አርሰናል ከአሰልጣኙ ጋር ሊለያይ ነው !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከ 21ዓመት በታች ቡድን አሰልጣኝ መህመት ዓሊ ስራቸዉን ለመልቀቅ መወሰናቸው ተገልጿል።
አሰልጣኙ አርሰናልን በመልቀቅ የብራይተን አሰልጣኞች አባል በመሆን ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሳቸው ተነግሯል።
የ 38ዓመቱ አሰልጣኝ መህመት ዓሊ ከሶስት አመታት በፊት የአርሰናልን ከ 21ዓመት በታች ቡድን በመረከብ ባለፉት አመታት አገልግለዋል።
አሰልጣኙ በዚህ ክረምት ከአርሰናል ጋር የተለያዩ ሁለተኛው የክለቡ አሰልጣኝ ሆነዋል።
የአርሰናል ምክትል አሰልጣኝ ካርሎስ ኩዌስታ በቅርቡ ክለቡን ለቀው የጣሊያን ሴርያውን ክለብ ፓርማ በዋና አሰልጣኝነት መረከባቸው ይታወሳል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከ 21ዓመት በታች ቡድን አሰልጣኝ መህመት ዓሊ ስራቸዉን ለመልቀቅ መወሰናቸው ተገልጿል።
አሰልጣኙ አርሰናልን በመልቀቅ የብራይተን አሰልጣኞች አባል በመሆን ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሳቸው ተነግሯል።
የ 38ዓመቱ አሰልጣኝ መህመት ዓሊ ከሶስት አመታት በፊት የአርሰናልን ከ 21ዓመት በታች ቡድን በመረከብ ባለፉት አመታት አገልግለዋል።
አሰልጣኙ በዚህ ክረምት ከአርሰናል ጋር የተለያዩ ሁለተኛው የክለቡ አሰልጣኝ ሆነዋል።
የአርሰናል ምክትል አሰልጣኝ ካርሎስ ኩዌስታ በቅርቡ ክለቡን ለቀው የጣሊያን ሴርያውን ክለብ ፓርማ በዋና አሰልጣኝነት መረከባቸው ይታወሳል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ሊቨርፑል ሀያ ቁጥር መለያን በክብር ሰቀለ !
በ 2020 የውድድር ዘመን ክለቡን የተቀላቀለው ሀያ ቁጥር ለባሹ ዲያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት ተከትሎ ሊቨርፑል የማልያ ቁጥሩን በክብር እንደሚሰቅሉ ይፋ ሆኗል።
የክለቡን ሀያኛ የሊግ ዋንጫ ስኬት መጎናፀፍ የቻለው ዲያጎ ጆታ ክብር ሲባል ሊቨርፑል ይህን ውሳኔ ሊወስን ችሏል።
ይህንንም ተከትሎ በሊቨርፑል ቤት ከዚህ በኋላ የ 20 ቁጥር ማልያ የማይለበስ ይሆናል።
“ ዲያጎ ጆታን መቼም አንረሳውም ፣ ዲያጎ ጆታ ነፍስህ በሰላም ትረፍ “ ሊቨርፑል እግር ኳስ ክለብ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ 2020 የውድድር ዘመን ክለቡን የተቀላቀለው ሀያ ቁጥር ለባሹ ዲያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት ተከትሎ ሊቨርፑል የማልያ ቁጥሩን በክብር እንደሚሰቅሉ ይፋ ሆኗል።
የክለቡን ሀያኛ የሊግ ዋንጫ ስኬት መጎናፀፍ የቻለው ዲያጎ ጆታ ክብር ሲባል ሊቨርፑል ይህን ውሳኔ ሊወስን ችሏል።
ይህንንም ተከትሎ በሊቨርፑል ቤት ከዚህ በኋላ የ 20 ቁጥር ማልያ የማይለበስ ይሆናል።
“ ዲያጎ ጆታን መቼም አንረሳውም ፣ ዲያጎ ጆታ ነፍስህ በሰላም ትረፍ “ ሊቨርፑል እግር ኳስ ክለብ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ኖቲንግሃም የኒውካስልን ጥያቄ ውድቅ አደረገ ! ኒውካስል ዩናይትድ የኖቲንግሀም ፎረስቱን የፊት መስመር ተጨዋች አንቶኒ ኢላንጋ ለማስፈረም 45 ሚልዮን ፓውንድ ማቅረባቸው ተገልጿል። ኖቲንግሀም ፎረስት በበኩሉ የቀረበለትን የዝውውር ሒሳብ ውድቅ በማድረግ ተጫዋቹን የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ማሳወቃቸው ተነግሯል። ኒውካስል ዩናይትድ አሁን ላይ ተጫዋቹን ለማስፈረም የሚያደርገውን ጥረት ለመቀጠል ወይም…
ኒውካስል የዝውውር ጥያቄ አቀረበ !
ኒውካስል ዩናይትድ የኖቲንግሀም ፎረስቱን የፊት መስመር ተጨዋች አንቶኒ ኢላንጋ ለማስፈረም 55 ሚልዮን ፓውንድ ማቅረባቸው ተገልጿል።
ኖቲንግሀም ፎረስት በቅርቡ ኒውካስል ዩናይትድ ያቀረበውን 45 ሚልዮን ፓውንድ ውድቅ ማድረጉ አይዘነጋም።
ኒውካስል አሁን ላይ ዝውውሩን እውን ለማድረግ ከኖቲንግሀም ፎረስት ጋር ንግግር ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
የ 23ዓመቱ አንቶኒ ኢላንጋ ባለፈው አመት በሁሉም የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች ለኖቲንግሀም ግልጋሎት ሲሰጥ ስድስት ጎሎች አስቆጥሮ 11 አመቻችቶ ማቀበልም ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኒውካስል ዩናይትድ የኖቲንግሀም ፎረስቱን የፊት መስመር ተጨዋች አንቶኒ ኢላንጋ ለማስፈረም 55 ሚልዮን ፓውንድ ማቅረባቸው ተገልጿል።
ኖቲንግሀም ፎረስት በቅርቡ ኒውካስል ዩናይትድ ያቀረበውን 45 ሚልዮን ፓውንድ ውድቅ ማድረጉ አይዘነጋም።
ኒውካስል አሁን ላይ ዝውውሩን እውን ለማድረግ ከኖቲንግሀም ፎረስት ጋር ንግግር ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
የ 23ዓመቱ አንቶኒ ኢላንጋ ባለፈው አመት በሁሉም የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች ለኖቲንግሀም ግልጋሎት ሲሰጥ ስድስት ጎሎች አስቆጥሮ 11 አመቻችቶ ማቀበልም ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
Forwarded from Betika Ethiopia Official Channel
የሚወዷቸው የቬጋስ ጨዋታዎች!
ፈጣን ጨዋትዎች፣ ፈጣን ድሎች!
ከ50 በላይ አዳዲስ ጨዋታዎችን በአዲሱ ዌብሳይታችን ያገኛሉ!
አሁኑኑ ይሞክሯቸው!
https://www.betika.com/et/mobile/#/crash-games
ቤቲካ - የአሸናፊዎች ቤት!
ፈጣን ጨዋትዎች፣ ፈጣን ድሎች!
ከ50 በላይ አዳዲስ ጨዋታዎችን በአዲሱ ዌብሳይታችን ያገኛሉ!
አሁኑኑ ይሞክሯቸው!
https://www.betika.com/et/mobile/#/crash-games
ቤቲካ - የአሸናፊዎች ቤት!
ክረምትን በምን ሊያሳልፋ አስበዋል?
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሎሎታል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን
እንግዲያውስ እርሶ በተመቻቹ ሰአት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው የለ ሀሳብ ይዝናኑ
ለልጅም ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ
🤝Tanks for choice
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
Can PlayStation 🎮 መፍትሄ ይዞ ብቅ ብሎሎታል🫴
-Sony
PlayStation 2
PlayStation 3
PlayStation 4
PlayStation 5
-Microsoft
Xbox 360
Xbox one
Xbox one s
Xbox Series
ምርቶችን አዘጋጅቶ እናንተን በመጠበቅ ላይ ነን
እንግዲያውስ እርሶ በተመቻቹ ሰአት ብቅ በማለት ሱቃችን መጎብኘት ይችላሉ
እቃዎቻችን 6 ወር ዋስትና ስላለው የለ ሀሳብ ይዝናኑ
ለልጅም ለአዋቂ የሚሆኑ PlayStation Cidi Game ስላሉን ይደውሉልን
Tv በተለያየ Brand እና Size እኛ ዘንድ ያገኛሉ
ባሎት ማንኛውም እቃ መቀያየር ይቻላል
ለክፍለ ሀገር እናቀርባለን ይደውሉ
🤝Tanks for choice
አድራሻ፡፦
ቁጥር 1፦ መገናኛ
ቁጥር 2፦ ቦሌ
ስልክ፦ 0904658609 ወይም 0910529770
0977349492 ይደውሉ
ለአዳዲስ መረጃ Telegram channel join ይበሉ ፦
https://www.tg-me.com/CanPlaystation
👍Update Your Life
Can PlayStation እና Tv Market
አርሰናል የአሰልጣኝ ክፍሉን ሊያጠናክር ነው !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የሚኬል አርቴን የአሰልጣኝ ቡድን አባላት ለማጠናከር አዲስ ሀላፊዎችን ሊሾም መሆኑ ታውቋል።
ክለቡ ካርሎስ ኩዌታን ማጣቱን ተከትሎ በምትኩ የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድን ተጫዋቹን ጋብሬል ሄይንዜን ሊሾም መሆኑ ተዘግቧል።
ሚኬል አርቴታ እና ጋብሬል ሄይንዜ ከዚህ ቀደም በ 2001/02 የውድድር ዘመን በፒኤስጂ ቤት አብረው መጫወት ችለው ነበር።
የ 47ዓመቱ ሄይንዜ በተለያዩ ክለቦች ያሰለጠኑ ሲሆን ጉዶይ ክሩዝ ፣ አትላንታ ዩናይትድ እና ኒዌልስ ኦልድ ቦይስ ይገኙበታል።
ጋብሬል ሄይንዜ የሚኬል አርቴታ የአሰልጣኝ ቡድን አባል በቅርብ ቀናት በይፋ ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የሚኬል አርቴን የአሰልጣኝ ቡድን አባላት ለማጠናከር አዲስ ሀላፊዎችን ሊሾም መሆኑ ታውቋል።
ክለቡ ካርሎስ ኩዌታን ማጣቱን ተከትሎ በምትኩ የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድን ተጫዋቹን ጋብሬል ሄይንዜን ሊሾም መሆኑ ተዘግቧል።
ሚኬል አርቴታ እና ጋብሬል ሄይንዜ ከዚህ ቀደም በ 2001/02 የውድድር ዘመን በፒኤስጂ ቤት አብረው መጫወት ችለው ነበር።
የ 47ዓመቱ ሄይንዜ በተለያዩ ክለቦች ያሰለጠኑ ሲሆን ጉዶይ ክሩዝ ፣ አትላንታ ዩናይትድ እና ኒዌልስ ኦልድ ቦይስ ይገኙበታል።
ጋብሬል ሄይንዜ የሚኬል አርቴታ የአሰልጣኝ ቡድን አባል በቅርብ ቀናት በይፋ ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
ፔድሮ ኔቶ ልምምድ አልሰራም ! በክለቦች አለም ዋንጫ ውድድር እየተሳተፈ የሚገኘው ቼልሲ የዛሬ ልምምዱን ለዲያጎ ጆታ የህሊና ፀሎት በማድረግ ጀምሯል። በቡድኑ ልምምድ ላይ ፖርቹጋላዊው የቡድኑ የፊት መስመር ተጨዋች ፔድሮ ኔቶ አለመሳተፉ ተገልጿል። ተጨዋቹ የቅርብ ጓደኛው ዲያጎ ጆታን ህይወት ማለፍ ተከትሎ በልምምድ እንዳልተሳተፈ ተዘግቧል። ፔድሮ ኔቶ በስነልቦና ዝግጁ ላይሆን ስለሚችል በነገው…
“ ፔድሮ ኔቶ በጣም አዝኗል “
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የቡድናቸው ተጫዋች ፔድሮ ኔቶ በቅርብ ጓደኛው ዶያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት ማዘኑን ገልፀዋል።
በዛሬው ጨዋታ ስለ መጫወቱ ሲጠየቁ “ ሙሉ ለሙሉ ውሳኔው የፔድሮ ኔቶ ነው “ በማለት ለተጫዋቹ ቅድሚያ እንደሚሰጡ ገልፀዋል።
ትላንት ረፋድ ላይ ከፔድሮ ኔቶ ጋር ማውራታቸውን የገለፁት ማሬስካ “ ምንም አይነት ውሳኔ ቢወስን ልክ ነው ፣ እኛ ከጎኑ ነን “ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
“ በጣም አዝኗል “ በማለት አሁን ላይ የሚገኝበትን ሁኔታ የገለፁት ማሬስካ “ ከማዘንም በላይ ተጎድቷል ፣ ነገር ግን በዚህ አሳዛኝ ወቅት ከጎኑ ነን “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ ዋና አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ የቡድናቸው ተጫዋች ፔድሮ ኔቶ በቅርብ ጓደኛው ዶያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት ማዘኑን ገልፀዋል።
በዛሬው ጨዋታ ስለ መጫወቱ ሲጠየቁ “ ሙሉ ለሙሉ ውሳኔው የፔድሮ ኔቶ ነው “ በማለት ለተጫዋቹ ቅድሚያ እንደሚሰጡ ገልፀዋል።
ትላንት ረፋድ ላይ ከፔድሮ ኔቶ ጋር ማውራታቸውን የገለፁት ማሬስካ “ ምንም አይነት ውሳኔ ቢወስን ልክ ነው ፣ እኛ ከጎኑ ነን “ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
“ በጣም አዝኗል “ በማለት አሁን ላይ የሚገኝበትን ሁኔታ የገለፁት ማሬስካ “ ከማዘንም በላይ ተጎድቷል ፣ ነገር ግን በዚህ አሳዛኝ ወቅት ከጎኑ ነን “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
አሮን ራምሴይ ወደ ሜክሲኮ ሊያመራ ነው ! የቀድሞ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እና ጁቬንቱስ አማካይ አሮን ራምሴ የሜክሲኮውን ክለብ ፑማስ ለመቀላቀል ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል። ክለቡን ለመቀላቀል የህክምና ምርመራውን ያደረገው አሮን ራምሴይ ቀጣዩን የውድድር አመት በቡድኑ የሚያቆየውን ውል ለመፈረም ወደ ሜክሲኮ ለማምራት መዘጋጀቱ ተነግሯል። ተጨዋቹ ከሳውዲ አረቢያ እና ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ…
አሮን ራምሴይ የሜክሲኮውን ክለብ ተቀላቀለ !
የቀድሞ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እና ጁቬንቱስ አማካይ አሮን ራምሴ የሜክሲኮውን ክለብ ፑማስ በነፃ ዝውውር ተቀላቅሏል።
ክለቡን በአንድ አመት ውል የተቀላቀለው አሮን ራምሴይ “ እዚህ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ ብዙ ልምድ አለኝ ቡድኑን ስኬታማ ለማድረግ ማገዝ እፈልጋለሁ " ብሏል።
ተጨዋቹ ከሳውዲ አረቢያ እና ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፑማስን ለመቀላቀል መወሰኑ ተነግሯል።
የ 34ዓመቱ አሮን ራምሴይ በውድድር አመቱ መጨረሻ በሶስት ጨዋታዎች ካርዲፍ ሲቲን በጊዜያዊነት አሰልጣኝነት መርቶ ነበር።
በክለቡ ያለው ውል በአመቱ መጨረሻ ያበቃው አሮን ራምሴይ ባለፈው አመት ለካርዲፍ ሲቲ አስር ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል እና ጁቬንቱስ አማካይ አሮን ራምሴ የሜክሲኮውን ክለብ ፑማስ በነፃ ዝውውር ተቀላቅሏል።
ክለቡን በአንድ አመት ውል የተቀላቀለው አሮን ራምሴይ “ እዚህ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ ብዙ ልምድ አለኝ ቡድኑን ስኬታማ ለማድረግ ማገዝ እፈልጋለሁ " ብሏል።
ተጨዋቹ ከሳውዲ አረቢያ እና ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ የቀረበለትን ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ፑማስን ለመቀላቀል መወሰኑ ተነግሯል።
የ 34ዓመቱ አሮን ራምሴይ በውድድር አመቱ መጨረሻ በሶስት ጨዋታዎች ካርዲፍ ሲቲን በጊዜያዊነት አሰልጣኝነት መርቶ ነበር።
በክለቡ ያለው ውል በአመቱ መጨረሻ ያበቃው አሮን ራምሴይ ባለፈው አመት ለካርዲፍ ሲቲ አስር ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
“ አሜሪካዊያን የነፃነት በዓላችሁን እኛን በመደገፍ አክብሩ “
የብራዚሉ ክለብ ፓልሜራስ አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ አሜሪካዊያን ገለልተኛ ደጋፊዎች እኛን በመቀላቀል ከእንግሊዝ በተቃራኒ ቁሙ ሲሉ ጠይቀዋል።
አሜሪካ ዛሬ " June 4 " ከታላቋ ብሪቴን ነፃ መውጣቷን የሚዘክር ብሔራዊ በዓል ታከብራለች።
የፓልሜራስ እና ቼልሲ ጨዋታ በተመሳሳይ ቀን መደረጉን ተከትሎ አሰልጣኙ አሜሪካውያን የሀገር ፍቅራችሁን አሳዩ በማለት አስታውሰዋል።
“ እኛን መደገፍ ለአሜሪካውያን መልካም አጋጣሚ ነው “ ያሉት አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ “ ምክንያቱም ቀኑ ከእንግሊዝ በተቃራኒ የምትቆሙበት የነፃነት ቀን ነው “ ብለዋል።
“ ስለዚህ ከእኛ ጋር በመምጣት ተቀላቀሉን ምክንያቱም የእናንተ ድጋፍ ያስፈልገናል “ሲሉ አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ ጥሪ አቅርበዋል።
“ በጨዋታው ያለንን እንሰጣለን ቼልሲ ጠንካራ መሆኑን እናውቃለን ነገርግን እኛ አንድ ህልም ነው ያለን ለዚህ ህልም እንፋለማለን “ አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የብራዚሉ ክለብ ፓልሜራስ አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ አሜሪካዊያን ገለልተኛ ደጋፊዎች እኛን በመቀላቀል ከእንግሊዝ በተቃራኒ ቁሙ ሲሉ ጠይቀዋል።
አሜሪካ ዛሬ " June 4 " ከታላቋ ብሪቴን ነፃ መውጣቷን የሚዘክር ብሔራዊ በዓል ታከብራለች።
የፓልሜራስ እና ቼልሲ ጨዋታ በተመሳሳይ ቀን መደረጉን ተከትሎ አሰልጣኙ አሜሪካውያን የሀገር ፍቅራችሁን አሳዩ በማለት አስታውሰዋል።
“ እኛን መደገፍ ለአሜሪካውያን መልካም አጋጣሚ ነው “ ያሉት አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ “ ምክንያቱም ቀኑ ከእንግሊዝ በተቃራኒ የምትቆሙበት የነፃነት ቀን ነው “ ብለዋል።
“ ስለዚህ ከእኛ ጋር በመምጣት ተቀላቀሉን ምክንያቱም የእናንተ ድጋፍ ያስፈልገናል “ሲሉ አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ ጥሪ አቅርበዋል።
“ በጨዋታው ያለንን እንሰጣለን ቼልሲ ጠንካራ መሆኑን እናውቃለን ነገርግን እኛ አንድ ህልም ነው ያለን ለዚህ ህልም እንፋለማለን “ አሰልጣኝ አቤል ፌሬራ
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
ኒኮ ዊሊያምስ በይፋ ውሉን አራዘመ!
ስፔናዊው የአትሌቲክ ቢልባኦ የፊት መስመር ተጫዋች ኒኮ ዊልያምስ ውሉን ለተጨማሪ ስምንት አመታት ማራዘሙን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ተጫዋቹ በአትሌቲክ ቢልባኦ ቤት እስከ 2035 ድረስ የሚያቆየውን የረዥም አመት ውል መፈረሙ ይፋ ተደርጓል።
ምንም እንኳ ባርሴሎና በተጫዋቹ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ቢኖረውም ተጫዋቹ ግን በአትሌቲክ ቢልባኦ ለመቆየት መወሰኑ ተገልጿል።
ኒኮ ዊሊያምስ አዲስ በፈረመው ኮንትራት ላይ የውል ማፍረሻው 96 ሚልየን ዩሮ መሆኑ ተነግሯል።
ተጫዋቹም በይፋ ፊርማውን ካኖረ በኋላ " አትሌቲክ ቢልባኦ ቤቴ ነው “ ሲል ተደምጧል።
“ ውሳኔ ለመወሰን ስትፈልግ መጀመሪያ ማድረግ ያለብህ ልብህን ማድመጥ ነው ፣ እኔ መቆየት የምፈልገው በዚሁ ነው “ ኒኮ ዊሊያም
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው የአትሌቲክ ቢልባኦ የፊት መስመር ተጫዋች ኒኮ ዊልያምስ ውሉን ለተጨማሪ ስምንት አመታት ማራዘሙን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ተጫዋቹ በአትሌቲክ ቢልባኦ ቤት እስከ 2035 ድረስ የሚያቆየውን የረዥም አመት ውል መፈረሙ ይፋ ተደርጓል።
ምንም እንኳ ባርሴሎና በተጫዋቹ ላይ ከፍተኛ ፍላጎት ቢኖረውም ተጫዋቹ ግን በአትሌቲክ ቢልባኦ ለመቆየት መወሰኑ ተገልጿል።
ኒኮ ዊሊያምስ አዲስ በፈረመው ኮንትራት ላይ የውል ማፍረሻው 96 ሚልየን ዩሮ መሆኑ ተነግሯል።
ተጫዋቹም በይፋ ፊርማውን ካኖረ በኋላ " አትሌቲክ ቢልባኦ ቤቴ ነው “ ሲል ተደምጧል።
“ ውሳኔ ለመወሰን ስትፈልግ መጀመሪያ ማድረግ ያለብህ ልብህን ማድመጥ ነው ፣ እኔ መቆየት የምፈልገው በዚሁ ነው “ ኒኮ ዊሊያም
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር ሊለያይ ነው !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የመስመር ተጨዋች ታኬሂሮ ቶሚያሱ ከክለቡ ሊለያይ መሆኑ ተገልጿል።
አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር በጋራ ስምምነት ያላቸውን ኮንትራት ለማፍረስ መወሰናቸው ተነግሯል።
በተደጋጋሚ ጉዳት ምክንያት ቡድኑን በሚገባው ልክ ያላገለገለው ቶሚያሱ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለአርሰናል አንድ ጨዋታ ነው ያደረገው።
የተጨዋቹ ኮንትራት በሚቀጥለው አመት 2026 የሚጠናቀቅ ቢሆንም በስምምነት መለያየታቸው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የመስመር ተጨዋች ታኬሂሮ ቶሚያሱ ከክለቡ ሊለያይ መሆኑ ተገልጿል።
አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር በጋራ ስምምነት ያላቸውን ኮንትራት ለማፍረስ መወሰናቸው ተነግሯል።
በተደጋጋሚ ጉዳት ምክንያት ቡድኑን በሚገባው ልክ ያላገለገለው ቶሚያሱ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለአርሰናል አንድ ጨዋታ ነው ያደረገው።
የተጨዋቹ ኮንትራት በሚቀጥለው አመት 2026 የሚጠናቀቅ ቢሆንም በስምምነት መለያየታቸው ተነግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በቀን 24/10/2017 ዓ/ም ባካሄዱት ስብሰባ ላይ የተወሰኑ አበይት ጉዳዮች @tikvahethsport @kidusyoftahe
#Ethiopia
የኢትዮጵያ ፕ/ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት በሲዳማ ፣ በመቻል እና በሀዋሳ ከተማ ስፖርት ቡድኖች ላይ አስተላልፏል።
ክለቦቹ የታገዱ ተጫዋቾቹን በመጠቀም ያደረጓቸውን ጨዋታዎችን በፎርፌ እንዲሸነፉ የውድድርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
በተሰጡት የፎርፌ ውሳኔዎች መሰረት የ2017 የፕሪሚየር ሊግ ደረጃና ግብ አግቢዎች ተስተካክሏል።
ይህንንም ተከትሎ ቅጣቱ የተላለፈባቸው ክለቦች :-
1️⃣5️⃣ኛ - መቻል
1️⃣7️⃣ኛ - ሲዳማ ቡና በመሆን የዘንድሮው ውድድር ዓመት አጠናቀዋል።
በተቃራኒው በወራጅ ቀጠናው ይገኙ የነበሩት :-
1️⃣3️⃣ኛ አዳማ ከተማ
1️⃣4️⃣ኛ መቐለ 70 እንደርታ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ ችለዋል።
❗️የአክስዮን ማህበሩ ሙሉ የውድድር ዘመኑ መግለጫ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ ፕ/ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት በሲዳማ ፣ በመቻል እና በሀዋሳ ከተማ ስፖርት ቡድኖች ላይ አስተላልፏል።
ክለቦቹ የታገዱ ተጫዋቾቹን በመጠቀም ያደረጓቸውን ጨዋታዎችን በፎርፌ እንዲሸነፉ የውድድርና ስነ ስርዓት ኮሚቴ ወስኗል።
በተሰጡት የፎርፌ ውሳኔዎች መሰረት የ2017 የፕሪሚየር ሊግ ደረጃና ግብ አግቢዎች ተስተካክሏል።
ይህንንም ተከትሎ ቅጣቱ የተላለፈባቸው ክለቦች :-
1️⃣5️⃣ኛ - መቻል
1️⃣7️⃣ኛ - ሲዳማ ቡና በመሆን የዘንድሮው ውድድር ዓመት አጠናቀዋል።
በተቃራኒው በወራጅ ቀጠናው ይገኙ የነበሩት :-
1️⃣3️⃣ኛ አዳማ ከተማ
1️⃣4️⃣ኛ መቐለ 70 እንደርታ ደረጃ ላይ ለመቀመጥ ችለዋል።
❗️የአክስዮን ማህበሩ ሙሉ የውድድር ዘመኑ መግለጫ ከላይ በምስሉ ላይ ተያይዟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
TIKVAH-SPORT
አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር ሊለያይ ነው ! የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የመስመር ተጨዋች ታኬሂሮ ቶሚያሱ ከክለቡ ሊለያይ መሆኑ ተገልጿል። አርሰናል ከተጨዋቹ ጋር በጋራ ስምምነት ያላቸውን ኮንትራት ለማፍረስ መወሰናቸው ተነግሯል። በተደጋጋሚ ጉዳት ምክንያት ቡድኑን በሚገባው ልክ ያላገለገለው ቶሚያሱ በተጠናቀቀው የውድድር አመት ለአርሰናል አንድ ጨዋታ ነው ያደረገው። የተጨዋቹ ኮንትራት በሚቀጥለው…
“ የአርሰናል በመሆኔ ሁልጊዜም እኮራለሁ “ ቶሚያሱ
ጃፓናዊው የመስመር ተጨዋች ታኬሂሮ ቶሚያሱ ከአርሰናል ጋር መለያየቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ አረጋግጧል።
“ በዚህ ታላቅ ክለብ ከነበሩን አራት የማይረሱ አመታት በኋላ የመሰነባበቻ ጊዜው አሁን ነው ስለሰጣችሁኝ ህይወት አመሰግናለሁ “ ሲል ቶሚያሱ ተናግሯል።
“ በአርሰናል ቤት ከቡድን አጋሮቼ ፣ ከሚኬል አርቴታ ከአሰልጣኝ ቡድኑ እና ሁሉም ሰው ጋር በማሳለፌ በጣም ደስተኛ ነበርኩ “ ቶሚያሱ
ቶሚያሱ አክሎም ደጋፊዎች ሜዳ ላይ እና ከሜዳ ውጪ ላሳያችሁኝ ነገር አመሰግናለሁ በቼም አልረሳውም በማለት ተናግሯል።
“ ጊዜው የአዲስ ምዕራፍ ነው ነገርግን የአርሰናል ሰው በመሆኔ ሁልጊዜም እኮራለሁ " ቶሚያሱ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ጃፓናዊው የመስመር ተጨዋች ታኬሂሮ ቶሚያሱ ከአርሰናል ጋር መለያየቱን በማህበራዊ ትስስር ገፁ አረጋግጧል።
“ በዚህ ታላቅ ክለብ ከነበሩን አራት የማይረሱ አመታት በኋላ የመሰነባበቻ ጊዜው አሁን ነው ስለሰጣችሁኝ ህይወት አመሰግናለሁ “ ሲል ቶሚያሱ ተናግሯል።
“ በአርሰናል ቤት ከቡድን አጋሮቼ ፣ ከሚኬል አርቴታ ከአሰልጣኝ ቡድኑ እና ሁሉም ሰው ጋር በማሳለፌ በጣም ደስተኛ ነበርኩ “ ቶሚያሱ
ቶሚያሱ አክሎም ደጋፊዎች ሜዳ ላይ እና ከሜዳ ውጪ ላሳያችሁኝ ነገር አመሰግናለሁ በቼም አልረሳውም በማለት ተናግሯል።
“ ጊዜው የአዲስ ምዕራፍ ነው ነገርግን የአርሰናል ሰው በመሆኔ ሁልጊዜም እኮራለሁ " ቶሚያሱ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ወደ ሊቨርፑል መመለስ አስፈርቶኛል “ ሳላህ
ግብፃዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሞሀመድ ሳላህ በቡድን አጋሩ ዲያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገልጿል።
ወደ መርሲሳይድ መመለስ እንዳስፈራው የገለፀው ሳላህ “ ከ እረፍት ስመለስ ዲያጎ ጆታን እንደማላገኘው ራሴን ማሳመን እና መቀበል ከብዶኛል “ ብሏል።
“ የቡድን አጋሮች ይመጣሉ ይሄዳሉ በዚህ መንገድ ግን አይደለም ፣ እስከ ትላንት ድረስ የትኛውም ነገር ወደ ሊቨርፑል ለመመለስ ያስፈረኛል ብዬ አላስብም ነበር “ ሞሀመድ ሳላህ
ሳላህ ለዲያጎ ጆታ ቤተሰቦች እና አድናቂዎቹ በሀዘን መግለጫው መፅናናትን ተመኝቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ግብፃዊው የሊቨርፑል ኮከብ ሞሀመድ ሳላህ በቡድን አጋሩ ዲያጎ ጆታ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን ገልጿል።
ወደ መርሲሳይድ መመለስ እንዳስፈራው የገለፀው ሳላህ “ ከ እረፍት ስመለስ ዲያጎ ጆታን እንደማላገኘው ራሴን ማሳመን እና መቀበል ከብዶኛል “ ብሏል።
“ የቡድን አጋሮች ይመጣሉ ይሄዳሉ በዚህ መንገድ ግን አይደለም ፣ እስከ ትላንት ድረስ የትኛውም ነገር ወደ ሊቨርፑል ለመመለስ ያስፈረኛል ብዬ አላስብም ነበር “ ሞሀመድ ሳላህ
ሳላህ ለዲያጎ ጆታ ቤተሰቦች እና አድናቂዎቹ በሀዘን መግለጫው መፅናናትን ተመኝቷል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ሩበን አሞሪም ወደ ካሪንግተን ተመልሰዋል !
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አምሪም ዛሬ ጠዋት ወደ ካሪንግተን ልምምድ ማዕከል መመለሳቸው ተገልጿል።
አሰልጣኙ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት ከአሰልጣኝ ቡድን አባላቶቻቸው ጋር ካሪንግተን ልምምድ ማዕከል ተገኝተዋል።
የክለቡ ተጨዋቾች ከቀናት በኋላ ሰኞ ወደ ካሪንግተን በመመለስ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ሩበን አምሪም ዛሬ ጠዋት ወደ ካሪንግተን ልምምድ ማዕከል መመለሳቸው ተገልጿል።
አሰልጣኙ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት ከአሰልጣኝ ቡድን አባላቶቻቸው ጋር ካሪንግተን ልምምድ ማዕከል ተገኝተዋል።
የክለቡ ተጨዋቾች ከቀናት በኋላ ሰኞ ወደ ካሪንግተን በመመለስ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe