❤እኛ ግን እንዲ ነን........ስትፈልገን የቀረን......ስትጠራን....የሸሸን.....ስትይዘን የለቀቅንህ እኛ ማለት እግዜሩ አንተን የናቅን አለምን ያከበርን....😭 አለምን ያመለክን....ከንቱ ነን.....😢😢😢 አቤቱ አሁን ግን ተጨንቀናል👐 መውጫው ጠፍቶብን ተርደናል......መፍትሄ ያለው ከአንተ ዘንድ ነውና አንተን ምህረትህን ናፍቀናል.....👐😭😭😭 አቤቱ ስለምህረትህ ፀሎታችንን አትናቅ ልመናችንን አድምጥ😢😢😢😢😢👐👐 ብንሞትም እንኳን ዳግም ያንተን አባትነት አግኝተን እንሙት.....ያለ አንተ አባትን አንሻም.....የፍቅርህ ዝምታ ልባችንን ገርፎታል......አምላከ አቤል የአንተን እጅ ናፍቀናል......😢😢😨😨😨😨
🇪🇹🇪🇹🇪🇹ሰላም እደሪ ሐገሬ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ስለ አለም ስለ ኢትዮጵያ ስለ ሰው ልጆች ስለ እንስሳት #ፀልዩ ለፀሎት ቁሙ!!
❤ለታመሙት በፈውስ እጆችህ ዳብስልን👐
😍ለተጨነቁት ላዘኑት ሁሉ አበርታልን አፅናናልን👐
❤ንጉስ ሆይ በማረሚያ ቤት ያሉትን በምህረትህ ጎብኛቸው👐
❤በሞት ያጣናቸውን መንግስተ ሰማያትን አዋርስልን👐
👐የይቅርታ አምላክ ሆይ ለብዙ አመት የራራህልን አምላካችን #ምህረትህ #ቸርነትህ ከቶ ከእኛ አይራቅ👐 አሜን
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
🇪🇹🇪🇹🇪🇹ሰላም እደሪ ሐገሬ🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ስለ አለም ስለ ኢትዮጵያ ስለ ሰው ልጆች ስለ እንስሳት #ፀልዩ ለፀሎት ቁሙ!!
❤ለታመሙት በፈውስ እጆችህ ዳብስልን👐
😍ለተጨነቁት ላዘኑት ሁሉ አበርታልን አፅናናልን👐
❤ንጉስ ሆይ በማረሚያ ቤት ያሉትን በምህረትህ ጎብኛቸው👐
❤በሞት ያጣናቸውን መንግስተ ሰማያትን አዋርስልን👐
👐የይቅርታ አምላክ ሆይ ለብዙ አመት የራራህልን አምላካችን #ምህረትህ #ቸርነትህ ከቶ ከእኛ አይራቅ👐 አሜን
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
♨♨♨ማስታወቂያ ♨♨#
የምትወዱት ❤️❤️ክርስቶቤል❤️❤️
ምዕራፍ ሁለት በቅርብ ቀን በልዩ ሁኔታ በቀን ሁለት ክፍል ወደ እናንተ ይደርሳል!
♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦
ቤዚ የራጉኤል ልጅ
💖💖ክርስቶቤል💖💖 የቤዛዊት የሴትልጅ ድርሰት
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የምትወዱት ❤️❤️ክርስቶቤል❤️❤️
ምዕራፍ ሁለት በቅርብ ቀን በልዩ ሁኔታ በቀን ሁለት ክፍል ወደ እናንተ ይደርሳል!
♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦♦
ቤዚ የራጉኤል ልጅ
💖💖ክርስቶቤል💖💖 የቤዛዊት የሴትልጅ ድርሰት
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
♨♨♨ማስታወቂያ 🔥🔥🔥
#ክርስቶቤል ምዕራፍ ሁለት
❤ነገ ማታ 1:30 የመጀመሪያ ክፍል
እንዲሁም ክፍል ሁለት 2:00 ይለቀቃል!
🔥❤ነገ ማታ🔥❤
አሳዛኝ ልብ አንጠልጣይ ታሪክ ክርስቶቤል ❤️❤️❤️❤️
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ
#ክርስቶቤል ምዕራፍ ሁለት
❤ነገ ማታ 1:30 የመጀመሪያ ክፍል
እንዲሁም ክፍል ሁለት 2:00 ይለቀቃል!
🔥❤ነገ ማታ🔥❤
አሳዛኝ ልብ አንጠልጣይ ታሪክ ክርስቶቤል ❤️❤️❤️❤️
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ
❤️❤️❤️ከፍቅር❤️❤️❤️
"የምትኖርበት አላማ የምትኖርለት ነገር ይኑርህ" በሰዎች ጥገኛ አትሁን በራስህ ለራስህ ደስተኛ ሁን!😘 ሰው በጨለመ ሰአት ጥሎህ ይሄዳል በከፋህ ሰአት ይተውሀል ቁስልህን አመርቅዞ ይጥልሀል እናም ራስህ ለራስህ መድሃኒት ሁን!!!🔥
💖💖💖ሰናይ ውሎ💖💖
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
"የምትኖርበት አላማ የምትኖርለት ነገር ይኑርህ" በሰዎች ጥገኛ አትሁን በራስህ ለራስህ ደስተኛ ሁን!😘 ሰው በጨለመ ሰአት ጥሎህ ይሄዳል በከፋህ ሰአት ይተውሀል ቁስልህን አመርቅዞ ይጥልሀል እናም ራስህ ለራስህ መድሃኒት ሁን!!!🔥
💖💖💖ሰናይ ውሎ💖💖
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
Audio
🚶♀🚶♀🚶♀😰😰😰መራቅሽ ነው እኮ የጎዳኝ ግን እንዴት ነው የጨከንሽው😰 እውነት ናፍቀሽኛል😰😰
✍በቤዛዊት የሴት ልጅ✍
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
💖💖💖ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ💖💖💖
💔ከፍቅር🥀
✍በቤዛዊት የሴት ልጅ✍
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
💖💖💖ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ💖💖💖
💔ከፍቅር🥀
#ቃል_ሳጣ 🙊🙊🙊
፨፨፨፨፨፨፨፨፨❤❤❤❤❤❤
ለሌላ እንዳረኩት
ሆሄ ሰካክቸ ላንች ግጥም አልጽፍም፣
ስሜቴን ለመንገር
በስንኝ ድርድሮች አልኮላተፍም፣
ዉበትሽን ለማድነቅ
ወርቅ በሰም ሸፍኘ የቃል ቅኔ አልዘርፍም፣
ትንሽ ዘለቅ ብለሽ አይኖቸን እያቸው፣
ፍዝዝ ቢሉም እንኳ ሚነግሩሽ ብዙ ነው፣
ድንገት ወረድ ብለሽ ከንፈሬን ካየሽም፣
ሳሚኝ ይላል እንጂ ሊስምሽ አይደፍርም፣
እስክትረጂለት አንችን እንደሚያልም፣
ቅኔ ቅብጥርሴ ሁሉንም ትተሽው፣
የልብሽን ጆሮ ልኔ ልብ አዉሽው፣
የፍቅር ጥለቴን
ከነሙሉ ክብሩ አንች እንድትለብሽው።
✍ ቢንያም✍
ልብወለድ ከሚል ቻናል የተወሰደ
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
፨፨፨፨፨፨፨፨፨❤❤❤❤❤❤
ለሌላ እንዳረኩት
ሆሄ ሰካክቸ ላንች ግጥም አልጽፍም፣
ስሜቴን ለመንገር
በስንኝ ድርድሮች አልኮላተፍም፣
ዉበትሽን ለማድነቅ
ወርቅ በሰም ሸፍኘ የቃል ቅኔ አልዘርፍም፣
ትንሽ ዘለቅ ብለሽ አይኖቸን እያቸው፣
ፍዝዝ ቢሉም እንኳ ሚነግሩሽ ብዙ ነው፣
ድንገት ወረድ ብለሽ ከንፈሬን ካየሽም፣
ሳሚኝ ይላል እንጂ ሊስምሽ አይደፍርም፣
እስክትረጂለት አንችን እንደሚያልም፣
ቅኔ ቅብጥርሴ ሁሉንም ትተሽው፣
የልብሽን ጆሮ ልኔ ልብ አዉሽው፣
የፍቅር ጥለቴን
ከነሙሉ ክብሩ አንች እንድትለብሽው።
✍ ቢንያም✍
ልብወለድ ከሚል ቻናል የተወሰደ
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
Audio
ስለአንቺ ብቻ ነው የምናገረው🌸 የማስበው❤️ ሁሌም እወድሻለሁ 🥀 ጓደኛዬ 😭😭😭😭
✍በቤዛዊት የሴት ልጅ✍
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
✍በቤዛዊት የሴት ልጅ✍
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አንድ ፩
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
... .... .. ..ጓደኞቼ ምሽት ላይ መልሴን ለማወቅ ቢጓጉም ምን ብዬ ልንገራቸው ወንድሟ አድርጋኛለች ማለቱ አሳፈረኝ።ሲደውሉም ስልኬን ላለማንሳት ድምፁን አጥፍቼ የመኝታ ቤቴን በር ቆልፌ ከራስጌዬ በኩል ካለው የመድሃኒአለም ምስል ስር ተንበረከኩኝ እና በዝምታ ማልቀስ ጀመርኩ። አንገቴ ላይ ያኖረችውን የብር ሀብል አጥብቄ ይዤ ተንሰቀሰኩኝ። "አበርታኝ! ላጣት አልወድም እና እባክህ አምላኬ! ፍቅርን ሰጥተኸን ለምን በፍቅር እንጎዳ............ማፍቀሬ ሳይሆን ቃሏ ከበደኝ እንዴት ልንገራት" በፊቴ የሚወርዱት እንባዎቼ ፊቴን እያጠቡ አልጋዬን እያራሱት ነው። ሩቅ ሆኖ ታየኝ እሷን ማጣት አልፈልግም ሴት ናት!...የአለም ሴቶች ብርቱካን ሆነው ቢጨመቁ የእሷን ሩብ ማንነት አይደርሱም ሙሉነት የተሰማኝ ማፍቀር እንደምችል ያወኩት በእሷ ነው።እንባዬ ያለማቋረጥ ሲፈስ የልቤ ህመምም አብዝቶ ይሰማኝ ጀመር።በእሷ ውስጥ ራሴን አግኝቼዋለሁ መኖሬ እንዲያጓጓኝ አድረጋለች።
.............. ዛሬ አዲስ ቀን ነውና እኔ ክላስ ስለሌለኝ አርፍጄ ነበር የተነሳሁት እነ ኤዲ ግን እስከ ዘጠኝ ሰአት ስለሚማሩ ከሰአት ስለማገኛቸው አባቴ ወደ መሰረተው በጎ አድራጎት ማህበር ሄጄ ከሚደግፏቸው አዛውንቶች ጋር እየተጫወትኩ ዋልኩኝ። ሀሳቤ ግን ኤዲ ጋር ነው። በዝምታ የፈረድኩት በእሷ ላይ ነው ወይስ በራሴ ፍቅር ላይ ነው እያልኩ ራሴን ደጋግሜ ብጠይቀውም መልሱን ግን መመለስ ከብዶኛል። ደቂቃ ደቂቃን ተክቶ ሰአቱ ነጉዶ ዘጠኝ ሰአት ሊሆን ግማሽ ሰአት ቀርቶት ነበር ሹፌራችንን ላለመጥራት ኮንትራት ታክሲ ይዤ ወደ ግቢ ማቅናት ጀመርኩ። ጎልማሳው ሹፌር የከፈተው ራዲዮ ሙዚቃ ተገባብዘን እንመለሳለን ብለው የእኔን ጭንቀት ተረድተው ይሁን አልያም እኔ አስቤ ይሁን ግራ እያጋባኝ.......ማድመጥ ጀመርኩኝ "ተስለሻል እንዴ ከአይኔ ከመሀሉ አንቺ ብቻ እኮ ነሽ በሚታየኝ ሁሉ....." ሙዚቃው ሳያልቅ ትምህርት ቤት ግቢ ጋር ደረስኩ።ብር ከፍዬ ወረድኩኝ እና ወደ ግቢ ስገባ እነ ኤዲን አየኋቸው ኤዲም ስታየኝ እየሮጠች መጥታ አቀፈችኝ። "ወንድምየው የማትመጣ መስሎኝ ደብሮኝ ነበር" አለችኝ። ተይ ኤዲ ወንድሜ አትበይኝ ላፈቀረ ልብ ስብራት ነው ብዬ ብነግራት ወይም ቢነግሩልኝ በታደልኩ። "ናፍቄሻለሁ ማለት ነው" ብዬ የውሸት ፈገግ ብዬ አየኋት እሷም አተኩራ እያየችኝ "ደህና ነህ?" አለችኝ እኔም "ደህና ነኝ ራሴን ትንሽ አሞኝ ነው" አልኳት። እነ ናታንን ሰላም ብዬ ከጎናቸው ተቀመጥኩ።የሆነውን ነገር ጓደኞቼ ከአይኔ ሳይረዱ አልቀረምና ዝምታን መርጠዋል። "ቡና ትጣለህ" አለችኝ ኤደን። ምን አለ መረበሼን አይታ እንዳወቀችው ማፍቀሬንም ብትረዳ ብዬ በልቤ ተመኘሁ። "አይ አልጠጣም ስተኛበት ይቀለኛል....ክላስ እንዴት ነበር" አልኳቸው። ናታንም "ባክህ ፈተና ፈተንኖን በስተመጨረሻ የሰራችው አጅሪት ናት" ብሎ ኤዲ ላይ ጠቆመ። ኤዲም "አኮራሁህ" አለችኝ እኔም "ገና እኮራብሻለሁ" አልኳት። ዘኪም "ኧረ እናንተ ግን በጣም እርቦኛል ምግብ እንብላ"አለን ምግብ ለመብላት ከግቢ ኤደንን አቅፊያት ወጣን። "አሁን ደህና ነህ" አለችኝ በእቅፌ ውስጥ ሆና እያየችኝ እኔም "ከአንቺ ጋር ስሆን ደህና ነኝ" አልኳት ከቃላቶቼ ተረድታ ከህመሜ ካሻረችኝ። "ኮተታም እኮ ነህ ግን ናፍቀኸኛል እማዬም ለምን ጠፋህ ብላሀለች" አለችኝ። እኔም "ነገ አብረን እንሄዳለን" አልኳት። "ኧረ ደግሞ ሳልነግርህ ለዶክተሩ እኮ በጎረቤት ስልክ ደውዬ አወራሁት እና ነገ እመጣለሁ ብሎኛል አብረን እንቀበለዋለን" ብላ በቅናት እሳት እንድቃጠል ክብሪቱን ጫረችው። ያቀፋትን ክንዴን ከትከሻዋ ላይ አውርጄ "እሺ ግን ስንት ሰአት ነው?" አልኳት። "ከሰአት" አለችኝ እኔም "ፈጣሪ ያውቃል" ብያት እጄን ኪሴ ውስጥ ከትቼ መንገድ ቀጠልን ከትምህርት ቤታችን ከፍ ብሎ ካለው ሬስቶራንት ገባን እና ከመቀመጣችን አንድ ጠየም ያለ ወጣት አስተናጋጅ ከፊታችን ቆሞ "እንኳን ደህና መጣችሁ ምን ልታዘዝ?"አለን ኤዲም "ያለውን በጠቅላላ" አለችው አስተናጋጁም በፈገግታ ተመለከታት እና ወደ እኛ አይኑን አዞረ "እስፔሻል ማህበራዊ ሶስት አምጣ" አለው ዘኪ። ኤዲም "እንዴ ዛክ ይሄ ሁሉ ማን ሊበላው ነው" አለችው። ዘኪም" ቀላል አልራበኝም" አላት። "የፈተናው መልስ ነው እንዴ ሆድህን የያዘው" አለችው አስተናጋጁ በኤዲ ነፃነት ተደምሞ ነበር የሚያያት። "የሚጠጣስ" አለ። ኤዲም "አንድ ሊትር ውሃ እና ቡና"አለችው አስተናጋጁም ትዕዛዙን ተቀብሎ ሄደ። እኔም በዝምታ ከራሴ ጋር እያወራሁ እነ ኤዲን እያየኋቸው ነበር አስተናጋጁ የታዘዘውን ምግብ ፊታችን ያስቀመጠው። በየተራ ሄደን እጃችን ታጥበን መብላት ጀመርን። ላጎርሳት ብፈልግም እንደ ቢረብሻት ስለማውቅ ፈርቻት ለራሴ መጉረስ ጀመርኩኝ። ውሃውን እየተጎነጨች "ቡናውን ጠጣው ለአንተ ነው" አለችኝ። "እኔ እኮ ቡና አያድነኝም" አልኳት። እውነትም ቡና የማይፈታው ጭንቅ ውስጥ ነኝ "ደረቅ መሆኑን ትተህ ጠጣ" አለችኝ። እኔም የማልወደውን ቡና እንደ ሬት የሚመረኝን ለእሷ ስል ጠጣሁት። እጇን ሰብስባ ተቀምጣ ዘኪን ማየት ጀመረች። "አትበይም"አላት ናታን። "ጠገብኩ ባይሆን ዛክ ይብላ" አለች። ዘኪም "እርጉም እኔን ምን አሳየሽ" አላት። "እህሉ አሳዝኖኝ ነዋ" ብላ ሬስቶራንቱን በሳቋ ሞላችው።ሰው ዞሮ ወደ እኛ ቢመለከትም እሷ ግን ግድ አልሰጣትም። "እጃችንን እንታጠብ" ብያት ወደ መታጠቢያ ክፍሉ ሄድን እጇን ፈትጋ እየታጠበች "ሀብሉ ደግሞ ቆንጆ አድርጎሃል" አለችኝ እኔም "አሳቢዋ እህቴ ናት የሰጠችኝ" አልኳት። "ውይ ስታስቀኑ በጣም ነው የምትወድህ" አለችኝ እጇ ላይ ያለውን ሳሙና በውሃው እያፀዳች። "አይ እሷ እንኳን አትወደኝም እኔ ነኝ የምወዳት የሆነች ሞዛዛ ነገር ናት" አልኳት። "ምን አልባት አንተ ስትሟዘዝባት ይሆናል በሽተኛ" ብላ በመዳፏ የያዘችውን ውሃ ረጭታኝ ወጣች።.....አሪፍ ጊዜ አሳልፈን ኤድንን ሸኝተናት ወደ ቤት ተመለስን። እኔ ግን የማልወደውን ቡና ጠጥቼ ተቃጥያለሁ በዛ ላይ ብዙ አመታት ያላገኘኋት ይመስል ናፍቆት ብዙም ሳልቆይ ጀመረኝ። ስልክ እንዳልደውላት የላትም። ኤዲ ግን ምን አይነት ሴትናት? መልሴ ሴት የሆነች ሴት ናት። መሸሸጊያዬ የሆነው ክፍሌ ተኝቼ መፅሐፍ እያነበብኩ አባቴ ወደ ክፍሌ አንኳክቶ ገባ "ዳዲ" አልኩት። "ምነው ብቻህን" አለኝ ከአልጋው ጫፍ እየተቀመጠ።"ኧረ ትንሽ ላንብብ ብዬ ነው" አልኩት መፅሐፉን እያሳየሁት "ቆንጆ መፅሐፍ ነው" አለኝ ቀጠል አርጎም "ጓደኛችሁ እንዴት ሆነች" አለኝ። "እግዚአብሔር ይመስገን ዳዲ ሁሉም ተስተካክሎ እሷም ትምህርቷን እናቷም ስራ ጀምረዋል" አልኩት። "መልካም ሁሌም የምኮራብህ ልጄ ነህ " ብሎኝ ግንባሬን ስሞ ንባቤን እንድቀጥል በሩን ዘግቶልኝ ወጣ። አባቴ ስራውን ለቆ በጎ አድራጎት ስራ ላይ ከተሰማራ በኋላ በአገኘው አጋጣሚ ሁሉ ሰውን ይረዳል። የእሱ ለጋስነት ሁሌም ይደንቀኛል።ነገ ሁላችንም ክላስ አለን እና እኔ ና ኤዲ ደግሞ አብረን እናቷ ጋር ስለምንሄድ የማነበውን መፅሐፍ ዘግቼ ተኛሁኝ።አይኖቼንም ጨፍኜ ግን የማያት ኤዲን ነበር.....
.........ከክፍል የአስተማሪውን እግር ተከትዬ ነበር እየሮጥኩኝ ወጣሁኝ እና ሞባይል ቤት አቀናሁ። ለኤዲ ስልክ ገዝቼ
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አንድ ፩
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
... .... .. ..ጓደኞቼ ምሽት ላይ መልሴን ለማወቅ ቢጓጉም ምን ብዬ ልንገራቸው ወንድሟ አድርጋኛለች ማለቱ አሳፈረኝ።ሲደውሉም ስልኬን ላለማንሳት ድምፁን አጥፍቼ የመኝታ ቤቴን በር ቆልፌ ከራስጌዬ በኩል ካለው የመድሃኒአለም ምስል ስር ተንበረከኩኝ እና በዝምታ ማልቀስ ጀመርኩ። አንገቴ ላይ ያኖረችውን የብር ሀብል አጥብቄ ይዤ ተንሰቀሰኩኝ። "አበርታኝ! ላጣት አልወድም እና እባክህ አምላኬ! ፍቅርን ሰጥተኸን ለምን በፍቅር እንጎዳ............ማፍቀሬ ሳይሆን ቃሏ ከበደኝ እንዴት ልንገራት" በፊቴ የሚወርዱት እንባዎቼ ፊቴን እያጠቡ አልጋዬን እያራሱት ነው። ሩቅ ሆኖ ታየኝ እሷን ማጣት አልፈልግም ሴት ናት!...የአለም ሴቶች ብርቱካን ሆነው ቢጨመቁ የእሷን ሩብ ማንነት አይደርሱም ሙሉነት የተሰማኝ ማፍቀር እንደምችል ያወኩት በእሷ ነው።እንባዬ ያለማቋረጥ ሲፈስ የልቤ ህመምም አብዝቶ ይሰማኝ ጀመር።በእሷ ውስጥ ራሴን አግኝቼዋለሁ መኖሬ እንዲያጓጓኝ አድረጋለች።
.............. ዛሬ አዲስ ቀን ነውና እኔ ክላስ ስለሌለኝ አርፍጄ ነበር የተነሳሁት እነ ኤዲ ግን እስከ ዘጠኝ ሰአት ስለሚማሩ ከሰአት ስለማገኛቸው አባቴ ወደ መሰረተው በጎ አድራጎት ማህበር ሄጄ ከሚደግፏቸው አዛውንቶች ጋር እየተጫወትኩ ዋልኩኝ። ሀሳቤ ግን ኤዲ ጋር ነው። በዝምታ የፈረድኩት በእሷ ላይ ነው ወይስ በራሴ ፍቅር ላይ ነው እያልኩ ራሴን ደጋግሜ ብጠይቀውም መልሱን ግን መመለስ ከብዶኛል። ደቂቃ ደቂቃን ተክቶ ሰአቱ ነጉዶ ዘጠኝ ሰአት ሊሆን ግማሽ ሰአት ቀርቶት ነበር ሹፌራችንን ላለመጥራት ኮንትራት ታክሲ ይዤ ወደ ግቢ ማቅናት ጀመርኩ። ጎልማሳው ሹፌር የከፈተው ራዲዮ ሙዚቃ ተገባብዘን እንመለሳለን ብለው የእኔን ጭንቀት ተረድተው ይሁን አልያም እኔ አስቤ ይሁን ግራ እያጋባኝ.......ማድመጥ ጀመርኩኝ "ተስለሻል እንዴ ከአይኔ ከመሀሉ አንቺ ብቻ እኮ ነሽ በሚታየኝ ሁሉ....." ሙዚቃው ሳያልቅ ትምህርት ቤት ግቢ ጋር ደረስኩ።ብር ከፍዬ ወረድኩኝ እና ወደ ግቢ ስገባ እነ ኤዲን አየኋቸው ኤዲም ስታየኝ እየሮጠች መጥታ አቀፈችኝ። "ወንድምየው የማትመጣ መስሎኝ ደብሮኝ ነበር" አለችኝ። ተይ ኤዲ ወንድሜ አትበይኝ ላፈቀረ ልብ ስብራት ነው ብዬ ብነግራት ወይም ቢነግሩልኝ በታደልኩ። "ናፍቄሻለሁ ማለት ነው" ብዬ የውሸት ፈገግ ብዬ አየኋት እሷም አተኩራ እያየችኝ "ደህና ነህ?" አለችኝ እኔም "ደህና ነኝ ራሴን ትንሽ አሞኝ ነው" አልኳት። እነ ናታንን ሰላም ብዬ ከጎናቸው ተቀመጥኩ።የሆነውን ነገር ጓደኞቼ ከአይኔ ሳይረዱ አልቀረምና ዝምታን መርጠዋል። "ቡና ትጣለህ" አለችኝ ኤደን። ምን አለ መረበሼን አይታ እንዳወቀችው ማፍቀሬንም ብትረዳ ብዬ በልቤ ተመኘሁ። "አይ አልጠጣም ስተኛበት ይቀለኛል....ክላስ እንዴት ነበር" አልኳቸው። ናታንም "ባክህ ፈተና ፈተንኖን በስተመጨረሻ የሰራችው አጅሪት ናት" ብሎ ኤዲ ላይ ጠቆመ። ኤዲም "አኮራሁህ" አለችኝ እኔም "ገና እኮራብሻለሁ" አልኳት። ዘኪም "ኧረ እናንተ ግን በጣም እርቦኛል ምግብ እንብላ"አለን ምግብ ለመብላት ከግቢ ኤደንን አቅፊያት ወጣን። "አሁን ደህና ነህ" አለችኝ በእቅፌ ውስጥ ሆና እያየችኝ እኔም "ከአንቺ ጋር ስሆን ደህና ነኝ" አልኳት ከቃላቶቼ ተረድታ ከህመሜ ካሻረችኝ። "ኮተታም እኮ ነህ ግን ናፍቀኸኛል እማዬም ለምን ጠፋህ ብላሀለች" አለችኝ። እኔም "ነገ አብረን እንሄዳለን" አልኳት። "ኧረ ደግሞ ሳልነግርህ ለዶክተሩ እኮ በጎረቤት ስልክ ደውዬ አወራሁት እና ነገ እመጣለሁ ብሎኛል አብረን እንቀበለዋለን" ብላ በቅናት እሳት እንድቃጠል ክብሪቱን ጫረችው። ያቀፋትን ክንዴን ከትከሻዋ ላይ አውርጄ "እሺ ግን ስንት ሰአት ነው?" አልኳት። "ከሰአት" አለችኝ እኔም "ፈጣሪ ያውቃል" ብያት እጄን ኪሴ ውስጥ ከትቼ መንገድ ቀጠልን ከትምህርት ቤታችን ከፍ ብሎ ካለው ሬስቶራንት ገባን እና ከመቀመጣችን አንድ ጠየም ያለ ወጣት አስተናጋጅ ከፊታችን ቆሞ "እንኳን ደህና መጣችሁ ምን ልታዘዝ?"አለን ኤዲም "ያለውን በጠቅላላ" አለችው አስተናጋጁም በፈገግታ ተመለከታት እና ወደ እኛ አይኑን አዞረ "እስፔሻል ማህበራዊ ሶስት አምጣ" አለው ዘኪ። ኤዲም "እንዴ ዛክ ይሄ ሁሉ ማን ሊበላው ነው" አለችው። ዘኪም" ቀላል አልራበኝም" አላት። "የፈተናው መልስ ነው እንዴ ሆድህን የያዘው" አለችው አስተናጋጁ በኤዲ ነፃነት ተደምሞ ነበር የሚያያት። "የሚጠጣስ" አለ። ኤዲም "አንድ ሊትር ውሃ እና ቡና"አለችው አስተናጋጁም ትዕዛዙን ተቀብሎ ሄደ። እኔም በዝምታ ከራሴ ጋር እያወራሁ እነ ኤዲን እያየኋቸው ነበር አስተናጋጁ የታዘዘውን ምግብ ፊታችን ያስቀመጠው። በየተራ ሄደን እጃችን ታጥበን መብላት ጀመርን። ላጎርሳት ብፈልግም እንደ ቢረብሻት ስለማውቅ ፈርቻት ለራሴ መጉረስ ጀመርኩኝ። ውሃውን እየተጎነጨች "ቡናውን ጠጣው ለአንተ ነው" አለችኝ። "እኔ እኮ ቡና አያድነኝም" አልኳት። እውነትም ቡና የማይፈታው ጭንቅ ውስጥ ነኝ "ደረቅ መሆኑን ትተህ ጠጣ" አለችኝ። እኔም የማልወደውን ቡና እንደ ሬት የሚመረኝን ለእሷ ስል ጠጣሁት። እጇን ሰብስባ ተቀምጣ ዘኪን ማየት ጀመረች። "አትበይም"አላት ናታን። "ጠገብኩ ባይሆን ዛክ ይብላ" አለች። ዘኪም "እርጉም እኔን ምን አሳየሽ" አላት። "እህሉ አሳዝኖኝ ነዋ" ብላ ሬስቶራንቱን በሳቋ ሞላችው።ሰው ዞሮ ወደ እኛ ቢመለከትም እሷ ግን ግድ አልሰጣትም። "እጃችንን እንታጠብ" ብያት ወደ መታጠቢያ ክፍሉ ሄድን እጇን ፈትጋ እየታጠበች "ሀብሉ ደግሞ ቆንጆ አድርጎሃል" አለችኝ እኔም "አሳቢዋ እህቴ ናት የሰጠችኝ" አልኳት። "ውይ ስታስቀኑ በጣም ነው የምትወድህ" አለችኝ እጇ ላይ ያለውን ሳሙና በውሃው እያፀዳች። "አይ እሷ እንኳን አትወደኝም እኔ ነኝ የምወዳት የሆነች ሞዛዛ ነገር ናት" አልኳት። "ምን አልባት አንተ ስትሟዘዝባት ይሆናል በሽተኛ" ብላ በመዳፏ የያዘችውን ውሃ ረጭታኝ ወጣች።.....አሪፍ ጊዜ አሳልፈን ኤድንን ሸኝተናት ወደ ቤት ተመለስን። እኔ ግን የማልወደውን ቡና ጠጥቼ ተቃጥያለሁ በዛ ላይ ብዙ አመታት ያላገኘኋት ይመስል ናፍቆት ብዙም ሳልቆይ ጀመረኝ። ስልክ እንዳልደውላት የላትም። ኤዲ ግን ምን አይነት ሴትናት? መልሴ ሴት የሆነች ሴት ናት። መሸሸጊያዬ የሆነው ክፍሌ ተኝቼ መፅሐፍ እያነበብኩ አባቴ ወደ ክፍሌ አንኳክቶ ገባ "ዳዲ" አልኩት። "ምነው ብቻህን" አለኝ ከአልጋው ጫፍ እየተቀመጠ።"ኧረ ትንሽ ላንብብ ብዬ ነው" አልኩት መፅሐፉን እያሳየሁት "ቆንጆ መፅሐፍ ነው" አለኝ ቀጠል አርጎም "ጓደኛችሁ እንዴት ሆነች" አለኝ። "እግዚአብሔር ይመስገን ዳዲ ሁሉም ተስተካክሎ እሷም ትምህርቷን እናቷም ስራ ጀምረዋል" አልኩት። "መልካም ሁሌም የምኮራብህ ልጄ ነህ " ብሎኝ ግንባሬን ስሞ ንባቤን እንድቀጥል በሩን ዘግቶልኝ ወጣ። አባቴ ስራውን ለቆ በጎ አድራጎት ስራ ላይ ከተሰማራ በኋላ በአገኘው አጋጣሚ ሁሉ ሰውን ይረዳል። የእሱ ለጋስነት ሁሌም ይደንቀኛል።ነገ ሁላችንም ክላስ አለን እና እኔ ና ኤዲ ደግሞ አብረን እናቷ ጋር ስለምንሄድ የማነበውን መፅሐፍ ዘግቼ ተኛሁኝ።አይኖቼንም ጨፍኜ ግን የማያት ኤዲን ነበር.....
.........ከክፍል የአስተማሪውን እግር ተከትዬ ነበር እየሮጥኩኝ ወጣሁኝ እና ሞባይል ቤት አቀናሁ። ለኤዲ ስልክ ገዝቼ
ስመለስ ግን ኤዲ የለችም እነ ናታን ነበሩ "ኤዲስ" አልኳቸው። "ዶክተሩ ስለሚመጣ ልሂድ መምጣት ከፈለጋቹ ግን ኑ" ብላ እየተጣደፈች ሄደች አሉኝ። ሀሞቴ ፈሰሰ። መቀመጫው ላይ ተቀምጬ "በቃ ወደ ቤት እንሂድ" አልኳቸው። ዘኪም "አቡሻ ለምን በትንሹ ተስፋ ትቆርጣለህ ሂድ እና አግኛት ዶክተሩ መሀላቹ እንዲገባ እድል አትስጥ" አለኝ። "አዎ ምን ሆነህ ነው ምንም ነገር ሳታውቅ እንደዚህ አትሁን" አለኝ ናታን።እኔም የጓደኞቼ ድጋፍ የሞተው ሞራሌን እንዲቀሰቅስ ለውስጤ ደጋግሜ ነግሬው ቻው ብያቸው ስወጣ ቀበጧ ሜሪን አገኘኋት "አፍቃሪው ሮሚዮ" አለችኝ። እኔም "ውይ ሜሪ እባክሽ እንዳትከተይኝ" አልኳት እጄን ያዝ አድርጋ "ምን አስነክታህ ነው ያቺን ሽኮኮ ያፈቀርካት" አለችኝ "ለሰው ክብር ይኑርሽ ደግሞ ከአንቺ የባሰ ሽኮኮ አለ እንዴ?" ብያት እጇን ከእጄ አላቅቄ ወደ ኤዲ ቤት መንገዴን ቀጠልኩኝ። ቤቷ ስደርስ ወጥ እየሰራች ነበር። እናቷን ሰላም ብዬ የላስቲክ ወንበሩ ላይ ተቀመጥኩ። "ምነው ልጄ ጠፋህ" አሉኝ እናቷ። "ትምህርት እኮ አጨናንቆኝ ነው ደህና ኖት" አልኳቸው። "በእርግጥ ነግራኛለች ጎበዝ እንደሆንክ....ዕድሜ ለእናንተ እኔማ ይኸው ከመቼውም ጊዜ በላይ ደህና ነኝ...ስጠፉብኝ ጊዜ አሳስባችሁኝ ነወሸ" አሉኝ። ኤዲም የሰራችውን ወጥ እያወረደች "የት ሄደህ ነው...." ጥያቄዋን ሳትጨርስ "ኤዲ ኤዲ" ተብላ ከውጪ ተጠራች። "አቤት...መጣሁ" ብላ ወጣች እኔ እና እናቷ እያወራን ቀልቤን ገዝቶት የነበረውን ፎቶ በአይኔ አማትሬ ብፈልገውም ተነስቷል። እኔም "እኔ የምለው እናቴ እዚህ ጋር የነበረው ፎቶ የማነው?" አልኳቸው የኤደን እናትም "የአቶ ሞገስን ነው የምትለኝ ልጄ" አሉኝ። ፎቶውን የት እንደማውቀው እያሰላሰልኩ።"ይመስለኛል እዚህ ጋር ተሰቅሎ ነበር" አልኳቸው የኤዲ እናትም "አይ የዚህ ሁሉ መነሻ ነው" አሉኝ በመሀል ኤዲ ከሰው ጋር መጣች እና ጨዋታችን ተቋረጠ።"ና ግባ" አለች ስትገባ ተክትሏት የገባው ወጣቱ ዶክተር ነበር። አንቄ ብገለው ተመኘሁ። ሰላምታ ሰጥቶን የእናቷን ጤንነት ካየ በኋላ ተቀምጦ ረጅም ምክሩን ማዝነብ ጀመረ። ሳላውቀው ፊቴ ተቀያይሮ ፊት ነሳሁት። ኤዲም የሰራችውን ምግብ እንጀራ በሰሀን ዘርጋታ ስታቀርብ "ሶሪ ኤደን እንጀራ አልበላም ይከብደኛል" አላት። ስላለፋት ተበሳጨሁ ባለመብላቱ ደግሞ ተደሰትኩኝ። "እኔ እኮ ተሸከመው አላልኩህም ብላ ነው ያልኩህ" ብላ አይኗን አፍጥጣ እንጀራው ላይ ወጥ ጨልፋ ፊቱ አኖረችለት። "አም ሲርየስ ኤደን" አላት ኤደንም "እኔም አልቀለድኩም አክብሬህ ነው የሰራሁልህ" አለችው። "ትኩስ እና ከበድ ያለ ምግቦች አይስማማኝም በተለይ እንጀራ" አለ ደግሞ። ኤደንም "አንተ አላሳዝንህም ቢያንስ ቅመሰው" አለችው የኤደን እናትም "ወንድ ልጅ አይደለህም እንዴ ቆፍጠን ማለት ነው እንጂ" ብለው ተቆጡት። ዶክተሩ ግን የሰጡትን ፍቅር እና ክብር ሐሳቡን አላስቀየረውም። ኤደንም ምግቡን አንስታ "አቡሻ አንተስ አትበላም" አለችኝ። እኔም በእልህ እህሉን አደቀኩት። ዶክተሩም ብዙም ሳይቆይ ተሰናብቶን ወጣ እኔም ትንሽ አምሽቼ ወደቤት ለመመለስ እናቷን ተሰናብቼ ወጣሁ። ኤደንም "እስከ ቀለበቱ ልሸኝህ" ብላኝ ተከትላኝ ወጣች። እኔም ከኪሴ የያዝኩትን ስልክ አውጥቼ "እንኪ ኤዲ" አልኳት። ኤዲም መራመዷን አቁማ መሬቱ ላይ አንገቷን አቀርቅራ "ምንድነው አቡሻ?!" አለችኝ። እኔም "ሞይባል ስለሌለሽ ነው የገዛሁልሽ" አልኳት። ኤደንም "ብዙ ውለታ አትዋልልኝ አቡሻ እጠላሀለው እኔ አልወድም ይቅርታ ይሄን ልቀበልህ አልችልም.....ጉደለቴን ራሴን እንድሞላ እድል ስጠኝ" አለችኝ። "ኤዲ እኔ እኮ ክፋት አስቤ አይደለም...." "አውቃለሁ ግን በቃ አታስጨንቀኝ!" ብላ ተቆጣች። እኔም ስልኩን መልሼ ኪሴ ውስጥ ከተትኩት እና አቅፊያት መንገዳችንን ቀጠልን።"ኤዲ አቶ ሞገስ ምናቹ ናቸው?"አልኳት ያየሁትን ፎቶግራፍ አስታውሼ እንዲሁም በመሃላችን ያለውን ዝምታ ለማስወገድ።"የአባዬ ወንድም ነው እኔ ደግሞ በጣም የምወደው አጎቴ ነው....በስራ ባልደረቦቹ ነው የተገደለው......ግን አንተ እንዴት አወከው?" አለችኝ። እኔም " ባለፈው ፎቶግራፉን አይቼው ነበር እና ዛሬ ሳጣው የማነው ብዬ እናትሽን ስጠይቃቸው ስማቸውን ነገሩኝ" አልኳት። ኤዲም "እእ ያወረድኩት በትላንት ህይወቴ መሰቃየቴ እንዲያቆም ነው" አለችኝ። "ኤዲ ግን ለምን ስለ ባለፈው ታሪክሽ ትሰቃያለሽ" አልኳት ፈራ ተባ እያልኩኝ። "ስለእኔ ለመስማት ዝግጁ ነህ?" አለችኝ። የምርም ዝግጁ ነኝ እንዴ ብዬ ራሴን ጠየኩት። "አዎ ዝግጁ ነኝ" አልኳት "ችግር የለም ነገ ሙሉ ቀን ክላስ ስለሌለን እዛ ጋራው ጋር አምስት ሰአት ላይ እንገናኝ" ብላ ቀጠሮ አስያዘችኝ።"እሺ ኤዲዬ እመጣለሁ በቃ ተመለሺ ደርሻለሁ" አልኳት።"እሺ" ብላ አቅፋ ተሰናበተችኝ እኔም እጆቼን ኪሴ ውስጥ ከትቼ ወደ ቀለበቱ ጋር ደረስኩ ስልኬንም አውጥቼ ያዕቆብ ጋር ደወልኩኝ እና መጥቶ ወሰደኝ ቤቴ ገብቼ ስለአቶ ሞገስ እያሰላሰልኩ እና ነገ ኤዲ የምትነግረኝ ታሪኳን ለማወቅ እየጓጓሁ አሸለብኩኝ።
፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
••●◉Join us share
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
••●◉Join us share
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄┄
🙏🙏ድምፅ በመስጠት ክፍል ሁለትን ሁለት ሰአት ላይ እለቃለሁ 💖💖💖💖💖 አብሮነታችሁ አይለየኝ❤❤❤
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል ሁለት ፪
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
የንጋት ብስራት በወፎች ተበስሯል። አይኔን እያሻሸሁ ወደ ከመኝታ ክፍሌ ስወጣ አባቴ ገና ፀሎት ላይ ነው። "ደህና አደራቹ" ብዬ ወደ መታጠቢያው ክፍል ሄድኩኝ እና የጠዋት ሻወር ወስጄ ወጣሁኝ። የማዕድ ጠረጼዛው ላይ የተሰየሙት ቤተሰቦቼን ተቀላቅዬ መመገብ ጀመርን። "ዛሬ ምነው በጠዋት ሻወር" ታላቅ እህቴ ነበረች። "እስኪ ምን አገባሽ" አልኳት ፊት የተቀመጠውን ሻይ አንስቼ ፉት እያልኩ። እህቴ ሁሌም ለየት የሚል ነገር ካደረኩኝ ለመልካም ሳይሆን ለቧልት ትጠይቀኛለች። "ጭቅጭቅ ልትጀምሩ ነው?" እማዬ ተቆጣችን።ቁርሴን በልቼ ወደ መኝታ ክፍሌ ገባሁ እና ልብሴን ቀይሬ ሰአቴን ጠብቄ ወደ ቀጠሮ ቦታዬ ጋር አቀናሁ። ቦታው ላይ ግን ኤዲ አልነበረችም እና መቀመጫው ላይ ተቀምጬ ከተማዋን እየቃኘሁ ከግማሽ ሰአት በኋላ ኤዲ መጣች "የእኔን ታሪክ ለመስማት በለሊት አይከብድም" አለችኝ ሰላም እያለችኝ። እኔም "ወረኛ ሆነን ነዋ" አልኳት የናፈቁኝን አይኖቿን እያየሁኝ። "ወረኛ መሆንህን ካመንክ ጥሩ ነው.....ዶክተሩን እኮ አገኝቼው ነው ያረፈድኩት" ግልፅ ሆና አበሳጨችኝ። ከማርፈዷ ይልቅ እሱን ማግኘቷ አበገነኝ። "ምነው ማዘርን አመማቸው" እንዴ አልኳት ንዴት እየደበኩ። "ኧረ አይደለም ማታ ደውሎ ጠዋት ላግኝሽ አለኝ እኔም አንተን ስለማገኝህ ብዬ እሺ አልኩት" አለችኝ በነፃነት።"በእኔ ቀጠሮ ላይ ሌላ ቀጠሮ እንዳማገጥሽ እቆጥረዋለሁ " አልኳት በረጅሙ ሳቀች። እኔ ግን ፈገግ ብዬ እያየኋት ነበር ስትስቅ ሁለቱም አይኖቿ ይከደኑ እና ሌላ አለም ውስጥ ትገባለች።ውበት ከእሷ ፈገግታ ላይ ይደምቃል ስለአፈቀርኳት ለእኔ ብቻ የሚታይ ውበት ቢመስለኝም ጓደኞቼም ውበቷ ታይቶአቸው ደጋግመው ነግረውኛል.........ትንሽ ካወራን በኋላ "ታሪኬን ግን ካወክ በኋላ የሚለወጥ ነገር የለማ?" አለችኝ። በስስት እያየችኝ እኔም ያለ እሷ ምንም መሆኔን ብታውቅ ተመኘሁ "እኔ ልሙት ምንም አይቀየርም ለማወቅ ያክል ነው" አልኳት። ውብ ከናፍሯ ሸሸት ሲል ችምችም ያሉት ጥርሶቿ ብልጭ አሉ ........"አባቴም እህቶቼ እና ወንድሞቼ የተገደሉት በመኪና አደጋ በሚመስል ወንጀል ነው...ባለፈው ጀምሬልህ ነበር...ከጅግጅጋ ቆይታችን በኋላ አዲስ አበባ ልንመለስ ነበር ግን የአጎቴ የሞገስ ሚስት ዙቤይዳ ሳታዩኝ እንዳትሄዱ ስላለችን ድሬዳዋ አቀናን እሷን አግኝተናት ጥሩ ጊዜ አሳልፈን ሆቴል አደርን ምክንያቱም ቤቱ አይበቃንም ነበር እሷ በማደጎ የምታሳድጋቸው ልጆች ስላሏት አባቴ ነው ሆቴል እንደር ያለን።ሆቴል ያደርን ምሽት እማዬ እጅግ የምትወዳትን አብሮአደግ ጓደኛዋን በአጋጣሚ እዛ ታገኛታለች ያው ከረጅም ጊዜ በኋላ ስለተገናኙ በእሷ መኪና እኔና እማዬ በማግስቱ አብረናት ወደ አዲስአበባ መንገድ ጀመርን አባዬ እና ወንድም እህቶቼ ደግሞ በአባዬ መኪና ተከተሉን። ግን ብዙም አልራቅንም ነበር የአባዬ መኪና ተገልብጦ ገድል ውስጥ ሲገባ በአይኖቼ አየሁት የእማዬ ጓደኛ መኪናውን አቁማ ወደ ገደሉ ጋር እሮጥን ቆሜ ማየት እና ማሰቡ አቃተኝ ወደ ገደሉ ተንደርድሬ ገባሁኝ ያየሁት ነገር ግን... አባዬ ጭንቅላቱ አይሆኑ ሆኖ በደም ገፁ እርሶ ነበር ወንድም እና እህቶቼም ተደራርበው ተዘርግተዋል የሚሰማኝ የነበረው የአባዬ ድምፅ ነበር 'ልጆቼን' እያለ ነበር። ምን ላድርግ ገብቼ አላወጣ ነገር አልችልም ያማል ማዳን አልቻልኩም ወዲያው አቡላንስ እና ፖሊሶች መጡ። ግን አርፍደዋል የኔን ኩራት አባዬን ለማዳን መከታ የሆኑኝን ወንድም እህቶቼን ለማትረፍ ዘግይተዋል። ጉዳዩን ህግ ያዘው። አባዬ ስለስራው ሁሌ ነበር እና የሚነግረኝ በሰዎች እንደተገደለ ለማወቅ ጊዜ አልፈጀብኝም። ወደ አዲስአበባ ተመልሰን ስርአተ ቀብራቸው ተፈፀመ ጉዳዩን መከታተል ጀመርኩኝ እናቴ በሀዘን ብዛት አልጋ ላይ ዋለች እኔም ቀን ከለሊት ነስር ያስቸግረኝ ጀመር። አባዬ የሰፈሩም ኩራት ነበር እና ዘግይቶ ከሚመጣም ለቀስተኛ ጋር እያለቀስኩ ጭንቅላቴን መሸከም እስኪከብደኝ ድረስ ታመምኩኝ ግን የአባቴን ገዳዮች ለመበቀል ስል አላረፍኩም እና በምርመራው ብዙ ተጠርጣሪዎች ተገኙ ግን የሚገርምህ የፍርድ ቤት ዳኛው እቤታችን ድረስ መጥቶ አስፈራራን እኔም እምቢ አሻፈረኝ አልኩ።" ምርር ብላ ማለቀሷ ልቤን አሳመመው እና "በቃ ኤዲዬ ተይው" አልኳት"ለምን ጨነቀህ"አለችኝ። እኔም "አይ በቃ ተይው እንርሳው" አልኳት። "አይረሳም ልቤን በጦር ወግተው አድምተውታል ከቁስሉ ሳይሽር ደግሞ ሰብረውታል አቡሻ የኔ ህይወት ከአልማዝ ጋር አንድ አይነት ነው" አለችኝ። "እንዴት" አልኳት ፊቴ ያለውን ደረቅ ሳር እየነቀልኩ። "አልማዝ እና ከሰል የሚሰሩት ከካርበን ቢሆንም አልማዝ እጅግ ብዙ ፈተናዎችን አልፎ ነው የከበረ ድንጋይ የሚሆነው እኔም መቼ እንደምከብር ባላውቅም ከሌሎች ሰዎች ጋር በተፈጠሮ አንድ አይነት ሆኜ ግን የሚለየኝ መከራዬ ነው" አለችኝ።"ኤዲዬ ይቅርታ ያለፈ ታሪክሽን ቀስቅሼ ስለረበሽኩሽ" አልኳት። "አንተ ባትቀሰቅሰውም እሱ ሁሌ ይረብሸኛል የአባቴ መዳፍ በፍቅር የሚዳብሰኝ የእህቶቼ ሳቅ ጨዋታ የወንድሞቼ ጠባቂነት እኔጃ ማጣት የማይሽር የዘላለም ቁስል ነው በእርግጥ እኔም አሁን ላይ በአስክሬን ሳጥን ውስጥ ባልሆንም ተገንዣለሁ" መሬት የሚነጠፉት እንባዎቿ እረበሹኝ።"ሁሌም ሳስበው ይቆጨኛል ምነው ከአባዬ ጋር ሆኜ ቢሆን እላለሁ መዳን ሞት ነው ሞት ግን በእውነት እረፍት ነው የአባዬን ገዳዮች ለማግኘት ብጥርም ባለጊዜው ቀድሞ መንገዴን በአሜኬላ እሾህ አጠረብኝ" ተንሰቅስቃ ለረጅም ሰአት አለቀሰች።
........መሀላችን የዝምታ ማዕበል ተነስቶ ጭር ያለች ዶሮ መሰልን "ኤዲዬ ግን ወደፊት ምን ትመኛለሽ" አልኳት። ከዚህ ስሜቷ እንድትወጣ።ሲያማትም ደስም ሲላት የማይደበዝዙትን ችም ችም ያሉትን ጥርሶቿን ብቅ አድርጋ "በእኔ ህይወት ውስጥ ወደፊት የለም በቃ ዛሬን ነው የምኖረው ለእናቴ ስል" በፈገግታዋ ልትሸሽገው የሞከረችው ህመም ግን ለእኔ አልተሰወረም። "ኤዲ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገን ማለም አለብሽ ታዲያ ለምን ትማሪያለሽ ለምን ትሰቃያለሽ?" አልኳት። ኤደንም አንገቷን አቀርቅራ "ድሮ ትምህርቴን ጨርሼ ስራ እንደያስኩ ማግባት እና እኔን የመሰሉ ድንቢጥ ልጆችን መውለድ እፈልግ ነበር ከዛ አባቴንም እናቴንም አያት ማድረግ ግን ድሮ ነው በቃ ያ ህልሜ አብሮ ከምወዳቸው ጋር ተቀብሯል ልቤም ቢሆን መቼም የልቡን ክርስቶቤል አያገኝም" አለችኝ። ክርስቶቤል ሰምቼው የማላውቀው ስም ነው ፍቅረኛዋ ይሆን ብዬ ጥርጣሬዬን ጀመርኩኝ።"ክርስቶቤል ጓደኛሽ ነው?" ልቤ በሀይል ሲመታ ይታወቀኛል አዎ ብትለኝ የምሆነውን መገመት ለራሴም ይከብደኛል። በረጅሙ ሳቀች ከልቧ ነበር የሳቀችው። "ምነው?" አልኳት እሷ ግን ሳቋን ልታቆም አልቻለችም ሳቋ እኔ ላይ ተስተጋብቶ እኔም መሳቅ ጀመርኩ። ኤዲ ወደእኔ ህይወት ስትመጣ ሳታውቀው ብዙ ነገሬን ለውጣለች ማንነቴን ሳይቀር ላላገኛት ብችል እንኳን ከእሷ የፍቅር ውቅያኖስ ውስጥ ጠልቄ እንደገባሁ እና መቼም እንደማልወጣ እርግጥ ሆኗል።"አንተ ብዙ ታስወራኛለህ ይልቅ ስራ ስለሚጠብቀኝ በጊዜ ልሂድ" አለችኝ። ንገሪኝ ክርስቶቤል ማነው ብዬ ላስጨንቃት አልፈለኩም
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል ሁለት ፪
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
የንጋት ብስራት በወፎች ተበስሯል። አይኔን እያሻሸሁ ወደ ከመኝታ ክፍሌ ስወጣ አባቴ ገና ፀሎት ላይ ነው። "ደህና አደራቹ" ብዬ ወደ መታጠቢያው ክፍል ሄድኩኝ እና የጠዋት ሻወር ወስጄ ወጣሁኝ። የማዕድ ጠረጼዛው ላይ የተሰየሙት ቤተሰቦቼን ተቀላቅዬ መመገብ ጀመርን። "ዛሬ ምነው በጠዋት ሻወር" ታላቅ እህቴ ነበረች። "እስኪ ምን አገባሽ" አልኳት ፊት የተቀመጠውን ሻይ አንስቼ ፉት እያልኩ። እህቴ ሁሌም ለየት የሚል ነገር ካደረኩኝ ለመልካም ሳይሆን ለቧልት ትጠይቀኛለች። "ጭቅጭቅ ልትጀምሩ ነው?" እማዬ ተቆጣችን።ቁርሴን በልቼ ወደ መኝታ ክፍሌ ገባሁ እና ልብሴን ቀይሬ ሰአቴን ጠብቄ ወደ ቀጠሮ ቦታዬ ጋር አቀናሁ። ቦታው ላይ ግን ኤዲ አልነበረችም እና መቀመጫው ላይ ተቀምጬ ከተማዋን እየቃኘሁ ከግማሽ ሰአት በኋላ ኤዲ መጣች "የእኔን ታሪክ ለመስማት በለሊት አይከብድም" አለችኝ ሰላም እያለችኝ። እኔም "ወረኛ ሆነን ነዋ" አልኳት የናፈቁኝን አይኖቿን እያየሁኝ። "ወረኛ መሆንህን ካመንክ ጥሩ ነው.....ዶክተሩን እኮ አገኝቼው ነው ያረፈድኩት" ግልፅ ሆና አበሳጨችኝ። ከማርፈዷ ይልቅ እሱን ማግኘቷ አበገነኝ። "ምነው ማዘርን አመማቸው" እንዴ አልኳት ንዴት እየደበኩ። "ኧረ አይደለም ማታ ደውሎ ጠዋት ላግኝሽ አለኝ እኔም አንተን ስለማገኝህ ብዬ እሺ አልኩት" አለችኝ በነፃነት።"በእኔ ቀጠሮ ላይ ሌላ ቀጠሮ እንዳማገጥሽ እቆጥረዋለሁ " አልኳት በረጅሙ ሳቀች። እኔ ግን ፈገግ ብዬ እያየኋት ነበር ስትስቅ ሁለቱም አይኖቿ ይከደኑ እና ሌላ አለም ውስጥ ትገባለች።ውበት ከእሷ ፈገግታ ላይ ይደምቃል ስለአፈቀርኳት ለእኔ ብቻ የሚታይ ውበት ቢመስለኝም ጓደኞቼም ውበቷ ታይቶአቸው ደጋግመው ነግረውኛል.........ትንሽ ካወራን በኋላ "ታሪኬን ግን ካወክ በኋላ የሚለወጥ ነገር የለማ?" አለችኝ። በስስት እያየችኝ እኔም ያለ እሷ ምንም መሆኔን ብታውቅ ተመኘሁ "እኔ ልሙት ምንም አይቀየርም ለማወቅ ያክል ነው" አልኳት። ውብ ከናፍሯ ሸሸት ሲል ችምችም ያሉት ጥርሶቿ ብልጭ አሉ ........"አባቴም እህቶቼ እና ወንድሞቼ የተገደሉት በመኪና አደጋ በሚመስል ወንጀል ነው...ባለፈው ጀምሬልህ ነበር...ከጅግጅጋ ቆይታችን በኋላ አዲስ አበባ ልንመለስ ነበር ግን የአጎቴ የሞገስ ሚስት ዙቤይዳ ሳታዩኝ እንዳትሄዱ ስላለችን ድሬዳዋ አቀናን እሷን አግኝተናት ጥሩ ጊዜ አሳልፈን ሆቴል አደርን ምክንያቱም ቤቱ አይበቃንም ነበር እሷ በማደጎ የምታሳድጋቸው ልጆች ስላሏት አባቴ ነው ሆቴል እንደር ያለን።ሆቴል ያደርን ምሽት እማዬ እጅግ የምትወዳትን አብሮአደግ ጓደኛዋን በአጋጣሚ እዛ ታገኛታለች ያው ከረጅም ጊዜ በኋላ ስለተገናኙ በእሷ መኪና እኔና እማዬ በማግስቱ አብረናት ወደ አዲስአበባ መንገድ ጀመርን አባዬ እና ወንድም እህቶቼ ደግሞ በአባዬ መኪና ተከተሉን። ግን ብዙም አልራቅንም ነበር የአባዬ መኪና ተገልብጦ ገድል ውስጥ ሲገባ በአይኖቼ አየሁት የእማዬ ጓደኛ መኪናውን አቁማ ወደ ገደሉ ጋር እሮጥን ቆሜ ማየት እና ማሰቡ አቃተኝ ወደ ገደሉ ተንደርድሬ ገባሁኝ ያየሁት ነገር ግን... አባዬ ጭንቅላቱ አይሆኑ ሆኖ በደም ገፁ እርሶ ነበር ወንድም እና እህቶቼም ተደራርበው ተዘርግተዋል የሚሰማኝ የነበረው የአባዬ ድምፅ ነበር 'ልጆቼን' እያለ ነበር። ምን ላድርግ ገብቼ አላወጣ ነገር አልችልም ያማል ማዳን አልቻልኩም ወዲያው አቡላንስ እና ፖሊሶች መጡ። ግን አርፍደዋል የኔን ኩራት አባዬን ለማዳን መከታ የሆኑኝን ወንድም እህቶቼን ለማትረፍ ዘግይተዋል። ጉዳዩን ህግ ያዘው። አባዬ ስለስራው ሁሌ ነበር እና የሚነግረኝ በሰዎች እንደተገደለ ለማወቅ ጊዜ አልፈጀብኝም። ወደ አዲስአበባ ተመልሰን ስርአተ ቀብራቸው ተፈፀመ ጉዳዩን መከታተል ጀመርኩኝ እናቴ በሀዘን ብዛት አልጋ ላይ ዋለች እኔም ቀን ከለሊት ነስር ያስቸግረኝ ጀመር። አባዬ የሰፈሩም ኩራት ነበር እና ዘግይቶ ከሚመጣም ለቀስተኛ ጋር እያለቀስኩ ጭንቅላቴን መሸከም እስኪከብደኝ ድረስ ታመምኩኝ ግን የአባቴን ገዳዮች ለመበቀል ስል አላረፍኩም እና በምርመራው ብዙ ተጠርጣሪዎች ተገኙ ግን የሚገርምህ የፍርድ ቤት ዳኛው እቤታችን ድረስ መጥቶ አስፈራራን እኔም እምቢ አሻፈረኝ አልኩ።" ምርር ብላ ማለቀሷ ልቤን አሳመመው እና "በቃ ኤዲዬ ተይው" አልኳት"ለምን ጨነቀህ"አለችኝ። እኔም "አይ በቃ ተይው እንርሳው" አልኳት። "አይረሳም ልቤን በጦር ወግተው አድምተውታል ከቁስሉ ሳይሽር ደግሞ ሰብረውታል አቡሻ የኔ ህይወት ከአልማዝ ጋር አንድ አይነት ነው" አለችኝ። "እንዴት" አልኳት ፊቴ ያለውን ደረቅ ሳር እየነቀልኩ። "አልማዝ እና ከሰል የሚሰሩት ከካርበን ቢሆንም አልማዝ እጅግ ብዙ ፈተናዎችን አልፎ ነው የከበረ ድንጋይ የሚሆነው እኔም መቼ እንደምከብር ባላውቅም ከሌሎች ሰዎች ጋር በተፈጠሮ አንድ አይነት ሆኜ ግን የሚለየኝ መከራዬ ነው" አለችኝ።"ኤዲዬ ይቅርታ ያለፈ ታሪክሽን ቀስቅሼ ስለረበሽኩሽ" አልኳት። "አንተ ባትቀሰቅሰውም እሱ ሁሌ ይረብሸኛል የአባቴ መዳፍ በፍቅር የሚዳብሰኝ የእህቶቼ ሳቅ ጨዋታ የወንድሞቼ ጠባቂነት እኔጃ ማጣት የማይሽር የዘላለም ቁስል ነው በእርግጥ እኔም አሁን ላይ በአስክሬን ሳጥን ውስጥ ባልሆንም ተገንዣለሁ" መሬት የሚነጠፉት እንባዎቿ እረበሹኝ።"ሁሌም ሳስበው ይቆጨኛል ምነው ከአባዬ ጋር ሆኜ ቢሆን እላለሁ መዳን ሞት ነው ሞት ግን በእውነት እረፍት ነው የአባዬን ገዳዮች ለማግኘት ብጥርም ባለጊዜው ቀድሞ መንገዴን በአሜኬላ እሾህ አጠረብኝ" ተንሰቅስቃ ለረጅም ሰአት አለቀሰች።
........መሀላችን የዝምታ ማዕበል ተነስቶ ጭር ያለች ዶሮ መሰልን "ኤዲዬ ግን ወደፊት ምን ትመኛለሽ" አልኳት። ከዚህ ስሜቷ እንድትወጣ።ሲያማትም ደስም ሲላት የማይደበዝዙትን ችም ችም ያሉትን ጥርሶቿን ብቅ አድርጋ "በእኔ ህይወት ውስጥ ወደፊት የለም በቃ ዛሬን ነው የምኖረው ለእናቴ ስል" በፈገግታዋ ልትሸሽገው የሞከረችው ህመም ግን ለእኔ አልተሰወረም። "ኤዲ ዛሬን ብቻ ሳይሆን ነገን ማለም አለብሽ ታዲያ ለምን ትማሪያለሽ ለምን ትሰቃያለሽ?" አልኳት። ኤደንም አንገቷን አቀርቅራ "ድሮ ትምህርቴን ጨርሼ ስራ እንደያስኩ ማግባት እና እኔን የመሰሉ ድንቢጥ ልጆችን መውለድ እፈልግ ነበር ከዛ አባቴንም እናቴንም አያት ማድረግ ግን ድሮ ነው በቃ ያ ህልሜ አብሮ ከምወዳቸው ጋር ተቀብሯል ልቤም ቢሆን መቼም የልቡን ክርስቶቤል አያገኝም" አለችኝ። ክርስቶቤል ሰምቼው የማላውቀው ስም ነው ፍቅረኛዋ ይሆን ብዬ ጥርጣሬዬን ጀመርኩኝ።"ክርስቶቤል ጓደኛሽ ነው?" ልቤ በሀይል ሲመታ ይታወቀኛል አዎ ብትለኝ የምሆነውን መገመት ለራሴም ይከብደኛል። በረጅሙ ሳቀች ከልቧ ነበር የሳቀችው። "ምነው?" አልኳት እሷ ግን ሳቋን ልታቆም አልቻለችም ሳቋ እኔ ላይ ተስተጋብቶ እኔም መሳቅ ጀመርኩ። ኤዲ ወደእኔ ህይወት ስትመጣ ሳታውቀው ብዙ ነገሬን ለውጣለች ማንነቴን ሳይቀር ላላገኛት ብችል እንኳን ከእሷ የፍቅር ውቅያኖስ ውስጥ ጠልቄ እንደገባሁ እና መቼም እንደማልወጣ እርግጥ ሆኗል።"አንተ ብዙ ታስወራኛለህ ይልቅ ስራ ስለሚጠብቀኝ በጊዜ ልሂድ" አለችኝ። ንገሪኝ ክርስቶቤል ማነው ብዬ ላስጨንቃት አልፈለኩም
ምን አልባት መናገር ያልፈለገችው ሌላ ታሪኳ ይሆናል እና "እ ትንሽ አንቆይም" አልኳት ከአጠገቧ ስለይ የሚጠብቀኝን ናፍቆቷን እየፈራሁት "እማ እየጠበቀችኝ ነው ባይሆን ከነገ ወዲያ መገናኘታችን አይቀርም የዛኔ አሰለችሀለሁ" ብላ ቀሚሷን እያራገፈች ቆመች። አይኔን መሬቱ ላይ ተክዬ "ነገም ለካ አንገናኝም" አልኳት ሳላስበው ውስጤ የሀዘን ጥላ አጠላበት ድፍን አንድ ዕለት አንገናኝም እንዴት ነው የሚመሸው ቶሎ። "እደውልልሀለሁ አትጨነቅ" ብላ መዳፏን ወደ ፊቴ አስጠግታ ዘረጋችልኝ ቀና ብዬ ለምን ዘረጋሽልኝ በሚል እይታ አየኋት "ቁጥርህን ፃፍልኝ" አለችኝ ውስጤ ያጠላው ሀዘን በትንሹ ገሸሽ አለ የዘረጋችልኝ መዳፏ ላይ ቁጥሬን ፃፍኩላት አየችውና "ቀላል ቁጥር ነው በቃ እንሂድ" ብላ ቀድማኝ መንገድ ጀመረች። ወደ ሰፈሯ ግማሽ መንገድ ከሸኘኋት በኋላ እናቷን ሰላም እንድትልልኝ ነግሪያት እኔም ተመለስኩ ቤት ስደርስ እናቴ በረንዳው ላይ ተቀምጣ ሻይ እየጠጣች ነበር "ማም" አልኳት አጠገቧ ካለው ወንበር ላይ እየተቀመጥኩ "አቤት አቡሻዬ የት ሄደህ ነው" አለችኝ። "ጓደኛዬን ላገኛት ሄጄ ነው ምነው ብቻሽን" አልኳት። "ምንም እህቶችህ አበሳጭተውኝ ነው" አለችኝ። ሁለት ታላላቅ እህቶች አሉኝ ማርሲላስ እኔ የማርያም የምንገናኘው በተወሰነ ጊዜ አንዴ ነው ናዝሬት ያለውን የአጎቴን የአበባ እርሻ ስለሚቆጣጠሩ እና ስለሚመሩ እዛው ናዝሬት ነው የሚኖሩት። ሁለቱም እህቶቼ በአንድ አመት ልዮነት ነው ከአዲስአበባ ዮኒቨርስቲ በቢዝነስ ማኔጅመንት እጅግ በከፍተኛ ማዕረግ የተመረቁት። "ምነው ምን አደረጉ" አልኳት "ክረምት ላይ ወደ ፈረንሳይ ፓሪስ ሊሄዱ ነው ለመኖር" እጅጉን እንደተበሳጨችባቸው ሁኔታዋ ይናገራል። "ታዲያ ይሂዱ ማም አንቺም እየሄድሽ እነሱም እየመጡ መጠያየቃቹ አይቀርም" አልኳት ነገሩን አቅልይ የእናቴ ጭንቀት ግን ገብቶኛል "እድሜያቸው እየሄደ ነው እዚህ የሚፈልጉት ሁሉ አላቸው ለምን አያገቡም እኔ ወግ ማየት አያምረኝም" አለችኝ። እናቴ ብዙ ጊዜ ጭንቀቷን ለእኔ ነውና የምታጋራው ሀሳቧ ገብቶኛል በእርግጥ ማርሲላስ ትዳርን እጅግ ትፈራለች እንደ እሷ አመለካከት ትዳር ማለት የሚጥሚጣ ወፍጮ አፍንጫ ላይ ተክሎ መዞር ነው ትላለች የማርያም ግን ከአንዴም ሁለት ጊዜ የፍቅር ግንኙነት ጀምራ ነበር ምን ዋጋ አለው ሁለቱም የቀረቧት ለገንዘብ ነበር እና እውነታውን ስታውቅ ተለየቻቸው አሁን ላይ ከራሷ ትምህርት በመውሰድ ሁሉንም ትታ ከራሷ እና ከስራዋ ተቆራኝታለች። "አቡሻ አደራ እኔ ተስፋዬ አንተ ነህ እነሱን ተዋቸው ብቻ ጠንክረህ ተማር ከዛም ድርጅቱን ተረክበህ ቶሎ አግባ ከትዳር በላይ ክብር የለም" አለችኝ። በእርግጥ ዘንድሮ የማዕረግ ተመራቂ ነኝ አዲስ ነገር ካልተፈጠረ "ኧረ ማም እኔን የምታፈቅር ትኖራለች" አልኳት ኤደንን በአይኔ እየሳልኳት እናቴም የያዘችውን የሻይ ሲኒ እያስቀመጠች "የኔ ልጅ ከመፈቀርም በላይ ለአንተ እኮ ይታበድልሀል የጊቢውን በር እየደበደቡ ስንት ሴቶች እንደሚመላለሱ አውቃለሁ ታዲያ ከእነሱ መሀል መምረጥ ያንተ ድርሻ ነው" አለችኝ። እውነትም አፈቀርኩህ ባይ አላጣሁም ግን ያፈቀርኳት እኔን አለማፍቀሯን ሳስብ ህልሜም ቅዠት ሀሳቤም ነፋስ ሆነው ይጠፋሉ። ወንበሩን ደገፍ ብዬ "ምን አይነት ሴት ልምረጥ" እናቴን ጠየኳት። "ጥበበኛዋን ግርማዋ እንደ ሺህ ወታደር አስደንጋጭ የሆነ ቁምነገረኛዋን ተጫዋቿን የሴት አውራ የሆነችዋን ሴት ምረጥ" ምርጫዋ ኤዲ ላይ በዝቶ አገኘሁት ግርማዋ እውነትም እንደ ሺህ ወታደር አስደንጋጭ ነው ማንም ደፍሮ መቅረብ አይችልም "ጥበበኛ ማለት" እንዳልገባው ሆኜ ጥያቄዬን ቀጠልኩኝ። "ጥበብ ውስጥ ሁሉም አለ እምነት ፍቅር ክብር ሙሉነት ዕውቀት ብዙ አለ ታዲያ ልብህ ግን አይቶ ቀድሞ ከተሸነፈ ሳታጣራ በጣም አታፍቅር በቶሎ መዳን ከባድ ነው" አለችኝ እኔ ግን ኤዲን እንዴት እንደወደድኳት አላውቅም ብቻ ግቢ ውስጥ በዛ ጥቁር ልብሷ ለይቼ እፈልጋት እና ሳያት ቀኔን በደስታ እጀምራለሁ ደግሞ ከቀረች እንደ ወላጅ እጨነቃለሁ ለራሴ እስኪገርመኝ ድረስ ስለ እሷ አስባለሁ ሌላው ቀርቶ አንገቷን አቀርቅራ ስትገባ እና ስትወጣ እንደ ደደበራት ደግሞ ደስ እንዳላት እለያለሁ እኔጃ ከሺህ መስፈርቶቼ መሀል አንዱን አሟልታለች ወይ ብዬ ልቤን አልጠየኩትም እንዲሁ ነው ያለምክንያት የወደድኳት።መስፈርት ራሷ ስለሆነች "በቃ ገብቼ ልረፍ የማነበው መፅሐፍ ስላለኝ" ብዬ የእናቴን ግንባር ስሜ ወደክፍሌ ገባሁኝ ስልኬን ኤዲ ከደወለች ብዬ ያለወትሮዬ አጠገቤ አድርጌ አይኖቼን ጨፍኜ በምናቤ ኤዲን ማየት ጀመርኩኝ።............" አቡሻ እራት ቀርቧል" የሰራተኛችን ጥሪ ከተኛሁበት አባነነኝ ቀድሜም ያየሁት ስልኬን ነበር አልደወለችም ኪሴ ውስጥ ከትቼ ወደ መመገቢያ ክፍል ሄድኩኝ ወንበሩን ስቤ እየተቀመጥኩ "ደህና አመሻቹ" አልኩኝ "እግዚአብሔር ይመስገን.....ምንድነው እስከዚህን ሰአት እንቅልፍ ያለመደብህን" አለኝ አባዬ ለእናቴ እያጎረሳት። እውነትም እኔ ቀን መተኛት አልወድም ፊልም ሳይ አልያም ሳነብ ነው የማመሸው። መሸከም ያቃተኝን የኤዲን ናፍቆት የማስታግስበት ብቸኛው መንገዴ ነው ያለማንም ከልካይ በህልሜ ስለማያት ይሄን ሰሞን ከእንቅልፍ ጋር ዘመድ ሆነናል።"የጀመርኩት መፅሐፍ ስላለ ለሊት ለማንበብ" ነው አልኩኝ አንገቴን ሳህኑ ላይ እንዳቀረቀርኩ። የቤተሰብ ጨዋታችን እየተጫወትን ምግቡን በልተን ተነሳን።ከቤተሰቦቼ ጋር ቴሌቪዥን ስናይ ቆይቼ የማነበው መፅሐፍ እንዳለ ሰው ወደ ክፍሌ ገብቼ ተመልሼ ተኛሁኝ።..........መጨለም እና መንጋት የተፈጥሮ ግዴታ ነው እና በምስራቅ የወጣችው ፀሀይ በጨረሯ እንደ እሳት ነበልባል ምድርን እያሞቀች እያደመቀች ነው የስልኬ መጥሪያ ስሰማ ተስፈንጥሬ ከተኛሁበት ተነሳሁ አዲስ ቁጥ ር ነው "ሄሎ" አልኩኝ ኤዲ እንድትሆን እየተመኘሁ "ሄሉ አቡሻ" እውነትም ኤዲ ነበረች ድምጿን ስሰማ መላ ሰውነቴ በደስታ ሲሰክር ታወቀኝ "ደህና አደርክ" አለችኝ እኔም ተስተካክዬ እየተቀመጥኩ "እግዚአብሔር ይመስገን ደህና አደርኩኝ አንቺስ እማዬስ" አልኳት። ላፈቀረ ሰው ይሄ ትልቅ ደስታው ነው በተለይ በናፍቆቷ የሚሞትላት ሴት ደውላ ድምጿን ሲሰማ የሚሰማው ስሜት ሊሞት የደረሰ አሳ ተመልሶ ወደ ውሃ ሲጣል የሚሰማው ስሜት ያህል ነው። ከሞት ወደ ህይወት። ረጅም ሰአት በደስታ እየተፍነከነኩ አወራኋት።
ከዚህች ቀን በኋላ እኔና ኤዲ ቀኑ ሙሉ ጊዜ አሳልፈንም ማታ ላይ እደውልላታለሁ። ድምጿን ካልሰማሁ እንቅልፍ በአይኔ አይዞርም በየቀኑ በፍቅሯ በናፍቆቷ በሴትነቷ እንደ አዲስ እሞታለሁ። ደግሞ ሳገኛት በፈገግታዋ እድናለሁ።ዛሬ ጠዋት ሰንበት ነውና ከደጀ ሰላም መልስ ከእህቶቼ ጋር በሀሳባቸው ተጣልቼ ነበር የወጣሁት እነናታን ቤት ቆይቼ ኤዲ ደወለችልኝ እና እንደ ደበረኝ ስታውቅ ጋራው ጋር ጠራችኝ እግሮቼ ወደ እሷ ጋር ሲያቀኑ ነው ብስጭቴ የተነነው ውብ አይኖቿን ስቀው መኖሬን እንድወድ ያደረጉኝ ጥርሶቿ ተንጨባሮም ውበቷን የማይሸሽገው ፀጉሯ በጎበዝ አናጢ የተስተካከለ የሚመስለው ተክለ ሰውነቷ እንደ አለንጋ የረዘሙት ጣቶቿ ማየቱ ለእኔ መታደል ነው። ጋራው ጋር ኤዲ ቀድማኝ ቆማ ነበር። "ኤዲዬ ብዙ ቆየሁብሽ" አልኳት "ኧረ አልቆየሁም አሁን ነው የደረስኩት" ብላኝ "ምን ሁነህ ነው" አለችኝ። እኔም የእህቶቼን ፀረ ትዳር መሆንን እና ወደ ፈረንሳይ መሄድ ስነግራት ሳቀች "እንዴ ኤዲ ይሄ ያስቃል" አልኳት። "የደላቹ ናቹ መጣያ ሰበብ አጥታቹ ነው በዚህ የምትጣሉት ደግሞ ትዳር በፈጣሪ ፍ
ከዚህች ቀን በኋላ እኔና ኤዲ ቀኑ ሙሉ ጊዜ አሳልፈንም ማታ ላይ እደውልላታለሁ። ድምጿን ካልሰማሁ እንቅልፍ በአይኔ አይዞርም በየቀኑ በፍቅሯ በናፍቆቷ በሴትነቷ እንደ አዲስ እሞታለሁ። ደግሞ ሳገኛት በፈገግታዋ እድናለሁ።ዛሬ ጠዋት ሰንበት ነውና ከደጀ ሰላም መልስ ከእህቶቼ ጋር በሀሳባቸው ተጣልቼ ነበር የወጣሁት እነናታን ቤት ቆይቼ ኤዲ ደወለችልኝ እና እንደ ደበረኝ ስታውቅ ጋራው ጋር ጠራችኝ እግሮቼ ወደ እሷ ጋር ሲያቀኑ ነው ብስጭቴ የተነነው ውብ አይኖቿን ስቀው መኖሬን እንድወድ ያደረጉኝ ጥርሶቿ ተንጨባሮም ውበቷን የማይሸሽገው ፀጉሯ በጎበዝ አናጢ የተስተካከለ የሚመስለው ተክለ ሰውነቷ እንደ አለንጋ የረዘሙት ጣቶቿ ማየቱ ለእኔ መታደል ነው። ጋራው ጋር ኤዲ ቀድማኝ ቆማ ነበር። "ኤዲዬ ብዙ ቆየሁብሽ" አልኳት "ኧረ አልቆየሁም አሁን ነው የደረስኩት" ብላኝ "ምን ሁነህ ነው" አለችኝ። እኔም የእህቶቼን ፀረ ትዳር መሆንን እና ወደ ፈረንሳይ መሄድ ስነግራት ሳቀች "እንዴ ኤዲ ይሄ ያስቃል" አልኳት። "የደላቹ ናቹ መጣያ ሰበብ አጥታቹ ነው በዚህ የምትጣሉት ደግሞ ትዳር በፈጣሪ ፍ
ቃድ በጊዜው ይመጣል" አለችኝ "አዎ ግን እነሱ ሳይፈልጉ እንዴት" "ይኸውልህ አቡሻ እነሱ ስለራሳቸው ያውቃሉ እናም ተዋቸው ገና እስከ ክረምት ይቆያሉ አዲስ ነገር ሊፈጠር ይችላል ጊዜ የማይፈታው እንቆቅልሽ የለም" አለችኝ እጇን ትከሻዬ ላይ ጣል አድርጋ "እኔ እኮ መልሳቸው ነው ያበሳጨኝ ሰው እንዴት ምንም ሳይጎድለው መሰደድ ይመኛል" አልኳት እውነትም በእህቶቼ አፍሪያለሁ የቸገራቸው እና የጎደላቸው ነገር የለም አጎቴም ቢሆን ከአበባው ምርት የሚጠቀመው ነገር የለም ገንዘቡን የሚወስዱት እነሱ ናቸው በቅንጡ ህይወት እየኖሩ የተሻለ ካለ ብለው ወደ ማያውቋት ሀገር መሄድን መምረጣቸው አበሳጭቶኛል። "በቃ እርሳው የደፈረሰ ውሃ ሲተዉት ነው የሚጠራው ተዋቸው" አለችኝና ቀጥላም "በእግራችን ዝም ብለን እንጓዝ" ብላ ከጋራው በታች ወደ አለው መንደር እያወራን መንገዱን ቀጠልን። "አቡሻ የልጥጥ ልጅ ነህ" አለችኝ ኤዲ። "አይ አይደለሁም ኤዲዬ" አልኳት ያደረኩት ሹራብ ኪስ ውስጥ እጄን እየከተትኩ "አትዋሽ ቤተሰቦችህ ምንድነው ስራቸው" አለችኝ። "እናቴ በራሷ ካፒታል የምታንቀሳቅሰው ሁለት ድርጅት እና አንድ ፈርኒቸር ቤት አላት አባቴ ደግሞ በአሁን ሰአት በበጎ አድራጎት ላይ ነው የሚሰራው" አልኳት። " እውነትም አይደላችሁም ደስ ይላል በጣም ጥሩ ቤተሰብ አሉህ" አለችኝ። እኔም "አዎ እግዚአብሔር ይመስገን አንቺንም ጨምሮልኛል" ብዬ አየኋት ኤዲም ፈገግ ብላ " አባቴ ጡረታ ሲወጣ በጎ አድርጎት ድርጅት መክፈት ነበር እቅዱ ግን ሞት ከህልሙ ቀድሞ አስቀረው" በትካዜ ወደ ኋላ ተመለሰች። "ኤዲዬ አንቺ እውን ታረጊላቸዋለሽ" አልኳት እጄን ከኪሴ አውጥቼ እያቀፍኳት።"የምችለው ይመስልሀል" አለችኝ። እኔም መራመዴን አቁሜ በሁለቱ እጆቼ እጇን አጥብቄ ይዤ "ትችያለሽ ተመልከቺ በእግራችን እንሂድ ብለን በዝግታ ተራምደን እዚህ ደረስን ስለዚህ አንቺም በውስጥሽ ተመኚ ከዛም መንገድ ጀምሪ የሚፈጀውን ጊዜ ይፍጅ በስተመጨረሻ ግን ታሳኪዋለሽ" አልኳት ምንም ሳትናገረኝ አቅፋኝ "እንድትርቀኝ አልፈልግም" አለችኝ። ኤዲ ውስጤ ያለውን ፍቅር ብታውቀው እንዲህ ባለመነችኝ "መቼም አልርቅሽም" አልኳት።ኤዲም "ከጎኔ ስላለህ ሁሌም ደስተኛ ነኝ" ብላ ደግመን መንገዳችንን እየቀጠልን "መቼ ነው ግን ልደትሽ" አልኳት "ሰኔ 8 የአንተስ" አለችኝ። "ሲገርም እኔ ደግሞ ሰኔ 1" አልኳት "የሳምንት ታላቄ ነሀ" አለችኝ። ኮብል የተነጠፈበትን መንገድ ይዘን ወደ ሰፈሩ ውስጥ ስንገባ ኤዲ አንድ ግቢ ተከፍቶ ድንኳን ተጥሎ ተመለከተች። "አቡሻ" አለችኝ አጠራሯ አንድ ነገር እንደፈለገች ግልፅ ነው። "ወዬ ኤዲ" አልኳት "በጣም ነው እኮ የራበኝ ለምን ገብተን አንበላም" አለችኝ ከልቤ ነበር ያሳቀችኝ "ኤዲ ጤነኛ ነሽ ለቅሶ ቤት እኮ ነው በዛ ላይ የማናውቀው ቤት አይሆንም እኔ ሆቴል እጋብዝሻለሁ" አልኳት "በቂርቆስ አቡሻ ደግሞ እኮ እነሱም ደስ ነው የሚላቸው" ብላ እጄን ጎትታ ይዛኝ ገባች ድንኳን ውስጥ ተቀምጠው ምግብ እየበሉ ካሉ ሰዎች ጀርባ ተቀመጥን። ብዙም ሳትቆይ አንዲት ቀጭን ሴት "ኑ ምግብ አንሱ እንጂ" አለችን ከኤዲ ጋር መሆን የእውነትም ሌላ ሰው ሆኖ ማበድ ነው እጃችንን በክብር አሳታጥበውን እንጀራ ይዘን ተቀመጥን ኤዲም እየጎረሰች "ሲጥም እኔ የድግስ ቤት ምስር እንዴት እንደምወድ" አለችኝ እኔ ግን አልቀመስኩትም የእሷ ተቃራኒ ነኝ የዚህን አይነት ማህበራዊ ህይወት አላውቅም በዛ ላይ ስለማላውቃቸው ምግቡ ባይስማማኝስ ብዬ መብላትን ፈርቼ እጄን ሰብስቤ ተቀምጫለሁ ኤዲም አይኗን አፍጥጣ "አንተ ብላው እንጂ ደስ አይልም እኮ ምግብ መመለስ" አለችኝ እኔም ድምፄን ቀንሼ "እኔ እንደዚህ አልበላም በዛ ላይ አላውቃቸውም" አልኳት ፈገግ ብላ አይታኝ "ሬስቶራንቶችን አውቀሀቸው ነው" አለችኝ። እኔም "ቢያንስ በትንሹ አዎ በዛ ላይ..." ሳታስጨርሰኝ "አርፈህ ብላ አቡሻ ያለበለዚያ ግን አኮርፍሀለሁ ቂርቆስን" ብላ ተቆጣች። ምርጫ የለኝም ከልቧ ነበር እና የተናገረችኝ በትግል በልቼ ጨረስኩኝ ሳህኑን መለስነው። ኤዲም ድንኳኑ ላይ የተሰቀለውን የወጣት ፎቶ ተመልካታ አጠገቧ ያሉትን ሴት "ምን ሆኖ ነው የሞተው" አለቻቸው። ሁኔታዋ አስደንግጦኛል በማታውቀው ለቅሶ ቤት የማታውቃቸውን ሴት ነው የምትጠይቀው ሴትየዋም "የአንጀት ካንሰር አሉ አይ የኔ ልጅ እንዴት አይነት ትሁት ልጅ ነበር ምን ዋጋ አለው እኛን ትቶ እሱን ወሰደ" አሏት በሀዘን ናበመረረ ስሜት ኤዲም "እግዚአብሔር ነፍሱን ይማረው በጣም ያሳዝናል" አለች። አፍ ለአፍ ገጥመው ሲያወሩ ላስተዋላቸው የሚተዋወቁ ነው የሚመስሉት "ደግሞ ሊሞት አንድ ቀን ሲቀረው እኔ ጋር መጥቶ አንድ ሲኒ ቡና ጠጥቶ ከልጄ ጋር ተያይዘው ወጡ እኔ አፈር ልብላለት የኔ የዋህ ምን አለ ለእኔ ቢያደርገው" ብለው አለቀሱ ኤዲም አብራቸው ስታለቅስ አስደነገጠችኝ ጠጋ ብዬ "ኤዲ አንሄድም" አልኳት ኤዲም እንባዋን እየጠረገች "አይዞት እማማ እግዚአብሔር የፈቀደውን የወደደውን ነው ያደረገው ይበርቱ ፈጣሪ ያፅናዎት" አለቻቸው ሴትየዋም "እኔ ምን ምርጫ አለኝ የወለደችው እናቱ ተሰቃየች እንጂ" ብለው አይናቸውን ፍራሽ ላይ ወደ ተቀመጡት ሰዎች ተከሉ። ኤዲም ከሴትየዋ ጋር አውርታ "እግዚአብሔር ያፅናቹ" ብላ ከለቅሶው ቤት ወጣን ወደ ቤት እየተመለስን "ሲያሳዝኑ እሳቸው እኮ ጎረቤት ናቸው" አለችኝ። እኔም "አንቺ ግን ጤነኛ ነሽ" አልኳት። እሷም "እኔጃ እስከ አሁን አይደለሁም...
ምግቡ ተመቸሀ" አለችኝ። "ቢያመኝ ቤት ነው የምመጣው" አልኳት የእውነትም ህመሙ እየጨመረ የሚመጣ ቁርጠት እየተሰማኝ ነው። "ና እማዬ ጤና አዳም ከጥቁር አዝሙድ ጋር ጨቅጭቃ ታግትሀለች" አለች ኤዲ። "እሱን ተግተሽ ነዋ ያበድሽው ይልቅ ቶሎ ከማናውቀው ሰፈር እንውጣ" ብያት እጅ ለእጅ ተያይዘን እየሮጥን መንገድ ቀጠልን።
፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
••●◉Join us share
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
@yebezawit2
ምግቡ ተመቸሀ" አለችኝ። "ቢያመኝ ቤት ነው የምመጣው" አልኳት የእውነትም ህመሙ እየጨመረ የሚመጣ ቁርጠት እየተሰማኝ ነው። "ና እማዬ ጤና አዳም ከጥቁር አዝሙድ ጋር ጨቅጭቃ ታግትሀለች" አለች ኤዲ። "እሱን ተግተሽ ነዋ ያበድሽው ይልቅ ቶሎ ከማናውቀው ሰፈር እንውጣ" ብያት እጅ ለእጅ ተያይዘን እየሮጥን መንገድ ቀጠልን።
፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
••●◉Join us share
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
@yebezawit2
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል ሶስት ፫
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
ዛሬ ደግሞ ከሌላው ቀን የተለየ ነው። ከግቢ አጥንተን እኔና ኤዲ ወደ ቤት እየተመለስን ነበር።"አቡሻ ዶክተር ግን የሆነ አሪፍ ነገር አለው" ኤደን ጥቁር ሻርፗን እያንገላታች አለችኝ። ስለ ዶክተሩ ለምን እንዳነሳች አልገባኝም በእርግጥ በስልክ በብዛት እንደሚያወሩ እና አልፎ አልፎ እንደምታገኘው አውቃለሁ ጥያቄዋ አናዶኝ"ጥሩ ሰው ሆነ ታየሽ?" አልኳት። መቅናቴ ለሌላው ሰው በደንብ ያስታውቃል እሷ ግን ላለማየት ወስና ይሁን አልያም እንዳልገባው እየሆነች ግራ ገብቶኛል። "ታውቃለህ እናቴ ከምንም ነገር በላይ የኔን ወግ ማየት ትሻለች እናም ሳስበው ዶክተሩ ሳይወደኝ አይቀርም እናም......"አልሰጨረስኳትም ነበር "እና ምን አንቺም ወደሽዋል?" አልኳት መራመዴን አቁሜ። "ኧረ አላፈቀርኩትም ግን በቃ ተወው ብቻ ነገ አዲስ ነገር የሚኖር ይመስለኛል" አለችኝ አይኖቼ እንባን አረገዙ እንባዬን ወደ ውስጥ አፍስሼ "እሺ በቃ ነገ ደውይልኝ ጊዜ ካለሽ እኔ ልመለስ" አልኳት። እንደማጣት አውቄ አብሪያት መራመዱ እግሮቼን ከበዳቸው ልቤም ተሰበረ። እሷም "እሺ አቡሻ" ብላ ተሰናብታኝ ሄደች። ወዳጇ እኔን አይኗ አልተመለከተም በቃ ህይወት እንዲህ ናት ከአጠገቤ መራቋን ሳውቅ በውስጤ ያፈሰስኩትን እንባ ወደ ውጪ እንደ ዝናብ ማፍሰስ ጀመርኩ። አንገቴን አቀርቅሬ መራመዴን ቀጠልኩኝ። ማፍቀር ህመም ነው። ጭራሽ ላጣት መሆኑን ሳስብ መውደዴ ጨመረ ዝምታዬን ጠላሁት ስልኬን ከኪሴ አውጥቼ ያዕቆብን ጠራሁት........በመኪናው መስኮት በሚገባው ነፋስ ፊቴን እያስመታሁ ማልቀሴን ቀጠልኩኝ የውስጤን ህመም የተረዳው ያዕቆብም ዝም ብሎልኛል። ቤት ስደርስ ሁሉም ተቀምጠው ቴሌቭዥን እያዩ እናቴ ደግሞ መፅሐፍ እያነበበች ነበር ምንም ሳልናገር ደረጃውን እየሮጥኩ ወጥቼ ክፍሌ ገባሁኝ። አልጋዬ ጫፍ ተንበርክኬ አምርሬ አለቀስኩ።እንዴት ልትረዳኝ አልቻለችም ምን ያህል እየተጎዳው እንደሆነ የሚያውቁት ጓደኞቼ ናቸው። ፈጣሪዬን የለመንኩት የተማፀንኩት ትዝ አለኝ። የኔ ባትሆን እንኳን የእሷ መሆን ነው የምፈልገው ብያለሁ ለካ ግን ህመሙ ከባድ ነው የሚወዱትን ለሌላ አሳልፎ መስጠት ስቃይ ነው።የረዘመው አይነጋም ያልኩት ለሊት ነግቶ አባቴ ከፀሎት በኋላ መጥቶ በሩን አንኳኳው አይኖቼ ለአፍታ ሳይከደኑ ነበር ለሊቱ ያለፈው "የኔ ልጅ በሩን ክፍትልኝ" አለኝ። እኔም "ዳዲ ይቅርታ በኋላ እናወራለን" አልኩት። አባቴም "አቡሻ አንዴ በሩን ክፈተው እና እናውራ አላስቸግርህም" አለኝ። እኔም በግድ በድን የሆነውን ሰውነቴን እየጎተትኩ በሩን ከፈትኩት። "ምንድነው አቡሻ?" አለ አባዬ ሁኔታዬን በድንጋጤ እየተመለከተኝ። "ዳዲ ደህና እኮ ነኝ" ብዬ አልጋዬ ጫፍ ላይ ተቀመጥኩኝ። አባቴም ብርድልብሱን ወደ ጥግ እያደረገ "ትላንት አላወራህም ብዬ ነው የተፈጠረ ነገር እንዳለ ግልፅ ነው" አለኝ እኔም "ውጤቴን አበላሽተውት ነው ግን አሁን ጠርተውኛል" አልኩት። አባቴም ፀጉሬን ዳብሶ "የምኮራብህ ልጄ ነህ እራስህን እንደዚህ አትጠቅምም ስሜታዊ አትሁን ሁሉም መልካም ይሆናል" ብሎኝ ከክፍሌ ለቆ ወጣ። ግቢ መሄድ አልችልም ምክንያቱም ምንም ጉዳይ የለም አባቴንም የዋሸሁት እንዳያውቁብኝ ብዬ ነው ቤት ከዋልኩኝ ሌላ ጥያቄ መቅረቡ አይቀርም ያለኝ ምርጫ አጎት ጋር መደበቅ ነው ልብሴን እየቀየርኩ ስልኬ ጠራ ኤዲ ነበረች። "አቤት ኤዲ" አልኳት በትከሻዬ ስልኩን ደግፌ እየያዝኩ። "አቡሻዬ ደህና ነህ በህልሜ እኮ ሞተህ አይቼ ነው የደወልኩልህ" አለችኝ። የእውነትም ያለው መስዬ የሞትኩ ነኝ።እሷ አላወቀችም እንጂ አድናኝ ገላኛለች። ፈገግ ብዬ "ምን አልባት ሞቼ ይሆናል አሁንም" አልኳት ያ ሳቋ ከስልኩ ውስጥ ተሰማኝ "ሁሌ ሙት በናትህ" አለችኝ እና ሳቋን ደገመችው "ዛሬ አንገናኝም" አልኳት እንደማላገኛት እያወኩ "አዎ አንገናኝም" አለችኝ። "ሰፈር ብመጣስ" አልኳት "ከመጣህ ደስ ይለኛል" አለችኝ እኔም ስመጣ እደውልልሻለሁ ብዬ ስልኩን ዘጋሁት። አፌ ላይ ምንም ሳላደርስ ከቤት ወጣሁኝ። እናቴም ምንም አላለችም ምክንያቱም በትምህርቴ ያለኝን አቋም ስለሚያውቁት እኔ ግን ህመሜም ጤናዬም ኤዲ ሆናለች። ኤዲ ወደምትወስደኝ ጋራው ላይ ነበር የሄድኩት ረጅም ሰአት እዛው ተቀምጬ ዋልኩኝ ሰአቱ ግን እንዴት እንደሄደም አላውቅም ስለ እሷ ሳስብ ንፋስ እንደነካው ደመና ብን ብሎ ይሄዳል። በሀሳብ ከሄድኩበት አለም የመለሰኝ የስልኬ ጥሪ ነበር ኤዲ ነበረች ደስ አለኝ ናፍቂያት መስሎኝ ብዙም ሳይጠራ አነሳሁኝ። "ወዬ ኤዲዬ" አልኳት። "አቡሻዬ እየመጣህ ነው እንዴ?" አለችኝ። "አዎ ልመጣ ነው አልቆይም"አልኳት። እሷም ልቤን በይበልጥ ሰበረችው "አቡሻዬ በቃ አትምጣ አሁን ወደ ዶክተር ጋር እየሄድኩ ነው" አለች። አድናኝ ደግማ ገደለችኝ። አንዳንዴ ፍቅር እንዲ ነው እንዴ "እሺ ኤዲዬ ከፈለግሽኝ ደውይልኝ አጎት ጋር ነኝ" አልኳት እና ስልኩን ዘጋሁት። ከአይኖቼ የሚወርዱት እንባዎቼ ግን መገደብ ተሳነኝ። አለመናገሬ አንደበት ማጣቴ እሷን አሳጣኝ ማንንም መውቀስ አልችልም ፈጣሪንም ማማረር አልችልም። ብነግራት ብታውቅ ኖሮ አትርቀኝም ይሆናል። ቀኑ ደንገዝገዝ ሲል ወደ አጎት ቤት ተመለስኩኝ። እውነተኛው አጎት ፍቅሩ ከትላንት በላይ ነው እንደ አባት ተቀበለኝ እኔም ምንም ሳልል ወደ ክፍሌ ገብቼ ተጠቅልልዬ ተኛሁኝ። የስልኬ ጥሪ ሰምቼ ከተኛሁበት ተነስቼ አነሳሁት ኤዲ ናት አፏ እየተኮላተፈ "አቡሻ አትመጣልኝም" አለችኝ። ቀና ብዬ የግድግዳውን ሰአት ተመለከትኩት ለሶስት አስር ጉዳይ ይላል "የት ነሽ ኤዲ" አልኳት። ኤዲም "እጅግ የሚያምረው ሆቴል ነኝ ኮንኮርድ ነው መሰለኝ ብቻ ግን ቆንጆ ቆንጆ ሰዎች ያሉበት ነው" አለችኝ።መጠጥ እንደጠጣች ግልፅ ሆኖልኛል። ጃኬት ደርቤ ቀስ ብዬ ከክፍሌ ስወጣ ከአጎት ጋር ተገናኘን። "ወዴት ነው" አለኝ። "ጓደኛዬ ችግር ውስጥ ናት" አልኩት አንገቴን አቀርቅሬ። "እሺ መኪና ይዘህ ሂድ ተጠንቀቅ" ብሎኝ ወደ ክፍሉ ሄደ። እኔም ቁልፉን ወስጄ በፍጥነት ኤዲ ወዳለችኝ ቦታ ነዳሁት። ሆቴሉ ጋር ስደርስ መኪናውን አቁሜ ወረድኩኝ። በመብራት የተንቆጠቆጠው ሆቴል የምድር ገነት መስሏል ዋናውን በር አልፌ ወደ ውስጥ ዘለኩኝ በስሱ የተከፈተው የሀመልማል ዘፈን እና ጥንድ ጥንድ ሆነው የተቀመጡት ሰዎች ሆቴሉን በተረጋጋ ውበት አድምቀውታል። ካለሁበት ቆሜ አይኖቼን ሳማትር አንድ አስተናጋጅ ቀረብ ብሎ "እንኳን ደህና መጡ ጌታዬ ክፍት ቦታ ፈልገው ነው" ሲለኝ ኤዲ ከመታጠቢያ ቤት ስትመለስ አየኋት። "አይ አይደለም" ብዬው ወደ ኤዲ ጋር ሄድኩኝ ስታየኝ አቀፈችኝ እኔም አቅፊያት "እንውጣ?" አልኳት። ኤዲም ወደ ዶክተሩ እየተመለከተች "በጣም የምወደው ወንድሜ ነው" አለችው ዶክተሩም ተለጥጦ እየተቀመጠ "ኦ ደስ ይላል ዳዊት እባላለሁ " አለኝ ፊቱ ያለውን በብርጭቆ የተቀዳውን ወይን እየተጎነጨ እኔም "አቡሻ እባላለሁ .....ኤዲ ነይ በቃ እንውጣ" አልኳት። ኤዲም "ትንሽ ብቻ ትንሽ እንቆይ" አለችኝ። እኔም "አመሰግናለሁ ዶክተር ዳዊት ደህና እደር"ብዬ ኤዲን ተሸክሚያት ከሆቴሉ አስወጣኋት። "እሺ አውርደኝ በራሴ እሄዳለው" ብላ ወረደች። መንገድ ላይ ቆማ ሁለት እጆቿን ዘርግታ ወደ ሰማይ እያየየች "ማነው እን እኔ የከፋው....አባዬ ሰከርኩልህ እኮ" አለች በጩኸት። "አትጩሂ
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል ሶስት ፫
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
ዛሬ ደግሞ ከሌላው ቀን የተለየ ነው። ከግቢ አጥንተን እኔና ኤዲ ወደ ቤት እየተመለስን ነበር።"አቡሻ ዶክተር ግን የሆነ አሪፍ ነገር አለው" ኤደን ጥቁር ሻርፗን እያንገላታች አለችኝ። ስለ ዶክተሩ ለምን እንዳነሳች አልገባኝም በእርግጥ በስልክ በብዛት እንደሚያወሩ እና አልፎ አልፎ እንደምታገኘው አውቃለሁ ጥያቄዋ አናዶኝ"ጥሩ ሰው ሆነ ታየሽ?" አልኳት። መቅናቴ ለሌላው ሰው በደንብ ያስታውቃል እሷ ግን ላለማየት ወስና ይሁን አልያም እንዳልገባው እየሆነች ግራ ገብቶኛል። "ታውቃለህ እናቴ ከምንም ነገር በላይ የኔን ወግ ማየት ትሻለች እናም ሳስበው ዶክተሩ ሳይወደኝ አይቀርም እናም......"አልሰጨረስኳትም ነበር "እና ምን አንቺም ወደሽዋል?" አልኳት መራመዴን አቁሜ። "ኧረ አላፈቀርኩትም ግን በቃ ተወው ብቻ ነገ አዲስ ነገር የሚኖር ይመስለኛል" አለችኝ አይኖቼ እንባን አረገዙ እንባዬን ወደ ውስጥ አፍስሼ "እሺ በቃ ነገ ደውይልኝ ጊዜ ካለሽ እኔ ልመለስ" አልኳት። እንደማጣት አውቄ አብሪያት መራመዱ እግሮቼን ከበዳቸው ልቤም ተሰበረ። እሷም "እሺ አቡሻ" ብላ ተሰናብታኝ ሄደች። ወዳጇ እኔን አይኗ አልተመለከተም በቃ ህይወት እንዲህ ናት ከአጠገቤ መራቋን ሳውቅ በውስጤ ያፈሰስኩትን እንባ ወደ ውጪ እንደ ዝናብ ማፍሰስ ጀመርኩ። አንገቴን አቀርቅሬ መራመዴን ቀጠልኩኝ። ማፍቀር ህመም ነው። ጭራሽ ላጣት መሆኑን ሳስብ መውደዴ ጨመረ ዝምታዬን ጠላሁት ስልኬን ከኪሴ አውጥቼ ያዕቆብን ጠራሁት........በመኪናው መስኮት በሚገባው ነፋስ ፊቴን እያስመታሁ ማልቀሴን ቀጠልኩኝ የውስጤን ህመም የተረዳው ያዕቆብም ዝም ብሎልኛል። ቤት ስደርስ ሁሉም ተቀምጠው ቴሌቭዥን እያዩ እናቴ ደግሞ መፅሐፍ እያነበበች ነበር ምንም ሳልናገር ደረጃውን እየሮጥኩ ወጥቼ ክፍሌ ገባሁኝ። አልጋዬ ጫፍ ተንበርክኬ አምርሬ አለቀስኩ።እንዴት ልትረዳኝ አልቻለችም ምን ያህል እየተጎዳው እንደሆነ የሚያውቁት ጓደኞቼ ናቸው። ፈጣሪዬን የለመንኩት የተማፀንኩት ትዝ አለኝ። የኔ ባትሆን እንኳን የእሷ መሆን ነው የምፈልገው ብያለሁ ለካ ግን ህመሙ ከባድ ነው የሚወዱትን ለሌላ አሳልፎ መስጠት ስቃይ ነው።የረዘመው አይነጋም ያልኩት ለሊት ነግቶ አባቴ ከፀሎት በኋላ መጥቶ በሩን አንኳኳው አይኖቼ ለአፍታ ሳይከደኑ ነበር ለሊቱ ያለፈው "የኔ ልጅ በሩን ክፍትልኝ" አለኝ። እኔም "ዳዲ ይቅርታ በኋላ እናወራለን" አልኩት። አባቴም "አቡሻ አንዴ በሩን ክፈተው እና እናውራ አላስቸግርህም" አለኝ። እኔም በግድ በድን የሆነውን ሰውነቴን እየጎተትኩ በሩን ከፈትኩት። "ምንድነው አቡሻ?" አለ አባዬ ሁኔታዬን በድንጋጤ እየተመለከተኝ። "ዳዲ ደህና እኮ ነኝ" ብዬ አልጋዬ ጫፍ ላይ ተቀመጥኩኝ። አባቴም ብርድልብሱን ወደ ጥግ እያደረገ "ትላንት አላወራህም ብዬ ነው የተፈጠረ ነገር እንዳለ ግልፅ ነው" አለኝ እኔም "ውጤቴን አበላሽተውት ነው ግን አሁን ጠርተውኛል" አልኩት። አባቴም ፀጉሬን ዳብሶ "የምኮራብህ ልጄ ነህ እራስህን እንደዚህ አትጠቅምም ስሜታዊ አትሁን ሁሉም መልካም ይሆናል" ብሎኝ ከክፍሌ ለቆ ወጣ። ግቢ መሄድ አልችልም ምክንያቱም ምንም ጉዳይ የለም አባቴንም የዋሸሁት እንዳያውቁብኝ ብዬ ነው ቤት ከዋልኩኝ ሌላ ጥያቄ መቅረቡ አይቀርም ያለኝ ምርጫ አጎት ጋር መደበቅ ነው ልብሴን እየቀየርኩ ስልኬ ጠራ ኤዲ ነበረች። "አቤት ኤዲ" አልኳት በትከሻዬ ስልኩን ደግፌ እየያዝኩ። "አቡሻዬ ደህና ነህ በህልሜ እኮ ሞተህ አይቼ ነው የደወልኩልህ" አለችኝ። የእውነትም ያለው መስዬ የሞትኩ ነኝ።እሷ አላወቀችም እንጂ አድናኝ ገላኛለች። ፈገግ ብዬ "ምን አልባት ሞቼ ይሆናል አሁንም" አልኳት ያ ሳቋ ከስልኩ ውስጥ ተሰማኝ "ሁሌ ሙት በናትህ" አለችኝ እና ሳቋን ደገመችው "ዛሬ አንገናኝም" አልኳት እንደማላገኛት እያወኩ "አዎ አንገናኝም" አለችኝ። "ሰፈር ብመጣስ" አልኳት "ከመጣህ ደስ ይለኛል" አለችኝ እኔም ስመጣ እደውልልሻለሁ ብዬ ስልኩን ዘጋሁት። አፌ ላይ ምንም ሳላደርስ ከቤት ወጣሁኝ። እናቴም ምንም አላለችም ምክንያቱም በትምህርቴ ያለኝን አቋም ስለሚያውቁት እኔ ግን ህመሜም ጤናዬም ኤዲ ሆናለች። ኤዲ ወደምትወስደኝ ጋራው ላይ ነበር የሄድኩት ረጅም ሰአት እዛው ተቀምጬ ዋልኩኝ ሰአቱ ግን እንዴት እንደሄደም አላውቅም ስለ እሷ ሳስብ ንፋስ እንደነካው ደመና ብን ብሎ ይሄዳል። በሀሳብ ከሄድኩበት አለም የመለሰኝ የስልኬ ጥሪ ነበር ኤዲ ነበረች ደስ አለኝ ናፍቂያት መስሎኝ ብዙም ሳይጠራ አነሳሁኝ። "ወዬ ኤዲዬ" አልኳት። "አቡሻዬ እየመጣህ ነው እንዴ?" አለችኝ። "አዎ ልመጣ ነው አልቆይም"አልኳት። እሷም ልቤን በይበልጥ ሰበረችው "አቡሻዬ በቃ አትምጣ አሁን ወደ ዶክተር ጋር እየሄድኩ ነው" አለች። አድናኝ ደግማ ገደለችኝ። አንዳንዴ ፍቅር እንዲ ነው እንዴ "እሺ ኤዲዬ ከፈለግሽኝ ደውይልኝ አጎት ጋር ነኝ" አልኳት እና ስልኩን ዘጋሁት። ከአይኖቼ የሚወርዱት እንባዎቼ ግን መገደብ ተሳነኝ። አለመናገሬ አንደበት ማጣቴ እሷን አሳጣኝ ማንንም መውቀስ አልችልም ፈጣሪንም ማማረር አልችልም። ብነግራት ብታውቅ ኖሮ አትርቀኝም ይሆናል። ቀኑ ደንገዝገዝ ሲል ወደ አጎት ቤት ተመለስኩኝ። እውነተኛው አጎት ፍቅሩ ከትላንት በላይ ነው እንደ አባት ተቀበለኝ እኔም ምንም ሳልል ወደ ክፍሌ ገብቼ ተጠቅልልዬ ተኛሁኝ። የስልኬ ጥሪ ሰምቼ ከተኛሁበት ተነስቼ አነሳሁት ኤዲ ናት አፏ እየተኮላተፈ "አቡሻ አትመጣልኝም" አለችኝ። ቀና ብዬ የግድግዳውን ሰአት ተመለከትኩት ለሶስት አስር ጉዳይ ይላል "የት ነሽ ኤዲ" አልኳት። ኤዲም "እጅግ የሚያምረው ሆቴል ነኝ ኮንኮርድ ነው መሰለኝ ብቻ ግን ቆንጆ ቆንጆ ሰዎች ያሉበት ነው" አለችኝ።መጠጥ እንደጠጣች ግልፅ ሆኖልኛል። ጃኬት ደርቤ ቀስ ብዬ ከክፍሌ ስወጣ ከአጎት ጋር ተገናኘን። "ወዴት ነው" አለኝ። "ጓደኛዬ ችግር ውስጥ ናት" አልኩት አንገቴን አቀርቅሬ። "እሺ መኪና ይዘህ ሂድ ተጠንቀቅ" ብሎኝ ወደ ክፍሉ ሄደ። እኔም ቁልፉን ወስጄ በፍጥነት ኤዲ ወዳለችኝ ቦታ ነዳሁት። ሆቴሉ ጋር ስደርስ መኪናውን አቁሜ ወረድኩኝ። በመብራት የተንቆጠቆጠው ሆቴል የምድር ገነት መስሏል ዋናውን በር አልፌ ወደ ውስጥ ዘለኩኝ በስሱ የተከፈተው የሀመልማል ዘፈን እና ጥንድ ጥንድ ሆነው የተቀመጡት ሰዎች ሆቴሉን በተረጋጋ ውበት አድምቀውታል። ካለሁበት ቆሜ አይኖቼን ሳማትር አንድ አስተናጋጅ ቀረብ ብሎ "እንኳን ደህና መጡ ጌታዬ ክፍት ቦታ ፈልገው ነው" ሲለኝ ኤዲ ከመታጠቢያ ቤት ስትመለስ አየኋት። "አይ አይደለም" ብዬው ወደ ኤዲ ጋር ሄድኩኝ ስታየኝ አቀፈችኝ እኔም አቅፊያት "እንውጣ?" አልኳት። ኤዲም ወደ ዶክተሩ እየተመለከተች "በጣም የምወደው ወንድሜ ነው" አለችው ዶክተሩም ተለጥጦ እየተቀመጠ "ኦ ደስ ይላል ዳዊት እባላለሁ " አለኝ ፊቱ ያለውን በብርጭቆ የተቀዳውን ወይን እየተጎነጨ እኔም "አቡሻ እባላለሁ .....ኤዲ ነይ በቃ እንውጣ" አልኳት። ኤዲም "ትንሽ ብቻ ትንሽ እንቆይ" አለችኝ። እኔም "አመሰግናለሁ ዶክተር ዳዊት ደህና እደር"ብዬ ኤዲን ተሸክሚያት ከሆቴሉ አስወጣኋት። "እሺ አውርደኝ በራሴ እሄዳለው" ብላ ወረደች። መንገድ ላይ ቆማ ሁለት እጆቿን ዘርግታ ወደ ሰማይ እያየየች "ማነው እን እኔ የከፋው....አባዬ ሰከርኩልህ እኮ" አለች በጩኸት። "አትጩሂ
ሰካራም በዚህ ሰአት እዚህ ምን እየሰራሽ ነው?!" ብዬ አፈጠጥኩባት። ኤዲም "ላገባ ነው ደስ ይበልህ" አለችኝ በስካር አንደበቷ "ቆሜ ስለምድርሽ ነው" አልኳት። ኤዲም ቀና ብላ አይኖቼን አተኩራ እየተመለከተች "ቁጭ ማለትም ትችላለህ " አለችኝ። ስካሯ ቢያምርባትም ያለችኝ ነገር አበሳጭቶኛል እኔም "አሁን ወደቤት ላድርስሽ" አልኳት። "አይሆንም ጎረቤት ነው የማድረው ብያት ነው የወጣሁት እና እነ ትርንጎ ጋር ነው የሚሄደው" ብላ በእግሯ መሄድ ጀመረች። እኔም እጇን ይዤ እየጎተትኩ ወደ መኪናው አስገባኋት "አየህ የልጥጥ ልጅ ነህ ብዬህ ነበር እኮ" አለችኝ እኔም የመኪናውን ቀበቶ አስሬ ወደ ሰፈሯ መንዳት ጀመርኩኝ። "አብረን እንደር ብሎኝ ነበር እኮ ግን እኔ አይሆንም አልኩት የወደፊት ባሌ" አለች በመስኮቱ ውጪውን እየተመለከተች። እኔም መሪውን ወደ ግራ እያዞርኩ "በአንድ ቀን ግብዣ ነው ጥሩ ነው ብቻ አንቺን ደስ ይበልሽ " ድምፄን ከፍ አድርጌ ማውራቴ አልታወቀኝም ነበር።ውስጤ እንደ ከሰል ነዶ ጠቁሯል። "ግን ምስኪን ነው ትንሽ ቀበጥ ነገር ነው እንጂ" አለችኝ "ዋናው እሱም አንቺን አንቺም እሱን አፍቅሪ እንጂ ይስተካከላል " አልኳት። ኤዲም ወደ እኔ ዞራ ተስተክላላ እየተቀመጠች "አትደብቀኝ ወንድሜ ንገረኝ ደግሞ ስካሩም ለቆኛል" አለችኝ። እኔም መኪናውን ከአንድ ጥግ አቁሜ "ምኑን ልንገርሽ" አልኳት። ኤዲም "ይወዳታል ብለህ ታስባለህ" አለችኝ እኔም በስካር ሊከደኑ የደረሱትን አይኖቿን እየተመለከትኩ "ይመስለኛል እሱን ራሱን ጠይቂው" ብዬ ወደ ውጪ ተመለከትኩኝ።"የሚፀፅትሽን ነገር እንዳትወስኚ" አልኳት መልሼ። ኤዲም "ደስ ብሎኝ አይደለም እኔም እኮ እንደ ሰው ማፍቀር እፈልጋለሁ ግን በቃ እኔን የሚፈልግ የለም በዛ ላይ በዚህ ሰአት ሰባራ ልቤን ደግፎ የሚንከባከበኝ የለም ስለዚህ እናቴን ደስ እንዲላት አገባለሁ ቢያንስ እሷን ላስደስታት እነ አባዬንማ....." አለቀሰች። "ደስታቸውን ግን በውሸት መሰረት ላይ ነው የምታቆሚው መሰረቱ ሲናጋ ግን እሳቸውም የጎዳሉ" አልኳት። "እስኪ አቡሻ ንገረኝ ማነው ጊዜውን ፍቅሩን ሰጥቶ የኔ የሚሆነው እኔንም የራሱ የሚያደርገኝ ማንም የለም ስለዚህ ዳዊትን እንደምንም አሳምኜ ማግባት እፈልጋለሁ" አለችኝ አጠገቧ አድርጋኝ እንደማትፈቀር ታወራልኛለች። ኧረ ኤዲ ስለፈጠረሽ ብዬ እውነቱን ብነግራት በታደልኩኝ ግን በዚህን ሰአት ብነግራት የፍቅሬን እውነትነት የምትጠራጠር መስሎ ተሰማኝ።ከላይ ከላይ ተንፍሼ "ስካሩ እንዲለቅሽ ነው የቆምነው" አልኳት ኤዲ ግን አይኗን ጨፍና ተኝታ ነበር። "ኤዲ" አልኳት እሷ ግን መልስ አልሰጠችኝም። የተከደኑትን አይኖቿን እያየሁ "ምን አለ ግን እነዚህ አይኖችሽ እኔን እንዲያዩ ብትገልጫቸው......ዳዊት ግን እድለኛ ነው ሳይደክም እና ሳይጨነቅ በአንቺ ልብ ቦታ አግኝቷል ባታፈቅሪውም መርጠሽዋል" ብዬ ጃኬቴን አውጥቼ ደረቷ ላይ አለበስኳት እና መስኮቱን ዘግቼ ደግሜ ውበቷን መመልከት ጀመርኩ። የእውነት ኤዲ በዚ ጊዜ የሌለ የተለየች እብድ ናት በስካር ስትንበዛበዝ እራሱ ደስ የምትል ሰው ናት። "እንዳስለቀሺኝ ብታውቂ ኤዲ ምን ትይኝ ይሆናል? ለነገሩ ከዚህ በኋላ ማልቀሴ እንኳን አይቀርም አሳልፌ ሰጠሁሽ ከባድ ውሳኔ ነው ግን አንቺን ማሳዘን አልፈለግም እና አልነግርሽም" ብያት ወንበሩን ተደግፌ ተቀመጥኩኝ።.......
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
💖 ይቀጥላል 💖
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
ለአስተያየት ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
💖 ይቀጥላል 💖
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
ለአስተያየት ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ!
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አራት ፬
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
እዛው መኪና ውስጥ ሆኜ ኤዲን እየጠበኳት የወፎች ዜማ ተሰማ።"ኤዲ ኤዲ" አልኳት። ኤዲም ቀስ ብላ አይኖቿን ገለጠች።"እንዴ እዚህ ነው ያደርኩት" አለች ከተኛችበት ቀና እያለች። "ሰካራም እኮ አመሉ ነው" አልኳት። "ወይኔ ራሴ ሊፈነዳ ነው" ብላ ጭንቅላቷን በሁለት እጆቿ ያዘች። "እንደእዛ እስክትሆኚ ሰክረሽ...."አልኳት። እና የመኪናውን ሞተር አስነስቼ ከጓደኞቼ ጋር ምግብ የምንበላበት የእናት ጓደ ጋር አቀናን እዛም ስንደርስ እጇን ይዤ ከመኪናው አስወረድኳት እና ወደ ትንሿ ምግብ ቤት ገባን እማማ ገና ሲመለከቱኝ "አቡሻ ዛሬ በማለዳ ምነው" አሉኝ ሰቅለውት ያሳደሩትን ወንበር እያስተካከሉ እኔም "የሴት ሰካራም አጋጥማኝ ነው እማማ ሽሮ ፍትፍት ይሰሩላታል" አልኳቸው እማማም እሺ ብለው ወደ ጓዳቸው ዘለቁ። "ማናቸው ደግሞ ወደ ቤት መመለስ አለብኝ እኮ" አለችኝ። "ይሄን ብታስቢ ባልሰክርሽ" አልኳት። "እሺ ይቅርታ አድርግልኝ ወንድሜ አትበሳጭ" አለቸኝ እኔም "ኧረ እንደ ቀላል ይቅርታ አይከብድም እህትየው" አልኳት ቃሉ እየከበደኝ። በዛ ላይ ላገባ ነው ማለቷ ዶክተር ዳዊት ፊቴ እየተከሰቱ ተበሳጨሁ። እማማ ሽሮ ፍትፍቱን አመጡልን እና ተመለሱ። በማንኪያው እያጎረስኳት "ለምንድነው እናትን የሸወድሻቸው" አልኳት ኤደንም "ሰርፕራይዝ እንድትሆን ነው በዛ ላይ በዴቭ እርግጠኛ አልነበርኩም" አለችኝ አፏን እየጠራረገች። "አሁን እርግጠኛ ነሽ" አልኳት "በጣም እንጂ ወይኔ ግን እሱም ታዝቦኝ ይሆናል እኮ" አለችኝ ደንግጣ "የሚወድሽ ከሆነ ለምን ይታዘብሻል" አልኳት በቅናት ለእሷ የቀረበውን ፍትፍት እየጎረስኩ። "እሱስ ልክ ነህ ግን አቡሻ አሁን እቤት ሄጄ ትርንጎን ላግዛት ይገባል እና አታግዘኝም" አለችኝ። እኔም እሺ ቶሎ ጎረስ ጎረስ አድርጊ እና እንውጣ ብያት" ውሃውን ተጎነጨው።......የያዝኩት መኪና ሰፈራቸው አቁሜ ጎረቤታቸው ትርንጎ ጋር ይዛኝ ገባች ሴቶች ተሰብስበው ሽንኩርት እየላጡ ነበር "እኔና አንተ ውስጥ ነው በቃ የምንሰራው" ብላኝ ወደ ቤቱ አስገባችኝ። የተላላጠው ግድግዳ ውበቱን ቢያደበዝዘውም ለክፉ አልሰጠውም። "አሁን ሶፋውን ወደ እዚህ እናመጣለን ቡፌው እዛው ይሁን..........." ብላ የቤቱን ዕቃ ማዘዋወር ጀመርን ተሸክመን እያቀያየርን እያለ ትርንጎ መጣች እና "ኤዲዬ ትንሽ ቀለም ነካ ነካ ብናደርገውስ" አለቻት። እኔም "ደምቅ ይላል ቆንጆ ነው....ቀለሙ የታለ?" አልኳት። ጎረቤቷም ቀለሙን አምጥታ ሰጠችኝ። ከኤዲ ጋር እየቀባን ቆየን እና ዞሬ ኤዲን ተመለከትኳት እሷም ፈገግ ብላ አየችኝ "ምን አስበሽ ነው" አልኳት። "ለምን ፊልም ላይ እንዳሉት አሻራችንን አናስቀምጥም" አለችኝ የእውነትም እኔም እያሰብኩ ነበር። "እሺ ደስ ይለኛል" ብያት ግድግዳው ላይ የሁለታችንን የእጃችንን አሻራ አሳረፍን። ቀለሙን የቀባነው በተላላጠው ቦታ ስለነበር አሻራችንን ያሰፈርነው ደግሞ ያልተቀባው ግድግዳ ላይ ነውና ደምቆ ይታያል። ከኤዲ ጋር ቆይቼ ምግብ እየበላን እያለ አጎቴ ደውሎ መኪናውን እንደሚፈልገው ነግሮኝ ኤዲን ተሰናብቼ ወደ አጎት ቤት ተመለስኩ።
........ግን በሰላም እደርሳለሁ ያልኩኝ እኔ የኤዲን ሰርግ በምናቤ እየሳልኩ ነበር ዞሮ ከሚመጣ ታክሲ ጋር የተጋጨሁት። ከግጭቱ በኋላ ምንም አላውቅም ብቻ የነቃሁት ክሊኒክ ስደርስ ነበር። ተረኛ ነርሶቹ ከስልኬ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ የደወለልኝ አጎት ጋር ደውለው አጎትም መጥቶ ነበር። በእርግጥ ጨረፍታ ጉዳት ነበር ድንጋጤው ግን ሰውነቴን አደንዝዞታል። ለኤዲ ማን እንደነገራት ሳላውቅ ኤዲንም አየኋት "ደህና ነህ አቡሻ" አለችኝ በሚያምሩት አይኖቿ እየተመለከተችኝ። "ደህና ነኝ ጨረፍታ እኮ" አልኳት። አጎቴ ካለሁበት ክፍል ወጣ። "እኔ ነኛ ጦሰኛዋ ለኔ ስትል ሞተህ ነበር ፍላጎትህን ሳታሳካ" አለችኝ እውነትም ፍላጎቴ በየቀኑ በኤዲ ፍቅር መሞት ነው እሱን ግን እሷ አታውቅም ብሞትስ በጣም ብጎዳስ በሀሳቤ ላይ ሌላ ሀሳብ አቃጨለች። ዶክተሩ ከተመለከተኝ በኋላ እንድወጣ ፈቀደልኝ። እኔ ግን የግጭቱ ድንጋጤ አለቀቀኝም። የእውነት በኤዲ ፍቅር አብጃለሁ እሷ ግን እንኳን ማበዴ መኖሬንም የምታስተውል እየመሰለኝ አይደለም። ነገ መጥቼ እጠይቅሃለሁ ብላ ሄደች። እኔም ቤተሰቦቼ አይተው እና ሰምተው እንዳይጨነቁ ስል አጎትን እንዳይናገር ለመንኩት። እሱም "ልጅቷ ግን ምንህ ነች"አለኝ።" እኔም ምኔ ነች ለበል የማፈቅራት ልጅ ግን ደግሞ ያጣኋት ልበለው ወይስ የማታፈቅረኝ ሴት እኔ ደግሞ በየሰከንዱ በፍቅሯ የምሞትላት ነኝ ልበለው ምን ለበለው ትንሽ ሰአት አሰብ አድርጌ "ጓደኛዬ ናት የክፍሌ ተማሪ" አልኩት። አጎቴም ፈገግ ብሎ እየተመለከተኝ"እኔጃ አቡሻ ልጅቷ ላይ ያየሁት ግን ይሄን አይገልፅም" አለኝ ብርድ ልብሱን እያለበሰኝ። "ኧረ አጎት ምን አይተህ ነው" አልኩት። "የምትወድህ ይመስላል በጣም ነበር የተጨነቀችው ራሷን ደጋግማ እየወቀሰች ስታለቅስ ነበር በዛ ላይ አይኖቿ አንተን እንደሚናፍቁ ነው የተረዳሁት ተሳስቼ ይሆናል...." ብሎ እንደ ቀልድ ደስ የሚል ነገር ነገረኝ እኔም "ውይ አጎት በቃ አንተ ሁሌ አይን መመርመር አይሰለችህም" አልኩት አጎትም ምንም ሳይለኝ የክፍሌን በር ዘግቶ ወጣ።...ነገ ስለምትመጣ አይኗን አያለሁ ወይስ አውቄ ፌንት ልስራባት እያልኩኝ ማሰላሰል ጀመርኩኝ። ኤዲ ብታፈቅረኝ አለም አንሳ ምድር እንደምትጠበኝ አውቃለሁ ምክንያቱም በእሷ መፈቀር ቀርቶ እሷን ማፍቀር ኩራት ደስታ ነው። ምን ያህል ነገሬን እንደለወጠች እሷ አታውቅም እንጂ እኔ ከትላንት እኔነቴ ዛሬን የአሁኑ ማንነቴን እወደዋለው የነገዋን ጀምበር የምናፍቀው ለእሷ ስል ነው። ለእሷ ስል ድብቁን እኔነቴን አጋልጫለሁ......ነገን ላያት በጉጉት አይኔን ከደንኩኝ ስገልጥ አዷሷን ፀሐይ ለማየት።
መሽቶ መንጋቱን አጎቴ ሲቀሰቅሰኝ ነበር ያወኩት።ፈገግ አልኩኝ አጎቴም "በጠዋቱ ሳቅ ምንድነው የምትሞት መስሎህ ፈራህ እንዴ" አለኝ እኔም የኤዲ ነገር ፈገግ እንዳረገኝ አላወቀም እንጂ አብሮኝ ፈገግ ይል ነበር። ቁርሴን አክስቴ ክፍሌ ድረስ አመጣችልኝ በእርግጥ ትንሽ ፊቴ ቢጫጫርም ተንስቼ መንቀሳቀስ አላቃተኝም ግን እረፍት እንዳረግ ነው ጥረቷ የእነሱ ቤተሰብ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ቀና ብዬ ተቀምጬ እየበላሁ እያለ ድጋሜ ክፍሌ ሲንኳኳ ነበር። "ግባ አጎት" አልኩት። በሩም ሲጥጥ ብሎ ተከፈተ ኤዲ ነበረች በድንጋጤ ትን አለኝ።"እንዴ አስደነገጥኩህ" አለችኝ ወደ ውስጥ ገብታ ክፍሉን እየዘጋች። "ኧረ በጠዋት የምትመጪ አልመሰለኝም ነበር" ብዬ አይኗን አተኩሬ ተመለከትኳት የእውነትም እንደ እናት ነው የምታየኝ ደስ አለኝ መልሼ ግን ደስታዬ ላይ ውሃ ከለስኩኝ ምክንያቱም ኤዲ ሁሉንም ሰው ስትንከባከብ እንደ እናት መሆኑ ታወሰኝ አይ አጎት አይሆኑ ተስፋ ሰጥቶኝ ልቤን አታለልኩት። እንድትቀመጥ ጠጋ እያልኩላት "ማን ነግሮሽ ነው ግን" አልኳት ኤዲም "ስትናፍቀኝ ደወልኩልህ ግን ነርሷ አንስታ አረዳችኝ" አለችኝ። ናፍቂያት ነው የደወለችልኝ ደስታዬ ተመለሰ። "እናፍቅሻለሁ እንዴ" አልኳት ኤዲም "ወንድሜ አይደለህም ትናፍቀኛለህ እኮ " አለችኝ። አሳይታ ስትነፍገኝ እንዴት እንደምሰበር ላሳያ
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አራት ፬
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
እዛው መኪና ውስጥ ሆኜ ኤዲን እየጠበኳት የወፎች ዜማ ተሰማ።"ኤዲ ኤዲ" አልኳት። ኤዲም ቀስ ብላ አይኖቿን ገለጠች።"እንዴ እዚህ ነው ያደርኩት" አለች ከተኛችበት ቀና እያለች። "ሰካራም እኮ አመሉ ነው" አልኳት። "ወይኔ ራሴ ሊፈነዳ ነው" ብላ ጭንቅላቷን በሁለት እጆቿ ያዘች። "እንደእዛ እስክትሆኚ ሰክረሽ...."አልኳት። እና የመኪናውን ሞተር አስነስቼ ከጓደኞቼ ጋር ምግብ የምንበላበት የእናት ጓደ ጋር አቀናን እዛም ስንደርስ እጇን ይዤ ከመኪናው አስወረድኳት እና ወደ ትንሿ ምግብ ቤት ገባን እማማ ገና ሲመለከቱኝ "አቡሻ ዛሬ በማለዳ ምነው" አሉኝ ሰቅለውት ያሳደሩትን ወንበር እያስተካከሉ እኔም "የሴት ሰካራም አጋጥማኝ ነው እማማ ሽሮ ፍትፍት ይሰሩላታል" አልኳቸው እማማም እሺ ብለው ወደ ጓዳቸው ዘለቁ። "ማናቸው ደግሞ ወደ ቤት መመለስ አለብኝ እኮ" አለችኝ። "ይሄን ብታስቢ ባልሰክርሽ" አልኳት። "እሺ ይቅርታ አድርግልኝ ወንድሜ አትበሳጭ" አለቸኝ እኔም "ኧረ እንደ ቀላል ይቅርታ አይከብድም እህትየው" አልኳት ቃሉ እየከበደኝ። በዛ ላይ ላገባ ነው ማለቷ ዶክተር ዳዊት ፊቴ እየተከሰቱ ተበሳጨሁ። እማማ ሽሮ ፍትፍቱን አመጡልን እና ተመለሱ። በማንኪያው እያጎረስኳት "ለምንድነው እናትን የሸወድሻቸው" አልኳት ኤደንም "ሰርፕራይዝ እንድትሆን ነው በዛ ላይ በዴቭ እርግጠኛ አልነበርኩም" አለችኝ አፏን እየጠራረገች። "አሁን እርግጠኛ ነሽ" አልኳት "በጣም እንጂ ወይኔ ግን እሱም ታዝቦኝ ይሆናል እኮ" አለችኝ ደንግጣ "የሚወድሽ ከሆነ ለምን ይታዘብሻል" አልኳት በቅናት ለእሷ የቀረበውን ፍትፍት እየጎረስኩ። "እሱስ ልክ ነህ ግን አቡሻ አሁን እቤት ሄጄ ትርንጎን ላግዛት ይገባል እና አታግዘኝም" አለችኝ። እኔም እሺ ቶሎ ጎረስ ጎረስ አድርጊ እና እንውጣ ብያት" ውሃውን ተጎነጨው።......የያዝኩት መኪና ሰፈራቸው አቁሜ ጎረቤታቸው ትርንጎ ጋር ይዛኝ ገባች ሴቶች ተሰብስበው ሽንኩርት እየላጡ ነበር "እኔና አንተ ውስጥ ነው በቃ የምንሰራው" ብላኝ ወደ ቤቱ አስገባችኝ። የተላላጠው ግድግዳ ውበቱን ቢያደበዝዘውም ለክፉ አልሰጠውም። "አሁን ሶፋውን ወደ እዚህ እናመጣለን ቡፌው እዛው ይሁን..........." ብላ የቤቱን ዕቃ ማዘዋወር ጀመርን ተሸክመን እያቀያየርን እያለ ትርንጎ መጣች እና "ኤዲዬ ትንሽ ቀለም ነካ ነካ ብናደርገውስ" አለቻት። እኔም "ደምቅ ይላል ቆንጆ ነው....ቀለሙ የታለ?" አልኳት። ጎረቤቷም ቀለሙን አምጥታ ሰጠችኝ። ከኤዲ ጋር እየቀባን ቆየን እና ዞሬ ኤዲን ተመለከትኳት እሷም ፈገግ ብላ አየችኝ "ምን አስበሽ ነው" አልኳት። "ለምን ፊልም ላይ እንዳሉት አሻራችንን አናስቀምጥም" አለችኝ የእውነትም እኔም እያሰብኩ ነበር። "እሺ ደስ ይለኛል" ብያት ግድግዳው ላይ የሁለታችንን የእጃችንን አሻራ አሳረፍን። ቀለሙን የቀባነው በተላላጠው ቦታ ስለነበር አሻራችንን ያሰፈርነው ደግሞ ያልተቀባው ግድግዳ ላይ ነውና ደምቆ ይታያል። ከኤዲ ጋር ቆይቼ ምግብ እየበላን እያለ አጎቴ ደውሎ መኪናውን እንደሚፈልገው ነግሮኝ ኤዲን ተሰናብቼ ወደ አጎት ቤት ተመለስኩ።
........ግን በሰላም እደርሳለሁ ያልኩኝ እኔ የኤዲን ሰርግ በምናቤ እየሳልኩ ነበር ዞሮ ከሚመጣ ታክሲ ጋር የተጋጨሁት። ከግጭቱ በኋላ ምንም አላውቅም ብቻ የነቃሁት ክሊኒክ ስደርስ ነበር። ተረኛ ነርሶቹ ከስልኬ ላይ ለመጨረሻ ጊዜ የደወለልኝ አጎት ጋር ደውለው አጎትም መጥቶ ነበር። በእርግጥ ጨረፍታ ጉዳት ነበር ድንጋጤው ግን ሰውነቴን አደንዝዞታል። ለኤዲ ማን እንደነገራት ሳላውቅ ኤዲንም አየኋት "ደህና ነህ አቡሻ" አለችኝ በሚያምሩት አይኖቿ እየተመለከተችኝ። "ደህና ነኝ ጨረፍታ እኮ" አልኳት። አጎቴ ካለሁበት ክፍል ወጣ። "እኔ ነኛ ጦሰኛዋ ለኔ ስትል ሞተህ ነበር ፍላጎትህን ሳታሳካ" አለችኝ እውነትም ፍላጎቴ በየቀኑ በኤዲ ፍቅር መሞት ነው እሱን ግን እሷ አታውቅም ብሞትስ በጣም ብጎዳስ በሀሳቤ ላይ ሌላ ሀሳብ አቃጨለች። ዶክተሩ ከተመለከተኝ በኋላ እንድወጣ ፈቀደልኝ። እኔ ግን የግጭቱ ድንጋጤ አለቀቀኝም። የእውነት በኤዲ ፍቅር አብጃለሁ እሷ ግን እንኳን ማበዴ መኖሬንም የምታስተውል እየመሰለኝ አይደለም። ነገ መጥቼ እጠይቅሃለሁ ብላ ሄደች። እኔም ቤተሰቦቼ አይተው እና ሰምተው እንዳይጨነቁ ስል አጎትን እንዳይናገር ለመንኩት። እሱም "ልጅቷ ግን ምንህ ነች"አለኝ።" እኔም ምኔ ነች ለበል የማፈቅራት ልጅ ግን ደግሞ ያጣኋት ልበለው ወይስ የማታፈቅረኝ ሴት እኔ ደግሞ በየሰከንዱ በፍቅሯ የምሞትላት ነኝ ልበለው ምን ለበለው ትንሽ ሰአት አሰብ አድርጌ "ጓደኛዬ ናት የክፍሌ ተማሪ" አልኩት። አጎቴም ፈገግ ብሎ እየተመለከተኝ"እኔጃ አቡሻ ልጅቷ ላይ ያየሁት ግን ይሄን አይገልፅም" አለኝ ብርድ ልብሱን እያለበሰኝ። "ኧረ አጎት ምን አይተህ ነው" አልኩት። "የምትወድህ ይመስላል በጣም ነበር የተጨነቀችው ራሷን ደጋግማ እየወቀሰች ስታለቅስ ነበር በዛ ላይ አይኖቿ አንተን እንደሚናፍቁ ነው የተረዳሁት ተሳስቼ ይሆናል...." ብሎ እንደ ቀልድ ደስ የሚል ነገር ነገረኝ እኔም "ውይ አጎት በቃ አንተ ሁሌ አይን መመርመር አይሰለችህም" አልኩት አጎትም ምንም ሳይለኝ የክፍሌን በር ዘግቶ ወጣ።...ነገ ስለምትመጣ አይኗን አያለሁ ወይስ አውቄ ፌንት ልስራባት እያልኩኝ ማሰላሰል ጀመርኩኝ። ኤዲ ብታፈቅረኝ አለም አንሳ ምድር እንደምትጠበኝ አውቃለሁ ምክንያቱም በእሷ መፈቀር ቀርቶ እሷን ማፍቀር ኩራት ደስታ ነው። ምን ያህል ነገሬን እንደለወጠች እሷ አታውቅም እንጂ እኔ ከትላንት እኔነቴ ዛሬን የአሁኑ ማንነቴን እወደዋለው የነገዋን ጀምበር የምናፍቀው ለእሷ ስል ነው። ለእሷ ስል ድብቁን እኔነቴን አጋልጫለሁ......ነገን ላያት በጉጉት አይኔን ከደንኩኝ ስገልጥ አዷሷን ፀሐይ ለማየት።
መሽቶ መንጋቱን አጎቴ ሲቀሰቅሰኝ ነበር ያወኩት።ፈገግ አልኩኝ አጎቴም "በጠዋቱ ሳቅ ምንድነው የምትሞት መስሎህ ፈራህ እንዴ" አለኝ እኔም የኤዲ ነገር ፈገግ እንዳረገኝ አላወቀም እንጂ አብሮኝ ፈገግ ይል ነበር። ቁርሴን አክስቴ ክፍሌ ድረስ አመጣችልኝ በእርግጥ ትንሽ ፊቴ ቢጫጫርም ተንስቼ መንቀሳቀስ አላቃተኝም ግን እረፍት እንዳረግ ነው ጥረቷ የእነሱ ቤተሰብ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ። ቀና ብዬ ተቀምጬ እየበላሁ እያለ ድጋሜ ክፍሌ ሲንኳኳ ነበር። "ግባ አጎት" አልኩት። በሩም ሲጥጥ ብሎ ተከፈተ ኤዲ ነበረች በድንጋጤ ትን አለኝ።"እንዴ አስደነገጥኩህ" አለችኝ ወደ ውስጥ ገብታ ክፍሉን እየዘጋች። "ኧረ በጠዋት የምትመጪ አልመሰለኝም ነበር" ብዬ አይኗን አተኩሬ ተመለከትኳት የእውነትም እንደ እናት ነው የምታየኝ ደስ አለኝ መልሼ ግን ደስታዬ ላይ ውሃ ከለስኩኝ ምክንያቱም ኤዲ ሁሉንም ሰው ስትንከባከብ እንደ እናት መሆኑ ታወሰኝ አይ አጎት አይሆኑ ተስፋ ሰጥቶኝ ልቤን አታለልኩት። እንድትቀመጥ ጠጋ እያልኩላት "ማን ነግሮሽ ነው ግን" አልኳት ኤዲም "ስትናፍቀኝ ደወልኩልህ ግን ነርሷ አንስታ አረዳችኝ" አለችኝ። ናፍቂያት ነው የደወለችልኝ ደስታዬ ተመለሰ። "እናፍቅሻለሁ እንዴ" አልኳት ኤዲም "ወንድሜ አይደለህም ትናፍቀኛለህ እኮ " አለችኝ። አሳይታ ስትነፍገኝ እንዴት እንደምሰበር ላሳያ
ት ናፈኩኝ። እጇ ላይ የያዘችው ትንሽ ስልክ አስገርሞኝ "ስልክ ያዝሽ እንዴ?" ብዬ ጠየኳት። ኤዲም "ኧረ ለዛሬ የትርንጎን ይዤ መጥቼ ዴቭ እየመጣ ነው እና እሱን ላገኘው ነው " አለችኝ። የባሰ አስከፋችኝ። ባትነግረኝ ደስ ባለኝ። ቅናቴን በልቤ ጓዳ ሸሽጌ እያወራኋት "ኤዲ ግን እኔ ብወድሽ ወይም የሆነ ሰው ቢያፈቅርሽ ምን ትይዋለሽ ?" አልኳት በጨዋታ መሀል "አንተ ብታፈቅረኝ ያው ቀላል ነው እኮ....." ስልኳ በመሀል ጠራ። ዴቭ ነበር ንግግሯን ሳትጨርስልኝ "ወንድሜ የወደፊት የልጆቼ ደርሷል በቃ ልሂድ" ብላኝ ተሰናብታኝ ከክፍሌ ወጣች እኔም በናፍቆት በተመለከቷት አይኖቼ ሸኘኋት.........
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
ለአስተያየት ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
ለአስተያየት ለሐሳብ መስጫ @yebezawit2 ይጠቀሙ!
➮በምን ይለያያል ውዴታና ፍቅር?
➦ውዴታ በጊዜ የተገደበ ነገር ነው እናም የወደድከውን ነገር(ሰው) ከጊዚያት ቡኃላ ልትጠላው ትችላለህ።
➦ፍቅር ግን በጊዜ የማይገደብ የጠለቀ ስሜት ነው፤ ያፈቀርከው ሰው ፍፁም አትጠላውም ፤ እስከህይወትህ ፍፃሜ ድረስ በልብህ ውስጥ ይኖራል።
,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,
••●◉Join us share◉●••
@yebezigetmoch // ,,📩 @yebezawit2
━━━━━━━✦🌹✿🌹✦━━━━━━━
#የግጥም_መንደር
➦ውዴታ በጊዜ የተገደበ ነገር ነው እናም የወደድከውን ነገር(ሰው) ከጊዚያት ቡኃላ ልትጠላው ትችላለህ።
➦ፍቅር ግን በጊዜ የማይገደብ የጠለቀ ስሜት ነው፤ ያፈቀርከው ሰው ፍፁም አትጠላውም ፤ እስከህይወትህ ፍፃሜ ድረስ በልብህ ውስጥ ይኖራል።
,,,,,🌹❣🌹❣🌹❣🌹,,,,,
••●◉Join us share◉●••
@yebezigetmoch // ,,📩 @yebezawit2
━━━━━━━✦🌹✿🌹✦━━━━━━━
#የግጥም_መንደር