#ClubWorldCup 🇺🇸
ጁቬንቱስ ማንችስተር ሲቲን ከገጠመው የቡድን ስብስብ የስድስት ተጨዋቾች ቅያሬ አድርገው ወደ ሜዳ ይገባሉ።
አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በማንችስተር ሲቲ ጨዋታ በተመለከቱት ነገር ደስተኛ አለመሆናቸውን ተናግረው ነበር።
አሰልጣኙ ከጨዋታው በፊት በሰጡት አስተያየት " ሁሉም ሰው ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ ይፈልጋል ማለፍ እንፈልጋለን እምነት አለኝ " ብለዋል።
በሪያል ማድሪድ በኩል ኪሊያን ምባፔ የውድድሩ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማድረግ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ተቀምጧል።
በሌላ በኩል ሩዲገር በቋሚነት ሲሰለፍ ዳኒ ካርቫል ከዘጠኝ ወራት በኋላ ቡድኑን ለማገልገል ተጠባባቂ ሆኖ ይጀመራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ጁቬንቱስ ማንችስተር ሲቲን ከገጠመው የቡድን ስብስብ የስድስት ተጨዋቾች ቅያሬ አድርገው ወደ ሜዳ ይገባሉ።
አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በማንችስተር ሲቲ ጨዋታ በተመለከቱት ነገር ደስተኛ አለመሆናቸውን ተናግረው ነበር።
አሰልጣኙ ከጨዋታው በፊት በሰጡት አስተያየት " ሁሉም ሰው ሪያል ማድሪድን ማሸነፍ ይፈልጋል ማለፍ እንፈልጋለን እምነት አለኝ " ብለዋል።
በሪያል ማድሪድ በኩል ኪሊያን ምባፔ የውድድሩ የመጀመሪያ ጨዋታውን ለማድረግ ተጠባባቂ ወንበር ላይ ተቀምጧል።
በሌላ በኩል ሩዲገር በቋሚነት ሲሰለፍ ዳኒ ካርቫል ከዘጠኝ ወራት በኋላ ቡድኑን ለማገልገል ተጠባባቂ ሆኖ ይጀመራል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
" ሁሉም ጨዋታ እንደ ፍፃሜ ነው " አሎንሶ
የሎስ ብላንኮዎቹ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ጁቬንቱስ በማንችስተር ሲቲ ቢሸነፍም ቀላል ግምት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
“ ሁሉም ጨዋታዎች እንደ ፍፃሜ ነው ስሜታቸው " ያሉት ዣቢ አሎንሶ " ጁቬንቱስ ያው ጁቬንቱስ ነው የአውሮፓ ታሪካዊ ክለብ ነው " ብለዋል።
የጁቬንቱሱ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በበኩላቸው “ ብዙ መሮጥ አለብን ምንም ስህተት መስራት የለብንም በራሳችን ማመን አለብን “ ብለዋል።
“ ጨዋታው ከባድ ነው ሪያል ማድሪድ በዚህ ውድድር ሁልጊዜም ጠንካራ ነው ማለፍ ስለምንፈልግ የቻልነውን እናደርጋለን “ ኢጎር ቱዶር
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሎስ ብላንኮዎቹ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ጁቬንቱስ በማንችስተር ሲቲ ቢሸነፍም ቀላል ግምት እንደማይሰጡ ገልጸዋል።
“ ሁሉም ጨዋታዎች እንደ ፍፃሜ ነው ስሜታቸው " ያሉት ዣቢ አሎንሶ " ጁቬንቱስ ያው ጁቬንቱስ ነው የአውሮፓ ታሪካዊ ክለብ ነው " ብለዋል።
የጁቬንቱሱ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር በበኩላቸው “ ብዙ መሮጥ አለብን ምንም ስህተት መስራት የለብንም በራሳችን ማመን አለብን “ ብለዋል።
“ ጨዋታው ከባድ ነው ሪያል ማድሪድ በዚህ ውድድር ሁልጊዜም ጠንካራ ነው ማለፍ ስለምንፈልግ የቻልነውን እናደርጋለን “ ኢጎር ቱዶር
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
#ClubWorldCup 🇺🇸
ሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱ ከዚህ በፊት በ 21 አጋጣሚዎች እርስበርስ ጨዋታቸውን አድርገዋል።
ሪያል ማድሪድ በእርስበርስ ግንኙነታቸው የበላይነቱን ቢወስድም ተቀራራቢ ውጤት ነው ያስመዘገቡት።
በእርስበርስ ግንኙነታቸው ሪያል ማድሪድ አስር ጊዜ ሲያሸንፍ ጁቬንቱስ ዘጠኙን አሸንፏል በቀሪዎቹ አቻ ተለያይተዋል።
ሁለቱ ክለቦች እርስበርስ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት 2018 በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ አቻ በተለያዩበት ጨዋታ ነበር።
ከእርስበርስ ግንኙነታቸው ትልቅ የሚባለው ጨዋታ ሪያል ማድሪድ አሸናፊ የነበረበት የ 2016/17 ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ነው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱ ከዚህ በፊት በ 21 አጋጣሚዎች እርስበርስ ጨዋታቸውን አድርገዋል።
ሪያል ማድሪድ በእርስበርስ ግንኙነታቸው የበላይነቱን ቢወስድም ተቀራራቢ ውጤት ነው ያስመዘገቡት።
በእርስበርስ ግንኙነታቸው ሪያል ማድሪድ አስር ጊዜ ሲያሸንፍ ጁቬንቱስ ዘጠኙን አሸንፏል በቀሪዎቹ አቻ ተለያይተዋል።
ሁለቱ ክለቦች እርስበርስ ለመጨረሻ ጊዜ የተገናኙት 2018 በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ አቻ በተለያዩበት ጨዋታ ነበር።
ከእርስበርስ ግንኙነታቸው ትልቅ የሚባለው ጨዋታ ሪያል ማድሪድ አሸናፊ የነበረበት የ 2016/17 ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ነው።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች @tikvahethsport @kidusyoftahe
#Update
ሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ውሳኔ " ተገቢና ህግን ያልተከተለ ውሳኔ " ሲል ተቃወመ።
የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ውሳኔውን " ተገቢነት የሌለው ውሳኔ ነው። ውሳኔው እጅግ አሳዝኖናል " ብሏል።
" ብርቅዬ የክለባችን ተጫዋቾች በጨዋታ ሜዳ የገጠሙትን ሁሉንም ከጨዋታ ብልጫ ጋር በማሸነፍ የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ ማሸነፉ የአደባባይ ምስጥር ነዉ " ሲል ገልጿል።
" ይሁን እንጂ ' የሊግ ካምፓኒ ያወጣውን የፋይናንስ ደንብ አላከበራችሁም ' በሚል በክለቡና በተጫዋቾች ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል ቢባልም ክለቡ ያነሳዉ ዋንጫ የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ በ48 ክለቦች መካከል የተደረገው መሆኑ ዕሙን ነው " ብሏል።
" የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የታገዱ ተጫዋቾችን አሰልፎ ከሆነ በጥሎ ማለፉ ያሸነፋቸው ክለቦች በሙሉ ፎርፌ አግኝተው ጉዳያቸው እንደገና መታየት አለበት እንደ ማለትም ይሆናል " ብሏል።
" እርስ በርስ የሚጣረሱ ሀሳቦችን በማገናኘት ውጤቱን ለመቀማት መሞከር ተገቢና ህግን የተከተለ ውሳኔ ነው ብለን አናምንም " ሲል ቦርዱ አሳውቋል።
" ፌዴሬሽኑ ዉሳኔውን ከህግጋቱ ጋር በማገናዘብ እንደገና እንዲያጠነዉ ቅሬታችንን እናሰማለን " ብሏል።
" ህዝባችን በፌደሬሽኑ ውሳኔ የተከፋ ቢሆንም የአፊኒ ባህል ያለው ታላቅ ህዝብ ስለሆነ ክስተቶችን በመረጋጋት መርምሮ በተገቢው እንዲያጠነውና ሂደቱን በትዕግሥት እንዲጠባበቅ በአክብሮት እየጠይቃል " ሲል ገልጿል።
" የተነፈግነው ፍትህ እስኪረጋገጥ ድረስ ጉዳዩን እስከ ፊፋ ገላጋይ ፍርድ ቤት ድረስ በይግባኝ ወስደን ለጉዳዩ ተገቢው እልባት እስኪሰጥ ድረስ የክለቡ ቦርድ ቁርጠኛ መሆኑን እናረጋግጣለን " ሲል አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴን ውሳኔ " ተገቢና ህግን ያልተከተለ ውሳኔ " ሲል ተቃወመ።
የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ቦርድ ውሳኔውን " ተገቢነት የሌለው ውሳኔ ነው። ውሳኔው እጅግ አሳዝኖናል " ብሏል።
" ብርቅዬ የክለባችን ተጫዋቾች በጨዋታ ሜዳ የገጠሙትን ሁሉንም ከጨዋታ ብልጫ ጋር በማሸነፍ የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዋንጫ ማሸነፉ የአደባባይ ምስጥር ነዉ " ሲል ገልጿል።
" ይሁን እንጂ ' የሊግ ካምፓኒ ያወጣውን የፋይናንስ ደንብ አላከበራችሁም ' በሚል በክለቡና በተጫዋቾች ላይ ቅጣት ተጥሎባቸዋል ቢባልም ክለቡ ያነሳዉ ዋንጫ የኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ በ48 ክለቦች መካከል የተደረገው መሆኑ ዕሙን ነው " ብሏል።
" የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ የታገዱ ተጫዋቾችን አሰልፎ ከሆነ በጥሎ ማለፉ ያሸነፋቸው ክለቦች በሙሉ ፎርፌ አግኝተው ጉዳያቸው እንደገና መታየት አለበት እንደ ማለትም ይሆናል " ብሏል።
" እርስ በርስ የሚጣረሱ ሀሳቦችን በማገናኘት ውጤቱን ለመቀማት መሞከር ተገቢና ህግን የተከተለ ውሳኔ ነው ብለን አናምንም " ሲል ቦርዱ አሳውቋል።
" ፌዴሬሽኑ ዉሳኔውን ከህግጋቱ ጋር በማገናዘብ እንደገና እንዲያጠነዉ ቅሬታችንን እናሰማለን " ብሏል።
" ህዝባችን በፌደሬሽኑ ውሳኔ የተከፋ ቢሆንም የአፊኒ ባህል ያለው ታላቅ ህዝብ ስለሆነ ክስተቶችን በመረጋጋት መርምሮ በተገቢው እንዲያጠነውና ሂደቱን በትዕግሥት እንዲጠባበቅ በአክብሮት እየጠይቃል " ሲል ገልጿል።
" የተነፈግነው ፍትህ እስኪረጋገጥ ድረስ ጉዳዩን እስከ ፊፋ ገላጋይ ፍርድ ቤት ድረስ በይግባኝ ወስደን ለጉዳዩ ተገቢው እልባት እስኪሰጥ ድረስ የክለቡ ቦርድ ቁርጠኛ መሆኑን እናረጋግጣለን " ሲል አሳውቋል።
@tikvahethiopia
53 '
ሪያል ማድሪድ 1 - 0 ጁቬንቱስ
⚽ ጋርሺያ
- አሌክሳንደር አርኖልድ ለሪያል ማድሪድ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሪያል ማድሪድ 1 - 0 ጁቬንቱስ
⚽ ጋርሺያ
- አሌክሳንደር አርኖልድ ለሪያል ማድሪድ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የላሊጋ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ !
የስፔን ላሊጋ የ 2025/26 የውድድር አመት የጨዋታ መርሐ ግብሮች በይፋ ተገልጸዋል።
የወቅቱ የላሊጋው አሸናፊ ባርሴሎና የመጀመሪያ ጨዋታውን ከማዮርካ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
ሪያል ማድሪድ በበኩሉ የመጀመሪያ ጨዋታውን በሜዳው ከኦሳሱና ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ ጥቅምት ወር መጨረሻ ሳንቲያጎ በርናቦ ስታዲየም ላይ የሚደረግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የማድሪድ ደርቢ ጨዋታ መስከረም ወር ውስጥ በሪያል ማድሪድ ስታዲየም ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
የስፔን ላሊጋ የ 2025/26 የውድድር አመት የጨዋታ መርሐ ግብሮች በይፋ ተገልጸዋል።
የወቅቱ የላሊጋው አሸናፊ ባርሴሎና የመጀመሪያ ጨዋታውን ከማዮርካ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
ሪያል ማድሪድ በበኩሉ የመጀመሪያ ጨዋታውን በሜዳው ከኦሳሱና ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ ጥቅምት ወር መጨረሻ ሳንቲያጎ በርናቦ ስታዲየም ላይ የሚደረግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የማድሪድ ደርቢ ጨዋታ መስከረም ወር ውስጥ በሪያል ማድሪድ ስታዲየም ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
TIKVAH-SPORT
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች @tikvahethsport @kidusyoftahe
" ተክሰናል ፤ ሕዝቡ በልዩ ልዩ መንገዶች ደስታዉን እየገለፀ ነዉ " - የወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ክለብ
ዛሬ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ያስተላለፈዉን ዉሳኔ ተከትሎ የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ " የኢትዮጵያ ዋንጫን " ለወላይታ ዲቻ ይመልሳል ወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድንም በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ #ኢትዮጵያን የሚወክል ይሆናል።
ይህን የፌደሬሽኑን ዉሳኔ ተከትሎ የወላይታ ዲቻ ደጋፊዎች በአደባባይ ደስታቸዉን የገለፁ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላላ ከበደን ጨምሮ የክልሉና የወላይታ ዞን አመራሮች " የእንኳን ደስ ያላችሁ " መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገርናቸው የወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ሆሲሶ " ዉሳኔዉ በእግር ኳሱ ዘርፍ ተስፋ ሰጪና ለወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድን ደጋፊዎች ትልቅ ደስታን የፈጠረ ተገቢ ዉሳኔ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ተክሰናል " ያሉት ስራ አስኪያጁ " የዉሳኔዉን አፈጻጸም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን በሚያስቀሚጠዉ ዕቅድ መሰረት ተፈፃሚ እናደርጋለን " ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
ዛሬ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ያስተላለፈዉን ዉሳኔ ተከትሎ የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ " የኢትዮጵያ ዋንጫን " ለወላይታ ዲቻ ይመልሳል ወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድንም በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ #ኢትዮጵያን የሚወክል ይሆናል።
ይህን የፌደሬሽኑን ዉሳኔ ተከትሎ የወላይታ ዲቻ ደጋፊዎች በአደባባይ ደስታቸዉን የገለፁ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላላ ከበደን ጨምሮ የክልሉና የወላይታ ዞን አመራሮች " የእንኳን ደስ ያላችሁ " መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገርናቸው የወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ሆሲሶ " ዉሳኔዉ በእግር ኳሱ ዘርፍ ተስፋ ሰጪና ለወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድን ደጋፊዎች ትልቅ ደስታን የፈጠረ ተገቢ ዉሳኔ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ተክሰናል " ያሉት ስራ አስኪያጁ " የዉሳኔዉን አፈጻጸም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን በሚያስቀሚጠዉ ዕቅድ መሰረት ተፈፃሚ እናደርጋለን " ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
ሪያል ማድሪድ ሩብ ፍፃሜ ተቀላቀለ !
በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር ጥሎ ማለፍ ሪያል ማድሪድ ከጁቬንቱስ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሎስ ብላንኮዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ጎንዛሎ ጋርሺያ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ በሪያል ማድሪድ ማልያ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች ጎንዛሎ ጋርሺያ በክለቦች አለም ዋንጫ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ሶስት ግቦችን አስቆጥሯል።
ሪያል ማድሪድ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር ጥሎ ማለፍ ሪያል ማድሪድ ከጁቬንቱስ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሎስ ብላንኮዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ጎንዛሎ ጋርሺያ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ በሪያል ማድሪድ ማልያ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች ጎንዛሎ ጋርሺያ በክለቦች አለም ዋንጫ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ሶስት ግቦችን አስቆጥሯል።
ሪያል ማድሪድ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ኦሊቬ ጅሩ ወደ አውሮፓ ሊመለስ ነው ! ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ የፈረንሳዩን ክለብ ሊል ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል። የቀድሞ የአርሰናል እና ቼልሲ አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ ባለፈው አመት ኤሲ ሚላንን በመልቀቅ የአሜሪካውን ክለብ ሎስአንጀለስ ተቀላቅሎ እንደነበር ይታወሳል። በአሜሪካ ጥሩ የሚባል ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው ኦሊቬ ጅሩ ለክለቡ ባደረጋቸው 37 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን…
ኦሊቬ ጅሩ ሊልን ተቀላቀለ !
ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ የፈረንሳዩን ክለብ ሊል መቃላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ኦሊቬ ጅሩ የአሜሪካውን ክለብ ሎስ አንጀለስ በመልቀቅ ሊልን ለአንድ ተጨማሪ አመት የመቆየት አማራጭ ባካተተ የአንድ አመት ኮንትራት ተቀላቅሏል።
በአሜሪካ ጥሩ የሚባል ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው ኦሊቬ ጅሩ ለክለቡ ባደረጋቸው 37 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን ነው ማስቆጠር የቻለው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ የፈረንሳዩን ክለብ ሊል መቃላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ኦሊቬ ጅሩ የአሜሪካውን ክለብ ሎስ አንጀለስ በመልቀቅ ሊልን ለአንድ ተጨማሪ አመት የመቆየት አማራጭ ባካተተ የአንድ አመት ኮንትራት ተቀላቅሏል።
በአሜሪካ ጥሩ የሚባል ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው ኦሊቬ ጅሩ ለክለቡ ባደረጋቸው 37 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን ነው ማስቆጠር የቻለው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ክረምትን በምን ሊያሳልፉ አስበዋል?
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሏል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን! እንግዲያውስ እርሶ በተመችዎት ሰዓት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ።
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው ያለ ሀሳብ ይዝናኑ።
ለልጅም ሆነ ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን።
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ።
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል።
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ።
🤝Thanks for choice!
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሏል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን! እንግዲያውስ እርሶ በተመችዎት ሰዓት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ።
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው ያለ ሀሳብ ይዝናኑ።
ለልጅም ሆነ ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን።
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ።
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል።
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ።
🤝Thanks for choice!
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
አሸናፊዎች እነሆ!
እንደተለመደው ደንበኞቻችን ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል።
በየቀኑ ለአምስት እድለኞችም 500 ብር እየሸለምንም ነው
ተራው የእርስዎ ነው !
አሁኑኑ Betika.et ላይ ይወራረዱ!
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
እንደተለመደው ደንበኞቻችን ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል።
በየቀኑ ለአምስት እድለኞችም 500 ብር እየሸለምንም ነው
ተራው የእርስዎ ነው !
አሁኑኑ Betika.et ላይ ይወራረዱ!
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
TIKVAH-SPORT
በሩብ ፍፃሜው ምን ልንመለከት እንችላለን ? ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ጁቬንቱስን የሚያሸንፍ ከሆነ በውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ታሪካዊ ጨዋታ ልንመለከት እንችላለን። የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ አሸናፊ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ ይገጥማሉ። ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ዶርትመንድ የሚያልፍ ከሆን ሁለቱ ወንድማማቾች ጁድ ቤሊንግሀም እና ጆቤ ቤሊንግሀም ለመጀመሪያ ጊዜ…
#ClubWorldCup 🇺🇸
ቦርስያ ዶርትመንድ ሞንቴሬይን በሴርሁ ጉራሲ ግቦች 2ለ1 በማሸነፍ የክለቦች አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ የተቀላቀለ የመጨረሻው ቡድን ሆኗል።
ዶርትመንድ በሩብ ፍፃሜው ከሪያል ማድሪድ ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
በጨዋታው የዶርትመንዱ ጁቤ ቤሊንግሀም የውድድሩን ሁለተኛ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
ይህም ማለት ጁቤ ቤሊንግሀም በቅጣት ምክንያት ከታላቅ ወንድሙ ጋር በተቃራኒው የሚጫወትበትን እድል አጥቷል።
በሌላ በኩል ሰርጅዮ ራሞስ ከውድድር መሰንበቱን ተከትሎ የቀድሞ ክለቡን ሪያል ማድሪድ የማይገጥም ይሆናል።
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ምን ይመስላሉ ?
አርብ ( 4:00 ) - ፍሉሚኔንስ ከ አል ሂላል
አርብ ሌሊት ( 10:00 ) - ፓልሜራስ ከ ቼልሲ
ቅዳሜ ( 1:00 ) - ፒኤስጂ ከ ባየር ሙኒክ
ቅዳሜ ( 4:00 ) - ሪያል ማድሪድ ከ ዶርትመንድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቦርስያ ዶርትመንድ ሞንቴሬይን በሴርሁ ጉራሲ ግቦች 2ለ1 በማሸነፍ የክለቦች አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ የተቀላቀለ የመጨረሻው ቡድን ሆኗል።
ዶርትመንድ በሩብ ፍፃሜው ከሪያል ማድሪድ ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
በጨዋታው የዶርትመንዱ ጁቤ ቤሊንግሀም የውድድሩን ሁለተኛ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
ይህም ማለት ጁቤ ቤሊንግሀም በቅጣት ምክንያት ከታላቅ ወንድሙ ጋር በተቃራኒው የሚጫወትበትን እድል አጥቷል።
በሌላ በኩል ሰርጅዮ ራሞስ ከውድድር መሰንበቱን ተከትሎ የቀድሞ ክለቡን ሪያል ማድሪድ የማይገጥም ይሆናል።
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ምን ይመስላሉ ?
አርብ ( 4:00 ) - ፍሉሚኔንስ ከ አል ሂላል
አርብ ሌሊት ( 10:00 ) - ፓልሜራስ ከ ቼልሲ
ቅዳሜ ( 1:00 ) - ፒኤስጂ ከ ባየር ሙኒክ
ቅዳሜ ( 4:00 ) - ሪያል ማድሪድ ከ ዶርትመንድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ታሚ አብረሀም ወደ ቱርክ ለማምራት ተስማማ !
የቱርኩ ክለብ ቤሺክታሽ እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ታሚ አብረሀም ለማስፈረም ከሮማ ጋር ንግግር ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።
ታሚ አብረሀም በሮማ ቤት ቀሪ የሁለት የውድድር አመት ኮንትራት አለው።
ያለፈውን የውድድር አመት በውሰት በኤሲ ሚላን ያሳለፈው ታሚ አብረሀም ለክለቡ በሁሉም ውድድሮች 45 ጨዋታዎች አድርጎ 10 ግቦችን አስቆጥሯል።
ኤሲ ሚላን ዝውውሩን በቋሚነት ማድረግ ባለመፈለጉ የ 27ዓመቱ ታሚ አብረሀም ወደ ክለቡ ሮማ ተመልሶ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቱርኩ ክለብ ቤሺክታሽ እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ታሚ አብረሀም ለማስፈረም ከሮማ ጋር ንግግር ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።
ታሚ አብረሀም በሮማ ቤት ቀሪ የሁለት የውድድር አመት ኮንትራት አለው።
ያለፈውን የውድድር አመት በውሰት በኤሲ ሚላን ያሳለፈው ታሚ አብረሀም ለክለቡ በሁሉም ውድድሮች 45 ጨዋታዎች አድርጎ 10 ግቦችን አስቆጥሯል።
ኤሲ ሚላን ዝውውሩን በቋሚነት ማድረግ ባለመፈለጉ የ 27ዓመቱ ታሚ አብረሀም ወደ ክለቡ ሮማ ተመልሶ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe