የላሊጋ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ !
የስፔን ላሊጋ የ 2025/26 የውድድር አመት የጨዋታ መርሐ ግብሮች በይፋ ተገልጸዋል።
የወቅቱ የላሊጋው አሸናፊ ባርሴሎና የመጀመሪያ ጨዋታውን ከማዮርካ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
ሪያል ማድሪድ በበኩሉ የመጀመሪያ ጨዋታውን በሜዳው ከኦሳሱና ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ ጥቅምት ወር መጨረሻ ሳንቲያጎ በርናቦ ስታዲየም ላይ የሚደረግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የማድሪድ ደርቢ ጨዋታ መስከረም ወር ውስጥ በሪያል ማድሪድ ስታዲየም ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
የስፔን ላሊጋ የ 2025/26 የውድድር አመት የጨዋታ መርሐ ግብሮች በይፋ ተገልጸዋል።
የወቅቱ የላሊጋው አሸናፊ ባርሴሎና የመጀመሪያ ጨዋታውን ከማዮርካ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
ሪያል ማድሪድ በበኩሉ የመጀመሪያ ጨዋታውን በሜዳው ከኦሳሱና ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ ጥቅምት ወር መጨረሻ ሳንቲያጎ በርናቦ ስታዲየም ላይ የሚደረግ ይሆናል።
የመጀመሪያው የማድሪድ ደርቢ ጨዋታ መስከረም ወር ውስጥ በሪያል ማድሪድ ስታዲየም ላይ የሚካሄድ ይሆናል።
❤60👍40🔥3
TIKVAH-SPORT
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች @tikvahethsport @kidusyoftahe
" ተክሰናል ፤ ሕዝቡ በልዩ ልዩ መንገዶች ደስታዉን እየገለፀ ነዉ " - የወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ክለብ
ዛሬ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ያስተላለፈዉን ዉሳኔ ተከትሎ የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ " የኢትዮጵያ ዋንጫን " ለወላይታ ዲቻ ይመልሳል ወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድንም በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ #ኢትዮጵያን የሚወክል ይሆናል።
ይህን የፌደሬሽኑን ዉሳኔ ተከትሎ የወላይታ ዲቻ ደጋፊዎች በአደባባይ ደስታቸዉን የገለፁ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላላ ከበደን ጨምሮ የክልሉና የወላይታ ዞን አመራሮች " የእንኳን ደስ ያላችሁ " መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገርናቸው የወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ሆሲሶ " ዉሳኔዉ በእግር ኳሱ ዘርፍ ተስፋ ሰጪና ለወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድን ደጋፊዎች ትልቅ ደስታን የፈጠረ ተገቢ ዉሳኔ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ተክሰናል " ያሉት ስራ አስኪያጁ " የዉሳኔዉን አፈጻጸም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን በሚያስቀሚጠዉ ዕቅድ መሰረት ተፈፃሚ እናደርጋለን " ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
ዛሬ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ያስተላለፈዉን ዉሳኔ ተከትሎ የሲዳማ ቡና ስፖርት ክለብ " የኢትዮጵያ ዋንጫን " ለወላይታ ዲቻ ይመልሳል ወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድንም በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ #ኢትዮጵያን የሚወክል ይሆናል።
ይህን የፌደሬሽኑን ዉሳኔ ተከትሎ የወላይታ ዲቻ ደጋፊዎች በአደባባይ ደስታቸዉን የገለፁ ሲሆን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላላ ከበደን ጨምሮ የክልሉና የወላይታ ዞን አመራሮች " የእንኳን ደስ ያላችሁ " መልዕክት አስተላልፈዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ያነጋገርናቸው የወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ክለብ ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ሆሲሶ " ዉሳኔዉ በእግር ኳሱ ዘርፍ ተስፋ ሰጪና ለወላይታ ዲቻ እግር ኳስ ቡድን ደጋፊዎች ትልቅ ደስታን የፈጠረ ተገቢ ዉሳኔ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።
" ተክሰናል " ያሉት ስራ አስኪያጁ " የዉሳኔዉን አፈጻጸም የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን በሚያስቀሚጠዉ ዕቅድ መሰረት ተፈፃሚ እናደርጋለን " ብለዋል።
#TikvahEthiopiaFamilyHawassa
@tikvahethiopia
❤150👎35👍18😁18🔥4🤔4😱2🥰1
ሪያል ማድሪድ ሩብ ፍፃሜ ተቀላቀለ !
በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር ጥሎ ማለፍ ሪያል ማድሪድ ከጁቬንቱስ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሎስ ብላንኮዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ጎንዛሎ ጋርሺያ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ በሪያል ማድሪድ ማልያ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች ጎንዛሎ ጋርሺያ በክለቦች አለም ዋንጫ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ሶስት ግቦችን አስቆጥሯል።
ሪያል ማድሪድ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር ጥሎ ማለፍ ሪያል ማድሪድ ከጁቬንቱስ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሎስ ብላንኮዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ጎንዛሎ ጋርሺያ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
እንግሊዛዊው የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ በሪያል ማድሪድ ማልያ የመጀመሪያውን ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
ስፔናዊው የፊት መስመር ተጨዋች ጎንዛሎ ጋርሺያ በክለቦች አለም ዋንጫ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ሶስት ግቦችን አስቆጥሯል።
ሪያል ማድሪድ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ የሚገጥሙ ይሆናል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤184🔥28👍16👏10👎9🥰2😁1
TIKVAH-SPORT
ኦሊቬ ጅሩ ወደ አውሮፓ ሊመለስ ነው ! ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ የፈረንሳዩን ክለብ ሊል ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል። የቀድሞ የአርሰናል እና ቼልሲ አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ ባለፈው አመት ኤሲ ሚላንን በመልቀቅ የአሜሪካውን ክለብ ሎስአንጀለስ ተቀላቅሎ እንደነበር ይታወሳል። በአሜሪካ ጥሩ የሚባል ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው ኦሊቬ ጅሩ ለክለቡ ባደረጋቸው 37 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን…
ኦሊቬ ጅሩ ሊልን ተቀላቀለ !
ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ የፈረንሳዩን ክለብ ሊል መቃላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ኦሊቬ ጅሩ የአሜሪካውን ክለብ ሎስ አንጀለስ በመልቀቅ ሊልን ለአንድ ተጨማሪ አመት የመቆየት አማራጭ ባካተተ የአንድ አመት ኮንትራት ተቀላቅሏል።
በአሜሪካ ጥሩ የሚባል ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው ኦሊቬ ጅሩ ለክለቡ ባደረጋቸው 37 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን ነው ማስቆጠር የቻለው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ፈረንሳዊው የፊት መስመር አጥቂ ኦሊቬ ጅሩ የፈረንሳዩን ክለብ ሊል መቃላቀሉ ይፋ ተደርጓል።
ኦሊቬ ጅሩ የአሜሪካውን ክለብ ሎስ አንጀለስ በመልቀቅ ሊልን ለአንድ ተጨማሪ አመት የመቆየት አማራጭ ባካተተ የአንድ አመት ኮንትራት ተቀላቅሏል።
በአሜሪካ ጥሩ የሚባል ጊዜ ማሳለፍ ያልቻለው ኦሊቬ ጅሩ ለክለቡ ባደረጋቸው 37 ጨዋታዎች አምስት ግቦችን ነው ማስቆጠር የቻለው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤145👍33😱6😢3🥰2
ክረምትን በምን ሊያሳልፉ አስበዋል?
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሏል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን! እንግዲያውስ እርሶ በተመችዎት ሰዓት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ።
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው ያለ ሀሳብ ይዝናኑ።
ለልጅም ሆነ ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን።
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ።
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል።
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ።
🤝Thanks for choice!
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሏል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን! እንግዲያውስ እርሶ በተመችዎት ሰዓት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ።
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው ያለ ሀሳብ ይዝናኑ።
ለልጅም ሆነ ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን።
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ።
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል።
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ።
🤝Thanks for choice!
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
❤30
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
አሸናፊዎች እነሆ!
እንደተለመደው ደንበኞቻችን ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል።
በየቀኑ ለአምስት እድለኞችም 500 ብር እየሸለምንም ነው
ተራው የእርስዎ ነው !
አሁኑኑ Betika.et ላይ ይወራረዱ!
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
እንደተለመደው ደንበኞቻችን ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል።
በየቀኑ ለአምስት እድለኞችም 500 ብር እየሸለምንም ነው
ተራው የእርስዎ ነው !
አሁኑኑ Betika.et ላይ ይወራረዱ!
ቤቲካ የአሸናፊዎች ቤት!
❤10🥰1
TIKVAH-SPORT
በሩብ ፍፃሜው ምን ልንመለከት እንችላለን ? ሪያል ማድሪድ ዛሬ ምሽት ጁቬንቱስን የሚያሸንፍ ከሆነ በውድድሩ ሩብ ፍፃሜ ታሪካዊ ጨዋታ ልንመለከት እንችላለን። የሪያል ማድሪድ እና ጁቬንቱስ አሸናፊ በሩብ ፍፃሜው የቦርስያ ዶርትመንድ እና ሞንቴሬይን አሸናፊ ይገጥማሉ። ሪያል ማድሪድ ጁቬንቱስን አሸንፎ ዶርትመንድ የሚያልፍ ከሆን ሁለቱ ወንድማማቾች ጁድ ቤሊንግሀም እና ጆቤ ቤሊንግሀም ለመጀመሪያ ጊዜ…
#ClubWorldCup 🇺🇸
ቦርስያ ዶርትመንድ ሞንቴሬይን በሴርሁ ጉራሲ ግቦች 2ለ1 በማሸነፍ የክለቦች አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ የተቀላቀለ የመጨረሻው ቡድን ሆኗል።
ዶርትመንድ በሩብ ፍፃሜው ከሪያል ማድሪድ ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
በጨዋታው የዶርትመንዱ ጁቤ ቤሊንግሀም የውድድሩን ሁለተኛ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
ይህም ማለት ጁቤ ቤሊንግሀም በቅጣት ምክንያት ከታላቅ ወንድሙ ጋር በተቃራኒው የሚጫወትበትን እድል አጥቷል።
በሌላ በኩል ሰርጅዮ ራሞስ ከውድድር መሰንበቱን ተከትሎ የቀድሞ ክለቡን ሪያል ማድሪድ የማይገጥም ይሆናል።
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ምን ይመስላሉ ?
አርብ ( 4:00 ) - ፍሉሚኔንስ ከ አል ሂላል
አርብ ሌሊት ( 10:00 ) - ፓልሜራስ ከ ቼልሲ
ቅዳሜ ( 1:00 ) - ፒኤስጂ ከ ባየር ሙኒክ
ቅዳሜ ( 4:00 ) - ሪያል ማድሪድ ከ ዶርትመንድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቦርስያ ዶርትመንድ ሞንቴሬይን በሴርሁ ጉራሲ ግቦች 2ለ1 በማሸነፍ የክለቦች አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ የተቀላቀለ የመጨረሻው ቡድን ሆኗል።
ዶርትመንድ በሩብ ፍፃሜው ከሪያል ማድሪድ ጋር የሚገናኙ ይሆናል።
በጨዋታው የዶርትመንዱ ጁቤ ቤሊንግሀም የውድድሩን ሁለተኛ የማስጠንቀቂያ ካርድ ተመልክቷል።
ይህም ማለት ጁቤ ቤሊንግሀም በቅጣት ምክንያት ከታላቅ ወንድሙ ጋር በተቃራኒው የሚጫወትበትን እድል አጥቷል።
በሌላ በኩል ሰርጅዮ ራሞስ ከውድድር መሰንበቱን ተከትሎ የቀድሞ ክለቡን ሪያል ማድሪድ የማይገጥም ይሆናል።
የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ምን ይመስላሉ ?
አርብ ( 4:00 ) - ፍሉሚኔንስ ከ አል ሂላል
አርብ ሌሊት ( 10:00 ) - ፓልሜራስ ከ ቼልሲ
ቅዳሜ ( 1:00 ) - ፒኤስጂ ከ ባየር ሙኒክ
ቅዳሜ ( 4:00 ) - ሪያል ማድሪድ ከ ዶርትመንድ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤148😢31👍13👎5😁4🤬1
ታሚ አብረሀም ወደ ቱርክ ለማምራት ተስማማ !
የቱርኩ ክለብ ቤሺክታሽ እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ታሚ አብረሀም ለማስፈረም ከሮማ ጋር ንግግር ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።
ታሚ አብረሀም በሮማ ቤት ቀሪ የሁለት የውድድር አመት ኮንትራት አለው።
ያለፈውን የውድድር አመት በውሰት በኤሲ ሚላን ያሳለፈው ታሚ አብረሀም ለክለቡ በሁሉም ውድድሮች 45 ጨዋታዎች አድርጎ 10 ግቦችን አስቆጥሯል።
ኤሲ ሚላን ዝውውሩን በቋሚነት ማድረግ ባለመፈለጉ የ 27ዓመቱ ታሚ አብረሀም ወደ ክለቡ ሮማ ተመልሶ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቱርኩ ክለብ ቤሺክታሽ እንግሊዛዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ታሚ አብረሀም ለማስፈረም ከሮማ ጋር ንግግር ላይ መሆናቸውን አስታውቋል።
ታሚ አብረሀም በሮማ ቤት ቀሪ የሁለት የውድድር አመት ኮንትራት አለው።
ያለፈውን የውድድር አመት በውሰት በኤሲ ሚላን ያሳለፈው ታሚ አብረሀም ለክለቡ በሁሉም ውድድሮች 45 ጨዋታዎች አድርጎ 10 ግቦችን አስቆጥሯል።
ኤሲ ሚላን ዝውውሩን በቋሚነት ማድረግ ባለመፈለጉ የ 27ዓመቱ ታሚ አብረሀም ወደ ክለቡ ሮማ ተመልሶ ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤71👍22👏6🙏3👎2
TIKVAH-SPORT
ኳንሳህ ለጤና ምርመራ ጀርመን ይገኛል ! የሊቨርፑሉን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጃሬል ኳንሳ ባየር ሌቨርኩሰንን ለመቀላቀል ዛሬ የጤና ምርመራውን ያደርጋል። ተጨዋቹ አሁን ጀርመን መድረሱ ሲገለፅ በቀጣይ የአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀጉን ስብስብ ይቀላቀላል። ባየር ሌቨርኩሰን ተጨዋቹን 40 ሚልዮን ዩሮ በሚደርስ የዝውውር ሒሳብ ለማስፈረም ከሊቨርፑል ጋር ተስማምተዋል። ሊቨርፑል ከአንድ አመት በኋላ ተጫዋቹን…
ኳንሳህ በይፋ ባየር ሌቨርኩሰንን ተቀላቀለ !
የጀርመን ቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሌቨርኩሰን የሊቨርፑሉን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጃሬል ኳንሳህ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ሊቨርፑል በበኩሉ ተጨዋቹ ቡድኑን መልቀቁን በማረጋገጥ መልካም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልፆለታል።
በአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ የሚመራው ባየር ሌቨርኩሰን ተጨዋቹን 35 ሚልዮን ፓውንድ በሚደርስ የዝውውር ሒሳብ አስፈርሟል።
ሊቨርፑል ከአንድ አመት በኋላ ተጫዋቹን 70 ሚልዮን ዩሮ በሚጠጋ ክፍያ መልሰው መግዛት የሚያስችላቸው አንቀጽ አካተዋል።
የ 22ዓመቱ ተከላካይ ጃሬል ኳንሳህ በሚቀጥለው የውድድር አመት በቂ የጨዋታ ሰዓት ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጀርመን ቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሌቨርኩሰን የሊቨርፑሉን የተከላካይ ስፍራ ተጨዋች ጃሬል ኳንሳህ ማስፈረማቸውን ይፋ አድርገዋል።
ሊቨርፑል በበኩሉ ተጨዋቹ ቡድኑን መልቀቁን በማረጋገጥ መልካም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልፆለታል።
በአሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ የሚመራው ባየር ሌቨርኩሰን ተጨዋቹን 35 ሚልዮን ፓውንድ በሚደርስ የዝውውር ሒሳብ አስፈርሟል።
ሊቨርፑል ከአንድ አመት በኋላ ተጫዋቹን 70 ሚልዮን ዩሮ በሚጠጋ ክፍያ መልሰው መግዛት የሚያስችላቸው አንቀጽ አካተዋል።
የ 22ዓመቱ ተከላካይ ጃሬል ኳንሳህ በሚቀጥለው የውድድር አመት በቂ የጨዋታ ሰዓት ያገኛል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
❤105👍17🙏4👎2👏2😁1😢1
TIKVAH-SPORT
ጃራድ ብራንዝዌት ውሉን ሊያራዝም ነው ! የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን የመሐል ተከላካይ ጃራድ ብራንዝዌት ኮንትራቱን ለተጨማሪ አመታት ለማራዘም መቃረቡ ተገልጿል። በክለቡ እስከ 2027 የሚያቆይ ውል ያለው ተጨዋቹ አዲስ የረጅም ጊዜ ኮንትራት ለመፈረም መቃረቡ ተነግሯል። የ 23ዓመቱ ተጨዋች ብራንዝዌት ባለፈው አመት ከማንችስተር ዩናይትድ ጥያቄ ቀርቦለት ኤቨርተን ውድቅ ማድረጉ አይዘነጋም። ተጨዋቹ…
ኤቨርተን የቁልፍ ተጫዋቹን ውል አራዘመ !
የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን የመሐል ተከላካያቸው ጃራድ ብራንዝዌትን ኮንትራት ማራዘማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
የ 23ዓመቱ ተጨዋች ብራንዝዌት በኤቨርተን ቤት ከፍተኛ ተከፋይ የሚያደርገውን የአምስት አመት ውል መፈረሙ በይፋ ተገልጿል።
ተጨዋቹ ከአምስት አመታት በፊት ቡድኑን ከተቀላቀለ ወዲህ በ 88 ጨዋታዎች ተሰልፎ ቡድኑን ማገልገል ችሏል።
ኤቨርተን በተጨማሪም የሚሼል ኪን እና እና ጉዬን ኮንትራት ለተጨማሪ አመታት ለማራዘም መቃረባቸው ተገልጿል።
በሌላ በኩል ኤቨርተን የቪያሪያሉን የፊት መስመር ተጨዋች ቴርኖ ባሪ በ 32 ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ይገኛሉ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን የመሐል ተከላካያቸው ጃራድ ብራንዝዌትን ኮንትራት ማራዘማቸውን በይፋ አስታውቀዋል።
የ 23ዓመቱ ተጨዋች ብራንዝዌት በኤቨርተን ቤት ከፍተኛ ተከፋይ የሚያደርገውን የአምስት አመት ውል መፈረሙ በይፋ ተገልጿል።
ተጨዋቹ ከአምስት አመታት በፊት ቡድኑን ከተቀላቀለ ወዲህ በ 88 ጨዋታዎች ተሰልፎ ቡድኑን ማገልገል ችሏል።
ኤቨርተን በተጨማሪም የሚሼል ኪን እና እና ጉዬን ኮንትራት ለተጨማሪ አመታት ለማራዘም መቃረባቸው ተገልጿል።
በሌላ በኩል ኤቨርተን የቪያሪያሉን የፊት መስመር ተጨዋች ቴርኖ ባሪ በ 32 ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ ይገኛሉ።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤65👍14😁8
ሉዊስ ዲያዝ ወደ ባየር ሙኒክ ?
የቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሙኒክ የሊቨርፑልን የፊት መስመር ተጨዋች ሉዊስ ዲያዝ ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተው እንደነበር ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሊቨርፑል ከባየር ሙኒክ የቀረበለትን የእንነጋገር ጥያቄ ውድቅ ማድረጉ ተነግሯል።
ሊቨርፑል ሉዊስ ዲያዝን በዚህ ክረምት በየትኛውም የዝውውር ሒሳብ የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ለባየር ሙኒክ ሀላፊዎች ማሳወቃቸው ተዘግቧል።
በቅርቡ የላሊጋው አሸናፊ ባርሴሎና በተመሳሳይ በተጨዋቹ ላይ ፍላጎት አሳይቶ እንደነበር አይዘነጋም።
ሊቨርፑል ባለፈው አመት ሊጉን ሲያሸንፍ ሉዊስ ዲያዝ 13 ጎሎችን አስቆጥሮ ሰባት አመቻችቶ በማቀበል ጥሩ ጊዜ አሳልፏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቡንደስሊጋው ክለብ ባየር ሙኒክ የሊቨርፑልን የፊት መስመር ተጨዋች ሉዊስ ዲያዝ ለማስፈረም ፍላጎት አሳይተው እንደነበር ተገልጿል።
ይሁን እንጂ ሊቨርፑል ከባየር ሙኒክ የቀረበለትን የእንነጋገር ጥያቄ ውድቅ ማድረጉ ተነግሯል።
ሊቨርፑል ሉዊስ ዲያዝን በዚህ ክረምት በየትኛውም የዝውውር ሒሳብ የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ለባየር ሙኒክ ሀላፊዎች ማሳወቃቸው ተዘግቧል።
በቅርቡ የላሊጋው አሸናፊ ባርሴሎና በተመሳሳይ በተጨዋቹ ላይ ፍላጎት አሳይቶ እንደነበር አይዘነጋም።
ሊቨርፑል ባለፈው አመት ሊጉን ሲያሸንፍ ሉዊስ ዲያዝ 13 ጎሎችን አስቆጥሮ ሰባት አመቻችቶ በማቀበል ጥሩ ጊዜ አሳልፏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤149👍27😁7🔥1👏1
ጁቬንቱስ ተጨዋች ለማስፈረም ተቃረበ !
የሴርያው ክለብ ጁቬንቱስ ካናዳዊውን የሊል የፊት መስመር ተጨዋች ጆናታን ዴቪድ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።
ጁቬንቱስ ተጫዋቹን በነፃ ዝውውር የመጀመሪያ የክረምቱ ፈራሚው ለማድረግ ከጫፍ መድረሳቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በጁቬንቱስ ቤት አመታዊ ስድስት ሚልዮን ዩሮ እና ጉርሻ ሁለት ሚልዮን ዩሮ ክፍያ እንደሚያገኝ ተዘግቧል።
የተጨዋቹ ፊርማ ጁቬንቱስ የፊት መስመሩን ለማጠናከር ተጨማሪ ተጨዋች ከመመልከት የሚከለክለው አለመሆኑ ተገልጿል።
ጆናታን ዴቪድ ባለፈው አመት ለሊል ባደረጋቸው 49 ጨዋታዎች 25 ጎሎችን አስቆጥሮ 12 ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሴርያው ክለብ ጁቬንቱስ ካናዳዊውን የሊል የፊት መስመር ተጨዋች ጆናታን ዴቪድ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።
ጁቬንቱስ ተጫዋቹን በነፃ ዝውውር የመጀመሪያ የክረምቱ ፈራሚው ለማድረግ ከጫፍ መድረሳቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በጁቬንቱስ ቤት አመታዊ ስድስት ሚልዮን ዩሮ እና ጉርሻ ሁለት ሚልዮን ዩሮ ክፍያ እንደሚያገኝ ተዘግቧል።
የተጨዋቹ ፊርማ ጁቬንቱስ የፊት መስመሩን ለማጠናከር ተጨማሪ ተጨዋች ከመመልከት የሚከለክለው አለመሆኑ ተገልጿል።
ጆናታን ዴቪድ ባለፈው አመት ለሊል ባደረጋቸው 49 ጨዋታዎች 25 ጎሎችን አስቆጥሮ 12 ለግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ማቀበል ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤109👍13
“ አንድን ክለብ ለመጥቀም ሌላውን ለመጉዳት የተደረገ ውሳኔ አይደለም “ አቶ ኢሳያስ ጅራ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በፌዴሬሽኑ ዋና ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛል።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በሰጡት መግለጫ “ ግልፅ መሆን የሚገባው ነገር ውሳኔው በፍትህ አካል የተሰጠ ነው “ ብለዋል።
ቀሪ መመርመር የሚገባቸው 14 ክለቦች እንዳሉ የገለፁት ፕሬዝዳንቱ “ የፍትሐዊነት ጥያቄ “ መኖሩን ገልፀዋል።
አስራ አራቱን ክለቦች አሰመልክቶ “ በአጭር ጊዜ ተግባራዊ ለማድረግ ከሚመለከተው አካል ጋር እየሰራን ነው “ ብለዋል።
“ የሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት ተቀባይነት እንደሌለው ልንገነዘብ ይገባል ፣ አንድን ክለብ ለመጥቀም ሌላውን ለመጉዳት የተደረገ ውሳኔ አይደለም “ አቶ ኢሳያስ ጅራ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በፌዴሬሽኑ ዋና ጽ/ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠት ላይ ይገኛል።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በሰጡት መግለጫ “ ግልፅ መሆን የሚገባው ነገር ውሳኔው በፍትህ አካል የተሰጠ ነው “ ብለዋል።
ቀሪ መመርመር የሚገባቸው 14 ክለቦች እንዳሉ የገለፁት ፕሬዝዳንቱ “ የፍትሐዊነት ጥያቄ “ መኖሩን ገልፀዋል።
አስራ አራቱን ክለቦች አሰመልክቶ “ በአጭር ጊዜ ተግባራዊ ለማድረግ ከሚመለከተው አካል ጋር እየሰራን ነው “ ብለዋል።
“ የሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብነት ተቀባይነት እንደሌለው ልንገነዘብ ይገባል ፣ አንድን ክለብ ለመጥቀም ሌላውን ለመጉዳት የተደረገ ውሳኔ አይደለም “ አቶ ኢሳያስ ጅራ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
👎194❤118👍53😁34😢2🔥1
“ ውሳኔውን አልቀበልም ያለ ክለብ ሊጉን ለቆ መውጣት ይችላል “
“ ውሳኔዎቻችን እግርኳሳዊ ናቸው ፣ የቢዝነስ ውሳኔ አልወሰንም “ አቶ ኢሳያስ ጅራ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይስ ጅራ ከጋዜጠኞች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በዚህም መሰረት :-
- “ ከአራቱ ክለቦች ሶስቱ የታገዱት መደበኛ ፍርድ ቤት ስለወሰዱት ነው ፣ ትክከለኛውን መንገድ ተከትሎ የሄደው ( ወደ ካስ ) መቐለ 70 እንደርታ ነው።
- የኮከብ ግብ አግቢ ደረጃ ሊጉ በሚያወጣው ሰንጠረዥ ይሆናል ፣ የተቀጣ ክለብ ተጫዋች ኮከብ ግብ አግቢ ይሆናል የሚል እምነት የለኝም።
- ውሳኔውን አልቀበልም ያለ ክለብ ሊጉን ለቆ መውጣት ይችላል ፣ የክለቦች መብት ነው።
- ውሳኔዎቻችን እግርኳሳዊ ናቸው ፣ የቢዝነስ ውሳኔ አልወሰንም። ተጫዋቾች ብሩን ካልመለሱ ህጉ ተግባራዊ ይሆናል።
- ፊፋ ለምን ሀያ ተሳታፊ ክለብ አደረጋችሁ አይልም ፣ በዚህ ጉዳይ መወሰን አይችልም። ምክረ ሀሳብ ከመስጠት ውጪ አስገዳጅ ህግ የለውም “ ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ውሳኔዎቻችን እግርኳሳዊ ናቸው ፣ የቢዝነስ ውሳኔ አልወሰንም “ አቶ ኢሳያስ ጅራ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይስ ጅራ ከጋዜጠኞች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በዚህም መሰረት :-
- “ ከአራቱ ክለቦች ሶስቱ የታገዱት መደበኛ ፍርድ ቤት ስለወሰዱት ነው ፣ ትክከለኛውን መንገድ ተከትሎ የሄደው ( ወደ ካስ ) መቐለ 70 እንደርታ ነው።
- የኮከብ ግብ አግቢ ደረጃ ሊጉ በሚያወጣው ሰንጠረዥ ይሆናል ፣ የተቀጣ ክለብ ተጫዋች ኮከብ ግብ አግቢ ይሆናል የሚል እምነት የለኝም።
- ውሳኔውን አልቀበልም ያለ ክለብ ሊጉን ለቆ መውጣት ይችላል ፣ የክለቦች መብት ነው።
- ውሳኔዎቻችን እግርኳሳዊ ናቸው ፣ የቢዝነስ ውሳኔ አልወሰንም። ተጫዋቾች ብሩን ካልመለሱ ህጉ ተግባራዊ ይሆናል።
- ፊፋ ለምን ሀያ ተሳታፊ ክለብ አደረጋችሁ አይልም ፣ በዚህ ጉዳይ መወሰን አይችልም። ምክረ ሀሳብ ከመስጠት ውጪ አስገዳጅ ህግ የለውም “ ሲሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
😁193❤151👎49👍15🤬8😱4🔥3
TIKVAH-SPORT
ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ ለማስፈረም ከብራይተን ጋር ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል። የ 23ዓመቱ የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ በቼልሲ እና ኒውካስል ዩናይትድ ቢፈለግም ሰማያዊዎቹን ምርጫው ማድረጉ ተነግሯል። ቼልሲ ለጇ ፔድሮ ዝውውር 50 ሚልዮን ፓውንድ እንደሚያወጡ ሲገለፅ ተጨዋቹ የስድስት አመት ውል እንደሚፈርም…
ቼልሲ በይፋ ተጨዋች አስፈረመ !
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ ማስፈረሙን በይፋ አስታውቋል።
ቼልሲ የ 23ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ እስከ 2032 በሚቆይ የሰባት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል።
ሰማያዊዎቹ ለጇ ፔድሮ ዝውውር 60 ሚልዮን ፓውንድ የሚደርስ ዋጋ ማውጣታቸው ተገልጿል።
ቼልሲ የፊት መስመሩን ማጠናከር ሲቀጥል በአጥቂ ቦታ ኒኮላስ ጃክሰን ፣ ንኩንኩ እና ሊያም ዴላፕን ጨምሮ አራተኛ ተጨዋቻቸውን አግኝተዋል።
ተጨዋቹ በውድድር አመቱ ለብራይተን 30 ጨዋታዎች ሲያደርግ 10 የፕርሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ስድስት አመቻች አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ ማስፈረሙን በይፋ አስታውቋል።
ቼልሲ የ 23ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ እስከ 2032 በሚቆይ የሰባት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል።
ሰማያዊዎቹ ለጇ ፔድሮ ዝውውር 60 ሚልዮን ፓውንድ የሚደርስ ዋጋ ማውጣታቸው ተገልጿል።
ቼልሲ የፊት መስመሩን ማጠናከር ሲቀጥል በአጥቂ ቦታ ኒኮላስ ጃክሰን ፣ ንኩንኩ እና ሊያም ዴላፕን ጨምሮ አራተኛ ተጨዋቻቸውን አግኝተዋል።
ተጨዋቹ በውድድር አመቱ ለብራይተን 30 ጨዋታዎች ሲያደርግ 10 የፕርሚየር ሊግ ግቦችን አስቆጥሮ ስድስት አመቻች አቀብሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
❤149😁41👍13👎10🔥9👌2
TIKVAH-SPORT
ቼልሲ በይፋ ተጨዋች አስፈረመ ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ ማስፈረሙን በይፋ አስታውቋል። ቼልሲ የ 23ዓመቱን የፊት መስመር ተጨዋች ጇ ፔድሮ እስከ 2032 በሚቆይ የሰባት አመት ኮንትራት አስፈርመዋል። ሰማያዊዎቹ ለጇ ፔድሮ ዝውውር 60 ሚልዮን ፓውንድ የሚደርስ ዋጋ ማውጣታቸው ተገልጿል። ቼልሲ የፊት መስመሩን ማጠናከር ሲቀጥል በአጥቂ ቦታ ኒኮላስ…
“ ቼልሲን ከተቀላቀልክ ሀሳብህ ዋንጫ ማሸነፍ ነው “ ፔድሮ
ሰማያዊዎቹን የተቀላቀለው ጇ ፔድሮ ከቼልሲ ጋር በቀጣይ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንደሚፈልግ ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
" ከልጅነቴ ፕርሚየር ሊግ ሳይ ነው ያደኩት " ያለው ጇ ፔድሮ ቼልሲ ዋንጫዎችን የሚያሸንፍ ክለብ ነው ብሏል።
“ ስለዚህ ቼልሲን ከተቀላቀልክ የምታስበው ስለአንድ ነገር ብቻ ነው ዋንጫዎችን ማሸነፍ ነው “ ሲል ተናግሯል።
ስለ ቼልሲ አንድሬ ሳንቶስን ጠይቆ እንደነበር የገለፀው ተጨዋቹ “ ስለ ቡድኑ ጥሩ ነገሮችን ነግሮኛል “በማለት ገልጿል።
ተጨዋቹ ቼልሲ አርብ ከፓልሜራስ ጋር በሚያደርገው የክለቦች አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሰማያዊዎቹን የተቀላቀለው ጇ ፔድሮ ከቼልሲ ጋር በቀጣይ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እንደሚፈልግ ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
" ከልጅነቴ ፕርሚየር ሊግ ሳይ ነው ያደኩት " ያለው ጇ ፔድሮ ቼልሲ ዋንጫዎችን የሚያሸንፍ ክለብ ነው ብሏል።
“ ስለዚህ ቼልሲን ከተቀላቀልክ የምታስበው ስለአንድ ነገር ብቻ ነው ዋንጫዎችን ማሸነፍ ነው “ ሲል ተናግሯል።
ስለ ቼልሲ አንድሬ ሳንቶስን ጠይቆ እንደነበር የገለፀው ተጨዋቹ “ ስለ ቡድኑ ጥሩ ነገሮችን ነግሮኛል “በማለት ገልጿል።
ተጨዋቹ ቼልሲ አርብ ከፓልሜራስ ጋር በሚያደርገው የክለቦች አለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
😁352❤177👍35👎8🥰1🤩1
Forwarded from Wanaw Sportswear | ዋናው የስፖርት አልባሳት®️
#Wanawsportswear✔️
⭐️ ዋናው የስፖርት አልባሳት ብራንድ ከDHL express ጋር በመተባበር ያለምንም ተጨማሪ ክፍያ ሰሜን አሜሪካ እና ካናዳ ላላችሁ ትውልደ ኢትዩጵያውያን የስፖርት ትጥቅዎትን በራስዎት የዲዛይን ምርጫ በ13,99 ዶላር ከበርዎት በ10 የስራ ቀናት ያደርስልዎታል ከእርሶ የሚጠበውቀው ዋትሳፕ ላይ ማዘዝ ነው‼️
ከ2️⃣ 0️⃣ ብዛት ጀምሮ
➖ በፈለጉት ዲዛይን!
📦 ዛሬውኑ ይዘዙ
📞ለማዘዝ
+251996648121
🔗 ማህበራዊ ገጾቻችን🔗
Instagram|Facebook |TikTok |X|Youtube
ከ
📦 ዛሬውኑ ይዘዙ
📞ለማዘዝ
+251996648121
Instagram|Facebook |TikTok |X|Youtube
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤22