عليه عشرا "
رواه أبو داود في سننه (١٥٣٠)
وصححه الألباني رحمه الله
{በእኔ ላይ አንድ ሰለዋት ያወረደ በእሱ ላይ አላህ አስር ያወርድበታል}
🌴🌱🌴🌱🌴🌱
"اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد"
✍"ወደ መልካም ያመላከተ እንደ ሰሪው ነው"‼
#share
#Join
@smithhk