በዓለም ዙሪያ ዳቦ እጅግ ውድ እና እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አገራት
ስፑትኒክ አፍሪካ የዓለም የዳቦ ቀንን ምክንያት በማድረግ ይፋዊ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም አገራትን የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋን መሠረት አድርጎ በደረጃ መድቧል፡፡
ዳቦ እጅግ ውድ የሆኑባቸው አምስት ቀዳሚ አገራት
🇩🇯 ጅቡቲ፣ 9.53 ዶላር (1,351 ብር ገደማ)
🇧🇲 ቤርሙዳ፣ 8.61 ዶላር (1,220 ብር ገደማ)
🇰🇾 ኬይማን ደሴቶች፣ 6.36 ዶላር (901 ብር ገደማ)
🇲🇨 ሞናኮ፣ 5.37 ዶላር (761 ብር ገደማ)
🇧🇸 ባሃማስ፣ በግምት 5.26 ዶላር (745 ብር በላይ)
ዳቦ እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አምስት አገራት፤
🇹🇩 ቻድ፣ 0.36 ዶላር (51 ብር)
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን፣56. ዶላር (57 ብር)
🇰🇬 ኪርጊስታን፣ ወደ 0.43 ዶላር (61 ብር) ገደማ
🇰🇿 ካዛክስታን፣ 0.44 ዶላር (62 ብር)
🇦🇿 አዘርባጃን፣ 0.46 ዶላር (65 ብር)
በአማካይ የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 1.76 ዶላር (በዛሬ የንግድ ባንኮች ምንዛሬ መሠረት ወደ 250 ብር ገደማ) ያስከፍላል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ስፑትኒክ አፍሪካ የዓለም የዳቦ ቀንን ምክንያት በማድረግ ይፋዊ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም አገራትን የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋን መሠረት አድርጎ በደረጃ መድቧል፡፡
ዳቦ እጅግ ውድ የሆኑባቸው አምስት ቀዳሚ አገራት
🇩🇯 ጅቡቲ፣ 9.53 ዶላር (1,351 ብር ገደማ)
🇧🇲 ቤርሙዳ፣ 8.61 ዶላር (1,220 ብር ገደማ)
🇰🇾 ኬይማን ደሴቶች፣ 6.36 ዶላር (901 ብር ገደማ)
🇲🇨 ሞናኮ፣ 5.37 ዶላር (761 ብር ገደማ)
🇧🇸 ባሃማስ፣ በግምት 5.26 ዶላር (745 ብር በላይ)
ዳቦ እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አምስት አገራት፤
🇹🇩 ቻድ፣ 0.36 ዶላር (51 ብር)
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን፣56. ዶላር (57 ብር)
🇰🇬 ኪርጊስታን፣ ወደ 0.43 ዶላር (61 ብር) ገደማ
🇰🇿 ካዛክስታን፣ 0.44 ዶላር (62 ብር)
🇦🇿 አዘርባጃን፣ 0.46 ዶላር (65 ብር)
በአማካይ የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 1.76 ዶላር (በዛሬ የንግድ ባንኮች ምንዛሬ መሠረት ወደ 250 ብር ገደማ) ያስከፍላል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤6🌭2👍1🙏1
📞 ትራምፕ ከዘለንስኪ አስቀድሞ ከፑቲን ጋር ይነጋገራሉ ተባለ
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዕለተ ሐሙስ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ግጭት በስልክ እንደሚወያዩ ተዘግቧል፡፡
ይህም ዘለንስኪን በኋይት ሀውስ ተግኝተው ስለአሜሪካ የቶማሃውክ ሚሳኤሎች አቅርቦቶች አስቻይነት ላይ ከመነጋገራቸው አንድ ቀን ቀደም ብሎ እንደማለት ነው፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዕለተ ሐሙስ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ግጭት በስልክ እንደሚወያዩ ተዘግቧል፡፡
ይህም ዘለንስኪን በኋይት ሀውስ ተግኝተው ስለአሜሪካ የቶማሃውክ ሚሳኤሎች አቅርቦቶች አስቻይነት ላይ ከመነጋገራቸው አንድ ቀን ቀደም ብሎ እንደማለት ነው፡፡
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👍4😁4🤔3❤2
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
🇪🇹 ኢትዮጵያ ከ50 - 120 ኪሜ ርቀት ላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የባትሪ መሙያ ጣቢያዎችን እንደምትተክል አስታወቀች 🔌 በዋና ዋና አውራ ጎዳናዎች ላይ የሚተከሉት ጣቢያዎቹ በከተሞች መካከል የኤሌክትሪክ ጉዞን ለማሳለጥ ያለሙ መሆናቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገልጿል። ሚኒስትሩ ዶ/ር ዓለሙ ሥሜ፣ መንግሥት በ2030 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱን…
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የምዕራብ አፍሪካ የኢነርጂ ኔትዎርክ የልህቀት ማዕከላት አስተባባሪ ፕ/ር ኤሪክ ኦፎሱ፣ አኅጉሪቱ በኢ-ሞቢሊቲ ዘርፍ ራስን ከመቻል አልፋ ምርቶችን በስፋት ለዓለም ገበያ የማቅረብ አቅም እንዳላት ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል።
🔋 ይህን ለማድረግ አኅጉሪቱ በዘርፉ የእሴት ሰንሰለት መፍጠር ላይ በትኩረት መሥራት እንዳለባት አንስተዋል።
🗣 "የመኪና ባትሪ ለማምረት የሚውሉ እንደ ማንጋኒዝ እና ኮባልት ያሉ ማዕድናትን ጨምሮ ለኢ-ሞቢሊቲ ጥቅም ላይ የሚውሉ በርካታ የተፈጥሮ ሀብቶች አፍሪካ ውስጥ ይገኛሉ። የአፍሪካ ሕብረት እኚህ ሀብቶች ያላቸው አገራት ወደ ምርት እንዲገቡ ግፊት ማድረግ አለበት።" ብለዋል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤12💯2👍1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
📞 ትራምፕ ከዘለንስኪ አስቀድሞ ከፑቲን ጋር ይነጋገራሉ ተባለ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በዕለተ ሐሙስ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር በዩክሬን ስላለው ግጭት በስልክ እንደሚወያዩ ተዘግቧል፡፡ ይህም ዘለንስኪን በኋይት ሀውስ ተግኝተው ስለአሜሪካ የቶማሃውክ ሚሳኤሎች አቅርቦቶች አስቻይነት ላይ ከመነጋገራቸው አንድ ቀን ቀደም ብሎ እንደማለት ነው፡፡ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❗️ ትራምፕ ከዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ስብሰባ አስቀድሞ ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በስልክ መወያየታቸውን በትሩዝ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ አረጋግጠዋል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👏4😁1
🇳🇬 ናይጄሪያ ሥራ አጥነትን ለመዋጋት እና ከሥልጠና ወደ ሥራ በሚደረግ ሽግግር ያለውን ክፍተት ለመሙላት አዲስ የሠራተኛ ፕሮጀክት ይፋ አደረገች
የብሔራዊ የሥራ ማዕከል ፕሮጀክቱ በመላ አገሪቱ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር የሚያስችሉ የሥራ ማዕከላትን ያካትታል ሲሉ የሥራና ስምሪት ሚኒስትር ዴኤታ ንኬይሩካ ኦንዬጄኦቻ ተናግረዋል።
አዲሱ ፕሮጀክት የሚከተሉትን ያካትታል፦
🔸 ሥራ ፈላጊዎችን ከሥራ ጋር የሚያገናኙ ዲጂታል መድረኮች፣
🔸 የሥራ ገበያ መረጃ ክትትል፣
🔸 የሙያ ምክር አገልግሎቶች።
ፕሮጀክቱ የናይጄሪያን የሥራ ገበያ ሁኔታ ለማጠናከር የፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ የዳግም ተስፋ አጀንዳ ማዕቀፍ ቁልፍ አካል ነው ሲሉም አክለዋል።
በሰው ሠራሽ አስትተውሎት የበለጸገ ምስል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
የብሔራዊ የሥራ ማዕከል ፕሮጀክቱ በመላ አገሪቱ የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር የሚያስችሉ የሥራ ማዕከላትን ያካትታል ሲሉ የሥራና ስምሪት ሚኒስትር ዴኤታ ንኬይሩካ ኦንዬጄኦቻ ተናግረዋል።
አዲሱ ፕሮጀክት የሚከተሉትን ያካትታል፦
🔸 ሥራ ፈላጊዎችን ከሥራ ጋር የሚያገናኙ ዲጂታል መድረኮች፣
🔸 የሥራ ገበያ መረጃ ክትትል፣
🔸 የሙያ ምክር አገልግሎቶች።
“ግባችን ሥራ መፍጠር ብቻ ሳይሆን የሠራተኞችን መብት የሚጠብቁ፣ ፍትሐዊ ደመወዝ የሚያረጋግጡ እና የሥራ ገበያ አስተዳደርን የሚያጠናክሩ ሥርዓቶችን መገንባት ነው።” ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልፀዋል፡፡
ፕሮጀክቱ የናይጄሪያን የሥራ ገበያ ሁኔታ ለማጠናከር የፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ የዳግም ተስፋ አጀንዳ ማዕቀፍ ቁልፍ አካል ነው ሲሉም አክለዋል።
በሰው ሠራሽ አስትተውሎት የበለጸገ ምስል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤3👏1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🌍 አፍሪካ ለረጅም ጊዜ ከኃይል አቅርቦት እጥረት ጋር ያደረገችው ትግል ከሩሲያ ጋር በመተባበር ሊለወጥ እንደሚችል የሱዳን የኃይል ሚኒስትር አል-ሙታሲም ኢብራሂም ከሩሲያ የኢነርጂ ሳምንት ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
“ምንም እንኳን የኃይል አቅርቦት በመሠረቱ የተባበሩት መንግሥታት ካስቀመጣቸው መሠረታዊ መብቶች አንዱ ቢሆንም፣ አፍሪካ ለረጅም ጊዜ የኃይል አቅርቦት ተከልክላለች” ሲሉ የገለጹት ሚኒስትሩ ሩሲያ በሰላማዊ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ያላት እውቀት የአፍሪካ አገራት “አነስተኛ የኒውክሌር ሃብቶችን እንዲገነቡ” እና “መጪው ትውልድ ተመጣጣኝ እና ዘላቂ ኃይል” እንዲያገኝ እገዛ ሊያደርግ እንደሚችል አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤3👏2👍1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
የባሕርተኞች ሥልጠናን ወደ ቴክኒክ እና ሙያ የትምህርት ተቋማት ለማስፋት እየሠራን ነው - የኢትዮጵያ ማሪታይም ማሠልጠኛ ተቋም የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍራንስ ጁበርት፤ ኢትዮጵያ ለሌሎች ወደብ አልባ የዓለም ሀገራት ምሳሌ የሚሆን ጠንካራ የባሕርተኞች ሥልጠና አደረጃጀት ባለቤት መሆኗን ተናግረዋል። 📌 ኃላፊው ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ተቋሙ ከ29 ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ተቀብሎ…
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
⚓️ ቲቶ ኦኩኩ፣ ብቁ ባሕርተኞችን በማፍራት የአኅጉሪቱን የማሪታይም ኢንዱስትሪ ለማሳደግ፣ ወጥ የሥልጠና እና መለኪያ ሥርዓት ማበጀት ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናገሩ።
ማኔጂንግ ዳይሬክተሩ በዘርፉ የሴቶችን ተሳትፎ ከማሳደግ አንፃር የላቀ እመርታ መመዝገቡንም ገልጸዋል።
💬 "ሞምባሳን ጨምሮ በተለያዩ ወደቦች ሴቶች ክሬኖችን ኦፕሬት (ይሾፍራሉ) ያደርጋሉ። በተመሳሳይ በግዙፍ መርከቦች ላይ የሚያገለግሉ የሴት መኮንኖችም ቁጥርም እየጨመረ ነው።" ብለዋል።
👩✈️🚢 ሴቶች የዘርፉን ውጤታማነት ለማሳደግ ልዩ ክህሎቶች እንዳሏቸውም ቲቶ ኦኩኩ አንስተዋል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤3👍1
🇹🇩 የቻድ ፕሬዝዳንት ሽብርተኝነት ላይ ድል ለምቀዳጀት ዓለም አቀፍ ትብብር እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ በሮም በተካሄደው ዓለም አቀፉ የአቃባ የሽብርተኝነት መከላከል የመሪዎች ስብሰባ ላይ ለጸጥታ ስጋቶች የጋራ አካሄድ እንዲኖር አሳስበዋል።
ፕሬዝዳንቱ የአክራሪነትን መንስኤዎች ለመቅረፍ ልማትን ከጸጥታ ስትራቴጂዎች ጋር ማዋሃድ አስፈላጊ መሆኑን አበክረው ገልጸዋል።
🗓 ይህንንም ለማሳካት "ቻድ ኮኔክሽን 2030" የተሰኘውን ብሔራዊ የልማት እቅድ ያቀረቡት ማሃማት፣ ይህ ፕሮጀክት የተረጋጋና ሁሉን አቀፍ የወደፊት ሕይወትን ለመገንባት በፈጠራ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በመሠረተ ልማት እና በወጣቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ማሃማት ኢድሪስ ዴቢ በሮም በተካሄደው ዓለም አቀፉ የአቃባ የሽብርተኝነት መከላከል የመሪዎች ስብሰባ ላይ ለጸጥታ ስጋቶች የጋራ አካሄድ እንዲኖር አሳስበዋል።
"በሽብርተኝነት፣ በተደራጁ ወንጀሎች እና በሕገወጥ ስደት ላይ የምንቀዳጀው ድል የሚገኘው በጦር ሜዳ ብቻ አይደለም" ሲሉ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ፣ ትግሉ "በትምህርት ቤቶች፣ በገጠር እና ተስፋቸውን ባጡ የወጣቶች ማዕከላትም ውስጥ ይካሄዳል" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንቱ የአክራሪነትን መንስኤዎች ለመቅረፍ ልማትን ከጸጥታ ስትራቴጂዎች ጋር ማዋሃድ አስፈላጊ መሆኑን አበክረው ገልጸዋል።
🗓 ይህንንም ለማሳካት "ቻድ ኮኔክሽን 2030" የተሰኘውን ብሔራዊ የልማት እቅድ ያቀረቡት ማሃማት፣ ይህ ፕሮጀክት የተረጋጋና ሁሉን አቀፍ የወደፊት ሕይወትን ለመገንባት በፈጠራ፣ በመልካም አስተዳደር፣ በመሠረተ ልማት እና በወጣቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን አስታውቀዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤3🙏2😁1
🇷🇺🤝🇮🇷ፑቲን ከኢራን የፀጥታው ምክር ቤት ፀሐፊ ጋር በሞስኮ ተገናኙ
ላሪጃኒ ዛሬ ጥቅምት 6 ሩሲያን ጉብኝተዋል፡፡
በተጨማሪም ከኢራን ሉዓላዊ መሪ የተላከ መልዕክት ለፑቲን በማድረስ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን፣ የኢኮኖሚ ትስስርን እና የቀጣናዊ ትብብርን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ላሪጃኒ ዛሬ ጥቅምት 6 ሩሲያን ጉብኝተዋል፡፡
በተጨማሪም ከኢራን ሉዓላዊ መሪ የተላከ መልዕክት ለፑቲን በማድረስ የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን፣ የኢኮኖሚ ትስስርን እና የቀጣናዊ ትብብርን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👍5❤3🤝2
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
የኬንያ ፖሊስ የኦዲንጋን አስከሬን ለመቀበል በካራሳኒ ስቴዲየም የተሰበሰበውን ሕዝብ በአስለቃሽ ጢስ በተነ በአገሪቱ ዋና ከተማ በተዘጋጀው የሽኝት ስፍራ የተኩስ ድምፅ እንደተሰማ ተዘግቧል። በእንግሊዘኛ ያንብቡ ✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ፖሊስ ለራይላ ኦዲንጋን ሞት ሀዘን የተሰባሰቡ ሰዎች ላይ በመተኮሱ ቢያንስ ሁለት ሰዎች መሞታቸውን መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ
የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ የጸጥታ ኃይሎች የተቃዋሚ መሪው ራይላ ኦዲንጋን አስከሬን ለማየት የተሰበሰቡ ሰዎችን ለመበተን ተኩስ ከፍተዋል። አንዳንድ ሀዘንተኞች የደህንነት በሮችን ለማፍረስ ከሞከሩ በኋላ በካሳራኒ ስታዲየም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተሰበሰቡበት ቦታ ግርግር ተፈጥሯል።
የ80 ዓመቱ ኦዲንጋ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ታዋቂ የተቃዋሚ መሪ፣ ረቡዕ ዕለት ሕንድ ውስጥ ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በመላ አገሪቱ ሀዘንን አስከትሏል። ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የሰባት ቀናት ብሔራዊ የሀዘን ቀን አውጀዋል፡፡ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኪፕቹምባ ሙርኮመን ደግሞ አርብ ጥቅምት 8፣ ለእሳቸው ክብር የህዝብ በዓል እንደሚሆን አስታውቀዋል።
ነገ በናይሮቢ መንግሥታዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚደረግ ሲሆን እሁድ ደግሞ በትውልድ ከተማቸው ቦንዶ ይቀበራሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት፣ የጸጥታ ኃይሎች የተቃዋሚ መሪው ራይላ ኦዲንጋን አስከሬን ለማየት የተሰበሰቡ ሰዎችን ለመበተን ተኩስ ከፍተዋል። አንዳንድ ሀዘንተኞች የደህንነት በሮችን ለማፍረስ ከሞከሩ በኋላ በካሳራኒ ስታዲየም በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በተሰበሰቡበት ቦታ ግርግር ተፈጥሯል።
የ80 ዓመቱ ኦዲንጋ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ታዋቂ የተቃዋሚ መሪ፣ ረቡዕ ዕለት ሕንድ ውስጥ ሕይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በመላ አገሪቱ ሀዘንን አስከትሏል። ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የሰባት ቀናት ብሔራዊ የሀዘን ቀን አውጀዋል፡፡ የውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ኪፕቹምባ ሙርኮመን ደግሞ አርብ ጥቅምት 8፣ ለእሳቸው ክብር የህዝብ በዓል እንደሚሆን አስታውቀዋል።
ነገ በናይሮቢ መንግሥታዊ የቀብር ሥነ ሥርዓት የሚደረግ ሲሆን እሁድ ደግሞ በትውልድ ከተማቸው ቦንዶ ይቀበራሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤3👎2😱1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
❗️🇺🇸🇷🇺 በፑቲንና በትራምፕ መካከል የስልክ ውይይት መካሄዱን ክሬምሊን አረጋገጠ በእንግሊዘኛ ያንብቡ ✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❗️ፑቲን እና ትራምፕ በሃንጋሪ እንደሚገናኙ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አስታወቁ
🔸 የሩሲያ እና የአሜሪካ ባለሥልጣናት በሚቀጥለው ሳምንት ስብሰባ ያደርጋሉ። ትራምፕ ከፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ እንዳስታወቁት አሜሪካ በሩቢዮ ትወከላለች፤ ቦታውም በኋላ ይወሰናል።
🔸 ትራምፕ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት ጉልህ መሻሻሎች እንደተደረጉ እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
🔸 የአሜሪካው መሪ ከፑቲን ጋር ያደረጉትን ንግግር ከዘለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ስብሰባ ላይም አንስተው ይወያያሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
🔸 የሩሲያ እና የአሜሪካ ባለሥልጣናት በሚቀጥለው ሳምንት ስብሰባ ያደርጋሉ። ትራምፕ ከፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ እንዳስታወቁት አሜሪካ በሩቢዮ ትወከላለች፤ ቦታውም በኋላ ይወሰናል።
🔸 ትራምፕ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት ጉልህ መሻሻሎች እንደተደረጉ እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
🔸 የአሜሪካው መሪ ከፑቲን ጋር ያደረጉትን ንግግር ከዘለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ስብሰባ ላይም አንስተው ይወያያሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤8👍1
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
❗️ፑቲን እና ትራምፕ በሃንጋሪ እንደሚገናኙ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አስታወቁ 🔸 የሩሲያ እና የአሜሪካ ባለሥልጣናት በሚቀጥለው ሳምንት ስብሰባ ያደርጋሉ። ትራምፕ ከፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ እንዳስታወቁት አሜሪካ በሩቢዮ ትወከላለች፤ ቦታውም በኋላ ይወሰናል። 🔸 ትራምፕ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት ጉልህ መሻሻሎች እንደተደረጉ እንደሚያምኑ ገልፀዋል። 🔸 የአሜሪካው መሪ ከፑቲን ጋር ያደረጉትን…
❗️ሃንጋሪ በትራምፕ እና በፑቲን መካከል የሚደረገውን ወይይት ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን ጠቅለይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ተናገሩ
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
በእንግሊዘኛ ለማንበብ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
👍9❤4
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
❗️ሃንጋሪ በትራምፕ እና በፑቲን መካከል የሚደረገውን ወይይት ለማስተናገድ ዝግጁ መሆኗን ጠቅለይ ሚኒስትር ቪክቶር ኦርባን ተናገሩ በእንግሊዘኛ ለማንበብ ✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❗️ቶማሃውክስ የዐውደ ውጊያን ሁኔታ አይለውጥም፤ ሆኖም በሩሲያና አሜሪካ ግንኙነት እዲሁም በዩክሬን እልባት ላይ ግን ጉዳት ያደርሳል ሲሉ ፑቲን ለትራምፕ መንገራቸውን የፕሬዝዳንቱ አማካሪ አስታወቁ
ከሩሲያው ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ የተሰጡ ተጨማሪ መግለጫዎች፦
🔹 ዛሬ ፑቲን እና ትራምፕ ለ2.5 ሰዓታት የዘለቀ ስምንተኛ የስልክ ውይይት አድርገዋል። ውይይቱን የነሳሳችው ሩሲያ ናት።
🔹 በፑቲን እና በትራምፕ መካከል የተደረገው ውይይት በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ባሉ ጉዳዮች ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።
🔹 በስልክ ንግግራቸው ወቅት ፑቲን ለትራምፕ የዩክሬን ቀውስ ሁኔታ ዝርዝር ግምገማዎችን አቅርበዋል። የሩሲያ የጦር ኃይሎች በጠቅላላው የውጊያ ግንኙነት መስመር ላይ ስትራቴጂካዊ ተነሳሽነትን ሙሉ በሙሉ አስጠብቀዋል።
🔹ፑቲን ከትራምፕ ጋር ባደረጉት ውይይት በዩክሬን ያለውን ሁኔታ ለመፍታት ሩሲያ ለፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ያላትን ቁርጠኝነት አጽንኦት ሰጥተዋል።
🔹 ትራምፕ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ውይይት፣ በግጭት አፈታት ያገኙትን ስኬቶችን ጠቅሰዋል። ዋና ነጥባቸው በዩክሬን ያለውን ግጭት መቋጨት በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ለኢኮኖሚያዊ ትብብር ትልቅ ተስፋዎችን ይከፍታል የሚል ነበር።
🔹 ፑቲን እና ትራምፕ በውይይታቸው ወቅት በሁለቱ አገራት ህዝቦች መካከል ስላለው ጥልቅ የጋራ መተሳሰብ ተነጋግረዋል።
🔹 ፑቲን እና ትራምፕ የግል ስብሰባ የማድረግ እድልን ሲወያዩ፣ ከሩሲያ እና ከአሜሪካ የተውጣጡ ተወካዮች ለጉባኤው ዝግጅት ወዲያውኑ ይጀምራሉ።
🔹 ለፑቲን እና ትራምፕ ጉባኤ ዝግጅት የሚጀመረው በላቭሮቭ እና ሩቢዮ መካከል በሚደረግ የስልክ ልውውጥ ነው። ሩቢዮ እና ላቭሮቭ ሲገፉበት የጉባኤው ጊዜ ይበልጥ ግልጽ ይሆናል።
🔹 የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ትራምፕ በጠቀሷት እና ፑቲን በደገፏት ቡዳፔስት ሊዘጋጅ ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉ ቀኖች በሁለቱ አገራት ተወካዮች ውይይት ይደረግበታል።
🔹 ፑቲን ለትራምፕ ለባለቤታቸው ሜላኒያ መልካም ምኞታቸውን እንዲያስተላልፉላቸው ጠይቀው፣ የሩሲያ እና የዩክሬን ሕጻናት ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ በማድረጋቸው ላበረከቱት አስተዋፅኦ አመስግነዋል።
🔹 ትራምፕ ከዜለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ግንኙነት የሩሲያውን ፕሬዝዳንት ግምት ውስጥ እንደሚያስገቡ ለፑቲን አስታውቀዋቸዋል።
🔹 ፕሬዝዳንቶቹ ግንኙነታቸውን ለመቀጠል ተስማምተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ከሩሲያው ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ የተሰጡ ተጨማሪ መግለጫዎች፦
🔹 ዛሬ ፑቲን እና ትራምፕ ለ2.5 ሰዓታት የዘለቀ ስምንተኛ የስልክ ውይይት አድርገዋል። ውይይቱን የነሳሳችው ሩሲያ ናት።
🔹 በፑቲን እና በትራምፕ መካከል የተደረገው ውይይት በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ባሉ ጉዳዮች ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል።
🔹 በስልክ ንግግራቸው ወቅት ፑቲን ለትራምፕ የዩክሬን ቀውስ ሁኔታ ዝርዝር ግምገማዎችን አቅርበዋል። የሩሲያ የጦር ኃይሎች በጠቅላላው የውጊያ ግንኙነት መስመር ላይ ስትራቴጂካዊ ተነሳሽነትን ሙሉ በሙሉ አስጠብቀዋል።
🔹ፑቲን ከትራምፕ ጋር ባደረጉት ውይይት በዩክሬን ያለውን ሁኔታ ለመፍታት ሩሲያ ለፖለቲካና ዲፕሎማሲያዊ መንገድ ያላትን ቁርጠኝነት አጽንኦት ሰጥተዋል።
🔹 ትራምፕ ከፑቲን ጋር ባደረጉት ውይይት፣ በግጭት አፈታት ያገኙትን ስኬቶችን ጠቅሰዋል። ዋና ነጥባቸው በዩክሬን ያለውን ግጭት መቋጨት በሩሲያ እና በአሜሪካ መካከል ለኢኮኖሚያዊ ትብብር ትልቅ ተስፋዎችን ይከፍታል የሚል ነበር።
🔹 ፑቲን እና ትራምፕ በውይይታቸው ወቅት በሁለቱ አገራት ህዝቦች መካከል ስላለው ጥልቅ የጋራ መተሳሰብ ተነጋግረዋል።
🔹 ፑቲን እና ትራምፕ የግል ስብሰባ የማድረግ እድልን ሲወያዩ፣ ከሩሲያ እና ከአሜሪካ የተውጣጡ ተወካዮች ለጉባኤው ዝግጅት ወዲያውኑ ይጀምራሉ።
🔹 ለፑቲን እና ትራምፕ ጉባኤ ዝግጅት የሚጀመረው በላቭሮቭ እና ሩቢዮ መካከል በሚደረግ የስልክ ልውውጥ ነው። ሩቢዮ እና ላቭሮቭ ሲገፉበት የጉባኤው ጊዜ ይበልጥ ግልጽ ይሆናል።
🔹 የፑቲን እና ትራምፕ ስብሰባ ትራምፕ በጠቀሷት እና ፑቲን በደገፏት ቡዳፔስት ሊዘጋጅ ይችላል። ሊሆኑ የሚችሉ ቀኖች በሁለቱ አገራት ተወካዮች ውይይት ይደረግበታል።
🔹 ፑቲን ለትራምፕ ለባለቤታቸው ሜላኒያ መልካም ምኞታቸውን እንዲያስተላልፉላቸው ጠይቀው፣ የሩሲያ እና የዩክሬን ሕጻናት ከቤተሰቦቻቸው ጋር እንዲገናኙ በማድረጋቸው ላበረከቱት አስተዋፅኦ አመስግነዋል።
🔹 ትራምፕ ከዜለንስኪ ጋር በሚያደርጉት ግንኙነት የሩሲያውን ፕሬዝዳንት ግምት ውስጥ እንደሚያስገቡ ለፑቲን አስታውቀዋቸዋል።
🔹 ፕሬዝዳንቶቹ ግንኙነታቸውን ለመቀጠል ተስማምተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤14👍5
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
🇪🇹 ኢትዮጵያ ከ50 - 120 ኪሜ ርቀት ላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የባትሪ መሙያ ጣቢያዎችን እንደምትተክል አስታወቀች 🔌 በዋና ዋና አውራ ጎዳናዎች ላይ የሚተከሉት ጣቢያዎቹ በከተሞች መካከል የኤሌክትሪክ ጉዞን ለማሳለጥ ያለሙ መሆናቸውን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ገልጿል። ሚኒስትሩ ዶ/ር ዓለሙ ሥሜ፣ መንግሥት በ2030 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ቁጥር ግማሽ ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱን…
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የኤሌክትሪክ መኪናዎች የአኅጉሪቱን መልክዓ ምድር የመቋቋም አቅም እንዳላቸው አረጋግጠናል - የካቢሳ ኢ-ሞቢሊቲ ተወካይ
🚘 ከሩዋንዳ እስከ አዲስ አበባ የተደረገው ጉዞ መኪናዎቹ ከፍጥነት እና አስተማማኝነት አንፃር ያላቸውን አቅም ከመለካት ባለፈ፣ አስፈላጊ የመሠረተ ልማት ክፍተቶችን ለመለየት ማገዙን ኢሊዛ ካራንግዋ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል፡፡
🛣 የካቢሳ ኢ-ሞቢሊቲ ኩባንያ ተወካይዋ በኤሌክትሪክ መኪናዎች ስለተካሄደው የ1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር ጉዞ ሌሎች ጉዳዮችንም አካፍለውናል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
🚘 ከሩዋንዳ እስከ አዲስ አበባ የተደረገው ጉዞ መኪናዎቹ ከፍጥነት እና አስተማማኝነት አንፃር ያላቸውን አቅም ከመለካት ባለፈ፣ አስፈላጊ የመሠረተ ልማት ክፍተቶችን ለመለየት ማገዙን ኢሊዛ ካራንግዋ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልፀዋል፡፡
💬 "ከኪጋሊ-ናይሮቢ-አዲስ አበባ በነበረን ጉዞ፣ እንደ ተቋም የትኞቹ ቦታዎች ላይ የኃይል መሙያ መሠረተ ልማት መገንባት እንዳለብን ለመረዳት ችለናል። ይህም ጉዞውን ይበልጥ ቀልጣፋ ለማድረግ ወሳኝ የቤት ሥራ ነው።" ብለዋል።
🛣 የካቢሳ ኢ-ሞቢሊቲ ኩባንያ ተወካይዋ በኤሌክትሪክ መኪናዎች ስለተካሄደው የ1 ሺህ 600 ኪሎ ሜትር ጉዞ ሌሎች ጉዳዮችንም አካፍለውናል።
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤7👍3
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
❗️ቶማሃውክስ የዐውደ ውጊያን ሁኔታ አይለውጥም፤ ሆኖም በሩሲያና አሜሪካ ግንኙነት እዲሁም በዩክሬን እልባት ላይ ግን ጉዳት ያደርሳል ሲሉ ፑቲን ለትራምፕ መንገራቸውን የፕሬዝዳንቱ አማካሪ አስታወቁ ከሩሲያው ፕሬዝዳንታዊ አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ የተሰጡ ተጨማሪ መግለጫዎች፦ 🔹 ዛሬ ፑቲን እና ትራምፕ ለ2.5 ሰዓታት የዘለቀ ስምንተኛ የስልክ ውይይት አድርገዋል። ውይይቱን የነሳሳችው ሩሲያ ናት። 🔹 በፑቲን…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🚨📹 'በጣም ጥሩ ደወል' ነበር ሲሉ ትራምፕ ከፑቲን ጋር ያደረጉትን የስልክ ውይይት አወደሱ
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
💬 ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከተነጋገሩ በኋላ በዋይት ሃውስ ባደረጉት ንግግር የስልክ ውይይቱ "በጣም በጥሩ ሁኔታ አልፏል" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙏2🖕1
🚨 የስፑትኒክ የጦርነት ዘጋቢ በዩክሬን ድሮን ጥቃት ተገደለ
የስፑትኒክ የጦርነት ዘጋቢ ኢቫን ዙቭ በዛፖሮዥዬ ግዛት በዩክሬን ድሮን ጥቃት ተገድሏል። ሌላኛው ጋዜጠኛ ዩሪ ቮይትኬቪች ደግሞ በከባድ ሁኔታ ቆስሏል።
👉 የጦር ዘጋቢው ዙቭ ደፋር፣ ጀግና እና ጎበዝ ጋዜጠኛ የነበረ ሲሆን፤ የኤዲቶሪያል ሥራውን በሚያከናውንበት ወቅት በጀግንነት መሞቱን የሮሲያ ሴጎድኒያ (የስፑትኒክ እናት ኩባንያ) ዋና ዳይሬክተር ዲሚትሪ ኪሴሌቭ ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
የስፑትኒክ የጦርነት ዘጋቢ ኢቫን ዙቭ በዛፖሮዥዬ ግዛት በዩክሬን ድሮን ጥቃት ተገድሏል። ሌላኛው ጋዜጠኛ ዩሪ ቮይትኬቪች ደግሞ በከባድ ሁኔታ ቆስሏል።
👉 የጦር ዘጋቢው ዙቭ ደፋር፣ ጀግና እና ጎበዝ ጋዜጠኛ የነበረ ሲሆን፤ የኤዲቶሪያል ሥራውን በሚያከናውንበት ወቅት በጀግንነት መሞቱን የሮሲያ ሴጎድኒያ (የስፑትኒክ እናት ኩባንያ) ዋና ዳይሬክተር ዲሚትሪ ኪሴሌቭ ተናግረዋል።
"ዙቭ በዩክሬን ጦር ኃይሎች በደረሰበት የድሮን ጥቃት፣ የኤዲቶሪያል ሥራውን ሲያከናውን የጀግንነት ሞት ሞቷል።
እርሱ ደፋር፣ ጎበዝ፣ ባለተሰጣኦ እና ጀግና ጋዜጠኛ የነበረ ሲሆን፣ በግጭት ቀጣናው እየተከናወኑ ስላሉት ክስተቶች እውነቱን ለመናገር ብዙ አስተዋጽኦ አድርጓል" ብለዋል።
ቤተሰቦቹን እና ወዳጅ ዘመዶቹን እንንከባከባለን፤ የጓዳችንን ትዝታም እንጠብቃለን፡፡
እንደ አለመታደል ሆኖ፣ ዙቭ በኪዬቭ አገዛዝ እጅ ከኤጀንሲያችን የተገደለ ሦስተኛ የጦርነት ዘጋቢያችን ነው። እ.ኤ.አ. በ2014፣ የፎቶ ጋዜጠኛችን አንድሬ ስቴኒን በዶንባስ ሲገደል፣ ከሁለት ዓመታት በፊት ደግሞ በዛፖሮዥዬ ግዛት የኢቫን ጓደኛ የነበረው ሮስቲስላቭ ዙራቭሌቭ ተገድሏል።"
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
😢23❤4🕊3
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
❗️የማዳጋስካር መፈንቀለ መንግሥት መሪ ሚካኤል ራንድሪያኒሪና ራሳቸውን ገዜያዊ ፕሬዝዳንት አድርገው ሾሙ የሀገሪቱን ፕሬዝዳንት ከሥልጣን ለማውረድ የተደረገውን ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት የመሩት ኮሎኔል ሚካኤል ራንድሪያኒሪና፤ አንድሪ ራጆሊና ከሀገር መሸሻቸውን ተከትሎ በሕገ-መንግሥቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጥያቄ መሠረት የመንግሥትን ሥልጣን እንደሚረከቡ አስታውቀዋል። የተሰናባቹ ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት…
❗️ኮሎኔል ሚካኤል ራንድሪያኒሪና የማዳጋስካር ሪፐብሊክ መልሶ ማቋቋም ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ቃለ መሃላ ፈጸሙ
ቃለ መሃላ የፈጸሙት ዛሬ በከፍተኛው ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት በተካሄደ መደበኛ ችሎት ላይ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
ቃለ መሃላ የፈጸሙት ዛሬ በከፍተኛው ሕገ መንግሥታዊ ፍርድ ቤት በተካሄደ መደበኛ ችሎት ላይ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
✅ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | 📲 መተግበሪያ | 👉 X
❤4😁3