በ2018 ዓ.ም የተሻለ ስራ የሚሰራ መሆኑን በመጥቀስ ከቢሮው ጋር በትስስር እየሰሩ የሚገኙ ባለድርሻ አካላትም ለመማር ማ ስተማር ስራው ውጤታማነት የሚያበረክቱትን አስተዋጽኦ አጠናክረው መቀጠል እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
ቢሮው በየወቅቱ በተፈራረመው የትስስር ሰነድ መሰረት ከተለያዩ ተቋማት ጋር በቅንጅት ያከናወናቸውን ተግባራት እየገመገመ የተሻለ ስራ ለሰሩ ተቋማት ዕውቅና በመስጠት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቢሮ ኃላፊ አማካሪ እና የዘርፉ አስተባባሪ ወይዘሮ አበበች ነጋሽ ጠቁመው በ2017 ዓ.ም በተደረገ የቅንጅታዊ አሰራር ፍረጃ መሰረት ከቢሮው ጋር ትስስር ፈጥረው ወደተግባር የገቡ ተቋማት በሙሉ አፈጻጸማቸው በከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ መረጋገጡን ገልጸዋል።
በመርሀ ግብሩ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት እና ከፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የመጡ የድጋፍና ክትትል ባለሙያዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት ፣ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም ከቢሮው ጋር የስምምነት ፊርማ ተፈራርመው በቅንጅት በመስራት ላይ ከሚገኙ ተቋማት የመጡ የስራ ኃላፊዎች የተገኙ ሲሆን በመድረኩ በቀጣይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ፊርማ ከመፈረሙ ባሻገር በ2017 ዓ.ም ከቢሮ ጋር በቅንጅት ሰርተው ውጤታማ ለሆኑ ተቋማት ዕውቅና ተሰቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ቢሮው በየወቅቱ በተፈራረመው የትስስር ሰነድ መሰረት ከተለያዩ ተቋማት ጋር በቅንጅት ያከናወናቸውን ተግባራት እየገመገመ የተሻለ ስራ ለሰሩ ተቋማት ዕውቅና በመስጠት ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቢሮ ኃላፊ አማካሪ እና የዘርፉ አስተባባሪ ወይዘሮ አበበች ነጋሽ ጠቁመው በ2017 ዓ.ም በተደረገ የቅንጅታዊ አሰራር ፍረጃ መሰረት ከቢሮው ጋር ትስስር ፈጥረው ወደተግባር የገቡ ተቋማት በሙሉ አፈጻጸማቸው በከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ መረጋገጡን ገልጸዋል።
በመርሀ ግብሩ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት እና ከፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ የመጡ የድጋፍና ክትትል ባለሙያዎች ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት ፣ የክፍለ ከተማ ትምህርት ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም ከቢሮው ጋር የስምምነት ፊርማ ተፈራርመው በቅንጅት በመስራት ላይ ከሚገኙ ተቋማት የመጡ የስራ ኃላፊዎች የተገኙ ሲሆን በመድረኩ በቀጣይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የስምምነት ሰነድ ፊርማ ከመፈረሙ ባሻገር በ2017 ዓ.ም ከቢሮ ጋር በቅንጅት ሰርተው ውጤታማ ለሆኑ ተቋማት ዕውቅና ተሰቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
የረዳን ፈጣሪ ይመስገን !
እንኳን ደስ አላችሁ!
(ሰኔ 29/2017 ዓ.ም) ዛሬ በመዲናችን 31.5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸዉ 13 የመንገድ ፕሮጀክቶችን እና 8 ድልድዮችን አጠቃላይ 21 ፕሮጄክቶችን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል፡፡
ከተማችንን ለማዘመን ከኮሪደር ልማት ስራዎቻችን ባሻገር የመንገድ መሰረተ ልማት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ልዩ ትኩረት ሰጥተን እየሰራ እንገኛለን፡፡
ዛሬ የተመረቁት እነዚህ የመንገድ መሰረተ ልማቶች ፦
ከአጉስታ- ወይራ መጋጠሚያ፣ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒያም መቃረቢያ፣ ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ ዐደባባይ - በአቃቂ ድልድይ-ቱሉ ዲምቱ ዐደባባይ፣ ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ ቡልቡላ-ቂሊንጦ 2ኛ ቀለበት መንገድ አደባባይ፣
የለቡ አደባባይ ማሻሻያ ፕሮጀክት፣ ከአፍሪካ ህንፃ- ጀሞ መስታዎት ፋብሪካ፣ ከቂርቆስ ማርገጃ - ቡልጋሪያ፣ ከቤላ -ፈረንሣይ ፓርክ - ፈረንሣይ አቦ ቤተክርስቲያን፣ ከናሰዉ ሪል ስቴት አርሴማ ቀለበት መንገድ እና ዮናስ ሆቴል ኬብሮን ፋርማሲ አስፋልት መንገዶች ናቸው፡፡
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቧቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
እንኳን ደስ አላችሁ!
(ሰኔ 29/2017 ዓ.ም) ዛሬ በመዲናችን 31.5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያላቸዉ 13 የመንገድ ፕሮጀክቶችን እና 8 ድልድዮችን አጠቃላይ 21 ፕሮጄክቶችን መርቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል፡፡
ከተማችንን ለማዘመን ከኮሪደር ልማት ስራዎቻችን ባሻገር የመንገድ መሰረተ ልማት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ልዩ ትኩረት ሰጥተን እየሰራ እንገኛለን፡፡
ዛሬ የተመረቁት እነዚህ የመንገድ መሰረተ ልማቶች ፦
ከአጉስታ- ወይራ መጋጠሚያ፣ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒያም መቃረቢያ፣ ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ ዐደባባይ - በአቃቂ ድልድይ-ቱሉ ዲምቱ ዐደባባይ፣ ከቃሊቲ ቀለበት መንገድ አደባባይ ቡልቡላ-ቂሊንጦ 2ኛ ቀለበት መንገድ አደባባይ፣
የለቡ አደባባይ ማሻሻያ ፕሮጀክት፣ ከአፍሪካ ህንፃ- ጀሞ መስታዎት ፋብሪካ፣ ከቂርቆስ ማርገጃ - ቡልጋሪያ፣ ከቤላ -ፈረንሣይ ፓርክ - ፈረንሣይ አቦ ቤተክርስቲያን፣ ከናሰዉ ሪል ስቴት አርሴማ ቀለበት መንገድ እና ዮናስ ሆቴል ኬብሮን ፋርማሲ አስፋልት መንገዶች ናቸው፡፡
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቧቿን ይባርክ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
ተግተዉ የሰሩትን ሁሉ እናመሰግናለን !
የከተማ አስተዳደራችን 15,960 ፕሮጀክቶችን ከዛሬ ጀምሮ ለህዝብ አገልግሎት ክፍት ማድረግ ጀምረናል ።
በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች የተገነቡ አጭር እና አቋራጭ መንገዶች ፤ የትራፊክ ማሳለጫ ተሻጋጋሪ ድልድዮች የትራፊክ ፍሰትን በማቀላጠፍ እና ፕሮጀክቶቻችን በማያያዝ ለነዋሪው ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እድገት ጉልህ ድርሻ ያለቸው ናቸው ።
ፕሮጀክቶቹ ከ50 እስከ 60 ስፋት ያላቸዉ ድልድዮቹ እስከ 300 ሜትር ርዝመት ያላቸዉ ግዙፍ መንገዶች ያካተቱ ናቸው።
እነዚህ ፕሮጀክቶች፤ ከዉጪ በሚገኝ ብድር ይገነባል ተብሎ የተጀመረ ቢሆንም ብድሩ ሳይገኝ ቀርቶ በከተማ አስተዳደሩ አቅም መገንባት የተቻለ ነዉ።
የከተማችን ነዋሪዎችም የተገነቡ መንገዶችን በአግባቡ እንድትጠቀሙበት አደራ እያልኩኝ ፤ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የበኩላችሁን ድርሻ ላበረከታችሁ የአዲስ አበባ ከተማ መንገድ ባለስልጣን ፤ የመንግስት እና የግል ድርጅቶች ፣ ኮንትራክተሮች ፣ አማካሪ ድርጅቶች እና የአቃቂ ቃሊቲ እና የቦሌ ክለከተማ አመራሮች እና ነዋሪዎች እና ድርሻ ለነበራችሁ ሁሉ በከተማ አስተዳደሩ እና በራሴ ስም ላመሰግናችሁ እወዳለሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያ እና ህዝቦቿን ይባርክ!
የከተማ አስተዳደራችን 15,960 ፕሮጀክቶችን ከዛሬ ጀምሮ ለህዝብ አገልግሎት ክፍት ማድረግ ጀምረናል ።
በተለያዩ የከተማዋ ክፍሎች የተገነቡ አጭር እና አቋራጭ መንገዶች ፤ የትራፊክ ማሳለጫ ተሻጋጋሪ ድልድዮች የትራፊክ ፍሰትን በማቀላጠፍ እና ፕሮጀክቶቻችን በማያያዝ ለነዋሪው ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እድገት ጉልህ ድርሻ ያለቸው ናቸው ።
ፕሮጀክቶቹ ከ50 እስከ 60 ስፋት ያላቸዉ ድልድዮቹ እስከ 300 ሜትር ርዝመት ያላቸዉ ግዙፍ መንገዶች ያካተቱ ናቸው።
እነዚህ ፕሮጀክቶች፤ ከዉጪ በሚገኝ ብድር ይገነባል ተብሎ የተጀመረ ቢሆንም ብድሩ ሳይገኝ ቀርቶ በከተማ አስተዳደሩ አቅም መገንባት የተቻለ ነዉ።
የከተማችን ነዋሪዎችም የተገነቡ መንገዶችን በአግባቡ እንድትጠቀሙበት አደራ እያልኩኝ ፤ግንባታው ተጠናቆ ለአገልግሎት እንዲበቃ የበኩላችሁን ድርሻ ላበረከታችሁ የአዲስ አበባ ከተማ መንገድ ባለስልጣን ፤ የመንግስት እና የግል ድርጅቶች ፣ ኮንትራክተሮች ፣ አማካሪ ድርጅቶች እና የአቃቂ ቃሊቲ እና የቦሌ ክለከተማ አመራሮች እና ነዋሪዎች እና ድርሻ ለነበራችሁ ሁሉ በከተማ አስተዳደሩ እና በራሴ ስም ላመሰግናችሁ እወዳለሁ።
ፈጣሪ ኢትዮጵያ እና ህዝቦቿን ይባርክ!
በ25/75 ፕሮግራም የተደራጁ ቤት ፈላጊ መምህራንን ወደ ስራ ለማስገባት እንዲቻል በቀረቡ የግንባታ አማራጮች ላይ ውይይት ተካሄደ።
(ሰኔ 29/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የመምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ ፣ የቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ፣ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የስራ ኃላፊዎች ፣ የህብረት ስራ ኮሚሽን አመራሮች ፣ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የሚገኙ የመምህራን ማህበር አባላት ፣ ርዕሳነ መምህራን እንዲሁም ከየትምህርት ቤቱ የተውጣጡ የመምህራን ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ የመምህራንን አቅም እና ወቅታዊ ዋጋን ታሳቢ በማድረግ በቀረቡ የዲዛይን አማራጮች ዙሪያ በማህበር ለተደራጁ መምህራን ግንዛቤ በመፍጠር በቀጣይ በፍጥነት ወደ ግንባታ እንዲገቡ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ጠቁመው በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የመምህራን ማህበር አባላት እንዲሁም ከየትምህርት ቤቱ የመጡ ተወካይ መምህራንና የትምህርት አመራሮች የቀረቡትን አማራጮች መሰረት በማድረግ ለመምህራን ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡
(ሰኔ 29/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፣ የመምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ ፣ የቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላት ፣ የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ የስራ ኃላፊዎች ፣ የህብረት ስራ ኮሚሽን አመራሮች ፣ በየደረጃው እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የሚገኙ የመምህራን ማህበር አባላት ፣ ርዕሳነ መምህራን እንዲሁም ከየትምህርት ቤቱ የተውጣጡ የመምህራን ተወካዮች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ የመምህራንን አቅም እና ወቅታዊ ዋጋን ታሳቢ በማድረግ በቀረቡ የዲዛይን አማራጮች ዙሪያ በማህበር ለተደራጁ መምህራን ግንዛቤ በመፍጠር በቀጣይ በፍጥነት ወደ ግንባታ እንዲገቡ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ጠቁመው በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የመምህራን ማህበር አባላት እንዲሁም ከየትምህርት ቤቱ የመጡ ተወካይ መምህራንና የትምህርት አመራሮች የቀረቡትን አማራጮች መሰረት በማድረግ ለመምህራን ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡