Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
"የአቪዬተር ቻሌንጅ ቀጥሏል!
ደንበኞች እያሸነፉ ነው! እርስዎስ?
በአቪዬተር የከፍታ ተልእኮዎች ይሳተፉ ፣ ከመሪዎቹ አንዱ ይሁኑ ፣ እስከ 7500 ብር ያሸንፉ!
ከፍተኛውን የማባዣ ድምር በመሰብሰብ ወደ መሪነት ሰሌዳው ላይ ይውጡ፣ነጻ በረራዎችን ያግኙ።
ከፍታውን ይቀዳጃሉ? አሁኑኑ መብረር ይጀምሩ!
https://www.betika.com/et/mobile/#/crash-games
ቤቲካ - የአሸናፊዎች ቤት"
ደንበኞች እያሸነፉ ነው! እርስዎስ?
በአቪዬተር የከፍታ ተልእኮዎች ይሳተፉ ፣ ከመሪዎቹ አንዱ ይሁኑ ፣ እስከ 7500 ብር ያሸንፉ!
ከፍተኛውን የማባዣ ድምር በመሰብሰብ ወደ መሪነት ሰሌዳው ላይ ይውጡ፣ነጻ በረራዎችን ያግኙ።
ከፍታውን ይቀዳጃሉ? አሁኑኑ መብረር ይጀምሩ!
https://www.betika.com/et/mobile/#/crash-games
ቤቲካ - የአሸናፊዎች ቤት"
❤17🤬2😁1
የክለቦች አለም ዋንጫ ተመልካች ቁጥር ምን ይመስላል ?
በአሜሪካ እየተካሄደ የሚገኘው የክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ተደርገው ተጠናቀዋል።
ውድድሩ ከሚያካሂዳቸው 63 ጨዋታዎች 48 ጨዋታዎች ሲደረጉ በቀጣይ እስከ ፍፃሜው 15 ጨዋታዎች ይቀራሉ።
ፒኤስጂ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ያደረጉት ጨዋታ 80,619 ተመልካቾችን በማስመዝገብ እስካሁን የውድድሩ ሪከርድ የተመልካች ቁጥር ሆኗል።
በተጨማሪም ጨዋታው በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር ታሪክ በርካታ ተመልካቾች የታደሙት ጨዋታ በመሆን ሪከርድ ሆኖ ተመዝግቧል።
በውድድሩ አነስተኛ ቁጥር ያለው ተመልካች የተገኘበት ጨዋታ የማሜሎዲ ሰንዳውንስ እና ኡልሳን ኤችዲ ጨዋታ ሲሆን 3,412 ተመልካቾች ተገኝተዋል።
በውድድሩ አንስተኛ ቁጥር ይሆን እንጂ በውድድሩ ታሪክ አነስተኛ ተመልካች የተመዘገበበት ጨዋታ በ 2023 ክለብ ሊዮን እና ኡራዋ ሬድ ዳይመንድስ ጨዋታ ሲሆን 2,525 ተመልካቾች ተገኝተው ነበር።
የ 2025 ክለቦች አለም ዋንጫ አማካይ የተመልካች ቁጥር 34,759 ሆኖ መመዝገቡን የፊፋ መረጃ ያሳያል።
በውድድሩ በተመሳሳይ ቀን የተደረገው የሰንዳውንስ እና ፍሉሚኔንስ እንዲሁም ሞንቴሬይ እና ኡራዋ ሬድ ዳይመንድስ ጨዋታ እንደ አጋጣሚ ተመሳሳይ 14,312 ተመልካቾች ተከታትለውታል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሜሪካ እየተካሄደ የሚገኘው የክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ተደርገው ተጠናቀዋል።
ውድድሩ ከሚያካሂዳቸው 63 ጨዋታዎች 48 ጨዋታዎች ሲደረጉ በቀጣይ እስከ ፍፃሜው 15 ጨዋታዎች ይቀራሉ።
ፒኤስጂ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ያደረጉት ጨዋታ 80,619 ተመልካቾችን በማስመዝገብ እስካሁን የውድድሩ ሪከርድ የተመልካች ቁጥር ሆኗል።
በተጨማሪም ጨዋታው በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር ታሪክ በርካታ ተመልካቾች የታደሙት ጨዋታ በመሆን ሪከርድ ሆኖ ተመዝግቧል።
በውድድሩ አነስተኛ ቁጥር ያለው ተመልካች የተገኘበት ጨዋታ የማሜሎዲ ሰንዳውንስ እና ኡልሳን ኤችዲ ጨዋታ ሲሆን 3,412 ተመልካቾች ተገኝተዋል።
በውድድሩ አንስተኛ ቁጥር ይሆን እንጂ በውድድሩ ታሪክ አነስተኛ ተመልካች የተመዘገበበት ጨዋታ በ 2023 ክለብ ሊዮን እና ኡራዋ ሬድ ዳይመንድስ ጨዋታ ሲሆን 2,525 ተመልካቾች ተገኝተው ነበር።
የ 2025 ክለቦች አለም ዋንጫ አማካይ የተመልካች ቁጥር 34,759 ሆኖ መመዝገቡን የፊፋ መረጃ ያሳያል።
በውድድሩ በተመሳሳይ ቀን የተደረገው የሰንዳውንስ እና ፍሉሚኔንስ እንዲሁም ሞንቴሬይ እና ኡራዋ ሬድ ዳይመንድስ ጨዋታ እንደ አጋጣሚ ተመሳሳይ 14,312 ተመልካቾች ተከታትለውታል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤153😁23👏11👎9👍3
“ ስህተት ከሰራን በማግስቱ ወደ ቤታችን ነን “ ማሬስካ
የሰማያዊዎቹ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ዛሬ ምሽት ከቤኔፊካ ጋር የሚያደርጉት የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ከባድ እንደሚሆን ገልጸዋል።
“ እነሱ ባየር ሙኒክን አሸንፈዋል “ ያሉት ማሬስካ “ በጨዋታው ላይ ምን ያህል ጥሩ እንደሆኑ እና ምን ማድረግ እንደሚችሉ አሳይተዋል “ ብለዋል።
“ ተመጣጣኝ ጨዋታ እንደሚሆን እርግጠኛ ነኝ ጨዋታዎች ከባድ ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ጨምረው ተናግረዋል።
“ አሁን ያለነው ጥሎ ማለፍ ላይ ነው ምንም ሊፈጠር ይችላል ፤ ተጨዋቾቹ በዚህ ሰዓት ስህተት የሚሰራው ቡድን በጨዋታው ማግስት ወደ ቤቱ የሚሸኘው ቡድን መሆኑን ያውቃል። “ ኢንዞ ማሬስካ
ቼልሲ ዛሬ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት የክለቦች አለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ጨዋታውን ከቤኔፊካ ጋር ያደርጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰማያዊዎቹ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ዛሬ ምሽት ከቤኔፊካ ጋር የሚያደርጉት የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ከባድ እንደሚሆን ገልጸዋል።
“ እነሱ ባየር ሙኒክን አሸንፈዋል “ ያሉት ማሬስካ “ በጨዋታው ላይ ምን ያህል ጥሩ እንደሆኑ እና ምን ማድረግ እንደሚችሉ አሳይተዋል “ ብለዋል።
“ ተመጣጣኝ ጨዋታ እንደሚሆን እርግጠኛ ነኝ ጨዋታዎች ከባድ ነው “ ሲሉ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ጨምረው ተናግረዋል።
“ አሁን ያለነው ጥሎ ማለፍ ላይ ነው ምንም ሊፈጠር ይችላል ፤ ተጨዋቾቹ በዚህ ሰዓት ስህተት የሚሰራው ቡድን በጨዋታው ማግስት ወደ ቤቱ የሚሸኘው ቡድን መሆኑን ያውቃል። “ ኢንዞ ማሬስካ
ቼልሲ ዛሬ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት የክለቦች አለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ጨዋታውን ከቤኔፊካ ጋር ያደርጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤182😁44👏22👍8🙏2
የጆሽ አቻምፖንግ የቼልሲ ቆይታ ?
የሰማያዊዎቹ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ለወጣቱ ተከላካይ ጆሽ አቻምፖንግ የሚበጀው በክለቡ ቢቆይ መሆኑን ገልጸዋል።
ተጨዋቹ በዚህ ክረምት ቼልሲን ሊለቅ እንደሚችል ሲዘገብ የነበረ ሲሆን ኒውካስል ዩናይትድ እና ቦርስያ ዶርትመንድ ሊያስፈርሙት ይፈልጋሉ።
ሁለገቡ ተከላካይ ጆሽ አቻምፖንግ ባለፈው አመት ለቼልሲ በሁሉም ውድድሮች 12 ጨዋታዎች ማድረግ ችሏል።
ሰማያዊዎቹ በዚህ ክረምት ወጣቱን ተከላካይ የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ለክለቡ ቅርብ ምንጮች አረጋግጠዋል።
የ 19ዓመቱ ተከላካይ ጆሽ አቻምፖንግ በቼልሲ የወደፊት አቅድ ውስጥ ትልቅ ቦታ የተሰጠው ተጨዋች መሆኑ ተገልጿል።
ኢንዞ ማሬስካ በሰጡት አስተያየት “ አቻምፖንግን እወደዋለሁ ባለው አቅም የክለቡ ምርጥ ተከላካይ መሆን ይችላል ለእሱ ቢቆይ ጥሩ ነው “ ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰማያዊዎቹ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ለወጣቱ ተከላካይ ጆሽ አቻምፖንግ የሚበጀው በክለቡ ቢቆይ መሆኑን ገልጸዋል።
ተጨዋቹ በዚህ ክረምት ቼልሲን ሊለቅ እንደሚችል ሲዘገብ የነበረ ሲሆን ኒውካስል ዩናይትድ እና ቦርስያ ዶርትመንድ ሊያስፈርሙት ይፈልጋሉ።
ሁለገቡ ተከላካይ ጆሽ አቻምፖንግ ባለፈው አመት ለቼልሲ በሁሉም ውድድሮች 12 ጨዋታዎች ማድረግ ችሏል።
ሰማያዊዎቹ በዚህ ክረምት ወጣቱን ተከላካይ የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ለክለቡ ቅርብ ምንጮች አረጋግጠዋል።
የ 19ዓመቱ ተከላካይ ጆሽ አቻምፖንግ በቼልሲ የወደፊት አቅድ ውስጥ ትልቅ ቦታ የተሰጠው ተጨዋች መሆኑ ተገልጿል።
ኢንዞ ማሬስካ በሰጡት አስተያየት “ አቻምፖንግን እወደዋለሁ ባለው አቅም የክለቡ ምርጥ ተከላካይ መሆን ይችላል ለእሱ ቢቆይ ጥሩ ነው “ ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤161👍18🔥2👏1😁1🤔1
በሳምንታዊ ጥቅሎች ፈታ ብለን ዳታ እንጠቀም! ከጉርሻ የሳፋሪኮም ደቂቃ ጋር 🎁
በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!
#SafaricomEthiopia
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
በልዩ ልዩ አማራጮች የቀረበልንን የሳፋሪኮም የኢንተርኔት ጥቅል የM-PESA Appን በመጠቀም አሁኑኑ እንግዛ! በፈጣን ዳታ እንንበሽበሽ!
#SafaricomEthiopia
#1wedefit
#Furtheraheadtogether
❤34👎3👍1
“ ጨዋታው ቀላል አይሆንም “ ሩበን ኔቬዝ
የአል ሂላሉ ተጨዋች ሩበን ኔቬዝ ከ ማንችስተር ሲቲ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ቀላል እንደማይሆን ተናግሯል።
“ ከአለም ምርጥ ሶስት ቡድኖች መካከል አንዱን ነው የምንገጥመው “ ያለው ተጨዋቹ ማንችስተር ሲቲን በደንብ እናውቀዋለን ብሏል።
“ ብዙ ተጨዋቾች ቀያይረዋል ፤ ጋርዲዮላን አውቀዋለሁ እንግሊዝ ስጫወት ብዙ ግዜ በተቃራኒ ተጫውተናል ፤ ቀላል አይሆንም ነገርግን የቻልነውን ሁሉ እናደርጋለን።"ሩበን ኔቬስ
አል ሂላል በጨዋታው የሚትሮቪችን ግልጋሎት የማያገኝ ሲሆን አምበሉ ሳሌም አል ሳውዳሪ ለጨዋታው የመድረስ እድሉ ጠባብ መሆኑ ተነግሯል።
የማንችስተር ሲቲ እና አል ሂላል ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሰኞ ሌሊት 10:00 ሰዓት ይደረጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የአል ሂላሉ ተጨዋች ሩበን ኔቬዝ ከ ማንችስተር ሲቲ ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ቀላል እንደማይሆን ተናግሯል።
“ ከአለም ምርጥ ሶስት ቡድኖች መካከል አንዱን ነው የምንገጥመው “ ያለው ተጨዋቹ ማንችስተር ሲቲን በደንብ እናውቀዋለን ብሏል።
“ ብዙ ተጨዋቾች ቀያይረዋል ፤ ጋርዲዮላን አውቀዋለሁ እንግሊዝ ስጫወት ብዙ ግዜ በተቃራኒ ተጫውተናል ፤ ቀላል አይሆንም ነገርግን የቻልነውን ሁሉ እናደርጋለን።"ሩበን ኔቬስ
አል ሂላል በጨዋታው የሚትሮቪችን ግልጋሎት የማያገኝ ሲሆን አምበሉ ሳሌም አል ሳውዳሪ ለጨዋታው የመድረስ እድሉ ጠባብ መሆኑ ተነግሯል።
የማንችስተር ሲቲ እና አል ሂላል ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሰኞ ሌሊት 10:00 ሰዓት ይደረጋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤140👍26😁11
ክረምትን በምን ሊያሳልፉ አስበዋል?
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሏል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን! እንግዲያውስ እርሶ በተመችዎት ሰዓት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ።
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው ያለ ሀሳብ ይዝናኑ።
ለልጅም ሆነ ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን።
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ።
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል።
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ።
🤝Thanks for choice!
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሏል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን! እንግዲያውስ እርሶ በተመችዎት ሰዓት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ።
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው ያለ ሀሳብ ይዝናኑ።
ለልጅም ሆነ ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን።
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ።
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል።
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ።
🤝Thanks for choice!
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
❤25👎3
“ የክለቦች አለም ዋንጫ የደከመ ሀሳብ ነው “ ክሎፕ
ጀርመናዊው አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ አዲሱን የክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር መጀመር ሀሳብ “ የማይረባ ሀሳብ “ ሲሉ ተችተዋል።
“ የክለቦች አለም ዋንጫን የመጀመር ሀሳብ በእግርኳስ ከተተገበሩ ጥሩ ያልሆኑ ውሳኔዎች መካከል የከፋው ነው “ ሲሉ የርገን ክሎፕ ተናግረዋል።
ውድድሩ በሚቀጥለው የውድድር አመት “ ተጨዋቾች ገጥሟቸው የማያውቀው ጉዳት “ ይገጥማቸዋል የሚል ፍራቻ እንዳላቸው የርገን ክሎፕ ገልጸዋል።
አክለውም ተጨዋቾች በውድድር አመቱ በጉዳት ባይሰቃዩ እንኳን በሚቀጥለው አለም ዋንጫ አስቸጋሪ ጊዜ ይጠብቃቸዋል በማለት ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ጀርመናዊው አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ አዲሱን የክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር መጀመር ሀሳብ “ የማይረባ ሀሳብ “ ሲሉ ተችተዋል።
“ የክለቦች አለም ዋንጫን የመጀመር ሀሳብ በእግርኳስ ከተተገበሩ ጥሩ ያልሆኑ ውሳኔዎች መካከል የከፋው ነው “ ሲሉ የርገን ክሎፕ ተናግረዋል።
ውድድሩ በሚቀጥለው የውድድር አመት “ ተጨዋቾች ገጥሟቸው የማያውቀው ጉዳት “ ይገጥማቸዋል የሚል ፍራቻ እንዳላቸው የርገን ክሎፕ ገልጸዋል።
አክለውም ተጨዋቾች በውድድር አመቱ በጉዳት ባይሰቃዩ እንኳን በሚቀጥለው አለም ዋንጫ አስቸጋሪ ጊዜ ይጠብቃቸዋል በማለት ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤339👍78😁28👎19🔥3👏1
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም እየጣሩ ነው !
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የብራይተኑን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ ለማስፈረም ፉክክር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
ብራይተን ለ 23ዓመቱ ብራዚላዊ የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ እስካሁን የቀረበ ጥያቄ አለመቀበሉ ተነግሯል።
ሁለቱ ክለቦች ተጫዋቹን ወደ ስብሰባቸው ለመቀላቀል ከብራይተን ጋር በንግግር ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
ተጨዋቹ በውድድር አመቱ ለብራይተን 30 ጨዋታዎች ሲያደርግ 10 የፕርሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ስድስት አመቻች አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የብራይተኑን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ ለማስፈረም ፉክክር ላይ መሆናቸው ተገልጿል።
ብራይተን ለ 23ዓመቱ ብራዚላዊ የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ እስካሁን የቀረበ ጥያቄ አለመቀበሉ ተነግሯል።
ሁለቱ ክለቦች ተጫዋቹን ወደ ስብሰባቸው ለመቀላቀል ከብራይተን ጋር በንግግር ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
ተጨዋቹ በውድድር አመቱ ለብራይተን 30 ጨዋታዎች ሲያደርግ 10 የፕርሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ስድስት አመቻች አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤156😁49👎8🔥4😱4🤬4🥰1
TIKVAH-SPORT
ፖል ፖግባ የጤና ምርመራውን ያደርጋል ! ፈረንሳዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ፖል ፖግባ ከፈረንሳዩ ክለብ ሞናኮ ለመቀላቀል ዛሬ የጤና ምርመራውን እንደሚያደርግ ተገልጿል። ከአንድ አመት በላይ ከሜዳ ርቆ የቆየው ፖል ፖግባ ከጁቬንቱስ ጋር ያለውን ኮንትራት ማቋረጡን ተከትሎ ሞናኮን በነፃ ዝውውር ይቀላቀላል። ፖል ፖግባ በታዳጊነቱ ሌ ሀቭሬን በመልቀቅ የማንችስተር ዩናይትድን አካዳሚ ከተቀላቀለ ወዲህ ለመጀመሪያ…
ፖል ፖግባ በይፋ ሞናኮን ተቀላቀለ !
ፈረንሳዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ፖል ፖግባ የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ሞናኮ የ 32ዓመቱን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ፖል ፖግባ በነፃ ዝውውር በሁለት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል።
ፖል ፖግባ በእግርኳስ ህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንሳይ ሊግ የሚጫወት ይሆናል።
ፖግባ በሞናኮ የስምንት ቁጥር ማልያ እንደሚለብስ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የመሐል ሜዳ ተጨዋች ፖል ፖግባ የፈረንሳዩን ክለብ ሞናኮ መቀላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ሞናኮ የ 32ዓመቱን የመሐል ሜዳ ተጨዋች ፖል ፖግባ በነፃ ዝውውር በሁለት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል።
ፖል ፖግባ በእግርኳስ ህይወቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በፈረንሳይ ሊግ የሚጫወት ይሆናል።
ፖግባ በሞናኮ የስምንት ቁጥር ማልያ እንደሚለብስ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤389👍71🔥40👎4😁2
አል ነስር አሰልጣኝ ሊሾም ነው !
የሳውዲ አረቢያው ክለብ አል ነስር ፖርቹጋላዊውን አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በሀላፊነት ለመሾም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።
የቀድሞ የአል ሂላል አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በቅርቡ ሀላፊነቱን ተረክበው ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተዘግቧል።
የቡድኑ አምበል ክርስቲያኖ ሮናልዶ አሰልጣኙ ቡድኑን እንዲረከቡ ፍቃደኛ መሆኑን ማረጋገጫ መስጠቱ ተገልጿል።
አል ነስር ከቀናት በፊት ከጣልያናዊው አሰልጣኝ ስቴፋኖ ፒዮሊ ጋር መለያየታቸው አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሳውዲ አረቢያው ክለብ አል ነስር ፖርቹጋላዊውን አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በሀላፊነት ለመሾም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።
የቀድሞ የአል ሂላል አሰልጣኝ ጆርጅ ጄሱስ በቅርቡ ሀላፊነቱን ተረክበው ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተዘግቧል።
የቡድኑ አምበል ክርስቲያኖ ሮናልዶ አሰልጣኙ ቡድኑን እንዲረከቡ ፍቃደኛ መሆኑን ማረጋገጫ መስጠቱ ተገልጿል።
አል ነስር ከቀናት በፊት ከጣልያናዊው አሰልጣኝ ስቴፋኖ ፒዮሊ ጋር መለያየታቸው አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
👍98❤62😁40
ፍሌቸር የዩናይትድን ወጣት ቡድን ሊረከብ ነው !
ማንችስተር ዩናይትድ ዳረን ፍሌቸርን የክለቡ ከ 18ዓመት በታች ቡድን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ለመሾም ማሰባቸው ተነግሯል።
ዳረን ፍሌቸር በማንችስተር ዩናይትድ ያለውን ሚና ለመቀየር በንግግር ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የ 41ዓመቱ ዳረን ፍሌቸር አሁን ላይ የማንችስተር ዩናይትድ ዋናው ቡድን አሰልጣኝ አባል በመሆን እያገለገለ ይገኛል።
የክለቡ እግርኳስ ዳይሬክተር ጄሰን ዊሎክስ እና የአካዳሚው ዳይሬክተር ዳረን ፍሌቸር ለቦታው ትክክለኛ ሰው ነው በሚል እምነት ሀላፊነቱን እንዳቀርቡለት ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ማንችስተር ዩናይትድ ዳረን ፍሌቸርን የክለቡ ከ 18ዓመት በታች ቡድን ዋና አሰልጣኝ አድርገው ለመሾም ማሰባቸው ተነግሯል።
ዳረን ፍሌቸር በማንችስተር ዩናይትድ ያለውን ሚና ለመቀየር በንግግር ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።
የ 41ዓመቱ ዳረን ፍሌቸር አሁን ላይ የማንችስተር ዩናይትድ ዋናው ቡድን አሰልጣኝ አባል በመሆን እያገለገለ ይገኛል።
የክለቡ እግርኳስ ዳይሬክተር ጄሰን ዊሎክስ እና የአካዳሚው ዳይሬክተር ዳረን ፍሌቸር ለቦታው ትክክለኛ ሰው ነው በሚል እምነት ሀላፊነቱን እንዳቀርቡለት ተዘግቧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤172👍36😁14👎6
ፓልሜራስ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀለ !
በክለቦች አለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ፓልሜራስ ከቦታፎጎ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የፓልሜራስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፓውሊንሆ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ውጤቱን ተከትሎ ፓልሜራስ ቦታፎጎን በመጣል ለውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
ፓልሜራስ በሩብ ፍፃሜው የቼልሲ እና ቤኔፊካን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በክለቦች አለም ዋንጫ ጥሎ ማለፍ ፓልሜራስ ከቦታፎጎ ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የፓልሜራስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፓውሊንሆ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ውጤቱን ተከትሎ ፓልሜራስ ቦታፎጎን በመጣል ለውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል።
ፓልሜራስ በሩብ ፍፃሜው የቼልሲ እና ቤኔፊካን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
🔥61❤49👍20😁2
TIKVAH-SPORT
ቼልሲ የጊቴንስን ዝውውር ሊያጠናቅቁ ነው ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የእንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ጊቴንስ ዝውውር ለማጠናቀቅ ከጫፍ መድረሳቸው ተገልጿል። ሰማያዊዎቹ በቅርቡ ከክለቦች አለም ዋንጫ በፊት ዝውውሩን ሳያጠናቅቁ ወደ አሜሪካ ማምራታቸው ይታወቃል። ሁለቱ ክለቦች አሁን ላይ በአሜሪካ የሚያደርጉትን ንግግር መቀጠላቸው ሲገለፅ በቅርቡ ከስምምነት ይደረሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ…
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የእንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ጊቴንስ ለማስፈረም ከዶርትመንድ ጋር ከስምምነት ደርሰዋል።
ሰማያዊዎቹ ተጫዋቹን ለማስፈረም ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ የጤና ምርመራ ያደርጋሉ ተብሏል።
ቼልሲዎች ተጫዋቹን በሰባት አመት ኮንትራት ለማስፈረም ቀደም ብለው በግል ከስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል።
ከአምስት አመታት በፊት ከማንችስተር ሲቲ አካዳሚ ዶርትመንድን የተቀላቀለው ጄሚ ጊቴንስ ለዋናው ቡድን 106 ጨዋታዎች ማድረግ ችሏል።
የ 20ዓመቱ ጄሚ ጊቴንስ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ጥሩ ጊዜ ሲያሳልፍ ለዶርትመንድ የሻምፒየንስ ሊግ አራት ግቦችን ጨምሮ 12 ጎሎች አስቆጥሯል።
በግራ የፊት መስመር መጫወት የሚቀናው ጄሚ ጊቴንስ በተጨማሪም የአጥቂ አማካይ ቦታ ተሰልፎ የመጫወት የተለየ ክህሎት እንዳለው ይነገራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የእንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጄሚ ጊቴንስ ለማስፈረም ከዶርትመንድ ጋር ከስምምነት ደርሰዋል።
ሰማያዊዎቹ ተጫዋቹን ለማስፈረም ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ከስምምነት መድረሳቸው የተገለፀ ሲሆን በቀጣይ የጤና ምርመራ ያደርጋሉ ተብሏል።
ቼልሲዎች ተጫዋቹን በሰባት አመት ኮንትራት ለማስፈረም ቀደም ብለው በግል ከስምምነት መድረሳቸው ይታወሳል።
ከአምስት አመታት በፊት ከማንችስተር ሲቲ አካዳሚ ዶርትመንድን የተቀላቀለው ጄሚ ጊቴንስ ለዋናው ቡድን 106 ጨዋታዎች ማድረግ ችሏል።
የ 20ዓመቱ ጄሚ ጊቴንስ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ጥሩ ጊዜ ሲያሳልፍ ለዶርትመንድ የሻምፒየንስ ሊግ አራት ግቦችን ጨምሮ 12 ጎሎች አስቆጥሯል።
በግራ የፊት መስመር መጫወት የሚቀናው ጄሚ ጊቴንስ በተጨማሪም የአጥቂ አማካይ ቦታ ተሰልፎ የመጫወት የተለየ ክህሎት እንዳለው ይነገራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤135😁30🔥10👍7👎6🤔1
TIKVAH-SPORT
Photo
እንግሊዝ ሻምፒዮን ሆነች !
የእንግሊዝ ከ 21ዓመት በታች ቡድን ከጀርመን አቻው ጋር ያደረገውን የአውሮፓ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ 3ለ2 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆኗል።
የእንግሊዝን የማሸነፊያ ግቦች ሀርቬይ ኤሊየት ፣ ሁቺንሰን እና ጆናታን ሮው አስቆጥረዋል።
የሊቨርፑሉ አማካይ ሀርቬይ አሊዮት በውድድሩ ለትናንሽ አንበሶቹ አምስተኛ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።
የእንግሊዝ ከ 21ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።
ሀርቬይ አሊዮት የውድድሩ ምርጥ ተጨዋች በመባል መመረጥ ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የእንግሊዝ ከ 21ዓመት በታች ቡድን ከጀርመን አቻው ጋር ያደረገውን የአውሮፓ ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ 3ለ2 በማሸነፍ ሻምፒዮን ሆኗል።
የእንግሊዝን የማሸነፊያ ግቦች ሀርቬይ ኤሊየት ፣ ሁቺንሰን እና ጆናታን ሮው አስቆጥረዋል።
የሊቨርፑሉ አማካይ ሀርቬይ አሊዮት በውድድሩ ለትናንሽ አንበሶቹ አምስተኛ ግቡን ማስቆጠር ችሏል።
የእንግሊዝ ከ 21ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ ሻምፒዮን መሆን ችለዋል።
ሀርቬይ አሊዮት የውድድሩ ምርጥ ተጨዋች በመባል መመረጥ ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
🔥125❤70👎5