Tikvah-University
#WolaitaSodoUniversity ወላይታ ሶዶ ኒቨርሲቲ በመደበኛ እና በተከታታይ የትምህርት መርሐግብር ያስተማራቸውን ተማሪዎች ነገ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም ያስመርቃል፡፡ ተመራቂዎቹ በሦስተኛ ዲግሪ፣ በሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል። @tikvahuniversity
#WolaitaSodoUniversity
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1700 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብሮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው፡፡
ከተመራቂዎቹ መካከል 32 የህክምና ዶክተሬት እና 32 የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 86% የሚሆኑት ማለፋቸውን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንትጉቼ ጉሌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
@tikvahuniversity
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1700 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብሮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው፡፡
ከተመራቂዎቹ መካከል 32 የህክምና ዶክተሬት እና 32 የስፔሻሊቲ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል።
ዩኒቨርሲቲው በ2017 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 86% የሚሆኑት ማለፋቸውን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንትጉቼ ጉሌ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
@tikvahuniversity
በአዲስ አበባ በ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑት ማለፋቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በወሩ መጀመሪያ የተሰጠውን ፈተና ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን የቢሮው ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ዘንድሮ በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13ቱ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡
በ2016 ዓ.ም ያለፉ ተማሪዎች 78.9 በመቶ እንደነበር ያስታወሱት ኃላፊው፤ በከተማ አስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በየዓመቱ መሻሻል እያሳየ ነው ብለዋል፡፡
@tikvahuniversity
በወሩ መጀመሪያ የተሰጠውን ፈተና ከወሰዱ 70,525 ተማሪዎች መካከል 88.8 በመቶ የሚሆኑ ተማሪዎች 50% እና ከዚያ በላይ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን የቢሮው ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ዘንድሮ በከተማ ደረጃ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ 20 ተማሪዎች መካከል 13ቱ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች እና በገላን የወንዶች አዳሪ ትምህርት ቤቶች የተማሩ መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡
በ2016 ዓ.ም ያለፉ ተማሪዎች 78.9 በመቶ እንደነበር ያስታወሱት ኃላፊው፤ በከተማ አስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በየዓመቱ መሻሻል እያሳየ ነው ብለዋል፡፡
@tikvahuniversity
#WallagaUniversity
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው፡፡
ከተመራቂዎቹ መካከል 13 በሦስተኛ ዲግሪ እና 22 በስፔሻሊቲ የተመረቁ ይገኙበታል።
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በጊምቢ እና በሻምቡ ካምፓሶች ያስተማራቸውን 536 ተማሪዎች ትናንት ማስመረቁ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ2 ሺህ በላይ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው፡፡
ከተመራቂዎቹ መካከል 13 በሦስተኛ ዲግሪ እና 22 በስፔሻሊቲ የተመረቁ ይገኙበታል።
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በጊምቢ እና በሻምቡ ካምፓሶች ያስተማራቸውን 536 ተማሪዎች ትናንት ማስመረቁ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
Forwarded from HaHuJobs (HahuJobs)
በ 10 ሳምንታት ፣ ተፈላጊ ይሁኑ!
HaHuMuya ባዘጋጀው የክረምት ኮርስ በሳምንት 3ቀን ብቻ እየተማሩ በ2 ወር ከ15 ቀን ውስጥ የሰርተፊኬት ባለቤት ይሁኑ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን ይደውሉ +251988007773/75/05 ወይም በአድራሻችን መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ግሬስ ሲቲ ሞል አጠገብ ሲሳይ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ መምጣት ይችላሉ!
@hahujobs | @hahujobs_bot
HaHuJobs, ለሀገር ልጅ በሀገር ልጅ!
#HaHuJobs #HaHuMuya #summerclass #summercourse #skillup #trainings #skills #careergoals
HaHuMuya ባዘጋጀው የክረምት ኮርስ በሳምንት 3ቀን ብቻ እየተማሩ በ2 ወር ከ15 ቀን ውስጥ የሰርተፊኬት ባለቤት ይሁኑ።
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን ይደውሉ +251988007773/75/05 ወይም በአድራሻችን መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ግሬስ ሲቲ ሞል አጠገብ ሲሳይ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ መምጣት ይችላሉ!
@hahujobs | @hahujobs_bot
HaHuJobs, ለሀገር ልጅ በሀገር ልጅ!
#HaHuJobs #HaHuMuya #summerclass #summercourse #skillup #trainings #skills #careergoals
ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ በሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራም ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል።
ከ60 ዓመታት በላይ ዕድሜ በትምህርት ተቋምነት ያስቆጠረው ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፤ በሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ስድስት ምሁራን ሰሞኑን አስመርቋል። ከስድስቱ ተመራቂዎች አንድ ሴት ይገኙበታል።
በመስከረም 2014 ዓ.ም በአዲስ መልክ የተደራጀው ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፤ የመጀመሪያዎቹን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የትምህርት ተመራቂዎች ዘንድሮ ማስመረቁም ተገልጿል።
@tikvahuniversity
ከ60 ዓመታት በላይ ዕድሜ በትምህርት ተቋምነት ያስቆጠረው ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፤ በሦስተኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን ስድስት ምሁራን ሰሞኑን አስመርቋል። ከስድስቱ ተመራቂዎች አንድ ሴት ይገኙበታል።
በመስከረም 2014 ዓ.ም በአዲስ መልክ የተደራጀው ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ፤ የመጀመሪያዎቹን የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም የትምህርት ተመራቂዎች ዘንድሮ ማስመረቁም ተገልጿል።
@tikvahuniversity
የወሎ ዩኒቨርሲቲ የዋንጫ ተሸላሚዎች 👏
በ2017 ዓ.ም ከወሎ ዩኒቨርሲቲ የሰርጅካል ነርሲንግ ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ ፋንታሁን ስመኘው ከአጠቃላይ ተመራቂዎች አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.959 በማምጣት የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
የፐብሊክ ሄልዝ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ተማሪ ያብስራ አማረ ከሴት ተማሪዎች አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.955 በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎች ማስመረቁ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
በ2017 ዓ.ም ከወሎ ዩኒቨርሲቲ የሰርጅካል ነርሲንግ ትምህርት ክፍል ተመራቂው ተማሪ ፋንታሁን ስመኘው ከአጠቃላይ ተመራቂዎች አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.959 በማምጣት የሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።
የፐብሊክ ሄልዝ ትምህርት ክፍል ተመራቂዋ ተማሪ ያብስራ አማረ ከሴት ተማሪዎች አጠቃላይ ውጤት (CGPA) 3.955 በማምጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች።
ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎች ማስመረቁ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
Tikvah-University
Photo
በአዲስ አበባ ከተማ በ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎች ውጤት ዛሬ መለቀቁ ይታወቃል።
ውጤት ኦንላይን ለመመልከት 👇
https://aa.ministry.et/#/resu
@tikvahuniversity
ውጤት ኦንላይን ለመመልከት 👇
https://aa.ministry.et/#/resu
@tikvahuniversity
የፊታችን እሑድ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም ጠዋት 02:00 በፒያሣ ካምፓስ የጋዜጠኝነት ስልጠና ተማሪዎች የመመረቂያ ፕሮጀክታቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን፤ ጋዜጠኛ ዳዊት አለሙ እና ጋዜጠኛ ውቢት ያረጋል በመርሐግብሩ ላይ በመገኝት የጋዜጠኝነት ሕይወታቸውን እና ልምዳቸውን የሚያካፍሉ ይሆናል።
በመርሐግብሩ ላይ በመገኘት የተመራቂ ተማሪዎቻችንን የመመረቂያ ሥራዎች እንዲከታተሉ እንዲሁም ለጋዜጠኛ ዳዊት አለሙ እና ጋዜጠኛ ውቢት ያረጋል መጠየቅ የሚፈልጉትን በማንሳት በልምድ ልውውጡ ላይ እንዲካፈሉ ጋብዘንዎታል።
መግቢያ: በነፃ
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
Instagram: https://www.instagram.com/sage_training_institute/
Telegram: https://www.tg-me.com/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
በመርሐግብሩ ላይ በመገኘት የተመራቂ ተማሪዎቻችንን የመመረቂያ ሥራዎች እንዲከታተሉ እንዲሁም ለጋዜጠኛ ዳዊት አለሙ እና ጋዜጠኛ ውቢት ያረጋል መጠየቅ የሚፈልጉትን በማንሳት በልምድ ልውውጡ ላይ እንዲካፈሉ ጋብዘንዎታል።
መግቢያ: በነፃ
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
Instagram: https://www.instagram.com/sage_training_institute/
Telegram: https://www.tg-me.com/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
በ15 ዩኒቨርሲቲዎች 109 መምህራን የውል ግዴታቸውን ሳይወጡ በመልቀቃቸው ከ40 ሚልዮን ብር በላይ ሀብት ባክኗል፡፡ - የፌዴራል ዋና ኦዲተር
የፌዴራል ዋና ኦዲተር የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የ2016 በጀት ዓመት የኦዲት ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት እንደተገለፀው፤ ዩኒቨርሲቲዎች ለስልጠና የላኳቸውን ባለሙያዎች በውልና ግዴታ መሰረተ ተመልሰው አገልግሎት እንዲሰጡ ከማድረግ አንፃር ከፍተኛ ክፍተት አለባቸው ተብሏል።
በዚህም በ15 ዩኒቨርሲቲዎች 109 መምህራን የውል ግዴታቸውን ሳይወጡ ዩኒቨርሲቲውን በመልቀቃቸው ከ40 ሚልየዮን ብር በላይ ሀብት ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ ተናግረዋል።
አርባ ምንጭ፣ መቐለ፣ አክሱም፣ ጂንካ እና ጅማ ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛውን ድርሻ የያዙ ሲሆን፤ ተቋማቱ መምህራን በውል ግዴታ መሰረት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ወይም ሀብቱን ተመላሽ ማድረግ እንዳለባቸው ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ዋቸሞ፣ ባህርዳር፣ ሐረማያ እና ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች ውዝፍ ተሰብሳቢ ሂሳብ የተገኘባቸው ሲሆን፤ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ዋና ኦዲተሯ አሳስበዋል። #ኢፕድ
@tikvahuniversity
የፌዴራል ዋና ኦዲተር የፌዴራል መስሪያ ቤቶች የ2016 በጀት ዓመት የኦዲት ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት እንደተገለፀው፤ ዩኒቨርሲቲዎች ለስልጠና የላኳቸውን ባለሙያዎች በውልና ግዴታ መሰረተ ተመልሰው አገልግሎት እንዲሰጡ ከማድረግ አንፃር ከፍተኛ ክፍተት አለባቸው ተብሏል።
በዚህም በ15 ዩኒቨርሲቲዎች 109 መምህራን የውል ግዴታቸውን ሳይወጡ ዩኒቨርሲቲውን በመልቀቃቸው ከ40 ሚልየዮን ብር በላይ ሀብት ዋና ኦዲተር መሠረት ዳምጤ ተናግረዋል።
አርባ ምንጭ፣ መቐለ፣ አክሱም፣ ጂንካ እና ጅማ ዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛውን ድርሻ የያዙ ሲሆን፤ ተቋማቱ መምህራን በውል ግዴታ መሰረት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ወይም ሀብቱን ተመላሽ ማድረግ እንዳለባቸው ተናግረዋል።
በሌላ በኩል ዋቸሞ፣ ባህርዳር፣ ሐረማያ እና ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች ውዝፍ ተሰብሳቢ ሂሳብ የተገኘባቸው ሲሆን፤ ማስተካከያ እንዲያደርጉ ዋና ኦዲተሯ አሳስበዋል። #ኢፕድ
@tikvahuniversity
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ለቋሚ የሥራ ቅጥር መደቦች የቀን ሠራተኞችን በመቅጠር ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ ክፍያ ፈፅመዋል ተባለ፡፡
የፌዴራል ዋና አዲተር የመንግሥት ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት የበጀት ኦዲት አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት እንደጠቀሰው፤ 12 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሳይፈቀድላቸው ለቋሚ የሥራ መደቦች ላይ የቀን ሠራተኞችን ቀጥረው ተገኝተዋል ብሏል፡፡
ተቋማቱ በጠቅላላው 61,882,081 ብር ለቀን ሠራተኞች ክፍያ እንደፈጸሙ የገለጸው የፌዴራል ዋና አዲተር፤ ጅማ ዩኒቨርሲቲ 25,310,211 ብር፣ አምቦ ዩኒቨርሲቲ 10,938,834 ብር፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ 7,888,374 ብር፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 5,170,600 ብር እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ 4,414,974 ብር በመክፈል ዋነኞቹ እንደሆኑ በሪፖርቱ ተጠቅሰዋል፡፡ #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
የፌዴራል ዋና አዲተር የመንግሥት ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት የበጀት ኦዲት አፈጻጸም ሪፖርት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት እንደጠቀሰው፤ 12 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሳይፈቀድላቸው ለቋሚ የሥራ መደቦች ላይ የቀን ሠራተኞችን ቀጥረው ተገኝተዋል ብሏል፡፡
ተቋማቱ በጠቅላላው 61,882,081 ብር ለቀን ሠራተኞች ክፍያ እንደፈጸሙ የገለጸው የፌዴራል ዋና አዲተር፤ ጅማ ዩኒቨርሲቲ 25,310,211 ብር፣ አምቦ ዩኒቨርሲቲ 10,938,834 ብር፣ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ 7,888,374 ብር፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 5,170,600 ብር እና ዲላ ዩኒቨርሲቲ 4,414,974 ብር በመክፈል ዋነኞቹ እንደሆኑ በሪፖርቱ ተጠቅሰዋል፡፡ #ሪፖርተር
@tikvahuniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እና ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች ቅዳሜ ሰኔ 21/2017 ዓ.ም ያስመርቃሉ።
በዕለቱ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ 17ኛ ባች፥ ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ደግሞ 5ኛ ባች ሰልጣኝ ተማሪዎቻቸውን ያስመርቃሉ።
@tikvahuniversity
በዕለቱ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ 17ኛ ባች፥ ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ደግሞ 5ኛ ባች ሰልጣኝ ተማሪዎቻቸውን ያስመርቃሉ።
@tikvahuniversity
የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ውጤትን ይፋ አድርጓል።
በአስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል ፈተና የወሰዳችሁ ተፈታኞች ውጤታችሁን ከታች ያለውን ሊንክ በመጫንና የመለያ ቁጥራችሁን በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ።
ውጤት ለማየት 👇
https://www.geight.diresrms.org/View_Result/get_result
@tikvahuniversity
በአስተዳደሩ የ8ኛ ክፍል ፈተና የወሰዳችሁ ተፈታኞች ውጤታችሁን ከታች ያለውን ሊንክ በመጫንና የመለያ ቁጥራችሁን በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ።
ውጤት ለማየት 👇
https://www.geight.diresrms.org/View_Result/get_result
@tikvahuniversity
የሁለት ወር የክረምት ስልጠና!
(25% ቅናሽ ሊጠናቀቅ 2 ቀናት ብቻ ቀሩ)
የቴክኒካል ሥራዎች (Technical Skills) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን።
ስልጠናዎቹ፦
👉 Building Electrical Installation, CCTV Camera Installation and Security Solutions
👉 Computer Maintenance, Networking, Office Machine Maintenance and Home Appliance
👉 Mobile Maintenance
👉 Industrial Machine Installation and Maintenance
ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል።
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Instagram: https://www.instagram.com/sage_training_institute/
Telegram: https://www.tg-me.com/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute
(25% ቅናሽ ሊጠናቀቅ 2 ቀናት ብቻ ቀሩ)
የቴክኒካል ሥራዎች (Technical Skills) ስልጠና በፒያሣ እና በመገናኛ ካምፓስ ምዝገባ ላይ ነን።
ስልጠናዎቹ፦
👉 Building Electrical Installation, CCTV Camera Installation and Security Solutions
👉 Computer Maintenance, Networking, Office Machine Maintenance and Home Appliance
👉 Mobile Maintenance
👉 Industrial Machine Installation and Maintenance
ስልጠናው ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ይጀመራል።
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ
ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
Instagram: https://www.instagram.com/sage_training_institute/
Telegram: https://www.tg-me.com/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute