“ ሜሲ ባይኖር ኢንተር ሚያሚ አያልፍም “ ቬንገር
የቀድሞ የአርሰናል ታሪካዊ አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር ሊዮኔል ሜሲ በክለቦች አለም ዋንጫ ተፅዕኖ ፈጣሪው ተጨዋች ነው በማለት ገልጸውታል።
“ ሊዮኔል ሜሲ ጥሩ ቁጥር ላይኖረው ይችላል ነገርግን በክለቦች አለም ዋንጫው ትልቅ ተፅዕኖ የፈጠረው ተጨዋች ነው “ ሲሉ አርሴን ቬንገር ተናግረዋል።
“ ያለ ሊዮኔል ሜሲ እገዛ ኢንተር ሚያሚ ጥሎ ማለፉን አይቀላቀልም ነበር “ የሚሉት አርሴን ቬንገር ከሌሎች ተጨዋቾች ጋር ልዩነት አለ ብለዋል።
ሊዮኔል ሜሲን በውድድሩ ከኦሊሴ ጋር አነፃፅረው ያስረዱት ቬንገር “ ኦሊሴ ጥሩ ቁጥር አለው ጥሩ ጨዋታ አድርጓል ነገርግን ባየር ሙኒክ ያለእሱ ማለፍ ይችሉ ነበር " ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ኢንተር ሚያሚ ግን ያለ ሊዮኔል ሜሲ በጭራሽ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ አይችልም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የአርሰናል ታሪካዊ አሰልጣኝ አርሴን ቬንገር ሊዮኔል ሜሲ በክለቦች አለም ዋንጫ ተፅዕኖ ፈጣሪው ተጨዋች ነው በማለት ገልጸውታል።
“ ሊዮኔል ሜሲ ጥሩ ቁጥር ላይኖረው ይችላል ነገርግን በክለቦች አለም ዋንጫው ትልቅ ተፅዕኖ የፈጠረው ተጨዋች ነው “ ሲሉ አርሴን ቬንገር ተናግረዋል።
“ ያለ ሊዮኔል ሜሲ እገዛ ኢንተር ሚያሚ ጥሎ ማለፉን አይቀላቀልም ነበር “ የሚሉት አርሴን ቬንገር ከሌሎች ተጨዋቾች ጋር ልዩነት አለ ብለዋል።
ሊዮኔል ሜሲን በውድድሩ ከኦሊሴ ጋር አነፃፅረው ያስረዱት ቬንገር “ ኦሊሴ ጥሩ ቁጥር አለው ጥሩ ጨዋታ አድርጓል ነገርግን ባየር ሙኒክ ያለእሱ ማለፍ ይችሉ ነበር " ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ ኢንተር ሚያሚ ግን ያለ ሊዮኔል ሜሲ በጭራሽ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ አይችልም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤517😁119👎39👍22💯20🔥4
“ ሜሲ እና ቡድኑ ፒኤስጂን ለመፋለም ተዘጋጅተዋል “ ማሼራኖ
የኢንተር ሚያሚው ዋና አሰልጣኝ ዣቪየር ማሼራኖ ቡድናቸው ዛሬ ምሽት ፒኤስጂን ለመፋለም መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
“ ኢንተር ሚያሚ እና ሊዮኔል ሜሲ የወቅቱን የአለማችን ምርጥ ቡድን ለመፋለም ተዘጋጅተዋል “ ሲሉ አሰልጣኝ ዣቪየር ማሼራኖ ተናግረዋል።
አሰልጣኙ አክለውም ቡድናቸው የአሸናፊነት ግምት ባይኖረውም ባለው አቅም እምነት አጥቶ ወደ ሜዳ መግባት እንደሌለበት ተናግረዋል።
የቡድኑ አምበል ሊዮኔል ሜሲ በጨዋታው ልምድ የሌላቸውን ተጨዋቾች ማገዝ እንደሚያስፈልገው አሰልጣኙ ገልጸዋል።
“ በእኩል ደረጃ እንደማንጫወት እናውቃለን ነገርግን ጥሩ አጋጣሚዎችን ለማግኘት ጥሩ ጨዋታ ለማድረግ እንሞክራለን “ ዣቪየር ማሼራኖ
አሰልጣኝ ዣቪየር ማሼራኖ ፣ ሊዮኔል ሜሲ ፣ ሉዊስ ሱዋሬዝ ፣ ጆርዲ አልባ እና ሰርጂዮ ቡስኬት የቀድሞ አሰልጣኛቸው ሉዊስ ኤንሪኬን የሚገጥሙ ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢንተር ሚያሚው ዋና አሰልጣኝ ዣቪየር ማሼራኖ ቡድናቸው ዛሬ ምሽት ፒኤስጂን ለመፋለም መዘጋጀቱን ገልጸዋል።
“ ኢንተር ሚያሚ እና ሊዮኔል ሜሲ የወቅቱን የአለማችን ምርጥ ቡድን ለመፋለም ተዘጋጅተዋል “ ሲሉ አሰልጣኝ ዣቪየር ማሼራኖ ተናግረዋል።
አሰልጣኙ አክለውም ቡድናቸው የአሸናፊነት ግምት ባይኖረውም ባለው አቅም እምነት አጥቶ ወደ ሜዳ መግባት እንደሌለበት ተናግረዋል።
የቡድኑ አምበል ሊዮኔል ሜሲ በጨዋታው ልምድ የሌላቸውን ተጨዋቾች ማገዝ እንደሚያስፈልገው አሰልጣኙ ገልጸዋል።
“ በእኩል ደረጃ እንደማንጫወት እናውቃለን ነገርግን ጥሩ አጋጣሚዎችን ለማግኘት ጥሩ ጨዋታ ለማድረግ እንሞክራለን “ ዣቪየር ማሼራኖ
አሰልጣኝ ዣቪየር ማሼራኖ ፣ ሊዮኔል ሜሲ ፣ ሉዊስ ሱዋሬዝ ፣ ጆርዲ አልባ እና ሰርጂዮ ቡስኬት የቀድሞ አሰልጣኛቸው ሉዊስ ኤንሪኬን የሚገጥሙ ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
😁147❤110🔥39👍10👎5🙏2
ካልቨርት ሌዊን ከኤቨርተን ጋር ተለያየ !
እንግሊዛዊው የፊት መስመር አጥቂ ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊን ኮንትራቱ መጠናቀቁን ተከትሎ ከኤቨርተን ጋር መለያየቱን በይፋ አስታውቋል።
ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊን ከዘጠኝ አመታት በኋላ ኤቨርተንን በነፃ ዝውውር የሚለቅ ይሆናል።
" ኤቨርተን ለአመታት ቤቴ ነበር ጥሩ ተጨዋች እና ግለሰብ እንድሆን ረድቶኛል አመሰግናለሁ " ሲል ተጨዋቹ በስንብት መልዕክቱ ተናግሯል።
የ 28ዓመቱ አጥቂ ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊን በተጠናቀቀው የውድድር አመት በተደጋጋሚ ጉዳቶች ለቡድኑ በቂ ግልጋሎት መስጠት አልቻለም።
ተጨዋቹ በኤቨርተን የዘጠኝ አመታት ቆይታው 274 ጨዋታዎች ሲያደርግ 71 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
እንግሊዛዊው የፊት መስመር አጥቂ ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊን ኮንትራቱ መጠናቀቁን ተከትሎ ከኤቨርተን ጋር መለያየቱን በይፋ አስታውቋል።
ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊን ከዘጠኝ አመታት በኋላ ኤቨርተንን በነፃ ዝውውር የሚለቅ ይሆናል።
" ኤቨርተን ለአመታት ቤቴ ነበር ጥሩ ተጨዋች እና ግለሰብ እንድሆን ረድቶኛል አመሰግናለሁ " ሲል ተጨዋቹ በስንብት መልዕክቱ ተናግሯል።
የ 28ዓመቱ አጥቂ ዶምኒክ ካልቨርት ሌዊን በተጠናቀቀው የውድድር አመት በተደጋጋሚ ጉዳቶች ለቡድኑ በቂ ግልጋሎት መስጠት አልቻለም።
ተጨዋቹ በኤቨርተን የዘጠኝ አመታት ቆይታው 274 ጨዋታዎች ሲያደርግ 71 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤114👌13👍3
🔉 ጎልልልልልል- የኳስ መረጃዎችን በየቀኑ በስልካችን!
ከሳፋሪኮም ቁጥራችን 'A’ ብለን ወደ 30002 SMS በመላክ ወይም ወደ *799# በመደወል አሁኑኑ ቴስታ ጎል እንቀላቀል! በቀን 1 ብር ብቻ!
በቴስታ ጎል ትኩስ ስፖርታዊ መረጃዎች በሽ በሽ ነው!⚡️
🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ:
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
#SafaricomEthiopia
#MPESASafaricom
#1Wedefit
#Furtheraheadtogether
ከሳፋሪኮም ቁጥራችን 'A’ ብለን ወደ 30002 SMS በመላክ ወይም ወደ *799# በመደወል አሁኑኑ ቴስታ ጎል እንቀላቀል! በቀን 1 ብር ብቻ!
በቴስታ ጎል ትኩስ ስፖርታዊ መረጃዎች በሽ በሽ ነው!⚡️
🔗የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ በዚህ ሊንክ እናዉርድ:
https://play.google.com/store/apps/details?id=et.safaricom.mpesa.lifestyle
#SafaricomEthiopia
#MPESASafaricom
#1Wedefit
#Furtheraheadtogether
❤19
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
ቀመረኛው!!
ዛሬም የሚያሸንፉባቸው የእለቱ የውርርድ ጥቆማዎች እነሆ!
አሁን ነው ማሸነፍ እድሜ ለቀመረኛው!!
ቀመረኛው - በቤቲካ ብቻ!
ዛሬም የሚያሸንፉባቸው የእለቱ የውርርድ ጥቆማዎች እነሆ!
አሁን ነው ማሸነፍ እድሜ ለቀመረኛው!!
ቀመረኛው - በቤቲካ ብቻ!
❤7
“ ሜሲን ለማቆም ከአንድ በላይ ተጨዋች ያስፈልገናል “ ሉዊስ ኤንሪኬ
የፒኤስጂው ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ቡድናቸው ዛሬ ሊዮኔል ሜሲን ለማቆም በጋራ መከላከል እንዳለበት አሳስበዋል።
“ ዛሬ ምን አይነት ጨዋታ እንደሚጠብቀን ማወቅ ያስቸግራል ነገርግን ለጨዋታው ዝግጁ ነን ማለት እችላለሁ “ ሲሉ ኤንሪኬ ገልጸዋል።
“ ሊዮኔል ሜሲን ለማቆም ከአንድ በላይ ተጨዋች ያስፈልገናል ካልሆነ እንሰቃያለን “ ያሉት አሰልጣኙ በጋራ ሆነን መከላከል ይኖርብናል ምክንያቱም እሱ የትኛውንም ተጨዋች አታሎ ማለፍ ይችላል ብለዋል።
አክለውም “ የተዘጋጀን መሆን አለብን ምክንያቱም ትክክለኛው ውድድር ዛሬ ነው የሚጀምረው “ ሲሉ ተናግረዋል።
“ የቦሎን ዶር ዋንጫን ዴምቤሌ ማሸነፍ አለበት ዴምቤሌ ቡድኑ አራት ዋንጫ ሲያሸንፍ ለረዳበት መንገድ እና ከሜዳና ከሜዳ ውጪ ላሳየው መሪነት ሽልማቱ ይገባዋል።"ኤንሪኬ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የፒኤስጂው ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ቡድናቸው ዛሬ ሊዮኔል ሜሲን ለማቆም በጋራ መከላከል እንዳለበት አሳስበዋል።
“ ዛሬ ምን አይነት ጨዋታ እንደሚጠብቀን ማወቅ ያስቸግራል ነገርግን ለጨዋታው ዝግጁ ነን ማለት እችላለሁ “ ሲሉ ኤንሪኬ ገልጸዋል።
“ ሊዮኔል ሜሲን ለማቆም ከአንድ በላይ ተጨዋች ያስፈልገናል ካልሆነ እንሰቃያለን “ ያሉት አሰልጣኙ በጋራ ሆነን መከላከል ይኖርብናል ምክንያቱም እሱ የትኛውንም ተጨዋች አታሎ ማለፍ ይችላል ብለዋል።
አክለውም “ የተዘጋጀን መሆን አለብን ምክንያቱም ትክክለኛው ውድድር ዛሬ ነው የሚጀምረው “ ሲሉ ተናግረዋል።
“ የቦሎን ዶር ዋንጫን ዴምቤሌ ማሸነፍ አለበት ዴምቤሌ ቡድኑ አራት ዋንጫ ሲያሸንፍ ለረዳበት መንገድ እና ከሜዳና ከሜዳ ውጪ ላሳየው መሪነት ሽልማቱ ይገባዋል።"ኤንሪኬ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤349😁120👍30👎16👏11🔥4🥰1
የምሽቱ ጨዋታ የአየር ንብረት ስጋት አለበት ?
ፒኤስጂ እና ኢንተር ሚያሚ ከሰዓታት በኋላ የጥሎ ማለፍ ጨዋታቸውን በአትላንታ ማርቼዲስ-ቤንዝ ስታዲየም ያደርጋሉ።
በውድድሩ እየተካሄዱ የሚገኙ ጨዋታዎች በአስቸጋሪ የአየር ንብረት ምክንያት እየተቋረጡ ቢሆንም በዚህ ጨዋታ ይህ አይነት ስጋት እንደሌለ ተገልጿል።
70,000 ተመልካቾች የመያዝ አቅም ያለው ማርቼዲስ-ቤንዝ ስታዲየም የሚዘጋ ጣራ ያለው ሲሆን በውስጡ የአየር መቆጣጠሪያም እንደተገጠመለት ተነግሯል።
ይህንንም ተከትሎ ለጨዋታ መቋረጥ መንስኤ የሆኑት ከፍተኛ ሙቀት እና አስጊ ዝናባማ የአየር ንብረቶች በስታዲየሙ ያን ያህል ስጋት እንደማይሆኑ ተገልጿል።
ስታዲየሙ በቀጣይ አመቱ የአለም ዋንጫ ውድድር አንድ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታን ጨምሮ ስምንት ጨዋታዎች እንዲያስተናግድ ተመርጧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ፒኤስጂ እና ኢንተር ሚያሚ ከሰዓታት በኋላ የጥሎ ማለፍ ጨዋታቸውን በአትላንታ ማርቼዲስ-ቤንዝ ስታዲየም ያደርጋሉ።
በውድድሩ እየተካሄዱ የሚገኙ ጨዋታዎች በአስቸጋሪ የአየር ንብረት ምክንያት እየተቋረጡ ቢሆንም በዚህ ጨዋታ ይህ አይነት ስጋት እንደሌለ ተገልጿል።
70,000 ተመልካቾች የመያዝ አቅም ያለው ማርቼዲስ-ቤንዝ ስታዲየም የሚዘጋ ጣራ ያለው ሲሆን በውስጡ የአየር መቆጣጠሪያም እንደተገጠመለት ተነግሯል።
ይህንንም ተከትሎ ለጨዋታ መቋረጥ መንስኤ የሆኑት ከፍተኛ ሙቀት እና አስጊ ዝናባማ የአየር ንብረቶች በስታዲየሙ ያን ያህል ስጋት እንደማይሆኑ ተገልጿል።
ስታዲየሙ በቀጣይ አመቱ የአለም ዋንጫ ውድድር አንድ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታን ጨምሮ ስምንት ጨዋታዎች እንዲያስተናግድ ተመርጧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤139👍13🥰11🤔5😢4🔥2
ሜሲ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቀድሞ ክለቡ ይጫወታል !
አርጀንቲናዊው ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ በእግርኳስ ህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ሆኖ የሚገጥም ይሆናል።
በእግርኳስ ህይወቱ ለሶስት ክለቦች የተጫወተው ሊዮኔል ሜሲ በፒኤስጂ በነበረው ቆይታ ባርሴሎናን በተቃራኒው አልገጠመም።
ፔኤስጂ ታሪክ በማይዘነጋው የሻምፒየንስ ሊግ ምሽት በባርሴሎና ውጤት ሲቀለበስበት የነበረውን የተወሰነ ስብስብ ዛሬ በተቃራኒው ይገጥማል።
ሊዮኔል ሜሲ ፣ ሉዊስ ሱዋሬዝ ፣ ሰርጂዮ ቡስኬት ፣ አሰልጣኙ ዣቪየር ማሼራኖ እና ጆርዲ አልባ በውጤት ቀልባሹ የባርሴሎና ስብስብ ነበሩ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
አርጀንቲናዊው ተጨዋች ሊዮኔል ሜሲ በእግርኳስ ህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የቀድሞ ክለቡን በተቃራኒው ሆኖ የሚገጥም ይሆናል።
በእግርኳስ ህይወቱ ለሶስት ክለቦች የተጫወተው ሊዮኔል ሜሲ በፒኤስጂ በነበረው ቆይታ ባርሴሎናን በተቃራኒው አልገጠመም።
ፔኤስጂ ታሪክ በማይዘነጋው የሻምፒየንስ ሊግ ምሽት በባርሴሎና ውጤት ሲቀለበስበት የነበረውን የተወሰነ ስብስብ ዛሬ በተቃራኒው ይገጥማል።
ሊዮኔል ሜሲ ፣ ሉዊስ ሱዋሬዝ ፣ ሰርጂዮ ቡስኬት ፣ አሰልጣኙ ዣቪየር ማሼራኖ እና ጆርዲ አልባ በውጤት ቀልባሹ የባርሴሎና ስብስብ ነበሩ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤153😁13👎10👍1
TIKVAH-SPORT
“ የሳውዲ ሊግ ከምርጥ አምስት ሊጎች አንዱ ሆኗል “ ሮናልዶ “ ቀጣይ አመት ዋንጫ ማሸነፍ እፈልጋለሁ “ በአል ነስር ለተጨማሪ አመታት ለመቆየት የወሰነው ክርስቲያኖ ሮናልዶ በሳውዲ አረቢያ ቆይታው ዙሪያ ቃለምልልስ አድርጎ ነበር። ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቃለ ምልልሱ “ የሳውዲ አረቢያ ሊግ አሁን ላይ ከአለም ምርጥ አምስት ሊጎች አንዱ ሆኗል “ ብሏል። ሮናልዶ ምን ጉዳዮችን አነሳ ? - "…
“ ሜጀር ሊግ ሶከር ትልቅ ደረጃ ደርሷል “ ዴቪድ ቤካም
የኢንተር ሚያሚው ጥምር ባለቤት ሰር ዴቪድ ቤካም የአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር አስደናቂ ደረጃ ላይ መድረሱን ተናግሯል።
“ ሊጉ አሁን ላይ በሚደንቅ ደረጃ ላይ ይገኛል " ያለው ዴቪድ ቤካም ባለፉት አስር አሰራ አምስት አመታት የተለየ ለውጥ መጥቷል ብሏል።
አክሎም " እኔ ወደዚህ ሴመጣ 15 ቡድኖች ነበሩ አሁን 30 ቡድኖች አሉን ሁሉም ስታዲየም አላቸው ገንዘብም ያገኛሉ " በማለት አስረድቷል።
" በሊጉ ውስጥ እና ባሉት ህጎች ላይ የተወሰነ ለውጥ መደረግ አለበት ነገርግን ሊጉ ያረጀ አይደለም፤ ብዙ ስራዎች ተሰርተዋል ወደፊትም መሰራት ያለባቸው አሉ።" ቤካም
ዴቪድ ቤካም በእጁ ላይ ጉዳት አጋጥሞት የነበረ ቢሆንም ሙሉ ለሙሉ ሳያገግም ጨዋታውን ለመታደም ስታዲየም ተገኝቷል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢንተር ሚያሚው ጥምር ባለቤት ሰር ዴቪድ ቤካም የአሜሪካ ሜጀር ሊግ ሶከር አስደናቂ ደረጃ ላይ መድረሱን ተናግሯል።
“ ሊጉ አሁን ላይ በሚደንቅ ደረጃ ላይ ይገኛል " ያለው ዴቪድ ቤካም ባለፉት አስር አሰራ አምስት አመታት የተለየ ለውጥ መጥቷል ብሏል።
አክሎም " እኔ ወደዚህ ሴመጣ 15 ቡድኖች ነበሩ አሁን 30 ቡድኖች አሉን ሁሉም ስታዲየም አላቸው ገንዘብም ያገኛሉ " በማለት አስረድቷል።
" በሊጉ ውስጥ እና ባሉት ህጎች ላይ የተወሰነ ለውጥ መደረግ አለበት ነገርግን ሊጉ ያረጀ አይደለም፤ ብዙ ስራዎች ተሰርተዋል ወደፊትም መሰራት ያለባቸው አሉ።" ቤካም
ዴቪድ ቤካም በእጁ ላይ ጉዳት አጋጥሞት የነበረ ቢሆንም ሙሉ ለሙሉ ሳያገግም ጨዋታውን ለመታደም ስታዲየም ተገኝቷል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤109😁78👍13👎3🙏2👏1
ቶማስ ፓርቴይ ከአርሰናል ጋር ይለያያል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከጋናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ቶማስ ፓርቴይ ጋር ለመለያየት መወሰናቸው ተገልጿል።
ቶማስ ፓርቴ ነገ ከአርሰናል ጋር ያለው ኮንትራት ሲጠናቀቅ በነፃ ዝውውር ክለቡን እንደሚለቅ ተረጋግጧል።
አርሰናል ለወራት የቶማስ ፓርቴን ኮንትራት ለማራዘም ቢነጋገሩም ሊሳካ ባለመቻሉ ለመለያየት መወሰናቸው ተዘግቧል።
የ 32ዓመቱ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ቶማስ ፓርቴይ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ስለ ቀጣይ ማረፍያው እንደሚወስን ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከጋናዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ቶማስ ፓርቴይ ጋር ለመለያየት መወሰናቸው ተገልጿል።
ቶማስ ፓርቴ ነገ ከአርሰናል ጋር ያለው ኮንትራት ሲጠናቀቅ በነፃ ዝውውር ክለቡን እንደሚለቅ ተረጋግጧል።
አርሰናል ለወራት የቶማስ ፓርቴን ኮንትራት ለማራዘም ቢነጋገሩም ሊሳካ ባለመቻሉ ለመለያየት መወሰናቸው ተዘግቧል።
የ 32ዓመቱ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ቶማስ ፓርቴይ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ስለ ቀጣይ ማረፍያው እንደሚወስን ተነግሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤134😢71👍28😁22👎9🤬5🤩3