ቼልሲ ተጫዋቾቹን በቅጣት ያጣል !
በክለቦች የአለም ዋንጫ ፓልሜራስን 2ለ1 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜ የደረሱት ቼለሲ የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ግልጋሎት አያገኙም።
በምሽቱ ጨዋታ የቢጫ ካርድ የተመለከቱት ሊያም ዴላፕ እና ሌቪ ኮልዊልን በቅጣት የሚያጡ ይሆናል።
በምሽቱ ጨዋታ በቅጣት ጨዋታው ያመለጠው ሞይሰስ ካይሴዶ በግማሽ ፍፃሜው ጨዋታ ይመለሳል።
ቼልሲ በቀጣይ ማክሰኞ በግማሽ ፍፃሜው ሌላኛው የብራዚል ተወካይ ፍሉሚኔንሴ በኒው ጀርሲ የሚገጥሙ ይሆናል።
“ በማሸነፋችን ደስተኛ ነኝ ፣ ልዩ ምሽት ነበር “ ሲሉ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ከምሽቱ ድል በኃላ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በክለቦች የአለም ዋንጫ ፓልሜራስን 2ለ1 በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜ የደረሱት ቼለሲ የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ግልጋሎት አያገኙም።
በምሽቱ ጨዋታ የቢጫ ካርድ የተመለከቱት ሊያም ዴላፕ እና ሌቪ ኮልዊልን በቅጣት የሚያጡ ይሆናል።
በምሽቱ ጨዋታ በቅጣት ጨዋታው ያመለጠው ሞይሰስ ካይሴዶ በግማሽ ፍፃሜው ጨዋታ ይመለሳል።
ቼልሲ በቀጣይ ማክሰኞ በግማሽ ፍፃሜው ሌላኛው የብራዚል ተወካይ ፍሉሚኔንሴ በኒው ጀርሲ የሚገጥሙ ይሆናል።
“ በማሸነፋችን ደስተኛ ነኝ ፣ ልዩ ምሽት ነበር “ ሲሉ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ከምሽቱ ድል በኃላ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሊቨርፑል ለዲያጎ ጆታ ቤተሰብ ድጋፍ ያደርጋል !
ያለፉትን አምስት አመታት ሊቨርፑል ያገለገለው ዲያጎ ጆታ ህልፈት ህይወት ተከትሎ ክለቡ ለቤተሰቦቹ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተነግሯል።
የፖርቹጋል መገናኛ ብዙሀን እንደዘገቡት የተጫዋቹን ቀሪ የሁለት አመት ክፍያ ለዲያጎ ጆታ ቤተሰቦች እንደሚከፍሉ ዘግበዋል።
የሊቨርፑል በርካታ ተጫዋቾች የቡድን አጋራቸውን በክብር ለመሸኘት በሳን ኮስሜ ከትላንትናው ዕለት ጀምሮ ተገኝተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ያለፉትን አምስት አመታት ሊቨርፑል ያገለገለው ዲያጎ ጆታ ህልፈት ህይወት ተከትሎ ክለቡ ለቤተሰቦቹ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተነግሯል።
የፖርቹጋል መገናኛ ብዙሀን እንደዘገቡት የተጫዋቹን ቀሪ የሁለት አመት ክፍያ ለዲያጎ ጆታ ቤተሰቦች እንደሚከፍሉ ዘግበዋል።
የሊቨርፑል በርካታ ተጫዋቾች የቡድን አጋራቸውን በክብር ለመሸኘት በሳን ኮስሜ ከትላንትናው ዕለት ጀምሮ ተገኝተዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ይህ ድል ለዲያጎ ጆታ ነው “ ኢንዞ ማሬስካ
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የቡድናቸው ተጫዋች ፔድሮ ኔቶ ስለሚገኝበት ወቅታዊ ሁኔታ ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
“ ያደረገውን ነገር እናበረታታለን “ ያሉት ማሬስካ “ በቡድኑ ፊት የፓልሜራስ ድል ለዲያጎ ጆታ እንደሆነ ነግሬዋለሁ “ ብለዋል።
አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ፔድሮ ኔቶ እና ዲያጎ ጆታ ያላቸውን ቅርበት በደንብ እንደሚያውቁም ገልፀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የቡድናቸው ተጫዋች ፔድሮ ኔቶ ስለሚገኝበት ወቅታዊ ሁኔታ ከጨዋታው በኃላ ተናግረዋል።
“ ያደረገውን ነገር እናበረታታለን “ ያሉት ማሬስካ “ በቡድኑ ፊት የፓልሜራስ ድል ለዲያጎ ጆታ እንደሆነ ነግሬዋለሁ “ ብለዋል።
አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ፔድሮ ኔቶ እና ዲያጎ ጆታ ያላቸውን ቅርበት በደንብ እንደሚያውቁም ገልፀዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ባሎን ዶር ለዴምቤሌ ካልተሰጠ ችግር አለ “ ናስር አል ካሊፋ
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ ፕሬዝዳንት ናስር አል ካሊፊ የባሎን ዶር ሽልማት ለኦስማን ዴምቤሌ እንደሚገባው ገልጸዋል።
“ ካሳለፈው ጥሩ አመት አንፃር የባሎን ዶር ሽልማቱን ዴምቤሌ እንደሚወስደው ምንም ጥርጥር የለኝም “ ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።
አክለውም “ ይህ የማይሆን እና ባሎን ዶር የማያገኝ ከሆነ ግን ችግር አለ “ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
“ አላማችን ውድድሩን በጥሩ ሁኔታ መጨረስ ላይ ነው ከውድድሩ በኋላ ስለ ዝውውር ማውራት እንጀምራለን “ ናስር አል ካሊፊ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ ፕሬዝዳንት ናስር አል ካሊፊ የባሎን ዶር ሽልማት ለኦስማን ዴምቤሌ እንደሚገባው ገልጸዋል።
“ ካሳለፈው ጥሩ አመት አንፃር የባሎን ዶር ሽልማቱን ዴምቤሌ እንደሚወስደው ምንም ጥርጥር የለኝም “ ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።
አክለውም “ ይህ የማይሆን እና ባሎን ዶር የማያገኝ ከሆነ ግን ችግር አለ “ ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
“ አላማችን ውድድሩን በጥሩ ሁኔታ መጨረስ ላይ ነው ከውድድሩ በኋላ ስለ ዝውውር ማውራት እንጀምራለን “ ናስር አል ካሊፊ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ሻምፒዮን ለመሆን ዝግጁ ነን “ ኤንሪኬ
የፒኤስጂው ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የምሽቱ የባየር ሙኒክ ጨዋታ አስቸጋሪ እንደሚሆን ገልጸዋል።
“ ቡድኑ ለዛሬው ጨዋታ ዝግጁ ነው " ያሉት ኤንሪኬ አስቸጋሪ ጨዋታ ይሆናል የምንገጥመው ከአውሮፓ ምርጥ ቡድኖች አንዱን ነው ብለዋል።
አክለውም " በውድድሩ የቻልነውን ያህል መጓዝ እንፈልጋለን ፤ ዋንጫ ማሸነፍ በሚያስችል ሁኔታ ላይ ነን ዝግጁ ነን " ሲሉ ገልጸዋል።
" ጨዋታው ክፍት ጨዋታ ይሆናል ስለ በቀል አላስብም አዝናኝ ጨዋታ ማድረግ ነው የምፈልገው " ሲሉ አሰልጣኙ ተናግረዋል።
የፒኤስጂ እና ባየር ሙኒክ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ምሽት 1:00 ይካሄዳል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የፒኤስጂው ዋና አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የምሽቱ የባየር ሙኒክ ጨዋታ አስቸጋሪ እንደሚሆን ገልጸዋል።
“ ቡድኑ ለዛሬው ጨዋታ ዝግጁ ነው " ያሉት ኤንሪኬ አስቸጋሪ ጨዋታ ይሆናል የምንገጥመው ከአውሮፓ ምርጥ ቡድኖች አንዱን ነው ብለዋል።
አክለውም " በውድድሩ የቻልነውን ያህል መጓዝ እንፈልጋለን ፤ ዋንጫ ማሸነፍ በሚያስችል ሁኔታ ላይ ነን ዝግጁ ነን " ሲሉ ገልጸዋል።
" ጨዋታው ክፍት ጨዋታ ይሆናል ስለ በቀል አላስብም አዝናኝ ጨዋታ ማድረግ ነው የምፈልገው " ሲሉ አሰልጣኙ ተናግረዋል።
የፒኤስጂ እና ባየር ሙኒክ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ምሽት 1:00 ይካሄዳል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኢንተር ሚላን ተጨዋች አስፈረመ !
የጣልያን ሴርያው ክለብ ኢንተር ሚላን ፈረንሳዊውን ተጨዋች ዮን ቦኒ ከፓርማ ማስፈረማቸውን አስታውቀዋል።
ኢንተር ሚላን ተጫዋቹን 24 ሚልዮን ዩሮ በማውጣት በአምስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል።
የ 22ዓመቱ የፊት መስመር ተጨዋች ቦኒ በኢንተር ሚላን ቤት አመታዊ ሁለት ሚልዮን ዩሮ የሚከፈለው ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የጣልያን ሴርያው ክለብ ኢንተር ሚላን ፈረንሳዊውን ተጨዋች ዮን ቦኒ ከፓርማ ማስፈረማቸውን አስታውቀዋል።
ኢንተር ሚላን ተጫዋቹን 24 ሚልዮን ዩሮ በማውጣት በአምስት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸው ተገልጿል።
የ 22ዓመቱ የፊት መስመር ተጨዋች ቦኒ በኢንተር ሚላን ቤት አመታዊ ሁለት ሚልዮን ዩሮ የሚከፈለው ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የዲያጎ ጆታ እና ወንድሙ ቀብር እየተካሄደ ነው !
በድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው ያለፈው የሊቨርፑሉ ተጨዋች ዲያጎ ጆታ እና ወንድሙ ስርዓተ ቀብር እየተካሄደ ነው።
በስርዓተ ቀብሩ ላይ የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን ጨምሮ በርካታ የሊቨርፑል ተጨዋቾች ተገኝተዋል።
እንዲሁም የዲያጎ ጆታ የቅርብ ጓደኛ ሩበን ኔቬዝ እና ካንሴሎ ከአሜሪካ ወደ ፖርቹጋል በማቅናት በቀብር ስነ-ስርዓቱ ተገኝተዋል።
የማንችስተር ዩናይትዱ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ የፖርቹጋል አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ በስፍራው ተገኝተዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው ያለፈው የሊቨርፑሉ ተጨዋች ዲያጎ ጆታ እና ወንድሙ ስርዓተ ቀብር እየተካሄደ ነው።
በስርዓተ ቀብሩ ላይ የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አርኔ ስሎትን ጨምሮ በርካታ የሊቨርፑል ተጨዋቾች ተገኝተዋል።
እንዲሁም የዲያጎ ጆታ የቅርብ ጓደኛ ሩበን ኔቬዝ እና ካንሴሎ ከአሜሪካ ወደ ፖርቹጋል በማቅናት በቀብር ስነ-ስርዓቱ ተገኝተዋል።
የማንችስተር ዩናይትዱ ተጨዋች ብሩኖ ፈርናንዴዝ የፖርቹጋል አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ በስፍራው ተገኝተዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
ክረምትን በምን ሊያሳልፋ አስበዋል?
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሎሎታል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን
እንግዲያውስ እርሶ በተመቻቹ ሰአት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው የለ ሀሳብ ይዝናኑ
ለልጅም ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ
🤝Tanks for choice
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሎሎታል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን
እንግዲያውስ እርሶ በተመቻቹ ሰአት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው የለ ሀሳብ ይዝናኑ
ለልጅም ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ
🤝Tanks for choice
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
TIKVAH-SPORT
ዩናይትድ ተጨዋች ለማስፈረም እያነጋገሩ ነው ! ማንችስተር ዩናይትድ ወጣቱን ተጨዋች ዲያጎ ሊዮን ከፓራጓዩ ክለብ ሴሮ ፖርቴኖ ለማስፈረም ንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል። ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 17ዓመቱን ወጣት የግራ መስመር ተመላላሽ ዲያጎ ሊዮን በሚቀጥለው አመት ለማስፈረም ንግግር መጀመራቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። ተጨዋቹ በዚህ የውድድር አመት በክለቡ በአስራ ዘጠኝ ጨዋታዎች ተሰልፎ መጫወቱ ተነግሯል።…
ዩናይትድ በይፋ ተጨዋች አስፈረመ !
ማንችስተር ዩናይትድ ወጣቱን ተጨዋች ዲያጎ ሊዮን ከፓራጓዩ ክለብ ሴሮ ፖርቴኖ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 18ዓመቱን ወጣት የግራ መስመር ተመላላሽ ዲያጎ ሊዮን ለማስፈረም ጥር ላይ መስማማታቸው አይዘነጋም።
ማንችስተር ዩናይትድ ለተጨዋቹ ዝውውር ስድስት ሚልዮን ፓውንድ ማውጣታቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በቀጣይ በቅድመ ውድድር ቡድኑን እንደሚቀላቀል ሲጠበቅ ለክለቡ ከ 21ዓመት በታች ቡድንም ይጫወታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ ወጣቱን ተጨዋች ዲያጎ ሊዮን ከፓራጓዩ ክለብ ሴሮ ፖርቴኖ ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
ቀያዮቹ ሴጣኖች የ 18ዓመቱን ወጣት የግራ መስመር ተመላላሽ ዲያጎ ሊዮን ለማስፈረም ጥር ላይ መስማማታቸው አይዘነጋም።
ማንችስተር ዩናይትድ ለተጨዋቹ ዝውውር ስድስት ሚልዮን ፓውንድ ማውጣታቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በቀጣይ በቅድመ ውድድር ቡድኑን እንደሚቀላቀል ሲጠበቅ ለክለቡ ከ 21ዓመት በታች ቡድንም ይጫወታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ካይል ዎከር በርንሌይን ለመቀላቀል ተቃርቧል ! እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች ካይል ዎከር አዲስ አዳጊውን በርንሌይ ለመቀላቀል ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል። በርንሌይ የ 35ዓመቱን ተጨዋች ካይል ዎከር በቋሚነት ለማስፈረም የጤና ምርመራውን ለማድረግ መዘጋጀታቸው ተነግሯል። ተጨዋቹ በበርንሌይ የሁለት አመት ኮንትራት ይፈርማል ተብሎ ሲጠበቅ በርንሌይ በበኩሉ ለቡድኑ የረጅም ጊዜ ልምድ ባለቤት ተጨዋች ያገኛል።…
በርንሌይ በይፋ ካይል ዎከርን አስፈረመ !
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች ካይል ዎከር ማንችስተር ሲቲን በመልቀቅ አዲስ አዳጊውን በርንሌይ መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
በርንሌይ የ 35ዓመቱን የመስመር ተጨዋች ካይል ዎከር በሁለት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል።
ካይል ዎከር በቶተንሀም በነበረው ቆይታ ከአሁኑ የበርንሌይ አሰልጣኝ ስኮት ፓርከር ጋር ለሁለት አመታት ተጫውተዋል።
ማንችስተር ሲቲ በሚቀጥለው አመት ውሉ ከሚጠናቀቀው ካይል ዎከር ዝውውር አምስት ሚልዮን ፓውንድ መቀበላቸው ተገልጿል።
ካይል ዎከር ስድስት የፕርሚየር እና አንድ የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ካሳካበት ማንችስተር ሲቲ ጋር ተለያይቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች ካይል ዎከር ማንችስተር ሲቲን በመልቀቅ አዲስ አዳጊውን በርንሌይ መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
በርንሌይ የ 35ዓመቱን የመስመር ተጨዋች ካይል ዎከር በሁለት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል።
ካይል ዎከር በቶተንሀም በነበረው ቆይታ ከአሁኑ የበርንሌይ አሰልጣኝ ስኮት ፓርከር ጋር ለሁለት አመታት ተጫውተዋል።
ማንችስተር ሲቲ በሚቀጥለው አመት ውሉ ከሚጠናቀቀው ካይል ዎከር ዝውውር አምስት ሚልዮን ፓውንድ መቀበላቸው ተገልጿል።
ካይል ዎከር ስድስት የፕርሚየር እና አንድ የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ካሳካበት ማንችስተር ሲቲ ጋር ተለያይቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል ኖኒ ማዱኬን ማነጋገር ጀመሩ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እንግሊዛዊውን የቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች ኖኒ ማዱኬ ለማስፈረም ስራ መጀመራቸው ተገልጿል።
መድፈኞቹ ተጫዋቹን በግል በማነጋገር ላይ መሆናቸው ሲገለፅ በጥቅማጥቅም ዙሪያ ለስምምነት ተቃርበዋል ተብሏል።
ተጨዋቹ ቼልሲ እንዲለቀው ባይጠይቅም አርሰናል ሊያስፈርመው ከፈለገ ፍቃደኛ መሆኑ ተዘግቧል።
አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር ለስምምነት ይቃረቡ እንጂ ገና ክለቡ ቼልሲን ማነጋገር አልጀመሩም።
ኢንዞ ማሬስካ ስለ ማዱኬ ምን አሉ ?
የቼልሲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ስለ ኖኒ ማዱኬ የወደፊት ቆይታ ተጠይቀው “ እኔ የምፈልገው እዚህ ከእኛ ጋር ደስተኛ የሆነን ተጨዋች ነው " ብለዋል።
አሰልጣኙ አክለውም “ እዚህ ከእኛ ጋር ደስተኛ ያልሆነ ተጨዋች መልቀቅ ከፈለገ መልቀቅ ይችላል “ ሲሉ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እንግሊዛዊውን የቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች ኖኒ ማዱኬ ለማስፈረም ስራ መጀመራቸው ተገልጿል።
መድፈኞቹ ተጫዋቹን በግል በማነጋገር ላይ መሆናቸው ሲገለፅ በጥቅማጥቅም ዙሪያ ለስምምነት ተቃርበዋል ተብሏል።
ተጨዋቹ ቼልሲ እንዲለቀው ባይጠይቅም አርሰናል ሊያስፈርመው ከፈለገ ፍቃደኛ መሆኑ ተዘግቧል።
አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር ለስምምነት ይቃረቡ እንጂ ገና ክለቡ ቼልሲን ማነጋገር አልጀመሩም።
ኢንዞ ማሬስካ ስለ ማዱኬ ምን አሉ ?
የቼልሲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ስለ ኖኒ ማዱኬ የወደፊት ቆይታ ተጠይቀው “ እኔ የምፈልገው እዚህ ከእኛ ጋር ደስተኛ የሆነን ተጨዋች ነው " ብለዋል።
አሰልጣኙ አክለውም “ እዚህ ከእኛ ጋር ደስተኛ ያልሆነ ተጨዋች መልቀቅ ከፈለገ መልቀቅ ይችላል “ ሲሉ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የእንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ጊቴንስ ለማስፈረም ከዶርትመንድ ጋር ከስምምነት ደርሰዋል። ሰማያዊዎቹ ተጫዋቹን ለማስፈረም ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ የጤና ምርመራ ያደርጋሉ ተብሏል። ቼልሲዎች ተጫዋቹን በሰባት አመት ኮንትራት ለማስፈረም ቀደም ብለው በግል ከስምምነት መድረሳቸው…
ቼልሲ ተጨዋች አስፈረመ !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የእንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ጊቴንስ ከዶርትመንድ አስፈሬመዋል።
ቼልሲዎች ተጫዋቹን 48.5 ሚልዮን ፓውንድ በማውጣት በሰባት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
ተጨዋቹ ፊርማውን ካኖረ በኋላ “ እንደ ቼልሲ ያለ ትልቅ ክለብ መቀላቀል ስሜቱ የተለየ ነው በማለት ተናግሯል።
ከአምስት አመታት በፊት ከማንችስተር ሲቲ አካዳሚ ዶርትመንድን የተቀላቀለው ጄሚ ጊቴንስ ለዋናው ቡድን 106 ጨዋታዎች ማድረግ ችሏል።
የ 20ዓመቱ ጄሚ ጊቴንስ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ጥሩ ጊዜ ሲያሳልፍ ለዶርትመንድ የሻምፒየንስ ሊግ አራት ግቦችን ጨምሮ 12 ጎሎች አስቆጥሯል።
በግራ የፊት መስመር መጫወት የሚቀናው ጄሚ ጊቴንስ በተጨማሪም የአጥቂ አማካይ ቦታ ተሰልፎ የመጫወት የተለየ ክህሎት እንዳለው ይነገራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የእንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ጊቴንስ ከዶርትመንድ አስፈሬመዋል።
ቼልሲዎች ተጫዋቹን 48.5 ሚልዮን ፓውንድ በማውጣት በሰባት አመት ኮንትራት ማስፈረማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
ተጨዋቹ ፊርማውን ካኖረ በኋላ “ እንደ ቼልሲ ያለ ትልቅ ክለብ መቀላቀል ስሜቱ የተለየ ነው በማለት ተናግሯል።
ከአምስት አመታት በፊት ከማንችስተር ሲቲ አካዳሚ ዶርትመንድን የተቀላቀለው ጄሚ ጊቴንስ ለዋናው ቡድን 106 ጨዋታዎች ማድረግ ችሏል።
የ 20ዓመቱ ጄሚ ጊቴንስ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ጥሩ ጊዜ ሲያሳልፍ ለዶርትመንድ የሻምፒየንስ ሊግ አራት ግቦችን ጨምሮ 12 ጎሎች አስቆጥሯል።
በግራ የፊት መስመር መጫወት የሚቀናው ጄሚ ጊቴንስ በተጨማሪም የአጥቂ አማካይ ቦታ ተሰልፎ የመጫወት የተለየ ክህሎት እንዳለው ይነገራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ዲያጎ ጆታ በምሽቱ ጨዋታ ይታሰባል !
በምሽቱ የፒኤስጂ እና ባየር ሙኒክ የክለቦች አለም ዋንጫ ጨዋታ ዲያጎ ጆታ እና ወንድሙ እንደሚታሰቡ ተገልጿል።
በአሳዛኝ አደጋ ህይወታቸው ያለፈው ተጨዋቾቹ ትላንት በተደረጉ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ላይ ታስበው እንደነበር ይታወሳል።
በትላንቱ የአል ሂላል ጨዋታ ተጨዋቾቹ ሲታሰቡ ዲያጎ ጆታ የቡድን አጋሮች ሩበን ኔቬዝ እና ጇ ካንሴሎ ስሜታዊ ሆነው ነበር።
በፒኤስጂ ቡድን ውስጥ በፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ከዲያጎ ጆታ ጋር የተጫወቱ አምስት ተጨዋቾች ይገኛሉ።
ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ቪቲንሀ ፣ ጇ ኔቬስ ፣ ራሞስ እና ሬናቶ ሳንቼዝ በፒኤስጂ የሚገኙ የተጨዋቹ ቅርብ ተጨዋቾች ናቸው።
በሌላ በኩል በባየር ሙኒክ ውስጥ ተጨማሪ ሁለት ተጨዋቾች ራፋኤል ጉሬሮ እና ጆ ፓልሂንሀ ይገኛሉ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በምሽቱ የፒኤስጂ እና ባየር ሙኒክ የክለቦች አለም ዋንጫ ጨዋታ ዲያጎ ጆታ እና ወንድሙ እንደሚታሰቡ ተገልጿል።
በአሳዛኝ አደጋ ህይወታቸው ያለፈው ተጨዋቾቹ ትላንት በተደረጉ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ላይ ታስበው እንደነበር ይታወሳል።
በትላንቱ የአል ሂላል ጨዋታ ተጨዋቾቹ ሲታሰቡ ዲያጎ ጆታ የቡድን አጋሮች ሩበን ኔቬዝ እና ጇ ካንሴሎ ስሜታዊ ሆነው ነበር።
በፒኤስጂ ቡድን ውስጥ በፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ከዲያጎ ጆታ ጋር የተጫወቱ አምስት ተጨዋቾች ይገኛሉ።
ኑኖ ሜንዴዝ ፣ ቪቲንሀ ፣ ጇ ኔቬስ ፣ ራሞስ እና ሬናቶ ሳንቼዝ በፒኤስጂ የሚገኙ የተጨዋቹ ቅርብ ተጨዋቾች ናቸው።
በሌላ በኩል በባየር ሙኒክ ውስጥ ተጨማሪ ሁለት ተጨዋቾች ራፋኤል ጉሬሮ እና ጆ ፓልሂንሀ ይገኛሉ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
አርሰናል ኖኒ ማዱኬን ማነጋገር ጀመሩ ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እንግሊዛዊውን የቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች ኖኒ ማዱኬ ለማስፈረም ስራ መጀመራቸው ተገልጿል። መድፈኞቹ ተጫዋቹን በግል በማነጋገር ላይ መሆናቸው ሲገለፅ በጥቅማጥቅም ዙሪያ ለስምምነት ተቃርበዋል ተብሏል። ተጨዋቹ ቼልሲ እንዲለቀው ባይጠይቅም አርሰናል ሊያስፈርመው ከፈለገ ፍቃደኛ መሆኑ ተዘግቧል። አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር ለስምምነት…
አርሰናል ኖኒ ማዱኬን ለማስፈረም ተስማማ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እንግሊዛዊውን የቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች ኖኒ ማዱኬ ለማስፈረም በግል ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
መድፈኞቹ በቀጣይ ተጫዋቹን ለማስፈረም ከቼልሲ ጋር ተቀራርበው ለመነጋገር ማሰባቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ ለመድፈኞቹ ፍቃዱን የሰጠ ሲሆን አርሰናል ከቼልሲ ጋር ያለውን ጥሩ ግንኙነት ተጠቅሞ ዝውውሩን ያጠናቅቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አርሰናል ተጫዋቹን የቀኝ የፊት መስመሩን ለማጠናከር እንዳጩት ሲገለፅ በተቃራኒ ቦታ መጫወት መቻሉ ለቡድኑ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ተብሎ ታስቧል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በዚህ ክረምት የፊት መስመራቸውን ለማጠናከር ሁለገብ ተጨዋች በማፈላለግ ላይ መሆናቸው ይታወቃል።
ኖኒ ማዱኬ በዚህ አመት ለቼልሲ 45 ጨዋታዎች ሲያደርግ 11 ግቦችን አስቆጥሮ አምስት አመቻችቶ አቀብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እንግሊዛዊውን የቼልሲ የፊት መስመር ተጨዋች ኖኒ ማዱኬ ለማስፈረም በግል ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል።
መድፈኞቹ በቀጣይ ተጫዋቹን ለማስፈረም ከቼልሲ ጋር ተቀራርበው ለመነጋገር ማሰባቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ ለመድፈኞቹ ፍቃዱን የሰጠ ሲሆን አርሰናል ከቼልሲ ጋር ያለውን ጥሩ ግንኙነት ተጠቅሞ ዝውውሩን ያጠናቅቃል ተብሎ ይጠበቃል።
አርሰናል ተጫዋቹን የቀኝ የፊት መስመሩን ለማጠናከር እንዳጩት ሲገለፅ በተቃራኒ ቦታ መጫወት መቻሉ ለቡድኑ ተጨማሪ አቅም ይፈጥራል ተብሎ ታስቧል።
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በዚህ ክረምት የፊት መስመራቸውን ለማጠናከር ሁለገብ ተጨዋች በማፈላለግ ላይ መሆናቸው ይታወቃል።
ኖኒ ማዱኬ በዚህ አመት ለቼልሲ 45 ጨዋታዎች ሲያደርግ 11 ግቦችን አስቆጥሮ አምስት አመቻችቶ አቀብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ኖቲንግሃም ሲጠይቀኝ ሁለቴ አላሰብኩም “
ኖቲንግሀም ፎረስት ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢጎር ጄሱስ ከቦታፎጎ ማስፈረማቸውን አሳውቀዋል።
የ 24ዓመቱ ተጨዋች ኢጎር ጄሱስ ለኖቲንግሀም ፎስት የአራት አመት ኮንትራት ፈርሟል።
ተጨዋቹ ከፊርማው በኋላ “ ኖቲንግሃም ፎረስት ሲጠይቀኝ ለመቀበል ሁለቴ አላሰብኩም “ ሲል ተደምጧል።
ክለቡ ባቀረበለት እቅድ መደነቁን የገለፀው ተጨዋቹ ወደዚህ በመምጣቴ ተተደስቻለሁ በማለት ተናግሯል።
ባለፈው አመት ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትሱ ሻባብ አል አህሊ ቦታፎጎን የተቀላቀለው ተጨዋቹ 59 ጨዋታዎች አድርጎ 17 ጎሎችን አስቆጥሯል።
ተጨዋቹ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ሊግ ወደ ሀገሩ ከተመለሰ በኋላ ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለት እንደነበር ይታወሳል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኖቲንግሀም ፎረስት ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ኢጎር ጄሱስ ከቦታፎጎ ማስፈረማቸውን አሳውቀዋል።
የ 24ዓመቱ ተጨዋች ኢጎር ጄሱስ ለኖቲንግሀም ፎስት የአራት አመት ኮንትራት ፈርሟል።
ተጨዋቹ ከፊርማው በኋላ “ ኖቲንግሃም ፎረስት ሲጠይቀኝ ለመቀበል ሁለቴ አላሰብኩም “ ሲል ተደምጧል።
ክለቡ ባቀረበለት እቅድ መደነቁን የገለፀው ተጨዋቹ ወደዚህ በመምጣቴ ተተደስቻለሁ በማለት ተናግሯል።
ባለፈው አመት ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትሱ ሻባብ አል አህሊ ቦታፎጎን የተቀላቀለው ተጨዋቹ 59 ጨዋታዎች አድርጎ 17 ጎሎችን አስቆጥሯል።
ተጨዋቹ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ሊግ ወደ ሀገሩ ከተመለሰ በኋላ ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀርቦለት እንደነበር ይታወሳል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe