TIKVAH-SPORT
የአርሰናል የቪክቶር ዮከሬሽ ዝውውር ? አርሰናል የስፖርቲንግ ሊስበኑ የፊት መስመር አጥቂ ቪክቶር ዮከሬሽ ለማስፈረም ለስምምነት መቅረባቸው ተገልጿል። መድፈኞቹ ባለፉት ሰዓታት ከስፖርቲንግ ሊስበን ጋር ካደረጉት ንግግር በኋላ ተጨዋቹን ለማስፈረም መቃረባቸውን የፖርቹጋል መገናኛ ብዙሃን አስነብበዋል። ክለቡን መልቀቅ እንደሚፈልግ የገለፀው ተጨዋቹ በቀጣይ ወደ ስፖርቲንግ ሊስበን ልምምድ እንደማይመለስ…
አርቴታ ዮኬሬሽ በፍጥነት እንዲፈርም ጠይቀዋል !
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አርሰናል የቪክቶር ዮኬሬሽን ዝውውር በፍጥነት እንዲያጠናቅቅ መጠየቃቸው ተገልጿል።
አሰልጣኙ የዝውውር ሂደቱ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ከመጀመራቸው በፊት እንዲጠናቀቅ ክለቡን እየጎተጎቱ መሆኑ ተነግሯል።
አርሰናል አሁን ላይ ከስፖርቲንግ ሊስበን ጋር ከስምምነት ባይደርሱም ንግግሩ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ሁለቱ ክለቦች በአሁኑ ሰዓት በዝውውር ሒሳቡ ዙሪያ ንግግር ላይ መሆናቸው ሲገለፅ በስምምነት የሚጠናቀቅ እድሉ ከፍተኛ ነው ተብሏል።
ቪክቶር ዮኬሬሽ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለስፖርቲንግ ሊስበን 52 ጨዋታዎች አድርጎ 54 ጎሎችን አስቆጥሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አርሰናል የቪክቶር ዮኬሬሽን ዝውውር በፍጥነት እንዲያጠናቅቅ መጠየቃቸው ተገልጿል።
አሰልጣኙ የዝውውር ሂደቱ የቅድመ ውድድር ዝግጅት ከመጀመራቸው በፊት እንዲጠናቀቅ ክለቡን እየጎተጎቱ መሆኑ ተነግሯል።
አርሰናል አሁን ላይ ከስፖርቲንግ ሊስበን ጋር ከስምምነት ባይደርሱም ንግግሩ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ሁለቱ ክለቦች በአሁኑ ሰዓት በዝውውር ሒሳቡ ዙሪያ ንግግር ላይ መሆናቸው ሲገለፅ በስምምነት የሚጠናቀቅ እድሉ ከፍተኛ ነው ተብሏል።
ቪክቶር ዮኬሬሽ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለስፖርቲንግ ሊስበን 52 ጨዋታዎች አድርጎ 54 ጎሎችን አስቆጥሯል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
1👏415❤128😁36👍29🔥28👎9😢9🥰4😱3🙏2🤔1
በክለቦች አለም ዋንጫ ክለቦች ስንት አገኙ ?
በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር እስካሁን ባለው ሪያል ማድሪድ ከፍተኛውን ገንዘብ ያገኘው ክለብ መሆኑ ተገልጿል።
ግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀሉት ሎስ ብላንኮዎቹ እስካሁን 72.89 ሚልዮን ዩሮ መቀበላቸው ተነግሯል።
ሪያል ማድሪድ በቀጣይ ለፍፃሜ የሚደርሱ ከሆነ ተጨማሪ 25.8 ሚልዮን ዩሮ እንደሚያገኙ ተገልጿል።
ብዙ ክፍያ ያገኙ ክለቦች እነማን ናቸው ?
- ሪያል ማድሪድ :- 72.89 ሚልዮን ዩሮ
- ፒኤስጂ :- 66.43 ሚልዮን ዩሮ
- ፍሉሚኔንስ :- 52.32 ሚልዮን ዩሮ
- ቼልሲ :- 50.83 ሚልዮን ዩሮ ማግኘታቸው ተገልጿል።
ዋንጫውን የሚያሸንፈው ክለብ 34.3 ሚልዮን ዩሮ ሲሸለም የፍፃሜ ተፋላሚው 25.8 ሚልዮን ዩሮ ያገኛል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር እስካሁን ባለው ሪያል ማድሪድ ከፍተኛውን ገንዘብ ያገኘው ክለብ መሆኑ ተገልጿል።
ግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀሉት ሎስ ብላንኮዎቹ እስካሁን 72.89 ሚልዮን ዩሮ መቀበላቸው ተነግሯል።
ሪያል ማድሪድ በቀጣይ ለፍፃሜ የሚደርሱ ከሆነ ተጨማሪ 25.8 ሚልዮን ዩሮ እንደሚያገኙ ተገልጿል።
ብዙ ክፍያ ያገኙ ክለቦች እነማን ናቸው ?
- ሪያል ማድሪድ :- 72.89 ሚልዮን ዩሮ
- ፒኤስጂ :- 66.43 ሚልዮን ዩሮ
- ፍሉሚኔንስ :- 52.32 ሚልዮን ዩሮ
- ቼልሲ :- 50.83 ሚልዮን ዩሮ ማግኘታቸው ተገልጿል።
ዋንጫውን የሚያሸንፈው ክለብ 34.3 ሚልዮን ዩሮ ሲሸለም የፍፃሜ ተፋላሚው 25.8 ሚልዮን ዩሮ ያገኛል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤224👍26🔥16🤔11👏5😁1
" ዙቢሜንዲ ለቡድኑ ትልቅ አቅም ይጨምራል “ አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አዲሱ ፈራሚያቸው ማርቲን ዙቢሜንዲ " ትልቅ የእግርኳስ እውቀት አለው " ብለዋል።
“ ዙቢሜንዲ ለቡድኑ ጥራት እና ትልቅ የእግር ኳስ እውቀት ይጨምራል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
ማርቲን ዙቢሜንዲ ጨዋታ የመረዳት እና መተንተን አቅሙ ከፍ ያለ መሆኑን የገለፁት አርቴታ ያለው አቅም የቡድናቸውን አቅም ያሳድጋል ብለዋል።
" ተጨዋቹ ለቡድናችን በትክክል ይስማማል የቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች የሚያደርገው ሁሉም ባህሪ አለው “ አርቴታ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ አዲሱ ፈራሚያቸው ማርቲን ዙቢሜንዲ " ትልቅ የእግርኳስ እውቀት አለው " ብለዋል።
“ ዙቢሜንዲ ለቡድኑ ጥራት እና ትልቅ የእግር ኳስ እውቀት ይጨምራል “ ሲሉ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።
ማርቲን ዙቢሜንዲ ጨዋታ የመረዳት እና መተንተን አቅሙ ከፍ ያለ መሆኑን የገለፁት አርቴታ ያለው አቅም የቡድናቸውን አቅም ያሳድጋል ብለዋል።
" ተጨዋቹ ለቡድናችን በትክክል ይስማማል የቡድኑ ቁልፍ ተጨዋች የሚያደርገው ሁሉም ባህሪ አለው “ አርቴታ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
👍403❤177😁60🥰13👎4👏4
ማንችስተር ሲቲ ስታዲየሙን እያስፋፋ ነው !
ማንችስተር ሲቲዎች ለሚቀጥለው የውድድር አመት የኢትሀድ ስታዲዮምን በማስፋፋት ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የስታዲየሙ የማስፋፊያ እድሳት ሲጠናቀቅ ተመልካች የመያዝ አቅሙ ወደ 63,000 ከፍ እንደሚል ይጠበቃል።
ኢቲሀድ ስታዲየም ከዚህ በፊት ተመልካች የመያዝ አቅሙ 53,400 እንደነበር አይዘነጋም።
በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው ማንችስተር ሲቲ በሚቀጥለው የውድድር አመት በሜዳው የመጀመሪያ ጨዋታውን ሁለተኛ ሳምንት ላይ ከቶተንሀም ጋር ያደርጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ሲቲዎች ለሚቀጥለው የውድድር አመት የኢትሀድ ስታዲዮምን በማስፋፋት ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የስታዲየሙ የማስፋፊያ እድሳት ሲጠናቀቅ ተመልካች የመያዝ አቅሙ ወደ 63,000 ከፍ እንደሚል ይጠበቃል።
ኢቲሀድ ስታዲየም ከዚህ በፊት ተመልካች የመያዝ አቅሙ 53,400 እንደነበር አይዘነጋም።
በአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው ማንችስተር ሲቲ በሚቀጥለው የውድድር አመት በሜዳው የመጀመሪያ ጨዋታውን ሁለተኛ ሳምንት ላይ ከቶተንሀም ጋር ያደርጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤218😁36👏20👍7
ክሪስታል ፓላስ ተጨዋች ሊያስፈርም ነው !
የፕርሚየር ሊጉ ክለብ ክሪስታል ፓላስ የአያክሱን የግራ መስመር ተጨዋች ቦርና ሶሳ ለማስፈረም ከጫፍ መድረሳቸው ተገልጿል።
አያክስ ተጨዋቹ ወደ እንግሊዝ እንዲያመራ ፍቃድ መስጠቱ የተገለፀ ሲሆነ የህክምና ምርመራው በነገው ዕለት እንደሚደረግ ተዘግቧል።
የ 27ዓመቱ የግራ መስመር ተጨዋች ቦርና ሶሳ ባለፈው አመት በውሰት ወደ ቶሪኖ አምርቶ 20 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ መጫወት ችሏል።
ክሪስታል ፓላስ ታይሪክ ሚቼልን የመጀመሪያ ተመራጭ የግራ ተመላላሹ አድርጎ ቢመለከትም ቡድኑን ለማጠናከር እና የተጨዋቹ ተፎካካሪ ለማድረግ ቦርና ሶሳን እንደሚያስፈርሙ ተነግሯል።
የ ክሮሽያዊው ተጨዋች ቦርና ሶሳ ዝውውር ሒሳብ 4 ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተዘግቧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የፕርሚየር ሊጉ ክለብ ክሪስታል ፓላስ የአያክሱን የግራ መስመር ተጨዋች ቦርና ሶሳ ለማስፈረም ከጫፍ መድረሳቸው ተገልጿል።
አያክስ ተጨዋቹ ወደ እንግሊዝ እንዲያመራ ፍቃድ መስጠቱ የተገለፀ ሲሆነ የህክምና ምርመራው በነገው ዕለት እንደሚደረግ ተዘግቧል።
የ 27ዓመቱ የግራ መስመር ተጨዋች ቦርና ሶሳ ባለፈው አመት በውሰት ወደ ቶሪኖ አምርቶ 20 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ መጫወት ችሏል።
ክሪስታል ፓላስ ታይሪክ ሚቼልን የመጀመሪያ ተመራጭ የግራ ተመላላሹ አድርጎ ቢመለከትም ቡድኑን ለማጠናከር እና የተጨዋቹ ተፎካካሪ ለማድረግ ቦርና ሶሳን እንደሚያስፈርሙ ተነግሯል።
የ ክሮሽያዊው ተጨዋች ቦርና ሶሳ ዝውውር ሒሳብ 4 ሚልዮን ዩሮ መሆኑ ተዘግቧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤112👍18🔥2🥰2
TIKVAH-SPORT
ቦታፎጎ አሰልጣኙን አሰናበተ ! ከክለቦች አለም ዋንጫ የተሰናበተው የብራዚሉ ክለብ ቦታፎጎ የቡድኑን ዋና አሰልጣኝ ሬናቶ ፓይቫ ማሰናበታቸውን አስታውቀዋል። አሰልጣኙ ቦታፎጎን እየመሩ በክለቦች አለም ዋንጫው የሻምፒየንስ ሊግ አሸናፊውን ፒኤስጂ ማሸነፍ ችለዋል። ቡድኑ በፓልሜራስ ተሸንፎ ከውድድሩ ውጪ መሆኑን ተከትሎ የክለቡ ባለቤት ጆን ቴክስተር አሰልጣኙን አሰናብተዋል። አሰልጣኙ በተጨማሪም ቦታፎጎ…
ቦታፎጎ ዴቪድ አንቾሎቲን እያነጋገሩ ነው !
ከቀናት በፊት አሰልጣኙን ያሰናበተው የብራዚሉ ክለብ ቦታፎጎ አሰልጣኝ ዴቪድ አንቾሎቲን ለመሾም ንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
የአሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ ልጅ ዴቪድ አንቾሎቲ በቅርቡ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቡድንን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
የ 35ዓመቱ አሰልጣኝ ዴቪድ አንቾሎቲ አሁን ላይ ቦታፎጎን ሊረከቡ እንደሚችሉ የብራዚል መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ዴቪድ አንቾሎቲ ከ 2011 ጀምሮ ከአባቱ ጋር የሰራ ሲሆን ባለፉት አመታት ሪያል ማድሪድ ሁለት የላሊጋ እና ሁለት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ሲያሳካ ጉልህ ሚና ነበረው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ከቀናት በፊት አሰልጣኙን ያሰናበተው የብራዚሉ ክለብ ቦታፎጎ አሰልጣኝ ዴቪድ አንቾሎቲን ለመሾም ንግግር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
የአሰልጣኝ ካርሎ አንቾሎቲ ልጅ ዴቪድ አንቾሎቲ በቅርቡ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቡድንን መቀላቀሉ አይዘነጋም።
የ 35ዓመቱ አሰልጣኝ ዴቪድ አንቾሎቲ አሁን ላይ ቦታፎጎን ሊረከቡ እንደሚችሉ የብራዚል መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ዴቪድ አንቾሎቲ ከ 2011 ጀምሮ ከአባቱ ጋር የሰራ ሲሆን ባለፉት አመታት ሪያል ማድሪድ ሁለት የላሊጋ እና ሁለት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ሲያሳካ ጉልህ ሚና ነበረው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤135👍27
TIKVAH-SPORT
ጆን ዱራን ወደ ፌነርባቼ ለማምራት ተስማማ ! ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን የቱርኩን ክለብ ፌነርባቼ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። ተጨዋቹ ከአል ነስር ወደ ፌነርባቼ በውሰት የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ ከኮሎምቢያ ወደ ቱርክ ለመብረር መዘጋጀቱ ተገልጿል። ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።…
ጆን ዱራን ፌነርባቼን ተቀላቀለ !
የቱርኩ ክለብ ፌነርባቼ ኮሎምቢያዊውን የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን ከአል ነስር ማስፈረሙን በይፋ አስታውቋል።
በአሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ የሚመራው ፌነርባቼ ተጫዋቹን ለአንድ የውድድር አመት ደሞዙን ሸፍነው በውሰት አስፈርመዋል።
ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።
የ 22ዓመቱ ተጨዋች ጆን ዱራን በሳውዲ አረቢያ ሊግ ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 12 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቱርኩ ክለብ ፌነርባቼ ኮሎምቢያዊውን የፊት መስመር አጥቂ ጆን ዱራን ከአል ነስር ማስፈረሙን በይፋ አስታውቋል።
በአሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ የሚመራው ፌነርባቼ ተጫዋቹን ለአንድ የውድድር አመት ደሞዙን ሸፍነው በውሰት አስፈርመዋል።
ጆን ዱራን ባለፈው ክረምት ከአስቶን ቪላ በ 77 ሚልዮን ዩሮ በአምስት አመት ኮንትራት አል ነስርን መቀላቀሉ ይታወሳል።
የ 22ዓመቱ ተጨዋች ጆን ዱራን በሳውዲ አረቢያ ሊግ ባደረጋቸው 18 ጨዋታዎች 12 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
👏131❤99😁33🤔11👎9👍8
ክረምትን በምን ሊያሳልፋ አስበዋል?
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሎሎታል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን
እንግዲያውስ እርሶ በተመቻቹ ሰአት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው የለ ሀሳብ ይዝናኑ
ለልጅም ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ
🤝Tanks for choice
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሎሎታል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን
እንግዲያውስ እርሶ በተመቻቹ ሰአት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው የለ ሀሳብ ይዝናኑ
ለልጅም ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ
🤝Tanks for choice
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
❤29
“ ዳኛው በድሎናል “ ፖቼቲኖ
የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን ሌሊት ከሜክሲኮ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የጎልድ ካፕ ዋንጫ ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ሜክሲኮ ሁለተኛ ተከታታይ የጎልድ ካፕ ዋንጫዋን ስታሸንፍ አጠቃላይ ያሸነፈችውን ዋንጫ 10 በማድረስ ባለሪከርድ ሆናለች።
የሜክሲኮ ብሔራዊ ቡድንን የመጀመሪያ ግብ ያስቆጠረው ራውል ሄምኔዝ የዲያጎ ጆታን ደስታ አገላለጽ በመጠቀም ተጫዋቹን አስቧል።
ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ በሁለተኛው አጋማሽ ፍፁም ቅጣት ምት ተከልክለናል ሲሉ ዳኛውን ወቅሰዋል።
ኳስ በእጅ ተነክቶ ነበር ያሉት አሰልጣኙ “ ላለቅስ አይደለም ነገርግን እውነቱን ልናገር የተፈጠረው በተቃራኒ ቢሆን ፍፁም ቅጣት ምት ይሰጥ ነበር “ ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን ሌሊት ከሜክሲኮ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያደረገውን የጎልድ ካፕ ዋንጫ ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ሜክሲኮ ሁለተኛ ተከታታይ የጎልድ ካፕ ዋንጫዋን ስታሸንፍ አጠቃላይ ያሸነፈችውን ዋንጫ 10 በማድረስ ባለሪከርድ ሆናለች።
የሜክሲኮ ብሔራዊ ቡድንን የመጀመሪያ ግብ ያስቆጠረው ራውል ሄምኔዝ የዲያጎ ጆታን ደስታ አገላለጽ በመጠቀም ተጫዋቹን አስቧል።
ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት የአሜሪካ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ማውሪስዮ ፖቼቲኖ በሁለተኛው አጋማሽ ፍፁም ቅጣት ምት ተከልክለናል ሲሉ ዳኛውን ወቅሰዋል።
ኳስ በእጅ ተነክቶ ነበር ያሉት አሰልጣኙ “ ላለቅስ አይደለም ነገርግን እውነቱን ልናገር የተፈጠረው በተቃራኒ ቢሆን ፍፁም ቅጣት ምት ይሰጥ ነበር “ ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤159😁33👍19👎4🔥1🥰1
ቼልሲ ኒኮላስ ጃክሰንን መሸጥ ይፈልጋል ?
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ክረምት ሴኔጋላዊውን የፊት መስመር አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን ለመሸጥ እየሰሩ እንዳልሆነ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሰማያዊዎቹ ለኒኮላስ ጃክሰን ጥሩ የዝውውር ሒሳብ ከቀረበላቸው ለመመልከት ዝግጁ መሆናቸው ተነግሯል።
አሁን ላይ በርካታ ክለቦች ኒኮላስ ጃክሰንን ለማስፈረም ፍላጎታቸውን እያሳዩ መሆኑ ተዘግቧል።
የ 23ዓመቱ የፊት መስመር አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን በቼልሲ ቤት ቀሪ የዘጠኝ አመት ኮንትራት እንዳለው ይታወቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ክረምት ሴኔጋላዊውን የፊት መስመር አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን ለመሸጥ እየሰሩ እንዳልሆነ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሰማያዊዎቹ ለኒኮላስ ጃክሰን ጥሩ የዝውውር ሒሳብ ከቀረበላቸው ለመመልከት ዝግጁ መሆናቸው ተነግሯል።
አሁን ላይ በርካታ ክለቦች ኒኮላስ ጃክሰንን ለማስፈረም ፍላጎታቸውን እያሳዩ መሆኑ ተዘግቧል።
የ 23ዓመቱ የፊት መስመር አጥቂ ኒኮላስ ጃክሰን በቼልሲ ቤት ቀሪ የዘጠኝ አመት ኮንትራት እንዳለው ይታወቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
😁267❤77👍21🥰4🤬1
ዩናይትድ ለተጨዋቾቹ እረፍት ሊፈቅድ ነው !
ማንችስተር ዩናይትድ ለፖርቹጋላዊ ተጨዋቾቹ ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ዲያጎ ዳሎት እረፍት ለመስጠት ሊሰጥ እንደሚችል ተገልጿል።
ተጨዋቾቹ የዲያጎ ጆታ ቀብር ስነስርዓት ላይ ከተገኙ በኋላ ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ መግባታቸው ተነግሯል።
ይህንንም ተከትሎ ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾቹ አንድ ተጨማሪ ሳምንት አርፈው ወደ ልምምድ እንዲመለሱ መፍቀዱን ሰን ስፖርት አስነብቧል።
የቡድኑ ተጨዋቾች በበኩላቸው ለተጨዋቾቹ ድጋፍ እያሳዩዋቸው እንደሚገኝ ተዘግቧል።
ተጨዋቾቹ ከእረፍት በተጨማሪም በቀጣይ የስነልቦና ድጋፍ እንዲደረግላቸው ተገልጿል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ ለፖርቹጋላዊ ተጨዋቾቹ ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ዲያጎ ዳሎት እረፍት ለመስጠት ሊሰጥ እንደሚችል ተገልጿል።
ተጨዋቾቹ የዲያጎ ጆታ ቀብር ስነስርዓት ላይ ከተገኙ በኋላ ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ መግባታቸው ተነግሯል።
ይህንንም ተከትሎ ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾቹ አንድ ተጨማሪ ሳምንት አርፈው ወደ ልምምድ እንዲመለሱ መፍቀዱን ሰን ስፖርት አስነብቧል።
የቡድኑ ተጨዋቾች በበኩላቸው ለተጨዋቾቹ ድጋፍ እያሳዩዋቸው እንደሚገኝ ተዘግቧል።
ተጨዋቾቹ ከእረፍት በተጨማሪም በቀጣይ የስነልቦና ድጋፍ እንዲደረግላቸው ተገልጿል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤419👍57👏19😁12🥰3👎2😢2
“ ራሽፎርድ ዩናይትድ እንዲቆይ እፈልጋለሁ “ ሁዋን ማታ
የቀድሞ የቀያይ ሴጣኖቹ አማካይ ሁዋን ማታ ማርከስ ራሽፎርድ በማንችስተር ዩናይትድ ቢቆይ ለሁለቱም ጥሩ መሆኑን ተናግሯል።
ሁዋን ማታ በሰጠው አስተያየት አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ውሳኔያቸውን አጢነው ራሽፎርድን እንዲያቆዩት ጠይቋል።
ማታ በማንችስተር ዩናይትድ በነበረው ቆይታ ከማርከስ ራሽፎርድ ጋር ከ 100 በላይ ጨዋታዎች አንድላይ ተጫውተዋል።
ራሽፎርድ ከዋናው ቡድን ጋር ልምምድ ሲጀምር ለእሱ የተለየ ፍቅር እንደነበረው የገለፀው ማታ “ እሱ ያለፍርሀት ነበር የሚጫወተው ድንቅ ነበር " ብሏል።
አክሎም " እንደ ማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ እና ራሽፎርድ ጓደኛ እሱ እዛው ቆይቶ እንዲሳካለት እፈልጋለሁ ምክንያቱም የልጅነት ክለቡ ነው " ሲል ተደምጧል።
“ አሁን ምን እየተፈጠረ እንዳለ አላውቅም ነገርግን እሱ ቢቆይ እና ደስተኛ መሆን ከቻለ ለሁለቱም ጥሩ ጥቅም ይመስለኛል “ ሁዋን ማታ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የቀያይ ሴጣኖቹ አማካይ ሁዋን ማታ ማርከስ ራሽፎርድ በማንችስተር ዩናይትድ ቢቆይ ለሁለቱም ጥሩ መሆኑን ተናግሯል።
ሁዋን ማታ በሰጠው አስተያየት አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ውሳኔያቸውን አጢነው ራሽፎርድን እንዲያቆዩት ጠይቋል።
ማታ በማንችስተር ዩናይትድ በነበረው ቆይታ ከማርከስ ራሽፎርድ ጋር ከ 100 በላይ ጨዋታዎች አንድላይ ተጫውተዋል።
ራሽፎርድ ከዋናው ቡድን ጋር ልምምድ ሲጀምር ለእሱ የተለየ ፍቅር እንደነበረው የገለፀው ማታ “ እሱ ያለፍርሀት ነበር የሚጫወተው ድንቅ ነበር " ብሏል።
አክሎም " እንደ ማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ እና ራሽፎርድ ጓደኛ እሱ እዛው ቆይቶ እንዲሳካለት እፈልጋለሁ ምክንያቱም የልጅነት ክለቡ ነው " ሲል ተደምጧል።
“ አሁን ምን እየተፈጠረ እንዳለ አላውቅም ነገርግን እሱ ቢቆይ እና ደስተኛ መሆን ከቻለ ለሁለቱም ጥሩ ጥቅም ይመስለኛል “ ሁዋን ማታ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤244😁43👍30👎23🔥7👏2🥰1
የዌስትሀም ደጋፊዎች አድማ ጠሩ !
የዌስትሀም ዩናይትድ ደጋፊዎች ማህበር ክለቡ የፊት መስመር ተጨዋቹ መሐመድ ኩዱስን ለቶተንሀም እንዳይሸጥ ጠይቋል።
ደጋፊዎቹ ክለቡ ተጫዋቹን ለቶተንሀም አሳልፎ የሚሰጥ ከሆነ አድማ ለመጥራት እና ተቃዋሞ ለመቀስቀስ በዝግጅት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
ቶተንሀም ሆትስፐርስ መሐመድ ኩዱስን ከዌስትሀም ለማስፈረም በንግግር ላይ መሆናቸው ይታወቃል።
መሐመድ ኩዱስ በበኩሉ ቶተንሀም ያቀረበለትን ጥያቄ በመቀበል ይሁንታውን መስጠቱ ተዘግቧል።
ለተጨዋቹ ያቀረበው 50 ሚልዮን ፓውንድ ውድቅ የሆነበት ቶተንሀም በዚህ ሳምንት አዲስ የዝውውር ሒሳብ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የዌስትሀም ዩናይትድ ደጋፊዎች ማህበር ክለቡ የፊት መስመር ተጨዋቹ መሐመድ ኩዱስን ለቶተንሀም እንዳይሸጥ ጠይቋል።
ደጋፊዎቹ ክለቡ ተጫዋቹን ለቶተንሀም አሳልፎ የሚሰጥ ከሆነ አድማ ለመጥራት እና ተቃዋሞ ለመቀስቀስ በዝግጅት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
ቶተንሀም ሆትስፐርስ መሐመድ ኩዱስን ከዌስትሀም ለማስፈረም በንግግር ላይ መሆናቸው ይታወቃል።
መሐመድ ኩዱስ በበኩሉ ቶተንሀም ያቀረበለትን ጥያቄ በመቀበል ይሁንታውን መስጠቱ ተዘግቧል።
ለተጨዋቹ ያቀረበው 50 ሚልዮን ፓውንድ ውድቅ የሆነበት ቶተንሀም በዚህ ሳምንት አዲስ የዝውውር ሒሳብ ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
😁134❤79👍41🔥4👎1
ኢቫን ራኪቲች ጫማውን ሰቀለ !
የቀድሞ የባርሴሎና ታሪካዊ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ኢቫን ራኪቲች በ 37ዓመቱ ራሱን ከ ፕሮፌሽናል እግርኳስ ማግለሉን በይፋ አስታውቋል።
ክሮሽያዊው አማካይ ራኪቲች በእግርኳስ ህይወቱ 17 ዋንጫዎችን በማሳካት ስኬታማ የተጫዋችነት ጊዜን ማሳለፍ ችሏል።
ተጨዋቹ 993 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ መጫወት የቻለ ሲሆን 297 የግብ ተሳትፎ ማድረግም ችሏል።
ኢቫን ራኪቲች አሁን ላይ ጫማውን መስቀሉን በኢንስታግራም የማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የባርሴሎና ታሪካዊ የመሐል ሜዳ ተጨዋች ኢቫን ራኪቲች በ 37ዓመቱ ራሱን ከ ፕሮፌሽናል እግርኳስ ማግለሉን በይፋ አስታውቋል።
ክሮሽያዊው አማካይ ራኪቲች በእግርኳስ ህይወቱ 17 ዋንጫዎችን በማሳካት ስኬታማ የተጫዋችነት ጊዜን ማሳለፍ ችሏል።
ተጨዋቹ 993 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ መጫወት የቻለ ሲሆን 297 የግብ ተሳትፎ ማድረግም ችሏል።
ኢቫን ራኪቲች አሁን ላይ ጫማውን መስቀሉን በኢንስታግራም የማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤295😢45👍30🔥7🥰5
ኒውካስል ዩናይትድ ከተጨዋቹ ጋር ተለያየ !
ኒውካስል ዩናይትድ ኮንትራቱ ከተጠናቀቀው እንግሊዛዊ የፊት መስመር ተጨዋች ካሉም ዊልሰን ጋር መለያየቱ ይፋ ተደርጓል።
እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጨዋች ካሉም ዊልሰን ከአምስት አመታት በኋላ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ተለያይቷል።
ተጨዋቹ በኒውካስል በነበረው ቆይታ 113 የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች አድርጎ 47 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
የ 33ዓመቱ ካሉም ዊልሰን በቀጣይ አዲስ ክለብ በነፃ ዝውውር ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኒውካስል ዩናይትድ ኮንትራቱ ከተጠናቀቀው እንግሊዛዊ የፊት መስመር ተጨዋች ካሉም ዊልሰን ጋር መለያየቱ ይፋ ተደርጓል።
እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጨዋች ካሉም ዊልሰን ከአምስት አመታት በኋላ ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ተለያይቷል።
ተጨዋቹ በኒውካስል በነበረው ቆይታ 113 የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች አድርጎ 47 ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል።
የ 33ዓመቱ ካሉም ዊልሰን በቀጣይ አዲስ ክለብ በነፃ ዝውውር ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤123👍34😁8👎2
ሞድሪች ኤሲ ሚላንን መቼ ይቀላቀላል ?
የጣልያን ሴርያው ክለብ ኤሲ ሚላን ክሮሽያዊውን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሉካ ሞድሪች ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል።
ሉካ ሞድሪች በቀጣይ ከክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር በኋላ ኤሲ ሚላንን እንደሚቀላቀል አሰልጣኝ ማሲሚሊያኖ አሌግሪ አረጋግጠዋል።
የ 39ዓመቱ አማካይ ሉካ ሞድሪች ከክለቦች አለም ዋንጫ በኋላ ሪያል ማድሪድን በነፃ እንደሚለቅ ማሳወቁ አይዘነጋም።
አሰልጣኙ በተጨማሪም ቲኦ ሄርናንዴዝ የሳውዲ አረቢያውን ክለብ አል ሂላል ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱን አስታውቀዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የጣልያን ሴርያው ክለብ ኤሲ ሚላን ክሮሽያዊውን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ሉካ ሞድሪች ለማስፈረም ከስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል።
ሉካ ሞድሪች በቀጣይ ከክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር በኋላ ኤሲ ሚላንን እንደሚቀላቀል አሰልጣኝ ማሲሚሊያኖ አሌግሪ አረጋግጠዋል።
የ 39ዓመቱ አማካይ ሉካ ሞድሪች ከክለቦች አለም ዋንጫ በኋላ ሪያል ማድሪድን በነፃ እንደሚለቅ ማሳወቁ አይዘነጋም።
አሰልጣኙ በተጨማሪም ቲኦ ሄርናንዴዝ የሳውዲ አረቢያውን ክለብ አል ሂላል ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱን አስታውቀዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤141👍28😢12
አርኔ ስሎት ቡድኑን መርዳት ላይ ያተኩራሉ !
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ባለፈው ሳምንት ሶስቱን አዳዲስ ፈራሚዎች ከቡድናቸው ጋር የማዋሀድ ስራ ቀዳሚው ተግባራቸው አድርገው አንደነበር ተገልጿል።
ከቡድኑ ተጨዋች ዲያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት በኋላ አሁን ላይ የአሰልጣኙ ቀዳሚ እቅድ አስፈላጊ ነገር ተደርጎ አይታይም።
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በቀጣይ ቀዳሚው ፈታኝ ተግባራቸው በቡድን አጋራቸው አሳዛኝ ህልፈት ልባቸው የተሰበረ የቡድኑ ተጨዋቾችን መርዳት እንደሚሆን ተገልጿል።
የቅድመ ውድድር ዝግጅት መጀመሪያ ቀኑን ያራዘመው ሊቨርፑል በዚህ ሳምንት ወደ ልምምድ ሊመለስ እንደሚችል ተዘግቧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት ባለፈው ሳምንት ሶስቱን አዳዲስ ፈራሚዎች ከቡድናቸው ጋር የማዋሀድ ስራ ቀዳሚው ተግባራቸው አድርገው አንደነበር ተገልጿል።
ከቡድኑ ተጨዋች ዲያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት በኋላ አሁን ላይ የአሰልጣኙ ቀዳሚ እቅድ አስፈላጊ ነገር ተደርጎ አይታይም።
አሰልጣኝ አርኔ ስሎት በቀጣይ ቀዳሚው ፈታኝ ተግባራቸው በቡድን አጋራቸው አሳዛኝ ህልፈት ልባቸው የተሰበረ የቡድኑ ተጨዋቾችን መርዳት እንደሚሆን ተገልጿል።
የቅድመ ውድድር ዝግጅት መጀመሪያ ቀኑን ያራዘመው ሊቨርፑል በዚህ ሳምንት ወደ ልምምድ ሊመለስ እንደሚችል ተዘግቧል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤287👍25🙏10😁6👏1
Forwarded from Wanaw Sportswear | ዋናው የስፖርት አልባሳት®️
#wanawsportswear_Meda_Bot✔️
አስቸኳይ የስፖርት ትጥቅ ማዘዝ ይፈልጋሉ?✍️
ወረፋ የሌለው •የተለያየ የዲዛይን አማራጭ • ማዘዝ ከዛ መውሰድ
ለቸኮለ ከዋናው ሜዳ ቦት መላ አለ! ተዘጋጀተው የተቀመጡ የስፖርት ትጥቆችን የተጫዋች ስም፣ቁጥር እና አርማ አስገብተው ሲልኩልን በፍጥነት ሰርተን እናስረክብዎታለን💥
ከእርሶ የሚጠበቀው:
😄 ሜዳ ቦታን መክፈት
😄 ከቀረቡት አማራጮች ውስጥ መምረጥ
😄 ትእዛዝውትን አስገብተው ክፍያ መፈጸም
😄 አድራሻ አስገብተው ያዘዙትን መረከብ
⭐️ ለማዘዝ https://www.tg-me.com/WanawSportsBot
አስቸኳይ የስፖርት ትጥቅ ማዘዝ ይፈልጋሉ?
ወረፋ የሌለው •የተለያየ የዲዛይን አማራጭ • ማዘዝ ከዛ መውሰድ
ለቸኮለ ከዋናው ሜዳ ቦት መላ አለ! ተዘጋጀተው የተቀመጡ የስፖርት ትጥቆችን የተጫዋች ስም፣ቁጥር እና አርማ አስገብተው ሲልኩልን በፍጥነት ሰርተን እናስረክብዎታለን
ከእርሶ የሚጠበቀው:
ማስታወሻ:
🎉 ከምሽት 2:00 ሰዓት በኋላ ከሜዳ ቦት ሲያዙ 25% ቅናሽ ይኖረዎታል
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤27