የስድስት አመት ምኞት ተፈጸመ።
ከስድስት አመት በፊት በግል የፌስቡክ ፔጄ ላይ ቴዲ አፍሮ የክቡር ዶክትሬት እንደሚገባውና በዛ ማዕረግ ሲጠራ መስማትም እንደናፈቀኝ ጠቅሼ ለጥፌ ነበር። ምኞቴ ሰምሮ ቴዲ አፍሮ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ የክቡር ዶክትሬቱን ሲቀበል ይኼንን ጽሁፍ ለመለጠፍ ፈልጌ በወቅቱ ስላጣሁት "እንዲህ ብዬ ነበር.." ብቻ ብዬ ሀሳቤን በጽሁፍ አስፍሬ አለፍኩ። ዛሬ ግን ፌስቡክ በዕለቱ የአመቱን ማስታወሻ በሚያስቀምጥበት ሰሌዳ ላይ የዛሬ ስድስት አመት ይኼን ለጥፈ ነበር ብሎ ፊት ለፊት አስቀመጠልኝ።
የሚያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል ነውና ቴዲ አፍሮ ለዚህ ክብር እንደሚበቃ ከአነሳሱ መገመት ለኔ ለምወደው አይደለም ለምቀኞቹም አይጠፋቸውም።
የክቡር ዶክተር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ሆይ አገሬን በሙዚቃው ዘርፍ በዓለም ደረጃ አስጠርተኃልና ስምህን የጥበብ አፍቃሪያን በትልቅ ክብር ይጠሩታል። አንተ በዘመናችን ለሙዚቃ ምልክት ለመሆን በቅተኃል። ግጥምና ዜማ ባንተ ይመዘናል እንጂ ያንተን የሚገመግም ጥበበኛ እስኪጠፋ ድረስ ለቀኃል። ዝቅ ብለ የጀመርካት ጥበብ ከፍ አድርጋኃለች። የልብህ ቅንነት የአንደበትህ መጣፈጥ በሚሊየኖች ልብ ውስጥ የንጉስነት ማዕረግን አጎናጽፎሃል። ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል የለፋህበት ሙያ አንተ ምልክቴ ነህ ሲል አክብሮኃል።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
ከስድስት አመት በፊት በግል የፌስቡክ ፔጄ ላይ ቴዲ አፍሮ የክቡር ዶክትሬት እንደሚገባውና በዛ ማዕረግ ሲጠራ መስማትም እንደናፈቀኝ ጠቅሼ ለጥፌ ነበር። ምኞቴ ሰምሮ ቴዲ አፍሮ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ የክቡር ዶክትሬቱን ሲቀበል ይኼንን ጽሁፍ ለመለጠፍ ፈልጌ በወቅቱ ስላጣሁት "እንዲህ ብዬ ነበር.." ብቻ ብዬ ሀሳቤን በጽሁፍ አስፍሬ አለፍኩ። ዛሬ ግን ፌስቡክ በዕለቱ የአመቱን ማስታወሻ በሚያስቀምጥበት ሰሌዳ ላይ የዛሬ ስድስት አመት ይኼን ለጥፈ ነበር ብሎ ፊት ለፊት አስቀመጠልኝ።
የሚያጠግብ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል ነውና ቴዲ አፍሮ ለዚህ ክብር እንደሚበቃ ከአነሳሱ መገመት ለኔ ለምወደው አይደለም ለምቀኞቹም አይጠፋቸውም።
የክቡር ዶክተር አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን ሆይ አገሬን በሙዚቃው ዘርፍ በዓለም ደረጃ አስጠርተኃልና ስምህን የጥበብ አፍቃሪያን በትልቅ ክብር ይጠሩታል። አንተ በዘመናችን ለሙዚቃ ምልክት ለመሆን በቅተኃል። ግጥምና ዜማ ባንተ ይመዘናል እንጂ ያንተን የሚገመግም ጥበበኛ እስኪጠፋ ድረስ ለቀኃል። ዝቅ ብለ የጀመርካት ጥበብ ከፍ አድርጋኃለች። የልብህ ቅንነት የአንደበትህ መጣፈጥ በሚሊየኖች ልብ ውስጥ የንጉስነት ማዕረግን አጎናጽፎሃል። ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል የለፋህበት ሙያ አንተ ምልክቴ ነህ ሲል አክብሮኃል።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
Forwarded from ታታ አፍሮ -Tata Afro
✔ለውዴ ውዱ ነሽ✔
በጎደለ ሞልተሽ፤ በጠፋው ተክተሽ፣
ሲዝል አበርትተሽ፤ ግራውን ደግፈሽ፣
የብቸኝነት ጉዞውን፤ በጥንድ ቀይረሽ፣
ባብሮነትሽ አጅበሽ፤
ሙሉ አደረግሽው፤ መልኩን አሳቅፈሽ
እራሱን ደግመሽ፣ እራስሽን ደግመሽ።
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ሚካኤል እናት፣
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ብሩክቲ እናት?
ሁሌም አብራው ያለች፤ እየሆነች ብርታት፣
ለብላቴናው ክብሩ፤ ለልቡም ዘውድ ናት።
እንደ ግጥሜ ርዕስ፤ እንደ ስንኝ ቋጠሮ፣
እንደ ጠቢብ ቅኔ፤ እንደ ፀሐይ ኑሮ፣
ልብሽ ብሩህ ነው፤ ዘውትር የሚፈካ፣
መልክሽ በለስ ነው፤ ውዴ ባንቺ 'ረካ።
የሰጠሽው ፀጋ፤ የሰማይ ላይ መና፣
እንደ ምድር ሃመልማል፤ የፈካ ነውና፣
ልቡን ፍቅር ሞላው፤ ደስታውም አበበ፣
ለውዴ ውዱ ነሽ፤ በመልክሽ ተዋበ!
እንደ ከዋክብ ብዙ፤ እንደ ጀምበር ውብ፣
አንድ ሰው እልፍ ነው፤ ከተቸረው ልብ!!
አንድ ሳለሽ ብዝተሽ፤ ሁሉን የሆንሽለት፣
ጤና ይስጥሽ አምላክ፤ ዘላለም ኑሪለት!
እንደ ምድር አሸዋ፤ እንደ አባይ ጅረት፣
አንድ ሰው ብዙ ነው፤ ፍቅር ከሞላበት!
በዝተሽ አበዛሽው፤ በርተሽ አፈካሽው፣
ከፊትም ከኋላም፤ በሁሉም ከበሽው።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
በጎደለ ሞልተሽ፤ በጠፋው ተክተሽ፣
ሲዝል አበርትተሽ፤ ግራውን ደግፈሽ፣
የብቸኝነት ጉዞውን፤ በጥንድ ቀይረሽ፣
ባብሮነትሽ አጅበሽ፤
ሙሉ አደረግሽው፤ መልኩን አሳቅፈሽ
እራሱን ደግመሽ፣ እራስሽን ደግመሽ።
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ሚካኤል እናት፣
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ብሩክቲ እናት?
ሁሌም አብራው ያለች፤ እየሆነች ብርታት፣
ለብላቴናው ክብሩ፤ ለልቡም ዘውድ ናት።
እንደ ግጥሜ ርዕስ፤ እንደ ስንኝ ቋጠሮ፣
እንደ ጠቢብ ቅኔ፤ እንደ ፀሐይ ኑሮ፣
ልብሽ ብሩህ ነው፤ ዘውትር የሚፈካ፣
መልክሽ በለስ ነው፤ ውዴ ባንቺ 'ረካ።
የሰጠሽው ፀጋ፤ የሰማይ ላይ መና፣
እንደ ምድር ሃመልማል፤ የፈካ ነውና፣
ልቡን ፍቅር ሞላው፤ ደስታውም አበበ፣
ለውዴ ውዱ ነሽ፤ በመልክሽ ተዋበ!
እንደ ከዋክብ ብዙ፤ እንደ ጀምበር ውብ፣
አንድ ሰው እልፍ ነው፤ ከተቸረው ልብ!!
አንድ ሳለሽ ብዝተሽ፤ ሁሉን የሆንሽለት፣
ጤና ይስጥሽ አምላክ፤ ዘላለም ኑሪለት!
እንደ ምድር አሸዋ፤ እንደ አባይ ጅረት፣
አንድ ሰው ብዙ ነው፤ ፍቅር ከሞላበት!
በዝተሽ አበዛሽው፤ በርተሽ አፈካሽው፣
ከፊትም ከኋላም፤ በሁሉም ከበሽው።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
Forwarded from ታታ አፍሮ -Tata Afro
ካወቁ መልካም ያላወቁ እንደው ለአገራችን ሙዚቀኞችም ጥሩ መነቃቃትን ይፈጥራልና ነገሩን ላጋራችሁ። የምነግራችሁ ነገር ለኢትዮጵያ የሙዚቃ እድገት ትልቅ ምክኒያት ይሆናል። የአገራችን ሙዚቃም የሆነ የኪነ-ጥበብ ሰው ምን ያህል ርቆ መጓዝ እንደሚችልም ያመለክታል።
የቦብ ማርሌን ቅንብሮች የሚሰራው ክሪስ ብላክዌል የተባለው የዓለማችን አንጋፋው እና እውቁ አቀናባሪ ከቴዲ አፍሮ ጋ ተገናኝቶ ለቴዲ አፍሮም አድናቆቱን ገልጾለታል። ይኼ የሆነው አቦጊዳ አልበም እንደወጣ ቴዲ አፍሮ ለመድረክ ስራ አሜሪካን አገር በሄደበት ወቅት ነበር።
ሌላው ዚጊ ማርሌ እራሱ ፈልጓቸው መጥቶ አብረውት ይጫወቱ ከነበሩ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኞች ውስጥ ሩፋኤል የተባለውን ድራመር የአቦጊዳ ባንድ አባል ያደረገው ሲሆን አሁንም አብሮት ያለ ትልቅ ድራመር ነው። በተጨማሪም ከዚጊ ማርሌ ጋ አልበም ሰርቶ ሁለት ግራዊ አዋርዶችን ያነሳው ሁሉንም የሙዚቃ መሳሪያ ከሚጫወተው ከዝነኛው አቀናባሪ ደረጄ መኮንን ጋ ስራ ጀምረው መኮንን ህይወቱ በማለፉ ምክኒያት ሊቀር ችሏል። በነገራችን ላይ ሩፋኤል ወልደ ማሪያም ከነ-ዚጊ ማርሌይ ጋ አብሮ ግራሚ ያነሳ አንጋፋ ድራመር ነው።
አሜሪካ ላይ ትልቁ የሬጌ ክለብ ዋይልድ የሚባል ነው። እዚህ ክለብ ውስጥ በወቅቱ እነ ዚጊ ማርሌ እየሄዱ ይዘፍኑበት የነበረ ሲሆን ቴዲ አፍሮ በልጅነቱ 120 በተሰኘ የቲቪ ፕሮግራም ላይ ስለ ክለቡ ግዙፍነት ሰምቶ አንድ ቀን እዛ ሄዶ ለመጫወት ተመኝቶ ነበር። ምኞቱም ተሳክቶ ከዛው የባንድ አባል ውስጥ ብቁ ያለውን መርጦ በአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም ላይም ተወዳዳሪ የሆነ ግዙፍ ባንድ መመስረት ችሏል። ዋይልድ ክለብ ላይ የተጫወተ አንድ የጀማይካዊ ዘፋኝ አገሩ ሲገባ ስለዛ ሁኔታ ሲያወራ በትግል ሜዳ ላይ ጠላቶቹን የማረከ ያህል በኩራት ሆኖ ነው።
ሌላው የቦብ ማርሌን ላንድ-ሮቨር መኪና እየነዳ የቦብ ማርሌን ሙዚየም ያቋቋመው በዓለም አቀፍ ደረጃ የአርቲስቶች ማናጀር የሆነው አዲስ ገሰሰ የመጀመሪያው የቴዲ አፍሮ ማናጀር የነበር ሲሆን ለአስር አመታትም አብረው ሰርተዋል። ይኼ ሰው በቦብ ማርሌ ቤተሰብ ውስጥ ኢትዮጵያዊ በመሆኑም ጭምር ትልቅ ክብር የሚሰጠው ሰው ነው። እንዲሁም የቦብ ማርሌን የታክስ ወረቀት ይሰራ የነበረው ግለሰብ በተመሳሳይ ሁኔታ የቴዲ አፍሮን የታክስ ወረቀት ይሰራ ነበር። ሌላው በቦብ ማርሌ በተቋቋመው "ታፍ ጎን" በተሰኘው የቦብ ቤተሰብ የሙዚቃ ስቱዲዮ ውስጥ "ደሞ በአባይ" የተሰኘውን ነጠላ ዜማ የቀዳ ሲሆን የዚህን ሙዚቃ ሚክስና ማስተሩንም እዛው አሰርቶት ነበር። ሆኖም ግን ወደ ህዝብ ሚክስ ሆኖ የወጣው በራሱ በቴዲ አፍሮ የግል ስቱዲዮ ውስጥ የተሰራው ዘፈን /Track/ ነው።
በእርግጠኝነት ከጠቀስኳቸው ነጥቦች ውስጥ በዚህ ልክ ይኼንን እድል ያገኙ አልያም ያለሙት አርቲስቶች ስለመኖራቸው እጠራጠራለሁ። ቴዲ አፍሮ ግን ማሰብ ብቻ ሳይሆን መዳሰስና መጨበጥም ችሏል። በነገራችሁ ላይ በዲጄ ከሚጫወቱ አርቲስቶች ይልቅ ከባንድ ጋ የሚጫወቱ አርቲስቶች የሙዚቃ ችሎታቸው እጅግ የላቀ ነው።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን የዩትዩብ ቻናሌን እንድትቀላቀሉ እጠይቃለሁ።
https://youtube.com/channel/UCQKyrC0xnEk1KhSQqrv2JBg
የቦብ ማርሌን ቅንብሮች የሚሰራው ክሪስ ብላክዌል የተባለው የዓለማችን አንጋፋው እና እውቁ አቀናባሪ ከቴዲ አፍሮ ጋ ተገናኝቶ ለቴዲ አፍሮም አድናቆቱን ገልጾለታል። ይኼ የሆነው አቦጊዳ አልበም እንደወጣ ቴዲ አፍሮ ለመድረክ ስራ አሜሪካን አገር በሄደበት ወቅት ነበር።
ሌላው ዚጊ ማርሌ እራሱ ፈልጓቸው መጥቶ አብረውት ይጫወቱ ከነበሩ ኢትዮጵያዊ ሙዚቀኞች ውስጥ ሩፋኤል የተባለውን ድራመር የአቦጊዳ ባንድ አባል ያደረገው ሲሆን አሁንም አብሮት ያለ ትልቅ ድራመር ነው። በተጨማሪም ከዚጊ ማርሌ ጋ አልበም ሰርቶ ሁለት ግራዊ አዋርዶችን ያነሳው ሁሉንም የሙዚቃ መሳሪያ ከሚጫወተው ከዝነኛው አቀናባሪ ደረጄ መኮንን ጋ ስራ ጀምረው መኮንን ህይወቱ በማለፉ ምክኒያት ሊቀር ችሏል። በነገራችን ላይ ሩፋኤል ወልደ ማሪያም ከነ-ዚጊ ማርሌይ ጋ አብሮ ግራሚ ያነሳ አንጋፋ ድራመር ነው።
አሜሪካ ላይ ትልቁ የሬጌ ክለብ ዋይልድ የሚባል ነው። እዚህ ክለብ ውስጥ በወቅቱ እነ ዚጊ ማርሌ እየሄዱ ይዘፍኑበት የነበረ ሲሆን ቴዲ አፍሮ በልጅነቱ 120 በተሰኘ የቲቪ ፕሮግራም ላይ ስለ ክለቡ ግዙፍነት ሰምቶ አንድ ቀን እዛ ሄዶ ለመጫወት ተመኝቶ ነበር። ምኞቱም ተሳክቶ ከዛው የባንድ አባል ውስጥ ብቁ ያለውን መርጦ በአፍሪካ ብቻ ሳይሆን በዓለም ላይም ተወዳዳሪ የሆነ ግዙፍ ባንድ መመስረት ችሏል። ዋይልድ ክለብ ላይ የተጫወተ አንድ የጀማይካዊ ዘፋኝ አገሩ ሲገባ ስለዛ ሁኔታ ሲያወራ በትግል ሜዳ ላይ ጠላቶቹን የማረከ ያህል በኩራት ሆኖ ነው።
ሌላው የቦብ ማርሌን ላንድ-ሮቨር መኪና እየነዳ የቦብ ማርሌን ሙዚየም ያቋቋመው በዓለም አቀፍ ደረጃ የአርቲስቶች ማናጀር የሆነው አዲስ ገሰሰ የመጀመሪያው የቴዲ አፍሮ ማናጀር የነበር ሲሆን ለአስር አመታትም አብረው ሰርተዋል። ይኼ ሰው በቦብ ማርሌ ቤተሰብ ውስጥ ኢትዮጵያዊ በመሆኑም ጭምር ትልቅ ክብር የሚሰጠው ሰው ነው። እንዲሁም የቦብ ማርሌን የታክስ ወረቀት ይሰራ የነበረው ግለሰብ በተመሳሳይ ሁኔታ የቴዲ አፍሮን የታክስ ወረቀት ይሰራ ነበር። ሌላው በቦብ ማርሌ በተቋቋመው "ታፍ ጎን" በተሰኘው የቦብ ቤተሰብ የሙዚቃ ስቱዲዮ ውስጥ "ደሞ በአባይ" የተሰኘውን ነጠላ ዜማ የቀዳ ሲሆን የዚህን ሙዚቃ ሚክስና ማስተሩንም እዛው አሰርቶት ነበር። ሆኖም ግን ወደ ህዝብ ሚክስ ሆኖ የወጣው በራሱ በቴዲ አፍሮ የግል ስቱዲዮ ውስጥ የተሰራው ዘፈን /Track/ ነው።
በእርግጠኝነት ከጠቀስኳቸው ነጥቦች ውስጥ በዚህ ልክ ይኼንን እድል ያገኙ አልያም ያለሙት አርቲስቶች ስለመኖራቸው እጠራጠራለሁ። ቴዲ አፍሮ ግን ማሰብ ብቻ ሳይሆን መዳሰስና መጨበጥም ችሏል። በነገራችሁ ላይ በዲጄ ከሚጫወቱ አርቲስቶች ይልቅ ከባንድ ጋ የሚጫወቱ አርቲስቶች የሙዚቃ ችሎታቸው እጅግ የላቀ ነው።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን የዩትዩብ ቻናሌን እንድትቀላቀሉ እጠይቃለሁ።
https://youtube.com/channel/UCQKyrC0xnEk1KhSQqrv2JBg
Forwarded from ታታ አፍሮ -Tata Afro
✔ለውዴ ውዱ ነሽ✔
በጎደለ ሞልተሽ፤ በጠፋው ተክተሽ፣
ሲዝል አበርትተሽ፤ ግራውን ደግፈሽ፣
የብቸኝነት ጉዞውን፤ በጥንድ ቀይረሽ፣
ባብሮነትሽ አጅበሽ፤
ሙሉ አደረግሽው፤ መልኩን አሳቅፈሽ
እራሱን ደግመሽ፣ እራስሽን ደግመሽ።
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ሚካኤል እናት፣
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ብሩክቲ እናት?
ሁሌም አብራው ያለች፤ እየሆነች ብርታት፣
ለብላቴናው ክብሩ፤ ለልቡም ዘውድ ናት።
እንደ ግጥሜ ርዕስ፤ እንደ ስንኝ ቋጠሮ፣
እንደ ጠቢብ ቅኔ፤ እንደ ፀሐይ ኑሮ፣
ልብሽ ብሩህ ነው፤ ዘውትር የሚፈካ፣
መልክሽ በለስ ነው፤ ውዴ ባንቺ 'ረካ።
የሰጠሽው ፀጋ፤ የሰማይ ላይ መና፣
ከምድር ሃመልማል፤ የፈካ ነውና፣
ልቡን ፍቅር ሞላው፤ ደስታውም አበበ፣
ለውዴ ውዱ ነሽ፤ በመልክሽ ተዋበ!
እንደ ከዋክብ ብዙ፤ እንደ ጀምበር ውብ፣
አንድ ሰው እልፍ ነው፤ ከተቸረው ልብ!!
አንድ ሳለሽ ብዝተሽ፤ ሁሉን የሆንሽለት፣
ጤና ይስጥሽ አምላክ፤ ዘላለም ኑሪለት!
እንደ ምድር አሸዋ፤ እንደ አባይ ጅረት፣
አንድ ሰው ብዙ ነው፤ ፍቅር ከሞላበት!
በዝተሽ አበዛሽው፤ በርተሽ አፈካሽው፣
ከፊትም ከኋላም፤ በሁሉም ከበሽው።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
የዩትዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ ይወዳጁን
👍
https://youtube.com/channel/UCQKyrC0xnEk1KhSQqrv2JBg
በጎደለ ሞልተሽ፤ በጠፋው ተክተሽ፣
ሲዝል አበርትተሽ፤ ግራውን ደግፈሽ፣
የብቸኝነት ጉዞውን፤ በጥንድ ቀይረሽ፣
ባብሮነትሽ አጅበሽ፤
ሙሉ አደረግሽው፤ መልኩን አሳቅፈሽ
እራሱን ደግመሽ፣ እራስሽን ደግመሽ።
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ሚካኤል እናት፣
መኑ ከመ ሄዋን፤ እንደ ብሩክቲ እናት?
ሁሌም አብራው ያለች፤ እየሆነች ብርታት፣
ለብላቴናው ክብሩ፤ ለልቡም ዘውድ ናት።
እንደ ግጥሜ ርዕስ፤ እንደ ስንኝ ቋጠሮ፣
እንደ ጠቢብ ቅኔ፤ እንደ ፀሐይ ኑሮ፣
ልብሽ ብሩህ ነው፤ ዘውትር የሚፈካ፣
መልክሽ በለስ ነው፤ ውዴ ባንቺ 'ረካ።
የሰጠሽው ፀጋ፤ የሰማይ ላይ መና፣
ከምድር ሃመልማል፤ የፈካ ነውና፣
ልቡን ፍቅር ሞላው፤ ደስታውም አበበ፣
ለውዴ ውዱ ነሽ፤ በመልክሽ ተዋበ!
እንደ ከዋክብ ብዙ፤ እንደ ጀምበር ውብ፣
አንድ ሰው እልፍ ነው፤ ከተቸረው ልብ!!
አንድ ሳለሽ ብዝተሽ፤ ሁሉን የሆንሽለት፣
ጤና ይስጥሽ አምላክ፤ ዘላለም ኑሪለት!
እንደ ምድር አሸዋ፤ እንደ አባይ ጅረት፣
አንድ ሰው ብዙ ነው፤ ፍቅር ከሞላበት!
በዝተሽ አበዛሽው፤ በርተሽ አፈካሽው፣
ከፊትም ከኋላም፤ በሁሉም ከበሽው።
✎✍#ታታ_አፍሮ /ነፃ ብዕር/
የዩትዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ ይወዳጁን
👍
https://youtube.com/channel/UCQKyrC0xnEk1KhSQqrv2JBg
Forwarded from አራዳ ሞዴል & ተዋናይ Casting
ሞዴል፣ የፊልም ተዋናይት፣ ዳይሬክተር፣ የማስታወቂያ ባለሙያ እና ደራሲ እንዲሁም የሶስት ልጆች እናት የክቡር ዶ/ር ቴዎድሮስ ካሳሁን /የቴዲ አፍሮ/ ባለቤት። አምለሰት መጬ
https://youtube.com/channel/UCQKyrC0xnEk1KhSQqrv2JBg
https://youtube.com/channel/UCQKyrC0xnEk1KhSQqrv2JBg