ጤና ሚኒስቴር 8 በመቶ የነበረው የሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርት አቅርቦት ድርሻ አሁን ላይ 41 በመቶ መድረሱን አስታወቀ። (EPA)
@TikvahethMagazine
@TikvahethMagazine
❤79🤣51🤔11👍4👎1🙏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Get your full makeup look with us @smoochcosmo 😍 with wholesale prices. ብዙ አዳዳዲስ እቃዎች አስገብተናል! All our products are from the USA. መደወል ለምትፈልጉ call/Text ☎️ 𝟎𝟗𝟕𝟑𝟏𝟓𝟕𝟕𝟕𝟕 @smoochcosmocontact ወይም በtelegram በ📱𝟎𝟗𝟐𝟏𝟔𝟐𝟑𝟕𝟑𝟕 @hilluuuu ጻፉልን!
በቅድሚያ የምናስተናግደው በጅምላ ወስደው አትርፈው ለሚሸጡ ሱቆች ነው! እናመሰግናለን!
https://www.tg-me.com/SmoochCosmo
በቅድሚያ የምናስተናግደው በጅምላ ወስደው አትርፈው ለሚሸጡ ሱቆች ነው! እናመሰግናለን!
https://www.tg-me.com/SmoochCosmo
❤8
ለተጎጂዎች ከተሰበሰበ ገንዘብ ላይ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ ሊጭበረበር ሲል ተያዘ።
በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15/2016 ዓ/ም ተከስቶ በነበረው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የተሰበሰበ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ ከባንክ ወጪ በማድረግ ለማጭበርበር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል ተብሏል።
ከሰሞኑ በስፋት በማኅበራዊ ሚዲያው ላይ ወጪ ትዕዛዝ የተጻፈበት ቼክ እንዲሁም ማዘዣ ደብዳቤ በርካቶች ሲያዘዋውሩት ተስተውሏል።
ይህንን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት የዞኑ ኮሚኒኬሽን ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።
ዞኑ በመግለጫው ምን አለ ?
"በአደጋው ለተጎዱ ህብረተሰብ ክፍሎች ከመጣው ገንዘብ ላይ 60, 276,383 (ስልሳ ሚልዮን ሁለት መቶ ሰባ ስድሰት ሺ ሶስት መቶ ሰማንያ ሶስት ብር )ቀደም ሲል ተሠርቶ ቮይድ በተደረገ ቼክ ቁጥር 42221123 አሰመስለው በማሳተም ገንዘቡን ለመዝረፍ ካመቻቹ በኋላ ከአዲስ አበባ ንግድ ባንክ ሸገር ቅርንጫፍ ለጎፋ ዞን አስተዳደር በተደረገ ጥቆማ ከአዲስ አበባና ክልል ፖሊስ ጋር በመተባበር ገንዘቡ ሳይወጣ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ውለዋል።" ሲል ገልጿል።
ዞኑ በመግለጫው የድርግቱ ፈጻሚዎችን በደፈናው "የሀገር ወስጥና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ለተጎጅ ሕብረሰብ ክፈሎች የለገሱትን ድጋፍ ወደ ኪሳችን ገብቶ ካልበለፀግን በሚል አሰተሳሰብ የተጠመዱ አካላት" በሚል ይጥቀስ እንጂ ስለተጠያቂነትም ይሁን ዝርዝር ጉዳዮች ያለው ነገር የለም።
@TikvahethMagazine
በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 15/2016 ዓ/ም ተከስቶ በነበረው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የተሰበሰበ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ ከባንክ ወጪ በማድረግ ለማጭበርበር የተደረገው ሙከራ ከሽፏል ተብሏል።
ከሰሞኑ በስፋት በማኅበራዊ ሚዲያው ላይ ወጪ ትዕዛዝ የተጻፈበት ቼክ እንዲሁም ማዘዣ ደብዳቤ በርካቶች ሲያዘዋውሩት ተስተውሏል።
ይህንን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት የዞኑ ኮሚኒኬሽን ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል።
ዞኑ በመግለጫው ምን አለ ?
"በአደጋው ለተጎዱ ህብረተሰብ ክፍሎች ከመጣው ገንዘብ ላይ 60, 276,383 (ስልሳ ሚልዮን ሁለት መቶ ሰባ ስድሰት ሺ ሶስት መቶ ሰማንያ ሶስት ብር )ቀደም ሲል ተሠርቶ ቮይድ በተደረገ ቼክ ቁጥር 42221123 አሰመስለው በማሳተም ገንዘቡን ለመዝረፍ ካመቻቹ በኋላ ከአዲስ አበባ ንግድ ባንክ ሸገር ቅርንጫፍ ለጎፋ ዞን አስተዳደር በተደረገ ጥቆማ ከአዲስ አበባና ክልል ፖሊስ ጋር በመተባበር ገንዘቡ ሳይወጣ ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር ውለዋል።" ሲል ገልጿል።
ዞኑ በመግለጫው የድርግቱ ፈጻሚዎችን በደፈናው "የሀገር ወስጥና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ለተጎጅ ሕብረሰብ ክፈሎች የለገሱትን ድጋፍ ወደ ኪሳችን ገብቶ ካልበለፀግን በሚል አሰተሳሰብ የተጠመዱ አካላት" በሚል ይጥቀስ እንጂ ስለተጠያቂነትም ይሁን ዝርዝር ጉዳዮች ያለው ነገር የለም።
@TikvahethMagazine
❤62😢28🤔8👏5👍2🔥1🙏1
በኤሌክትሪክ መኪና ከናይሮቢ አዲስ አበባ ... ለምን ?
ባለፈው እሁድ ከኬንያ ናይሮቢ የተነሱት የኤሌክትሪክ መኪኖች 1ሺ ስድስት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጠው በመጪው አርብ አዲስ አበባ ይደርሳሉ ተብሏል።
"ጉዞ ወደ አዲስ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ጉዞ ስድስት ቀናትን እንደሚፈጅ ሲጠበቅ ተጓዦቹ በአዲስ አበባ ከጥቅምት 4 - 6 በሚዘጋጀው የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ሳምንት (Africa E-Mobility Week) ላይ ይታደማሉ።
የቻርጀሩስ ጉዳይ ?
አዘጋጆቹ እንደገለጹት በመንገድ ላይ ጊዜያዊ የሶላር ቻርጅ ማድረጊያ ቦታዎች እንደሚዘጋጁ ገልጸዋል።
ከዚህም በተጨማሪ በመንገድ ላይ ለነዋሪዎች ስለ ኤሌክትሪክ ትራንስፖርት አገልግሎት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች ይኖሩታል ተብሎ ይጠበቃል።
@TikvahethMagazine
ባለፈው እሁድ ከኬንያ ናይሮቢ የተነሱት የኤሌክትሪክ መኪኖች 1ሺ ስድስት መቶ ኪሎሜትሮችን አቋርጠው በመጪው አርብ አዲስ አበባ ይደርሳሉ ተብሏል።
"ጉዞ ወደ አዲስ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ጉዞ ስድስት ቀናትን እንደሚፈጅ ሲጠበቅ ተጓዦቹ በአዲስ አበባ ከጥቅምት 4 - 6 በሚዘጋጀው የኤሌክትሪክ ትራንስፖርት ሳምንት (Africa E-Mobility Week) ላይ ይታደማሉ።
የቻርጀሩስ ጉዳይ ?
አዘጋጆቹ እንደገለጹት በመንገድ ላይ ጊዜያዊ የሶላር ቻርጅ ማድረጊያ ቦታዎች እንደሚዘጋጁ ገልጸዋል።
ከዚህም በተጨማሪ በመንገድ ላይ ለነዋሪዎች ስለ ኤሌክትሪክ ትራንስፖርት አገልግሎት ግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች ይኖሩታል ተብሎ ይጠበቃል።
@TikvahethMagazine
❤71🤣21👍2
አክስዮኖች ለማስመዝገብ የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ህዳር 16 ይጠናቀቃል።
ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች (አክሲዮኖች) በሙሉ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን መመዝገብ እንዳለባቸው መደንገጉ ይታወሳል።
በዚህም፦
📈 ከዚህ ቀደም አክሲዮኖቻቸሁን ለህዝብ የሸጡ፤
📈 የአክሲዮን ሽያጭ የጀመሩና ሽያጩ አሁንም በሂደት ላይ ያለ
አክስዮኖች ለማስመዝገብ በመመሪያው የተቀመጠው የአንድ አመት የሽግግር ድንጋጌ የጊዜ ገደብ ህዳር 16 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል።
የግዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት መመሪያው የሚጠይቀውን መስፈርት በሟሟላት አክሲዮኖቻችሁን እንድታስመዘግቡ ሲል የኢትዮጵያ ካፒታል ገቢያ ባለሥልጣን አስታውቋል።
በተጨማሪም የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ለህዝብ የማቅረብ እና ግብይት መመሪያ ከወጣ በኋላ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን ለሕዝብ ሽያጭ ለማቅረብ የምትፈልጉ የአክሲዮን ማህበራት ከሽያጭ በፊት ተገቢውን መስፈርት በሟሟላት ማስመዝገብ አለባቸው ሲል ገልጿል።
@TikvahethMagazine
ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች (አክሲዮኖች) በሙሉ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን መመዝገብ እንዳለባቸው መደንገጉ ይታወሳል።
በዚህም፦
አክስዮኖች ለማስመዝገብ በመመሪያው የተቀመጠው የአንድ አመት የሽግግር ድንጋጌ የጊዜ ገደብ ህዳር 16 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል።
የግዜ ገደብ ከመጠናቀቁ በፊት መመሪያው የሚጠይቀውን መስፈርት በሟሟላት አክሲዮኖቻችሁን እንድታስመዘግቡ ሲል የኢትዮጵያ ካፒታል ገቢያ ባለሥልጣን አስታውቋል።
በተጨማሪም የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ለህዝብ የማቅረብ እና ግብይት መመሪያ ከወጣ በኋላ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን ለሕዝብ ሽያጭ ለማቅረብ የምትፈልጉ የአክሲዮን ማህበራት ከሽያጭ በፊት ተገቢውን መስፈርት በሟሟላት ማስመዝገብ አለባቸው ሲል ገልጿል።
@TikvahethMagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤49👍3
የዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት የሱዳን ታጣቂ መሪ የነበሩትን ሰው ጥፋተኛ ሲል በይኗል።
ከ20 ዓመት በፊት በዳርፉር በነበረው ጦርነት ወቅት በሰብዓዊነት ላይ የተቃጡ ወንጀሎችን ፈፅመዋል የተባሉት እና ጃንጃዊድ የተባለውን ታጣቂ ቡድን መርተዋል የተባሉት አሊ መሐመድ አሊ በፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ተብለዋል።
ታጣቂ ቡድኑ በመንግስት ድጋፍ ያገኝ ነበር ሲባል ቡድኑ ለብዙ ሺህ ሰዎች ሞት፣ መደፈር እና የመብት ጥሰት ምክንያትም ነበር።
ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ከዳርፉር ጦርነት ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ ያለበት የመጀመሪያ ጉዳይም ነው ተብሏል።
የዳርፉር ጦርነት ጅማሬውን በ2003 ያደረገ ሲሆን በርካታ አረብ ያልሆኑ ሰዎች ላይ የዘር ማጽዳት ወንጀል የተፈፀመበትም ነው።
ዳርፉር አሁንም ቢሆን ከጦርነት ያልተላቀቀች ሲሆን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉና የሱዳን ጦር ዋነኛ መፋለሚያ ስፍራ ሆና ቀጥላለች።
ፍርድ ቤቱ አሊ መሐመድ አንድም አረብ ያልሆነ ዘር በአካባቢው እንዳይቀር ለታጣቂዎቹ ትዕዛዝ መስጠታቸውንና ሴቶችን ለወሲብ ባርነት መዳረጉን ገልጿል።
በአጠቃላይ የታጣቂው ቡድን መሪ በ2003 እና 2004 በዳርፉር በነበረው ጦርነት በነበረው ሚና በ27 ክሶች ጥፋተኛ ሆኗል።
በዳርፉር ጦርነት በነበራቸው ተሳትፎ አሊ መሐመድ በቀጣይ የፍርድ ውሳኔ ይሰጥባቸዋል ተብሏል።
አለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት በ2019 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ያጡትን ኦማር አልበሽርን ጨምሮ ሌሎች የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ከዳርፉር ጦርነት ጋር በተያያዘ የእስር መያዣ ማውጣቱ ይታወሳል።
አሁን ውሳኔ ይሰጥባቸዋል ከተባሉት የታጣቂ ቡድን መሪ ውጪ ሌሎቹ ያልተያዙ ሲሆን ኦማር አልበሽር በሰሜናዊ ሱዳን በሚገኝ ወታደራዊ እስር ቤት እንደሚገኙ መዘገቡ ይታወሳል።
ዘገባው የቢቢሲ ነው።
@Tikvahethmagazine
ከ20 ዓመት በፊት በዳርፉር በነበረው ጦርነት ወቅት በሰብዓዊነት ላይ የተቃጡ ወንጀሎችን ፈፅመዋል የተባሉት እና ጃንጃዊድ የተባለውን ታጣቂ ቡድን መርተዋል የተባሉት አሊ መሐመድ አሊ በፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ተብለዋል።
ታጣቂ ቡድኑ በመንግስት ድጋፍ ያገኝ ነበር ሲባል ቡድኑ ለብዙ ሺህ ሰዎች ሞት፣ መደፈር እና የመብት ጥሰት ምክንያትም ነበር።
ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ከዳርፉር ጦርነት ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ ያለበት የመጀመሪያ ጉዳይም ነው ተብሏል።
የዳርፉር ጦርነት ጅማሬውን በ2003 ያደረገ ሲሆን በርካታ አረብ ያልሆኑ ሰዎች ላይ የዘር ማጽዳት ወንጀል የተፈፀመበትም ነው።
ዳርፉር አሁንም ቢሆን ከጦርነት ያልተላቀቀች ሲሆን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉና የሱዳን ጦር ዋነኛ መፋለሚያ ስፍራ ሆና ቀጥላለች።
ፍርድ ቤቱ አሊ መሐመድ አንድም አረብ ያልሆነ ዘር በአካባቢው እንዳይቀር ለታጣቂዎቹ ትዕዛዝ መስጠታቸውንና ሴቶችን ለወሲብ ባርነት መዳረጉን ገልጿል።
በአጠቃላይ የታጣቂው ቡድን መሪ በ2003 እና 2004 በዳርፉር በነበረው ጦርነት በነበረው ሚና በ27 ክሶች ጥፋተኛ ሆኗል።
በዳርፉር ጦርነት በነበራቸው ተሳትፎ አሊ መሐመድ በቀጣይ የፍርድ ውሳኔ ይሰጥባቸዋል ተብሏል።
አለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት በ2019 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ያጡትን ኦማር አልበሽርን ጨምሮ ሌሎች የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ከዳርፉር ጦርነት ጋር በተያያዘ የእስር መያዣ ማውጣቱ ይታወሳል።
አሁን ውሳኔ ይሰጥባቸዋል ከተባሉት የታጣቂ ቡድን መሪ ውጪ ሌሎቹ ያልተያዙ ሲሆን ኦማር አልበሽር በሰሜናዊ ሱዳን በሚገኝ ወታደራዊ እስር ቤት እንደሚገኙ መዘገቡ ይታወሳል።
ዘገባው የቢቢሲ ነው።
@Tikvahethmagazine
❤64👎10👍2👏1🙏1
🔥በመሀል ፒያሳ ከአራዳ ፓርክ ትይዩ ከወዳጅነት ፓርክ እንዲሁም አብርሆት ቤተ መፅሀፍት በቅርብ ርቀት ላይ
🌟ለ15 ቤቶች ብቻ በማስታወቅያ ዋጋ ቅንጡ አፓርትመንቶች ቀረበልዎት
🏡ከባለ አንድ እስከ ባለ ሶስት መኝታ በ 10% ቅድመ ክፍያ ብቻ
ቀሪውን ዘና ብለው የሚከፍሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 441,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 855,000 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 1,170,000 ሺ ብር ቅድመ ክፍያ
ለ 15 ቤቶች ብቻ❗️
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 30% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelMERITRealtor)
#whatsapp
🌟ለ15 ቤቶች ብቻ በማስታወቅያ ዋጋ ቅንጡ አፓርትመንቶች ቀረበልዎት
🏡ከባለ አንድ እስከ ባለ ሶስት መኝታ በ 10% ቅድመ ክፍያ ብቻ
ቀሪውን ዘና ብለው የሚከፍሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 441,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 855,000 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 1,170,000 ሺ ብር ቅድመ ክፍያ
ለ 15 ቤቶች ብቻ❗️
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 30% የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelMERITRealtor)
❤17👏1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
Telgram
👇
https://www.tg-me.com/samcomptech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
Telgram
👇
https://www.tg-me.com/samcomptech
❤8
ሶማሊያ የስዋሂሊ ቋንቋን በትምህርት ስርዓቷ ለማካተት ማቀዷ ተነገረ።
ሶማሊያ ከምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ አባል ሃገራት ጋር ያላትን ትስስር ለማሳደግ የስዋሂሊ ቋንቋን በትምህርት ስርዓቷ በማካተት ለማስተማር አቅዳለች።
ሶማሊያ በ2024 ኬንያ፣ ታንዛኒያ ፣ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳንና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ያሉበትን ይህንን ጥምረት መቀላቀሏ ይታወቃል።
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼህ መሐሙድ የሃገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች ቋንቋውን በማስተማር እና በመጠቀም ረገድ መሪ እንዲሆኑ ጠይቀዋል።
ይህ የተባለው በሞቃዲሾ በተዘጋጀ የምስራቅ አፍሪካ የትብብር እና የኢኮኖሚ ጉባኤ ሲሆን የሶማሊያው የትምህርት ሚኒስቴር ፋራህ ሼህ አብዱልቃዶር ስዋሂሊ በቀጣይ ጉባኤያቸው እንግሊዝኛን ሊተካ እንደሚችልም አንስተዋል።
ሶማሊያ የስዋሂሊ ቋንቋን በትምህርት ስርዓቷ ከማካተቷ በተጨማሪ ከሶማሊኛ፣ አረብኛ እና እንግሊዝኛ እኩል የስራ ቋንቋ የማድረግ እቅድም እንዳላት ተገልጿል።
መረጃው የTRT ነው።
@TikvahethMagazine
ሶማሊያ ከምስራቅ አፍሪካ ማህበረሰብ አባል ሃገራት ጋር ያላትን ትስስር ለማሳደግ የስዋሂሊ ቋንቋን በትምህርት ስርዓቷ በማካተት ለማስተማር አቅዳለች።
ሶማሊያ በ2024 ኬንያ፣ ታንዛኒያ ፣ ኡጋንዳ፣ ሩዋንዳ፣ ቡሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳንና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ያሉበትን ይህንን ጥምረት መቀላቀሏ ይታወቃል።
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼህ መሐሙድ የሃገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች ቋንቋውን በማስተማር እና በመጠቀም ረገድ መሪ እንዲሆኑ ጠይቀዋል።
ይህ የተባለው በሞቃዲሾ በተዘጋጀ የምስራቅ አፍሪካ የትብብር እና የኢኮኖሚ ጉባኤ ሲሆን የሶማሊያው የትምህርት ሚኒስቴር ፋራህ ሼህ አብዱልቃዶር ስዋሂሊ በቀጣይ ጉባኤያቸው እንግሊዝኛን ሊተካ እንደሚችልም አንስተዋል።
ሶማሊያ የስዋሂሊ ቋንቋን በትምህርት ስርዓቷ ከማካተቷ በተጨማሪ ከሶማሊኛ፣ አረብኛ እና እንግሊዝኛ እኩል የስራ ቋንቋ የማድረግ እቅድም እንዳላት ተገልጿል።
መረጃው የTRT ነው።
@TikvahethMagazine
❤60👏6🤷♂2🙏1
ወጋገን ባንክ በጀት ዓመቱ በታሪኩ ከፍተኛውን ገቢ ማስመዝገቡን ገለጸ።
ባንኩ በ2017 በጀት ዓመት 13.5 ቢሊዮን ገቢ ያስመዘገበ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ትርፉንም ወደ 46.10 በመቶ ማሳደጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ገልጿል።
ባንኩ በመግለጫው ምነ አለ ?
በገቢ ደረጃ ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ38 በመቶ እድገት አሳይቷል።
- ከታክስ በፊት በታሪኩ ከፍተኛውን የ 3.85 ቢሊዮን ትርፍ አግኝቷል። ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ73 በመቶ ብልጫ አለው።
- የባለአክሲዮኖች ብዛትን ወደ 14,871 አሳድጓል።
- የባንኩ የተከፈለ ካፒታል የ37 በመቶ ዓመታዊ እድገት በማሳየት በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ብር 7 ቢሊዮን ደርሷል። ይህም ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው የባንኮች ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል መስፈርት በላይ ነው።
- የባንኩ ጠቅላላ ካፒታል በ39 በመቶ በማደግ 12.8 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
- የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ29 በመቶ ብልጫ በማሳየት በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ወደ ብር 84.7 ቢሊዮን ማደግ ችሏል።
- በበጀት ዓመቱ የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ የ28 በመቶ እድገት በማስመዝገብ ብር 66.5 ቢሊዮን ደርሷል።
- የሰጠው ብድር መጠን 53.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል። ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት አንፃር የ18 በመቶ ጭማሪ አለው።
@TikvahethMagazine
ባንኩ በ2017 በጀት ዓመት 13.5 ቢሊዮን ገቢ ያስመዘገበ ሲሆን የአንድ አክሲዮን ትርፉንም ወደ 46.10 በመቶ ማሳደጉን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በላከው መግለጫ ገልጿል።
ባንኩ በመግለጫው ምነ አለ ?
በገቢ ደረጃ ካለፈው በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ38 በመቶ እድገት አሳይቷል።
- ከታክስ በፊት በታሪኩ ከፍተኛውን የ 3.85 ቢሊዮን ትርፍ አግኝቷል። ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ73 በመቶ ብልጫ አለው።
- የባለአክሲዮኖች ብዛትን ወደ 14,871 አሳድጓል።
- የባንኩ የተከፈለ ካፒታል የ37 በመቶ ዓመታዊ እድገት በማሳየት በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ብር 7 ቢሊዮን ደርሷል። ይህም ብሔራዊ ባንክ ካስቀመጠው የባንኮች ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል መስፈርት በላይ ነው።
- የባንኩ ጠቅላላ ካፒታል በ39 በመቶ በማደግ 12.8 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
- የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ29 በመቶ ብልጫ በማሳየት በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ወደ ብር 84.7 ቢሊዮን ማደግ ችሏል።
- በበጀት ዓመቱ የባንኩ ተቀማጭ ገንዘብ የ28 በመቶ እድገት በማስመዝገብ ብር 66.5 ቢሊዮን ደርሷል።
- የሰጠው ብድር መጠን 53.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል። ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት አንፃር የ18 በመቶ ጭማሪ አለው።
@TikvahethMagazine
❤53👏7🔥2😢2👎1🙏1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከአሜሪካ የመጡ ኦርጅናል የፉርማሲ ብራንድ የMakeUp እቃዋችን ለምትፈልጉ @smoochcosmo page አይታችሁታል??
በጅምላ ወስዳችሁ አትርፉችሁ ለምትሸጡ ሱቆች በሚገርም የwholesale ዋጋዋች አቅርበንላችሗል! ግለሰቦችንም ከmarket በደንብ ባነሰ ዋጋ እናስተናግዳለን!
መደወል እና ማዘዝ ለምትፈልጉ call/Text ☎️ 𝟎𝟗𝟕𝟑𝟏𝟓𝟕𝟕𝟕𝟕 @smoochcosmocontact ወይም በtelegram በ📱𝟎𝟗𝟐𝟏𝟔𝟐𝟑𝟕𝟑𝟕 @hilluuuu ጻፉልን! እናመሰግናለን!
https://www.tg-me.com/SmoochCosmo
በጅምላ ወስዳችሁ አትርፉችሁ ለምትሸጡ ሱቆች በሚገርም የwholesale ዋጋዋች አቅርበንላችሗል! ግለሰቦችንም ከmarket በደንብ ባነሰ ዋጋ እናስተናግዳለን!
መደወል እና ማዘዝ ለምትፈልጉ call/Text ☎️ 𝟎𝟗𝟕𝟑𝟏𝟓𝟕𝟕𝟕𝟕 @smoochcosmocontact ወይም በtelegram በ📱𝟎𝟗𝟐𝟏𝟔𝟐𝟑𝟕𝟑𝟕 @hilluuuu ጻፉልን! እናመሰግናለን!
https://www.tg-me.com/SmoochCosmo
❤18👍2
#ጥቆማ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2018 የትምህርት ዓመት የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ በማታው መርሃ ግብር ገብተው መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ጥሪ አቅርቧል።
በማስታወቂያውም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች ከመስከረም 29 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በመደበኛ የስራ ቀናት OCR እንደኛ ፎቅ ቢሮ 224 በስራ ሰዓት ተገኝተው መመዝገብ ይችላሉ ብሏል።
ምን ያስፈልጋል ?
1. 2015፣ 2016 እና 2017 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ተፈትናችሁ በወቅቱ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላቸው፤
2. 2015፣ 2016 እና 2017 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተና ተፈትናችሁ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ውጤት ያላቸው፤
3. ከሙያ ትምህርት ቤቶች(TVET) ተመርቀው የአራተኛ (COC) ማስረጃ ያላቸው፤
4. ዲግሪ እና ዲፕሎማ ያላቸው፤
በዚህም ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች
- የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፤
- ከሙያ ትምህርት ቤቶች የጨረሳችሁ ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት ማስረጃዎች በተጨማሪ፣ የሙያ ዲፕሎማ ማስረጃ፣ COC አራተኛ እርከን ያለፋችሁበት ማስረጃ ይዛችሁ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን በዩኒቨእሲቲው የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤት አስታውቋል።
@TikvahethMagazine
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2018 የትምህርት ዓመት የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ በማታው መርሃ ግብር ገብተው መማር ለሚፈልጉ አመልካቾች ጥሪ አቅርቧል።
በማስታወቂያውም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾች ከመስከረም 29 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም በመደበኛ የስራ ቀናት OCR እንደኛ ፎቅ ቢሮ 224 በስራ ሰዓት ተገኝተው መመዝገብ ይችላሉ ብሏል።
ምን ያስፈልጋል ?
1. 2015፣ 2016 እና 2017 ዓ.ም የ2ኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ተፈትናችሁ በወቅቱ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያላቸው፤
2. 2015፣ 2016 እና 2017 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተና ተፈትናችሁ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ውጤት ያላቸው፤
3. ከሙያ ትምህርት ቤቶች(TVET) ተመርቀው የአራተኛ (COC) ማስረጃ ያላቸው፤
4. ዲግሪ እና ዲፕሎማ ያላቸው፤
በዚህም ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች
- የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት፤
- ከሙያ ትምህርት ቤቶች የጨረሳችሁ ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት ማስረጃዎች በተጨማሪ፣ የሙያ ዲፕሎማ ማስረጃ፣ COC አራተኛ እርከን ያለፋችሁበት ማስረጃ ይዛችሁ በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን በዩኒቨእሲቲው የቴአትር እና የፊልም ጥበባት ትምህርት ቤት አስታውቋል።
@TikvahethMagazine
❤58👎6👍5
"ቅዱስነታቸው ሐዋርያዊ ተግባራትን ለመምራትም ሆነ ለማከናወን የማያስችል ምንም ዓይነት የጤና እክል ያልገጠማቸው፤ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ያቀረቡት ጥያቄ የሌለ መሆኑን እንገልጻለን።" የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት "በጤና እክል ምክንያት እንደራሴ እንዲሾምላቸው ጠየቁ" መባሉን ተከትሎ ጽ/ቤታቸው መረጃው ሐሰተኛ ነው ሲል ገልጿል።
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ "ቤተ ክርስቲያናችን በየዕለቱ የምታከናውናቸው መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ እና ዓለም አቀፍ ተግባራትንም በጽሕፈት ቤታቸው ሆነው በአባትነት እየመሩ በተሟላ ጤንነት ላይ ይገኛሉ።" ሲል ገልጿል።
ጽ/ቤቱ ብፁዕነታቸው ላለፉት ተከታታይ ዓመታት ወደ ሰሜን አሜሪካ በማምራት የሕክምና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን አስታውሶ በቅርቡም ተመሳሳይ ጉዞ አድርገው ጳጉሜን 1 ቀን 2017 መመለሳቸውን ጠቅሷል።
ከዚህም በተጨማሪ ለርእሰ ዐውደ ዓመት (አዲስ ዓመት) በመገናኛ ብዙኃን ቀርበው መልዕክት ማስተላለፋቸውንና በቅርቡም የመስቀል ደመራ በዓልንም በመስቀል አደባባይ ተገኝተው በማክበር ለመላው ሕዝበ ክርስቲያን አባታዊ ትምህርተ ወንጌል፣ ቃለ ምእዳንና ቡራኬ መስጠታቸውን አንስቷል።
ጽ/ቤቱ በመግለጫው "የቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ ተልእኮ ማደናቀፍ ዓላማቸው ያደረጉ አካላት" ብሎ የጠራቸው አካላት ያሰራጩት መረጃ "ፍጹም ከእውነት የራቀ" ሲል ገልጾታል።
አክሎም፥ "ቅዱስነታቸው ሐዋርያዊ ተግባራትን ለመምራትም ሆነ ለማከናወን የማያስችል ምንም ዓይነት የጤና እክል ያልገጠማቸው፤ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ያቀረቡት ጥያቄ የሌለ መሆኑን እንገልጻለን" ሲል አስታውቋል።
@TikvahethMagazine
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት "በጤና እክል ምክንያት እንደራሴ እንዲሾምላቸው ጠየቁ" መባሉን ተከትሎ ጽ/ቤታቸው መረጃው ሐሰተኛ ነው ሲል ገልጿል።
የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫ "ቤተ ክርስቲያናችን በየዕለቱ የምታከናውናቸው መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ እና ዓለም አቀፍ ተግባራትንም በጽሕፈት ቤታቸው ሆነው በአባትነት እየመሩ በተሟላ ጤንነት ላይ ይገኛሉ።" ሲል ገልጿል።
ጽ/ቤቱ ብፁዕነታቸው ላለፉት ተከታታይ ዓመታት ወደ ሰሜን አሜሪካ በማምራት የሕክምና ክትትል ሲያደርጉ መቆየታቸውን አስታውሶ በቅርቡም ተመሳሳይ ጉዞ አድርገው ጳጉሜን 1 ቀን 2017 መመለሳቸውን ጠቅሷል።
ከዚህም በተጨማሪ ለርእሰ ዐውደ ዓመት (አዲስ ዓመት) በመገናኛ ብዙኃን ቀርበው መልዕክት ማስተላለፋቸውንና በቅርቡም የመስቀል ደመራ በዓልንም በመስቀል አደባባይ ተገኝተው በማክበር ለመላው ሕዝበ ክርስቲያን አባታዊ ትምህርተ ወንጌል፣ ቃለ ምእዳንና ቡራኬ መስጠታቸውን አንስቷል።
ጽ/ቤቱ በመግለጫው "የቤተ ክርስቲያን ሐዋርያዊ ተልእኮ ማደናቀፍ ዓላማቸው ያደረጉ አካላት" ብሎ የጠራቸው አካላት ያሰራጩት መረጃ "ፍጹም ከእውነት የራቀ" ሲል ገልጾታል።
አክሎም፥ "ቅዱስነታቸው ሐዋርያዊ ተግባራትን ለመምራትም ሆነ ለማከናወን የማያስችል ምንም ዓይነት የጤና እክል ያልገጠማቸው፤ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ያቀረቡት ጥያቄ የሌለ መሆኑን እንገልጻለን" ሲል አስታውቋል።
@TikvahethMagazine
❤121🕊4🤷♀3👍1
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼህ መሐሙድ የተለያዩ ጉዳዮችን ከተመለከተ ከአል አረቢያ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል።
በቃለ መጠይቃቸው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብንና የቀይ ባህር ጉዳይን በተመለከተ ጥያቄ ቀርቦላቸው ምላሽ ሰጥተዋል።
ፕሬዚዳንቱ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ምን አሉ?
ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼህ መሐሙድ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን አንስተው ለኢትዮጵያና ለቀጣናው የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያቀርብ ፕሮጀክት መሆኑንም ገልፀዋል።
ፕሬዚዳንቱ አክለውም ግድቡ በኢትዮጵያ መንግስት የተሰራ ስኬታማ ፕሮጀክት ነው ብለዋል።
ለህዳሴ ግድቡ ምርቃት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸው ከግብፅ ጋር ያላቸውን ግንኙነት እንዴት ያደርገዋል ተብለው የተጠየቁት ፕሬዚዳንቱ "ኢትዮጵያ ጎረቤታችን ነች፤ 2000 ኪሎሜትር ድንበር እንጋራለን" በማለት" ከኢትዮጵያ ጋር ያለን ግንኙነት ከግብፅ ጋር ያለንን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የሚሸረሽር አይደለም" ብለዋል።
ፕሬዚዳንቱ ሶማሊያ ሁለቱ ሃገራት ሱዳንን ጨምሮ አንዱ ሌላኛውን እንዲረዳ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኗንም ገልፀዋል።
የግብፅ ጦር በሶማሊያ ስመስፈሩ ምን አሉ?
ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼህ መሐሙድ የግብፅ ጦር በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር እንደሚሰፍሩ ገልፀው የግብፅ የጦር መኮንኖች ጦሩ የሚሰፍርበትን ቦታ መጥተው መገምገማቸውንና የሚቀረው ነገር ጦሩን ማስፈር እንደሆነ ገልፀዋል።
ፕሬዚዳንቱ ግብፅ የሶማሊያ የደህንነት አካላትን ከስልጠና እስከ መሳሪያ ድረስ እየደገፈች መሆኑንም ተናግረዋል።
የግብፅ ጦርን መስፈር በተመለከተ ከኢትዮጵያ የቀረበላቸው ጥያቄ እንደሌለ ያነሱት ሃሰን ሼህ መሐሙድ በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የግብፅ ጦርን መስፈር ተከትሎ ያነሱት ነገር ተገቢ አይደለም ብለዋል።
በተጨማሪ ፕሬዚዳንቱ "ሶማሊያ ሉዓላዊ ሃገር ነች፤ ውሳኔዋም ሉዓላዊ ነው" በማለት "ግብፅ ወደዚህ እንድትመጣ የመረጥነው እኛ ነን እና ይመጣሉም" ብለዋል።
ፕሬዚዳንቱ የቀይ ባህርን ጉዳይ በተመለከተ ምን አሉ?
የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ ያጣችውን የባህር በር አማራጭ ለማስመለስ እንደሚሰሩ መናገራቸውን ሶማሊያ በስጋትነት ትመለከተዋለች ተብለው ተጠይቀው "ኢትዮጵያ ቀይ ባሀር መድረስ ከፈለገች መድረስ ትችላለች ነገር ግን ሁሌም ለመድረስ የሚኬዱ መንገዶች አሉ ያንን በአለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያለው መንገድ ይከተላሉ ብዬ አስባለሁ" ብለዋል።
ፕሬዚዳንቱ "ኢትዮጵያና ኤርትራ በቀይ ባህር ጉዳይ ይዋጋሉ የሚል ወሬ እሰማለሁ፤ ነገር ግን በይፋ የሰማሁት ነገር የለም" ብለው" ሶማሊያ በመላው አለም ሉዓላዊነት ላይ የሚፈፀምን ጥሰት አትደግፍም" ሲሉ ተናግረዋል።
ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼህ መሐሙድ" ከቀይ ባህር ጋር የሚዋሰኑና የደህንነት ስጋት ያላቸው ሃገራት አንዱ ሌላኛውን ለመረዳት መስማማት አለበት፤ የትኛውም ሃገር የሌላኛውን ሃገር ድንበር መጣስ የለበትም በተጨማሪ ጦርነት ይኖራል ብዬ አላስብም ጥያቄ ያለው ካለ በመነጋገር መፍታት ይቻላል" ብለዋል።
ፕሬዚዳንቱ አልሸባብ እየተዳከመ መሆኑን እና እርምጃ እየተወሰደበት መሆኑን እንደዚውም በቀጣይ ሊደረግ በታሰበው ምርጫ ዙሪያ ከፑንትላንድ እና ጁባላንድ የሚቀርቡ ቅሬታዎች ይፈታሉ ብለው እንደሚያስቡ ገልፀዋል።
ከሶማሊላንድ ጋር ያለውን ችግር ለመቅረፍ ከቀድሞ የሶማሊላንድ አስተዳደር ጋር በተደጋጋሚ ንግግር መደረጉንና አለመሳካቱን ገልፀው በቅርቡ ከሶማሊላንድ ጋር የሚጋጩበት አካባቢን አካቶ የተመሰረተው ክልል ወደ ሶማሊላንድ ዳግም የመመለሱ ነገር የማይሆን ነው ብለዋል።
@TikvahethMagazine
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤134👎12👏9👍6🕊5
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
#SamiTech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
Telgram
👇
https://www.tg-me.com/samcomptech
አዳዲስ ላፕቶፕች ከአንድ ዓመት ዋስትና ጋር!!
@samcomptech
በጥራት፣ በብራንድና በባትሪ ቆይታ አስተማማኝ የሆኑ የተለያዩ ሞዴል ላፕቶፖች በፈለጉት ስክሪን መጠን፣ ኮር አይ እና ጀነሬሽን አሉን።
ላፕቶፕ ከመገዛትዎ በፊት ማወቅ ያለባችሁን ወሳኝ ነገሮች እናስረዳለን። በላፕቶፖቻችን ጥራት ላይ አንደራደርም!
ለቢሮዎች፣ ለተማሪዎች፣ ለዲዛይን ባለሙያዎች፣ ለጌመሮች ወ.ዘ.ተ. ሁሉም አሉን።
የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት 👉 @samcomptech
@sww2844
0928442662 / 0940141114
Telgram
👇
https://www.tg-me.com/samcomptech
❤18
