❤
💖🌿💖🌿💖🌿💖💐
⇣
⇣⇣ 💖የክርስቶቤል አሳዛኝ ገፆች💖
እየተገለጡ ነው..........
አሁንም ድምፅ ይስጡ!!
⇣⇣
🍃🌹🍃.........✍
🔥በደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ🔥
💥 ❤😭ምሽት 1:30 ይጠብቁኝ🙏
💕ያላችሁን አስተያየት @yebezawit2 ላይ ያስቀምጡልኝ!💝
💖🌿💖🌿💖🌿💖💐
⇣
⇣⇣ 💖የክርስቶቤል አሳዛኝ ገፆች💖
እየተገለጡ ነው..........
አሁንም ድምፅ ይስጡ!!
⇣⇣
🍃🌹🍃.........✍
🔥በደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ🔥
💥 ❤😭ምሽት 1:30 ይጠብቁኝ🙏
💕ያላችሁን አስተያየት @yebezawit2 ላይ ያስቀምጡልኝ!💝
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ አንድ
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
..........."ማነሽ ምንድነው የምታወሪው?" ኤዲ ልጅቷ ላይ እንደ መብረቅ አምባረቀችባት። "አልነገረሽም አይደል...." "አንቺ አይደብርሽም እንዴ" ናታን መሀል ገባ። "ኤዲ እንሂድ ያማታል" አልኳት።"ልቀቀኝ...ያልሽውን ታውቂዋለሽ" አፈጠጠችባት። "ካላመንሽ ተማሪውን ጠይቂ እኔንም ደንቆኛል አለመንገሩ ፍቅርሽ ቆልፎት ዲዳ ያደረገው ሮሚዮ በይው" ደገመችላት። አንገቷን አቀርቅራ"እውነት ነው አቡሻ እንዳትዋሸኝ" መካድ አልችልም ፍቅር አይካድም መድፈር ያቃተኝን እውነት አመንኩላት "አዎ ኤዲ እውነት ነው ግን...." "ግን ምን እስከ ዛሬ ያሁሉ ደስታ የሰጠኸኝ የራስህ ልታደርገኝ ነው በውለታ...." ያልጠበኩት መልስ ነበር። "ተረጋጊ እና አውሩ ኤዲ" ዘኪ ያዛት ልጅቷም ጥላን ሄደች። "ምንድነው የማወራው" እንደ አራስ ነበር ተቆጣች።"ለመንገር እድሉን አልሰጠሽኝም ብዙ ጊዜ አንቺ ጋር ስመጣ ፍርሃት ያስቀረኛል ወደ ኋላ ይጎትተኛል እኔ እንዳሰብሽው አይነት ወንድ አይደለሁም።" ከልቤ ነበር ያዘንኩባት። "ታዲያ ምን አይነት ወንድ ነህ" ከአይኖቿ የሚወጡት የብርሃን ነበልባሎች መንፈሴን አሸበሩት ልቤ ላይም ፍርሃትን ጫሩ "ላታምኚኝ ትችያለሽ ግን በአንቺ ደስታ ራሴን አትርፊያለሁ አንቺን ለማግኘት ሳይሆን ያጣሁትን ራሴን ለመመለስ ነው ያሁሉ ነገር የተፈጠረው ላጣሽ ስለማልፈልግ ነው ዝምታን መርጬ በለከፈሽ ባፈቀረሽ ሁሉ ስቃጠል የከረምኩት......"እንባዬ ቀድሞኝ በቆመችበት ጥያት ሄድኩኝ። አላውቅም ወዴት እንደምሄድ እግሬ ወደ ሚመራኝ መጓዜን ቀጠልኩ ስናገር በዝምታ ያደመጠኝ ጆሮዋ ደነቀኝ። በብስጭት የተናገረችኝ ግን አበገነኝ።.....ከእረፍት የተመለሰው ያዕቆብ ጋር ደውዬ ወደቤት እያደረሰኝ ነበር። የከፈተው ዘፈን እሳት ሆኖ የተረፈውን የልቤን ጭድ አያያዘው።....
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ቻይ ባይሆን ልቤ ይህን አውቃለሁ እንደማጣሽ
ደግሞ ባጣትሽ ብዬ በኖርክ ችዬ አንቺን ምን አስቆጣሽ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ከዛ ሁላ ስንኝ ጆሮዬ ይሄን ብቻ መዞ ማዳመጡ ነገረኛ የምትለኝ ኤዲ የእውነቷን ነው አልኩኝ።"አጥፋው ዘፈኑን" አጠፋው። ዝም በቃ ዝም በሚወዱት ሰው አለመረዳት ከባድ ነው ሳልነግራትም የተረፈኝ ህመም ዛሬም ሰምታው አልሻረም ብሶበታል። ከመኪናው ወርጄ ደረጃውን ወጥቼ ክፍሌን ቆልፌ አለቀስኩኝ። በቃ አጣኋት ማለት ነው። ለማስረዳት እንኳን በቂ አቅም ሳይኖረኝ መፈጠሩ ይበልጥ ጎዳኝ በኔ የበረታው ፍቅር የብዙ ሴቶች እንባ በኔ ምክንያት ስለፈሰሰ ይሆን እንዴ አልኩኝ።አዲስ ህየወት አዲስ መንገድ በእኔ ኑሮ ያለ ኤዲ አላስበውም ለእሷ ነው የተፈጠርኩት.... የኤዲን መልዕክት ብጠብቅም እስከ ምሽት የለም.....ፀጥታ መልሷ ሆኗል....ልቤም መጠበቅ ከበደው በሚወዱት ላይ መጨከን የቻለ ልብ አላፈቀረም አልያም ሊያፈቅር እየጣረ ነው። ባለመታመን ስቃይ እሰቃያለሁ ኤዲ ግን ይሄ ስብራቴ መቼም ሊገባት አይችልም....ብዕሬን አንስቼ ፃፍኩላት
💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝
ኤዲ አዝናለሁ በዚህ መልክ እንድታውቂው አልፈለኩም ነበር ጥየሽ የሄድኩት እንኳን ላስረዳሽ ህመሜን ማድመጥም ስለከበደኝ ነው በአሁን ሰአት የማስበው ሀሳብ ሆኖብኛል ውሉ ጠፍቶብኛል ከአንቺ ጋር ነበር ጭንቅላቴም የሚሰራው። ላስረዳሽ ብዙ ጊዜ በወኔ ፊትሽ ቆማያለሁ ግን የልብሽን አጥር ማለፍ አቃተኝ ካስታወሽ እንዳውም ሀብል የሰጠሽኝ ቀን ወንድሜ ነህ አልሽኝ በቃ እምነትሽን ቃልሽን የምሽር የምሰብር መስሎኝ ዝምታን መረጥኩ። ከጎንሽ የቆምኩት ስለማፈቅርሽ አይደለም ግዴታ ለህይወቴ መኖር ስላለብሽ ነው የረዳሁሽ።በዝምታዬ የቆሰለው ልቤ አንቺን ላለመጉዳት ነው እየመረረኝ የዝምታን ፅዋ የተጎነጨሁት አሁንም እንድታዝኚ አይደለም ይሄን የምልሽ ማፍቀሬን እንድታውቂ ነው ከፈለክሽ አኩርፊኝ ጥይኝ ግን ከጎንሽ አታርቂኝ። በተሸሸኩበት ከልብሽ መቅደስ አታውጪኝ በወንድምነት ያገኘሁትን ቦታ አትንፈጊኝ። ከተለየሁሽ ውስጤ ያለው ጩኸት እያስተጋባ ያናውጠኛል ጨለማ ቤት እንደተቀመጠ መስኮቱም እንደጠፋበት እስረኛ ነው የምሆነው...ያለ አንቺ ደህና አልሆንም ቆሜ ብሄድም የምገፋው ያለፈ የሞት ታሪኬን ነው ከአንቺ ጋር ግን የህይወት ዳገትን ነው የምወጣው...እባክሽ ኤዲ እጄን ብትለቂውም እጅሽን እንድይዝ አትከልክይኝ። ሳቅሽን ብታርቂብኝም ቁጣሽን አትንፈጊኝ ከትላንት ብትለወጪም ብታዝኚብኝም እኔንም ቢከፋኝም ቻው አትበይኝ....ምን ልበልሽ አሞኛል...በዘመናት አይሽርም የተባለው ቁስሌ አሁን ድኗል
.. ጠባሳ ሳይተው.... በአንቺ ተፈውሷል....አዎ ለማመን ይከብድሻል....ግን እውነት ነው ሽር ባልንበት ጎዳና ብቻዬን አትመልሺኝ...❤
💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕
ቃላት አነሱኝ አንዱን ስል አንዱ እየተወለደ በዝቶብኝ አቆምኩኝ እና በእንባ አይኖቼን እያራስኩ አልጋዬ ላይ ጋደም አልኩኝ።ስልኬን አይን አይኑን ባየው ግን የሚመጣ መልዕክት የለም ኔትወርክ የያዘው እየመሰለኝ እያበራሁ ባጠፋም የለም.....ዘኪ ደወለልኝ ዘግቼው መልዕክት ላኩለት። "ጥለሀት ለምን ሄድክ ይበልጥ ሰብረሀታል ነገ እንዳትቀር ራስህን ጠብቅ" ብሎ መለሰልኝ ሚዛን የደፋው ፍቅሬ ሲሰደብ መስማት ቢከብደው ነው መንጭቆ ከእሷ እይታ የሰወረኝ።የለሊቱ ርዝመት ፀጥታ ግርማው ያስፈራል። አይኔ ሳይርገበገብ ለሊቱ አለፈ ፅልመቱ ተገፈፈ ልብሴን ሳልቀይር ነበር አልጋዬ ላይ ያረፍኩት ክላስ ሳልገባ ቀናት አለፉ ኤዲም አልመጣችም የመጣው ናፍቆት ነው። እኔም ከክፍሌ ሳልወጣ ሰነበትኩ ጨለመብኝ ኤዲ ለእኔ ላምባዲናዬ ናት ይሄ የአደባባይ እውነት ነው። የኔን ልብ የኔን ታሪክ ያወቀ ሰው ሁሉ ይመሰክራል። የእማዬ እና የዳዲ ጭንቀት ልቤ ቦታ አልሰጠውም የታከመው ቁስሌ..የተደገፈው ሰባራ ልቤ በኤደን ነውና ውስጤ የሚሻው ኤደንን ነው ልደቴ ነገ ነው በጨለማ የሚታሰብ የብርሃን ቀን በጨለማ የሚዘከር የብርሃን ታሪክ ዝብርቅርቅ ያለ ስሜት እያንዠዋዘወኝ አምሽቼ አነጋለሁ ከራሴ ተጣልቼ ከራሴ እታረቃለሁ የዘራችው ፍቅሯ ዛሬም ሳስበው ፈገግ እላለው። ነገ ልደቴ ነው ባትመጣም እኔ መሄድን መረጥኩ የፃፍኩት ወረቀት ይዤ እየሮጥኩ ወጣሁኝ ከታክሲ ስወርድ የግቢ በር አልተከፈተም ነበር መጠበቅ አቃተኝ እንዳይረፍድብኝ ቸኮልኩኝ ምክንያቱም ዘኪ ደግሞ በላከው መልዕክት እንዲህ አለኝ። "ይቅርታ ጠይቃት እሷ መረዳት ያልቻለችውን እውነታ አንተ ተረዳላት ፍቅር ይሄ ነው የጎደለን መሙላት እንጂ በሞላ ላይ መፍሰስ አይደለም...አይርፈድብህ ጓደኛዬ".....ታክሲ አስቁሜ ድጋሜ ወደ ኤዲ ሰፈር አቀናሁ። ሰደርስ ምሽት ላይ በቤቱ የተከተተው ሰው ከቤቱ እየወጣ ነበር ከበራቸው ርቄ ቆምኩኝ እና እስክትወጣ መጠበቅ ጀመርኩ። በሩ ላይ አይኔን ተክዬ ረጅም ሰአት ቆምኩኝ ከቦታዬ ግን አልተንቀሳቀስኩም።ከአድማሱ ጀርባ ተሰውራ የነበረችው ፀሀይም እጅግ እየፈካች እየደመቀች ነው። የግቢው በር ተከፈተ ኤዲ ናት። "ደህና ዋሉ" ስትዞር አይታኝ ደነገጠች "ህፃኑ ቂርቆስ" አለች። "ይቅርታ ኤዲ አስደነገጥኩሽ" አልኳት። "አልደነገጥኩም እዚህ ምን ትሰራለህ" ፊት ነሳችኝ። "አያምርብሽም" ተናደድኩ። "ሜካፕ አሰራ
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ አንድ
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
..........."ማነሽ ምንድነው የምታወሪው?" ኤዲ ልጅቷ ላይ እንደ መብረቅ አምባረቀችባት። "አልነገረሽም አይደል...." "አንቺ አይደብርሽም እንዴ" ናታን መሀል ገባ። "ኤዲ እንሂድ ያማታል" አልኳት።"ልቀቀኝ...ያልሽውን ታውቂዋለሽ" አፈጠጠችባት። "ካላመንሽ ተማሪውን ጠይቂ እኔንም ደንቆኛል አለመንገሩ ፍቅርሽ ቆልፎት ዲዳ ያደረገው ሮሚዮ በይው" ደገመችላት። አንገቷን አቀርቅራ"እውነት ነው አቡሻ እንዳትዋሸኝ" መካድ አልችልም ፍቅር አይካድም መድፈር ያቃተኝን እውነት አመንኩላት "አዎ ኤዲ እውነት ነው ግን...." "ግን ምን እስከ ዛሬ ያሁሉ ደስታ የሰጠኸኝ የራስህ ልታደርገኝ ነው በውለታ...." ያልጠበኩት መልስ ነበር። "ተረጋጊ እና አውሩ ኤዲ" ዘኪ ያዛት ልጅቷም ጥላን ሄደች። "ምንድነው የማወራው" እንደ አራስ ነበር ተቆጣች።"ለመንገር እድሉን አልሰጠሽኝም ብዙ ጊዜ አንቺ ጋር ስመጣ ፍርሃት ያስቀረኛል ወደ ኋላ ይጎትተኛል እኔ እንዳሰብሽው አይነት ወንድ አይደለሁም።" ከልቤ ነበር ያዘንኩባት። "ታዲያ ምን አይነት ወንድ ነህ" ከአይኖቿ የሚወጡት የብርሃን ነበልባሎች መንፈሴን አሸበሩት ልቤ ላይም ፍርሃትን ጫሩ "ላታምኚኝ ትችያለሽ ግን በአንቺ ደስታ ራሴን አትርፊያለሁ አንቺን ለማግኘት ሳይሆን ያጣሁትን ራሴን ለመመለስ ነው ያሁሉ ነገር የተፈጠረው ላጣሽ ስለማልፈልግ ነው ዝምታን መርጬ በለከፈሽ ባፈቀረሽ ሁሉ ስቃጠል የከረምኩት......"እንባዬ ቀድሞኝ በቆመችበት ጥያት ሄድኩኝ። አላውቅም ወዴት እንደምሄድ እግሬ ወደ ሚመራኝ መጓዜን ቀጠልኩ ስናገር በዝምታ ያደመጠኝ ጆሮዋ ደነቀኝ። በብስጭት የተናገረችኝ ግን አበገነኝ።.....ከእረፍት የተመለሰው ያዕቆብ ጋር ደውዬ ወደቤት እያደረሰኝ ነበር። የከፈተው ዘፈን እሳት ሆኖ የተረፈውን የልቤን ጭድ አያያዘው።....
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ቻይ ባይሆን ልቤ ይህን አውቃለሁ እንደማጣሽ
ደግሞ ባጣትሽ ብዬ በኖርክ ችዬ አንቺን ምን አስቆጣሽ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ከዛ ሁላ ስንኝ ጆሮዬ ይሄን ብቻ መዞ ማዳመጡ ነገረኛ የምትለኝ ኤዲ የእውነቷን ነው አልኩኝ።"አጥፋው ዘፈኑን" አጠፋው። ዝም በቃ ዝም በሚወዱት ሰው አለመረዳት ከባድ ነው ሳልነግራትም የተረፈኝ ህመም ዛሬም ሰምታው አልሻረም ብሶበታል። ከመኪናው ወርጄ ደረጃውን ወጥቼ ክፍሌን ቆልፌ አለቀስኩኝ። በቃ አጣኋት ማለት ነው። ለማስረዳት እንኳን በቂ አቅም ሳይኖረኝ መፈጠሩ ይበልጥ ጎዳኝ በኔ የበረታው ፍቅር የብዙ ሴቶች እንባ በኔ ምክንያት ስለፈሰሰ ይሆን እንዴ አልኩኝ።አዲስ ህየወት አዲስ መንገድ በእኔ ኑሮ ያለ ኤዲ አላስበውም ለእሷ ነው የተፈጠርኩት.... የኤዲን መልዕክት ብጠብቅም እስከ ምሽት የለም.....ፀጥታ መልሷ ሆኗል....ልቤም መጠበቅ ከበደው በሚወዱት ላይ መጨከን የቻለ ልብ አላፈቀረም አልያም ሊያፈቅር እየጣረ ነው። ባለመታመን ስቃይ እሰቃያለሁ ኤዲ ግን ይሄ ስብራቴ መቼም ሊገባት አይችልም....ብዕሬን አንስቼ ፃፍኩላት
💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝💝
ኤዲ አዝናለሁ በዚህ መልክ እንድታውቂው አልፈለኩም ነበር ጥየሽ የሄድኩት እንኳን ላስረዳሽ ህመሜን ማድመጥም ስለከበደኝ ነው በአሁን ሰአት የማስበው ሀሳብ ሆኖብኛል ውሉ ጠፍቶብኛል ከአንቺ ጋር ነበር ጭንቅላቴም የሚሰራው። ላስረዳሽ ብዙ ጊዜ በወኔ ፊትሽ ቆማያለሁ ግን የልብሽን አጥር ማለፍ አቃተኝ ካስታወሽ እንዳውም ሀብል የሰጠሽኝ ቀን ወንድሜ ነህ አልሽኝ በቃ እምነትሽን ቃልሽን የምሽር የምሰብር መስሎኝ ዝምታን መረጥኩ። ከጎንሽ የቆምኩት ስለማፈቅርሽ አይደለም ግዴታ ለህይወቴ መኖር ስላለብሽ ነው የረዳሁሽ።በዝምታዬ የቆሰለው ልቤ አንቺን ላለመጉዳት ነው እየመረረኝ የዝምታን ፅዋ የተጎነጨሁት አሁንም እንድታዝኚ አይደለም ይሄን የምልሽ ማፍቀሬን እንድታውቂ ነው ከፈለክሽ አኩርፊኝ ጥይኝ ግን ከጎንሽ አታርቂኝ። በተሸሸኩበት ከልብሽ መቅደስ አታውጪኝ በወንድምነት ያገኘሁትን ቦታ አትንፈጊኝ። ከተለየሁሽ ውስጤ ያለው ጩኸት እያስተጋባ ያናውጠኛል ጨለማ ቤት እንደተቀመጠ መስኮቱም እንደጠፋበት እስረኛ ነው የምሆነው...ያለ አንቺ ደህና አልሆንም ቆሜ ብሄድም የምገፋው ያለፈ የሞት ታሪኬን ነው ከአንቺ ጋር ግን የህይወት ዳገትን ነው የምወጣው...እባክሽ ኤዲ እጄን ብትለቂውም እጅሽን እንድይዝ አትከልክይኝ። ሳቅሽን ብታርቂብኝም ቁጣሽን አትንፈጊኝ ከትላንት ብትለወጪም ብታዝኚብኝም እኔንም ቢከፋኝም ቻው አትበይኝ....ምን ልበልሽ አሞኛል...በዘመናት አይሽርም የተባለው ቁስሌ አሁን ድኗል
.. ጠባሳ ሳይተው.... በአንቺ ተፈውሷል....አዎ ለማመን ይከብድሻል....ግን እውነት ነው ሽር ባልንበት ጎዳና ብቻዬን አትመልሺኝ...❤
💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕💕
ቃላት አነሱኝ አንዱን ስል አንዱ እየተወለደ በዝቶብኝ አቆምኩኝ እና በእንባ አይኖቼን እያራስኩ አልጋዬ ላይ ጋደም አልኩኝ።ስልኬን አይን አይኑን ባየው ግን የሚመጣ መልዕክት የለም ኔትወርክ የያዘው እየመሰለኝ እያበራሁ ባጠፋም የለም.....ዘኪ ደወለልኝ ዘግቼው መልዕክት ላኩለት። "ጥለሀት ለምን ሄድክ ይበልጥ ሰብረሀታል ነገ እንዳትቀር ራስህን ጠብቅ" ብሎ መለሰልኝ ሚዛን የደፋው ፍቅሬ ሲሰደብ መስማት ቢከብደው ነው መንጭቆ ከእሷ እይታ የሰወረኝ።የለሊቱ ርዝመት ፀጥታ ግርማው ያስፈራል። አይኔ ሳይርገበገብ ለሊቱ አለፈ ፅልመቱ ተገፈፈ ልብሴን ሳልቀይር ነበር አልጋዬ ላይ ያረፍኩት ክላስ ሳልገባ ቀናት አለፉ ኤዲም አልመጣችም የመጣው ናፍቆት ነው። እኔም ከክፍሌ ሳልወጣ ሰነበትኩ ጨለመብኝ ኤዲ ለእኔ ላምባዲናዬ ናት ይሄ የአደባባይ እውነት ነው። የኔን ልብ የኔን ታሪክ ያወቀ ሰው ሁሉ ይመሰክራል። የእማዬ እና የዳዲ ጭንቀት ልቤ ቦታ አልሰጠውም የታከመው ቁስሌ..የተደገፈው ሰባራ ልቤ በኤደን ነውና ውስጤ የሚሻው ኤደንን ነው ልደቴ ነገ ነው በጨለማ የሚታሰብ የብርሃን ቀን በጨለማ የሚዘከር የብርሃን ታሪክ ዝብርቅርቅ ያለ ስሜት እያንዠዋዘወኝ አምሽቼ አነጋለሁ ከራሴ ተጣልቼ ከራሴ እታረቃለሁ የዘራችው ፍቅሯ ዛሬም ሳስበው ፈገግ እላለው። ነገ ልደቴ ነው ባትመጣም እኔ መሄድን መረጥኩ የፃፍኩት ወረቀት ይዤ እየሮጥኩ ወጣሁኝ ከታክሲ ስወርድ የግቢ በር አልተከፈተም ነበር መጠበቅ አቃተኝ እንዳይረፍድብኝ ቸኮልኩኝ ምክንያቱም ዘኪ ደግሞ በላከው መልዕክት እንዲህ አለኝ። "ይቅርታ ጠይቃት እሷ መረዳት ያልቻለችውን እውነታ አንተ ተረዳላት ፍቅር ይሄ ነው የጎደለን መሙላት እንጂ በሞላ ላይ መፍሰስ አይደለም...አይርፈድብህ ጓደኛዬ".....ታክሲ አስቁሜ ድጋሜ ወደ ኤዲ ሰፈር አቀናሁ። ሰደርስ ምሽት ላይ በቤቱ የተከተተው ሰው ከቤቱ እየወጣ ነበር ከበራቸው ርቄ ቆምኩኝ እና እስክትወጣ መጠበቅ ጀመርኩ። በሩ ላይ አይኔን ተክዬ ረጅም ሰአት ቆምኩኝ ከቦታዬ ግን አልተንቀሳቀስኩም።ከአድማሱ ጀርባ ተሰውራ የነበረችው ፀሀይም እጅግ እየፈካች እየደመቀች ነው። የግቢው በር ተከፈተ ኤዲ ናት። "ደህና ዋሉ" ስትዞር አይታኝ ደነገጠች "ህፃኑ ቂርቆስ" አለች። "ይቅርታ ኤዲ አስደነገጥኩሽ" አልኳት። "አልደነገጥኩም እዚህ ምን ትሰራለህ" ፊት ነሳችኝ። "አያምርብሽም" ተናደድኩ። "ሜካፕ አሰራ
ኝ" ብላ መራመዷን ቀጠለች። ሳትተኛ አንዳነጋች አይኖቿ አልሸሸጉም። "ደህና ነሽ" አልኳት። መራመዷን አቆመች "ጥለኸኝ ስትሄድ እሱን አስበህበት አይደል ስለማይጨንቅህ ሄደሀል በቃ አሁንም ሂድ ራቅ በእኔ ለመጎዳት አትቸኩል ለመሞት መቃብርህን አትቆፍር እራቀኝ" መንገዷን ጀመረች። "መራቅ አልችልም ያልኩሽ እኮ ቀልድ አይደለም ደግሞ እኔ ከበደኝ አላልኩሽም"አልኳት። "በቃ ተወኝ እርሳኝ ገድለህ ቅበረኝ ቀድሞ ነገርም የሆነ አላማ እንዳለህ ገብቶኝ ነበር" ከእግሬ ጫፍ እስከ ፀጉሬ ነዘረኝ። "ኤዲ አላማ ኖሮኝ አልቀረብኩሽም ድንገት ሆኖ እንጂ የወደድኩሽ ፈልጌ ያመጣሁት ነገር አይደለም ከቻልሽ አንብቢው" ወረቀቱን ሰጥቻት ትቻት ሄድኩኝ። በቃ እርግጥ ሆኗል በወንድምነት የታነፀው ግንብ ፈርሶ በጥላቻ ተተክቷል። ኤዲ በእኔ ላይ ሌላ ሰው አዲስ ማንነት አሳይታኛለች እውነት ነው በሞላ በኩል ፈሰስኩባት ጉደለቷን ትቼ።.....በምንም እንደማልተካት አውቃለሁ...ችግሬን የሚረዳ ተርድቶ የሚያደምጠኝ በጠፋበት ጊዜ እሷ ናት አፌን ሳይሆን ልቤን ያደመጠችው። ከባዶ አለም ወደ አዲስ ምቹ አለም አስገብታኝ መልሳ አውጥታ ጥላኛለች። ሰባራ ልቤ ተሰባበረ.... ወደ ቤቴ ተመልሼ ክፍሌ ተደበኩኝ። ከዚህ በላይ የቁም ሞት የለም!!! በሩቅ ተፈርዶብኛል...
የሚዘጋጀው ዝግጅት ቢቋረጥ በታደልኩ ግን አልችልም ቃል ነው የሙት ቃል....ቅኔ የሆነውን ማንነቴን የፈታችው ኤዲ ነበረች። ኤዲም ጨከነች መቼም መርሳት አልችልም ጎኔም በሰላም አያርፍም ልቤም አይቆርጥም እኔም ከትላንት የዝምታ ዳሴ ውስጥ ተሰወርኩኝ።.......💗ይቀጥላል💗
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ሶስት ሰአት በልዮ ሁኔታ!!!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
#ድምፅ መስጠት አትርሱ እስከ ሶስት ሰአት💝
የሚዘጋጀው ዝግጅት ቢቋረጥ በታደልኩ ግን አልችልም ቃል ነው የሙት ቃል....ቅኔ የሆነውን ማንነቴን የፈታችው ኤዲ ነበረች። ኤዲም ጨከነች መቼም መርሳት አልችልም ጎኔም በሰላም አያርፍም ልቤም አይቆርጥም እኔም ከትላንት የዝምታ ዳሴ ውስጥ ተሰወርኩኝ።.......💗ይቀጥላል💗
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ሶስት ሰአት በልዮ ሁኔታ!!!
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
#ድምፅ መስጠት አትርሱ እስከ ሶስት ሰአት💝
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ ሁለት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
........ቤቱ በፊኛዎች በዲምላይት አጊጧል እህቶቼም ሽር ጉድ እያሉ ነው እነሱ ፍቅር ሲደግሱ እኔ ደግሞ የወደፊት የሞት ህይወት የናፍቆት ኑሮ የቁጭት መንገድ እየደገስኩ ነው ሻወር ወስጄ ጊቢ ውስጥ ወዳለው መናፈሻ አቀናሁ ቀኑ ሙሉ ከዛ ሳልወጣ አመሸው። የኤዲን ፈገግታ እየናፈኩኝ.....ለራሴ ራሴን ማረጋጋት ከበደኝ በቃ ዝም ትልቅ ዝምታ ወርሶኝ ብዙ ጩኸት ከውስጤ ይሰማኛል። ቀርቤ የማውቀው ኤዲን ነው ኤዲን ብቻ ነው የቀረብኩት። ሁሉም ተዘበራርቆ ቀልቤም ተበታትኖ ሀዘን ጆፌውን ጥሎብኛል። ያፈቀረ ሰው ቅጣቱ አለመታመን....ወይም....አለመፈቀር ይሆን እንዴ?? ጊዜ የመልስልኝ ያልኩት መውደድ ያለጊዜው ፈንድቶ ገፄን ውስጤን ጥቁር ጥላሸት አጠልሽቶበታል። ፍቅር ራሱን ይሰጣል እንጂ ሌላ ስለማይሰጥ ራሴን ብቻ ሳይሆን ዕድሜዬን ሰጥቻት እጠብቃታለሁ ብዬ ወሰንኩኝ።በእርግጥ ልሂድ ብልም በምንም አልተካትም "አቡሻ ልብስህን ቀይር" እህቴ ነበረች። የተሰበረው ጎኔ ተጠግኖ ዳግም መንከትከቱ ስለገባቸው ቃልን አውጥተው ሊመክሩኝ አልደፈሩም። የታምራት ዘፈን በስልኬ እየሰማሁ ክፍሌ ገብቼ የተዘጋጀልኝን ልብስ ለብሼ በድብርት በድኔን እየጎተትኩ ከደረጃው ወረድኩኝ። ሰው እየመጣ ነው የእራት ግብዣ ስለነበረ። ቤቱ ሲያፍነኝ በረንዳ እየወጣሁ ኤዲን ከሰው መሀል ብፈልጋትም የለችም።አይኔም እያጨበረበረኝ በሌላ ገፅ ላይ እሷን ያሳየኛል። በእሷ የቆረብኩት መቼ ነው?? ለራሴም ግራ ነው....በዋለችበት ውዬ በሀሳብ ደግሞ አብሪያት አድሬ ዛሬ ላይ በአንድ ጊዜ አጥቻታለሁ ጓደኞቼ መጡ ውስጤ በትንሹ ማዕበሉ ተረጋጋ። ቤት ውስጥ ሆነን ለሚገባው ሰው ጀርባዬን ሰጥቼ ቆሜ ማውራት ጀመርን ጓደኞቼም ሀዘኔን ከፊቴ አንብበውታል የውሸት ፈገግታዬ ሽፋን ሆኖ ሊያድነኝ አልቻለም።እንደማትመጣ ልቤ የደመደመው ሰአቱን ተመልክቼ ነበር። "በቃ ቀረች ትመጣለች ብዬ ነበር....የእውነት ምን አጠፋሁ በንፁህነት ስለወደድኳት የኔ ሳትሆን የእሷ ሆኜ ስለታመንኩኝ...ክርስቶቤል የሚባል ሰው እንዳላት ባውቅም እሷ ብትሰውረውም እኔ ግን እኮ አልጠላኋትም.." ጓደኞቼ ላይ ብሶቴን መዘርገፍ ጀመርኩ። "ተረጋጋ አቡሻ ህመምህ ይገባናል ግን በቃ ህይወት እንዲ ነው ስትሄድ ትመጣለህ ስትመጣ ትሄዳለህ ስትቀርብ ትርቃለህ ስትርቅም ትቀርባለህ እንዲህ ነው ከጣፋጭ እኩል መራራ አለ እና ተረጋጋ ዛሬ ልደትህ ነው" ዘኪ ነበር።ዘኪም እጅግ የሚወዳት ኤልያና የምትባል ልጅ ነበረች። ሁለተኛ ደረጃ ስንማር ጀመሮ በፍቅር አብረው ነበሩ። አስታውሳለሁ ዘኪ እሷን ከሌላ ወንድ ጋር አይቷት ፊቷ ፈገግ ብሎ እኛ ጋር መጥቶ ያለቅሳል። አስክፍታውም አሳዝናውም ስትመለስ ይቀበላታል ለሴት እንዲህ ሲሆን እበሳጭበት ነበር። ታዲያ አንድ ቀን ኤልያና ከእኛ ክፍል ተማሪ ጋር ስትሳሳም እንደርስባታለን። ዘኪ ከመራቅ እና ቸኩሎ ከመፍረድ ይልቅ እጇን ይዞ ነበር ያወራት የዛን ቀን ነበር ከልቡ አምርሮ ፊቷ ያነባው። እኔም ተበሳጭቼ ስናገረው "አቡሻ ለምን እንደዚህ እንደሆነች አላውቅም ቦታዬን እስክታወቅ እታገሳታለሁ ጉድለቷን መቀበል አለብኝ ፍቅር ህመም እንዲሰማህ ካላደረገ ገና ነው ማለት ነው" አለኝ በተሰበረ ልቡ። የአስራሁለተኛ ክፍል ስንወስድ ሁሉም ተቀየረ ኤልያናም የማገርም ማንነት ኖራት ግን ከባድ ጊዜን አልፎ ነው። አሁን ላይ ከሀገር ውጪ ናት....ተለያይተዋል.....እናም ልክ እንደ እኔ ህመሙን ያወቃል ባለማመን ነበር የተለየችው........"ይህችን አለም እንዴት እረግማት እንደነበር ታውቃለህ ዘኪ ሁሉንም የረሳሁት በእሷ እኮ ነው ግን እሷ...."... አባዬን ከፀሎት ሊጠሩት ሲሄዱ እህቶቼ "ኤደኗ" ዘኪ ተጣራ የአይኖቹን አቅጣጫ ተከትዬ ዞርኩኝ። ኤዲ ናት የእውነትም ኤዲ ናት የልቤ በር ወለል ብሎ ተከፈተ ደስታዬ ከሰማይ ርቆ በረረ ደነቀኝ ደስ አለኝ። ማቋ ከሰውነቷ ላይ ወልቆ እጅግ ውብ ቀሚስ ነበር የለበሰችው ፈዘዝ ያለው ቀሚሷ ሰውነቷን ተደግፎ ዳሌዋን አውጥቶ ተዘርግፏል ፀጉሯም ወደላይ ተያይዞ ድብቅ የውበት ገጿ ተገልጧል። ሁሉም አይኑን እሷ ላይ አድርጎ ነበር የእውነት ፈገግታዋም እንደ አባይ ወንዝ ይፈሳል። አቀፍኳት። "እንኳን ተወለድክ የኔ አባት" ደነገጥኩ። ለቀኳት እና አየኋት "የምሰጥህ የለኝም ልሰጥህ የምችለው ደስታዬን ነው ለዚህ ነው ማቄን ቀድጄ የጣልኩት" አለችኝ "ኤዲ " አልኳት ቃላቶቼ ጉልበት አጥተው ተልፈሰፈሱብኝ። "አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ሁሌም ትወደኛለህ ጥለኸኝ አትሄድም" "ኤዲ ሙች መቼም እሌኒን ይንሳኝ" በማልምልበት ስም ማልኩላት። እናቴ ከደረጃው ስትወርድ አይቼ ጠረኋት "ማም ኤዲ ማለት እሷ ናት እእ. የልጆቼ እናት ናት..."በደስታ አቅፊያት። አለም አነሰችብኝ እሺታዋን ሰጠችኝ ከዚህ በላይ መታደል የለም በልደቴ ቀን አዲስ ልደት አዲስ መወለድ። "ኤደን ሀይለማርያም" ተጨባበጡ። እናቴም "ውብ ናት የኔ ልጅ ትገባሀለች" ብላ በጆሮዬ ሹክ ብላኝ ሄደች የሚጠጣውን ቀዳሁላቸው ለኤዲ ደግሞ በብርጭቆ ውሃ ሰጠኋት ዘኪም "እሺ አዲስ ሙሽሮች የማትመጪ መስሎን ፈርተን ነበር" አለ ኤዲም "ወዬ ቆመ ቀሮች እንዴት ያለ እኔ ብዬ እኔም መጣሁ.." መበሻሸቅ ጀመሩ።እኔም በናፍቆት እና በስስት በዝምታ አየኋት። "ኤዲ እሺ አልሽኝ ማለት ነው አንድ ላይ ነን" አልኳት። ኤዲም "ድሮ ነው አንድ ሆነን የተፈጠርነው እኔ ከአንተ ባህር ደስታን ልጨልፍ ዛሬ አንተን ፈጠረህ በሳምንቱ እኔ ተፈጠርኩ" አለችኝ። እጇን ይዤ "አምንሻለሁ ደግሞ ሁሌም ሁሌም ደስተኛ እንድትሆኚ እስከ አለም ጫፍ እሄዳለሁ" አልኳት። የእውነትም እሞትላታለሁ የመልካም ምርቃቶቼ ማሳያ ናት። ማያዬ❤❤!..."ማያዬ ነሽ" በመሀል ኤዲ ፊቷ ተቀየረ "የኔ አባት እንውጣ ውጪ" አለችኝ። ብርጭቆውን እንደያዘች ወጣች። "ምነው ማያዬ" አልኳት ሁኔታዋ አስደንግጦኝ ፊቷ ጉበት መስሏል። እነ ናታንም "መድሃኒት እናምጣልሽ" አሏት ኤዲም "ደህና እሆናለሁ" አለች እነ ዘኪም ትኩረት ላለመሳብ ወደ ውስጥ ተመለሱ።....."እንዳትለቀኝ እየጨነቀኝ ነው" ብላ ደረቴ ላይ ተለጠፈች አጥብቄ አቀፍኳትና "እሺ ተረጋጊ ሁሉም ነገር ሰላም ነው ተንፍሺ" አልኳት እንደሚያማት ስለገባኝ። "ካለኸኝ አልፈራም ባጠፋም ጥለኸኝ አትሂድ" "ምን ሁነሻል እናት ለምን እርቅሻለሁ አንድ ላይ ሆነን ስለመለየት አትንገሪኝ" አልኳት። እያሳሰበችኝ። ወደ መናፈሻው ይዣት ሄድኩኝ እና ዥዋዥዌው ላይ አስቀመጥኳት። "ሀብታቹ ግን ምንድነው" ምርመራዋን ጀመረች።"የኔ እና ያንቺ የወደፊት ሀብታችን ይበልጣል" አልኳት ጭንቀቷን እንድትረሳ በስሱ እየገፋኋት። "እኔ ድንቢጥ ልጆች ነው የምሰጥህ" ቀና ብላ አየችኝ። "አንቺን ከመሰሉ" አልኳት። "አይ እኔን ሳይሆን አንተን ነው መምሰል ያለባቸው ከዛ በዚህ ውበታቸው..." "አይ እናት እንዳንቺ ነው ውብ ሆነው እና ፅኑ ሴትነትሽን ወርሰው ነው ማየት የምፈልገው" "በቃ እሱን ጊዜው ሲደርስ እንወስናል" ብላ ሩቅ ህልም ሰጠችኝ። "ግን እንዴት መጣሽ" አልኳት። "ፍቅር አስገድዶኝ መልሱን ደግሞ በበቂ ሁኔታ ያመጣሁልህ ስጦታ ይነግርሀል" አለችኝ እየተንዠዋዠወች። "ሁሌም ፍቅር ያስገድድሽ" አልኳት ውስጤን የደስታ ማዕ
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ ሁለት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
........ቤቱ በፊኛዎች በዲምላይት አጊጧል እህቶቼም ሽር ጉድ እያሉ ነው እነሱ ፍቅር ሲደግሱ እኔ ደግሞ የወደፊት የሞት ህይወት የናፍቆት ኑሮ የቁጭት መንገድ እየደገስኩ ነው ሻወር ወስጄ ጊቢ ውስጥ ወዳለው መናፈሻ አቀናሁ ቀኑ ሙሉ ከዛ ሳልወጣ አመሸው። የኤዲን ፈገግታ እየናፈኩኝ.....ለራሴ ራሴን ማረጋጋት ከበደኝ በቃ ዝም ትልቅ ዝምታ ወርሶኝ ብዙ ጩኸት ከውስጤ ይሰማኛል። ቀርቤ የማውቀው ኤዲን ነው ኤዲን ብቻ ነው የቀረብኩት። ሁሉም ተዘበራርቆ ቀልቤም ተበታትኖ ሀዘን ጆፌውን ጥሎብኛል። ያፈቀረ ሰው ቅጣቱ አለመታመን....ወይም....አለመፈቀር ይሆን እንዴ?? ጊዜ የመልስልኝ ያልኩት መውደድ ያለጊዜው ፈንድቶ ገፄን ውስጤን ጥቁር ጥላሸት አጠልሽቶበታል። ፍቅር ራሱን ይሰጣል እንጂ ሌላ ስለማይሰጥ ራሴን ብቻ ሳይሆን ዕድሜዬን ሰጥቻት እጠብቃታለሁ ብዬ ወሰንኩኝ።በእርግጥ ልሂድ ብልም በምንም አልተካትም "አቡሻ ልብስህን ቀይር" እህቴ ነበረች። የተሰበረው ጎኔ ተጠግኖ ዳግም መንከትከቱ ስለገባቸው ቃልን አውጥተው ሊመክሩኝ አልደፈሩም። የታምራት ዘፈን በስልኬ እየሰማሁ ክፍሌ ገብቼ የተዘጋጀልኝን ልብስ ለብሼ በድብርት በድኔን እየጎተትኩ ከደረጃው ወረድኩኝ። ሰው እየመጣ ነው የእራት ግብዣ ስለነበረ። ቤቱ ሲያፍነኝ በረንዳ እየወጣሁ ኤዲን ከሰው መሀል ብፈልጋትም የለችም።አይኔም እያጨበረበረኝ በሌላ ገፅ ላይ እሷን ያሳየኛል። በእሷ የቆረብኩት መቼ ነው?? ለራሴም ግራ ነው....በዋለችበት ውዬ በሀሳብ ደግሞ አብሪያት አድሬ ዛሬ ላይ በአንድ ጊዜ አጥቻታለሁ ጓደኞቼ መጡ ውስጤ በትንሹ ማዕበሉ ተረጋጋ። ቤት ውስጥ ሆነን ለሚገባው ሰው ጀርባዬን ሰጥቼ ቆሜ ማውራት ጀመርን ጓደኞቼም ሀዘኔን ከፊቴ አንብበውታል የውሸት ፈገግታዬ ሽፋን ሆኖ ሊያድነኝ አልቻለም።እንደማትመጣ ልቤ የደመደመው ሰአቱን ተመልክቼ ነበር። "በቃ ቀረች ትመጣለች ብዬ ነበር....የእውነት ምን አጠፋሁ በንፁህነት ስለወደድኳት የኔ ሳትሆን የእሷ ሆኜ ስለታመንኩኝ...ክርስቶቤል የሚባል ሰው እንዳላት ባውቅም እሷ ብትሰውረውም እኔ ግን እኮ አልጠላኋትም.." ጓደኞቼ ላይ ብሶቴን መዘርገፍ ጀመርኩ። "ተረጋጋ አቡሻ ህመምህ ይገባናል ግን በቃ ህይወት እንዲ ነው ስትሄድ ትመጣለህ ስትመጣ ትሄዳለህ ስትቀርብ ትርቃለህ ስትርቅም ትቀርባለህ እንዲህ ነው ከጣፋጭ እኩል መራራ አለ እና ተረጋጋ ዛሬ ልደትህ ነው" ዘኪ ነበር።ዘኪም እጅግ የሚወዳት ኤልያና የምትባል ልጅ ነበረች። ሁለተኛ ደረጃ ስንማር ጀመሮ በፍቅር አብረው ነበሩ። አስታውሳለሁ ዘኪ እሷን ከሌላ ወንድ ጋር አይቷት ፊቷ ፈገግ ብሎ እኛ ጋር መጥቶ ያለቅሳል። አስክፍታውም አሳዝናውም ስትመለስ ይቀበላታል ለሴት እንዲህ ሲሆን እበሳጭበት ነበር። ታዲያ አንድ ቀን ኤልያና ከእኛ ክፍል ተማሪ ጋር ስትሳሳም እንደርስባታለን። ዘኪ ከመራቅ እና ቸኩሎ ከመፍረድ ይልቅ እጇን ይዞ ነበር ያወራት የዛን ቀን ነበር ከልቡ አምርሮ ፊቷ ያነባው። እኔም ተበሳጭቼ ስናገረው "አቡሻ ለምን እንደዚህ እንደሆነች አላውቅም ቦታዬን እስክታወቅ እታገሳታለሁ ጉድለቷን መቀበል አለብኝ ፍቅር ህመም እንዲሰማህ ካላደረገ ገና ነው ማለት ነው" አለኝ በተሰበረ ልቡ። የአስራሁለተኛ ክፍል ስንወስድ ሁሉም ተቀየረ ኤልያናም የማገርም ማንነት ኖራት ግን ከባድ ጊዜን አልፎ ነው። አሁን ላይ ከሀገር ውጪ ናት....ተለያይተዋል.....እናም ልክ እንደ እኔ ህመሙን ያወቃል ባለማመን ነበር የተለየችው........"ይህችን አለም እንዴት እረግማት እንደነበር ታውቃለህ ዘኪ ሁሉንም የረሳሁት በእሷ እኮ ነው ግን እሷ...."... አባዬን ከፀሎት ሊጠሩት ሲሄዱ እህቶቼ "ኤደኗ" ዘኪ ተጣራ የአይኖቹን አቅጣጫ ተከትዬ ዞርኩኝ። ኤዲ ናት የእውነትም ኤዲ ናት የልቤ በር ወለል ብሎ ተከፈተ ደስታዬ ከሰማይ ርቆ በረረ ደነቀኝ ደስ አለኝ። ማቋ ከሰውነቷ ላይ ወልቆ እጅግ ውብ ቀሚስ ነበር የለበሰችው ፈዘዝ ያለው ቀሚሷ ሰውነቷን ተደግፎ ዳሌዋን አውጥቶ ተዘርግፏል ፀጉሯም ወደላይ ተያይዞ ድብቅ የውበት ገጿ ተገልጧል። ሁሉም አይኑን እሷ ላይ አድርጎ ነበር የእውነት ፈገግታዋም እንደ አባይ ወንዝ ይፈሳል። አቀፍኳት። "እንኳን ተወለድክ የኔ አባት" ደነገጥኩ። ለቀኳት እና አየኋት "የምሰጥህ የለኝም ልሰጥህ የምችለው ደስታዬን ነው ለዚህ ነው ማቄን ቀድጄ የጣልኩት" አለችኝ "ኤዲ " አልኳት ቃላቶቼ ጉልበት አጥተው ተልፈሰፈሱብኝ። "አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ ሁሌም ትወደኛለህ ጥለኸኝ አትሄድም" "ኤዲ ሙች መቼም እሌኒን ይንሳኝ" በማልምልበት ስም ማልኩላት። እናቴ ከደረጃው ስትወርድ አይቼ ጠረኋት "ማም ኤዲ ማለት እሷ ናት እእ. የልጆቼ እናት ናት..."በደስታ አቅፊያት። አለም አነሰችብኝ እሺታዋን ሰጠችኝ ከዚህ በላይ መታደል የለም በልደቴ ቀን አዲስ ልደት አዲስ መወለድ። "ኤደን ሀይለማርያም" ተጨባበጡ። እናቴም "ውብ ናት የኔ ልጅ ትገባሀለች" ብላ በጆሮዬ ሹክ ብላኝ ሄደች የሚጠጣውን ቀዳሁላቸው ለኤዲ ደግሞ በብርጭቆ ውሃ ሰጠኋት ዘኪም "እሺ አዲስ ሙሽሮች የማትመጪ መስሎን ፈርተን ነበር" አለ ኤዲም "ወዬ ቆመ ቀሮች እንዴት ያለ እኔ ብዬ እኔም መጣሁ.." መበሻሸቅ ጀመሩ።እኔም በናፍቆት እና በስስት በዝምታ አየኋት። "ኤዲ እሺ አልሽኝ ማለት ነው አንድ ላይ ነን" አልኳት። ኤዲም "ድሮ ነው አንድ ሆነን የተፈጠርነው እኔ ከአንተ ባህር ደስታን ልጨልፍ ዛሬ አንተን ፈጠረህ በሳምንቱ እኔ ተፈጠርኩ" አለችኝ። እጇን ይዤ "አምንሻለሁ ደግሞ ሁሌም ሁሌም ደስተኛ እንድትሆኚ እስከ አለም ጫፍ እሄዳለሁ" አልኳት። የእውነትም እሞትላታለሁ የመልካም ምርቃቶቼ ማሳያ ናት። ማያዬ❤❤!..."ማያዬ ነሽ" በመሀል ኤዲ ፊቷ ተቀየረ "የኔ አባት እንውጣ ውጪ" አለችኝ። ብርጭቆውን እንደያዘች ወጣች። "ምነው ማያዬ" አልኳት ሁኔታዋ አስደንግጦኝ ፊቷ ጉበት መስሏል። እነ ናታንም "መድሃኒት እናምጣልሽ" አሏት ኤዲም "ደህና እሆናለሁ" አለች እነ ዘኪም ትኩረት ላለመሳብ ወደ ውስጥ ተመለሱ።....."እንዳትለቀኝ እየጨነቀኝ ነው" ብላ ደረቴ ላይ ተለጠፈች አጥብቄ አቀፍኳትና "እሺ ተረጋጊ ሁሉም ነገር ሰላም ነው ተንፍሺ" አልኳት እንደሚያማት ስለገባኝ። "ካለኸኝ አልፈራም ባጠፋም ጥለኸኝ አትሂድ" "ምን ሁነሻል እናት ለምን እርቅሻለሁ አንድ ላይ ሆነን ስለመለየት አትንገሪኝ" አልኳት። እያሳሰበችኝ። ወደ መናፈሻው ይዣት ሄድኩኝ እና ዥዋዥዌው ላይ አስቀመጥኳት። "ሀብታቹ ግን ምንድነው" ምርመራዋን ጀመረች።"የኔ እና ያንቺ የወደፊት ሀብታችን ይበልጣል" አልኳት ጭንቀቷን እንድትረሳ በስሱ እየገፋኋት። "እኔ ድንቢጥ ልጆች ነው የምሰጥህ" ቀና ብላ አየችኝ። "አንቺን ከመሰሉ" አልኳት። "አይ እኔን ሳይሆን አንተን ነው መምሰል ያለባቸው ከዛ በዚህ ውበታቸው..." "አይ እናት እንዳንቺ ነው ውብ ሆነው እና ፅኑ ሴትነትሽን ወርሰው ነው ማየት የምፈልገው" "በቃ እሱን ጊዜው ሲደርስ እንወስናል" ብላ ሩቅ ህልም ሰጠችኝ። "ግን እንዴት መጣሽ" አልኳት። "ፍቅር አስገድዶኝ መልሱን ደግሞ በበቂ ሁኔታ ያመጣሁልህ ስጦታ ይነግርሀል" አለችኝ እየተንዠዋዠወች። "ሁሌም ፍቅር ያስገድድሽ" አልኳት ውስጤን የደስታ ማዕ
በል እየናጠው በህይወቴ እንደዚህች ቀን የምወዳት አይኖርም። የኔ ናት ኤዲ የኔ ብቻ ልክ እንደ መሀረብ በልቤ ደብቄ የማኖራት የደስታዬ ካዝና ቁልፍ።"እማዬ ያልመጣችው ደብሮኛል ትከሻዬን ተጭኖኛል ብላ ነው እኔም የሆነ ነገር ከብዶኛል...." "አዲስ ሙሽሮች ኑና ኬኩን ቁረሱልን" ዘኪ ጠራን ኤዲም "ኧረ እንግባ አማቾቼ በአንድ ቀን እንዳይጠሉኝ" ብላ ወደ ቤት መጣን። በረንዳው ላይ ያስቀመጠችውን ውሃዋን ይዛ ተከትላኝ ገባች ሁሉም አይኑን እኛ ላይ አደረገ የተከፈተው ሙዚቃ በስሱ እየተጫወተ አባቴ ንግግር እያደረገ ነበር......ሰማይ ከምድር ተገለባበጥ ቤታችን በአንዴ የተሸበረ ከተማ መሰለ.....
ኤዲ በቁማ ብርጭቆውን ለቀቀችው "እናት ደህና ነሽ" ደገፍኳት እጄን ወረወረች። "አቶ በዕደ" የአባቴን ስም ማወቋ አስደነገጠኝ። "ኤደን ሀይለማርያም" አባዬ ስሟን ተጣራ ግራ ገባኝ ጓጀኞቼም ደንግጠው ፈዘዋል ቀስ እያለች እየተራመደች አባቴን ተጠጋች። "ቆሻሻ ቦታ የማገኝህ ይመስለኝ ነበር ግን አንተ...." አባቴ ላይ አፈጠጠች "ምንድነው እናት" ጠየኩኝ "እናት ነው ያልከኝ ትንሽ ትንሽ አላሳዝኛችሁም ቆይ ለምን አትተወኝም ይባስ ልጅህን ላክብኝ ምን አገኘህ" እንባዋ መፍሰስ ጀመረ የእማዬ እና የአባዬ በድንጋጤ ዝም ማለት አናደደኝ። "የእኔ ምስኪን አባት አፈር ያሞቃል አንተ ፍቅርህን የልጅህን ህይወት ቤትህን ታሞቃለህ"እንደ መብረቅ ጮኸች። "ኤደን አትጩሂ" ተቆጣኋት። "እናትም ቀረ ለነገሩ እውነት አልነበረም አንተስ ከእናቴ እጅ ቆርሰህ የበላኸው እንጀራ አልያዘህም እንዴት በስሜ ምለህ ትገለኛለህ" የምታወራው አንዳች አልገባኝም። "የአንተ አባት ሀቄን ሰርቆኛል የተከበረ ዳኛ አባትህ የኔን ህይወት አመሰቃቅሎት መራራውን ፅዋ አስጎንጭቶኛል የአንተ አባት ከእድሜዬ ስምንት ወር ከሀያ ሰባት ቀን ሰርቆኛል ያለርዝራዥ ቀናት.. ተርቤ የለፋሁበትን ወስጄ ብበላ እኔን ለማጥፋት ሰርቀሻል ብሎ አሰረኝ ልጅነቴን ህልሜን የመጠጠው ተስፋዬን ያጨለመው አንዱ አባትህ ነው" ከአፍንጫዋ እንደ ጎርፍ ደም መፍሰስ ጀመረ ደነገጥኩኝ ራሷን እንደምትስት እርግጥ ነው ግን ልታስጠጋኝ አልፈለገችም እነ ዘኪ የተጠሩትን ሰዎች በሙሉ አሰናበቱ..."በአትክልት ቤት ዕቃ አጣቢ ሆኜ እሰራ ነበር ሰውየው ወገን የላትም ብሎ ደሞዜን ከለከለኝ በሀዘን ተኮራምታ ያለችውን እናቴን ምን ላብላት ማን ላጠጣት ገብቼ አቮካዶ በደሞዜ ልክ ይዤ ወጣሁ ሰውየው ከሰሰኝ እያለቀስኩ ለአባትህ ብነግረው ያለርህራሄ እናቴን ሳላበላት እስርቤት ወረወረኝ። የዛኔ እናቴ ከሰው ቤት ሄዳ እንጀራ ተጋግሮ የተረፈውን ሊጥ ለምና ግንባር ገርፏት በጣሳ አሙቃ ጠጣች እሱ ግን ጮማውን ቆረጠ......ለዚህ ነበር የከበደኝ ለዚህ ነው እማዬ የቀረችው" አዞራት። ሁሉም ነገር ቅዠት ሆነብኝ ከመቅፅበት ሁሉም ነገር መቀያየሩ አስደነገጠኝ። ጠረጴዛውን ተደገፈች እና ያመጣችልኝን ስጦታ ወረወረችብኝ"አምኜህ ነው የቀረብኩህ ገደልከኝ...የኔን መከራ አበዛችሁት እንዴት ትቻችሁ እኮ ማቄን ለብሼ እየኖርኩ ነበር ለምን ለምን ከሀዘን መንጭቀህ አውጥተኸኝ ለረመጥ ሰጠኸኝ...." ግድግዳውን እየታከከች በሩ ጋር ደረሰች። "አባዬ ዝም አትበል ተሳስተሻል ተመሳስዬብሽ ነው በላት"አባዬ ላይ አንባረኩኝ።"ኤዲ ቆይ አትሂጂ" ናታን ነበር። "እንዳትከተሉኝ ለእናቴ ልድረስላት ብቻዋን አግኝታችሁ ከመግደላችሁ በፊት" ብላ የበረንዳው ደረጃው ላይ ራሷን ስታ ኤዲ ወደቀች ከአፍንጫዋ አልፎ ከጭንቅላቷም ደም መፍሰስ ጀመረ ጀምበር አሁን አዘቀዘቀች ፍቅሬን አራቀች ከኔ ሰውራ ከአድማስ ባሻገር አኖረቻት።የኤዲ አይኖች ተከደኑ አባዬም ቀስ ብሎ ወለሉ ላይ ተቀምጦ እየንቀጠቀጠ ተንሰቀሰቀ። ሊገባኝ አልቻለም ምንድነው የተፈጠረው? መልስ የለኝም........ያለማቋረጥ ከኤዲ የሚወፈሰውን ደም አይቼ..."መኪናዬን አምጡት" ጮውኩኝ።.........
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ነገ ምሽት አንድ ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን ቀጣይ ክፍል እንዲደርሳችሁ ድምፅ በመስጠት አብሮነታችሁን አሳዩኝ።...ያለበለዚያ ግን😋
ኤዲ በቁማ ብርጭቆውን ለቀቀችው "እናት ደህና ነሽ" ደገፍኳት እጄን ወረወረች። "አቶ በዕደ" የአባቴን ስም ማወቋ አስደነገጠኝ። "ኤደን ሀይለማርያም" አባዬ ስሟን ተጣራ ግራ ገባኝ ጓጀኞቼም ደንግጠው ፈዘዋል ቀስ እያለች እየተራመደች አባቴን ተጠጋች። "ቆሻሻ ቦታ የማገኝህ ይመስለኝ ነበር ግን አንተ...." አባቴ ላይ አፈጠጠች "ምንድነው እናት" ጠየኩኝ "እናት ነው ያልከኝ ትንሽ ትንሽ አላሳዝኛችሁም ቆይ ለምን አትተወኝም ይባስ ልጅህን ላክብኝ ምን አገኘህ" እንባዋ መፍሰስ ጀመረ የእማዬ እና የአባዬ በድንጋጤ ዝም ማለት አናደደኝ። "የእኔ ምስኪን አባት አፈር ያሞቃል አንተ ፍቅርህን የልጅህን ህይወት ቤትህን ታሞቃለህ"እንደ መብረቅ ጮኸች። "ኤደን አትጩሂ" ተቆጣኋት። "እናትም ቀረ ለነገሩ እውነት አልነበረም አንተስ ከእናቴ እጅ ቆርሰህ የበላኸው እንጀራ አልያዘህም እንዴት በስሜ ምለህ ትገለኛለህ" የምታወራው አንዳች አልገባኝም። "የአንተ አባት ሀቄን ሰርቆኛል የተከበረ ዳኛ አባትህ የኔን ህይወት አመሰቃቅሎት መራራውን ፅዋ አስጎንጭቶኛል የአንተ አባት ከእድሜዬ ስምንት ወር ከሀያ ሰባት ቀን ሰርቆኛል ያለርዝራዥ ቀናት.. ተርቤ የለፋሁበትን ወስጄ ብበላ እኔን ለማጥፋት ሰርቀሻል ብሎ አሰረኝ ልጅነቴን ህልሜን የመጠጠው ተስፋዬን ያጨለመው አንዱ አባትህ ነው" ከአፍንጫዋ እንደ ጎርፍ ደም መፍሰስ ጀመረ ደነገጥኩኝ ራሷን እንደምትስት እርግጥ ነው ግን ልታስጠጋኝ አልፈለገችም እነ ዘኪ የተጠሩትን ሰዎች በሙሉ አሰናበቱ..."በአትክልት ቤት ዕቃ አጣቢ ሆኜ እሰራ ነበር ሰውየው ወገን የላትም ብሎ ደሞዜን ከለከለኝ በሀዘን ተኮራምታ ያለችውን እናቴን ምን ላብላት ማን ላጠጣት ገብቼ አቮካዶ በደሞዜ ልክ ይዤ ወጣሁ ሰውየው ከሰሰኝ እያለቀስኩ ለአባትህ ብነግረው ያለርህራሄ እናቴን ሳላበላት እስርቤት ወረወረኝ። የዛኔ እናቴ ከሰው ቤት ሄዳ እንጀራ ተጋግሮ የተረፈውን ሊጥ ለምና ግንባር ገርፏት በጣሳ አሙቃ ጠጣች እሱ ግን ጮማውን ቆረጠ......ለዚህ ነበር የከበደኝ ለዚህ ነው እማዬ የቀረችው" አዞራት። ሁሉም ነገር ቅዠት ሆነብኝ ከመቅፅበት ሁሉም ነገር መቀያየሩ አስደነገጠኝ። ጠረጴዛውን ተደገፈች እና ያመጣችልኝን ስጦታ ወረወረችብኝ"አምኜህ ነው የቀረብኩህ ገደልከኝ...የኔን መከራ አበዛችሁት እንዴት ትቻችሁ እኮ ማቄን ለብሼ እየኖርኩ ነበር ለምን ለምን ከሀዘን መንጭቀህ አውጥተኸኝ ለረመጥ ሰጠኸኝ...." ግድግዳውን እየታከከች በሩ ጋር ደረሰች። "አባዬ ዝም አትበል ተሳስተሻል ተመሳስዬብሽ ነው በላት"አባዬ ላይ አንባረኩኝ።"ኤዲ ቆይ አትሂጂ" ናታን ነበር። "እንዳትከተሉኝ ለእናቴ ልድረስላት ብቻዋን አግኝታችሁ ከመግደላችሁ በፊት" ብላ የበረንዳው ደረጃው ላይ ራሷን ስታ ኤዲ ወደቀች ከአፍንጫዋ አልፎ ከጭንቅላቷም ደም መፍሰስ ጀመረ ጀምበር አሁን አዘቀዘቀች ፍቅሬን አራቀች ከኔ ሰውራ ከአድማስ ባሻገር አኖረቻት።የኤዲ አይኖች ተከደኑ አባዬም ቀስ ብሎ ወለሉ ላይ ተቀምጦ እየንቀጠቀጠ ተንሰቀሰቀ። ሊገባኝ አልቻለም ምንድነው የተፈጠረው? መልስ የለኝም........ያለማቋረጥ ከኤዲ የሚወፈሰውን ደም አይቼ..."መኪናዬን አምጡት" ጮውኩኝ።.........
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ነገ ምሽት አንድ ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን ቀጣይ ክፍል እንዲደርሳችሁ ድምፅ በመስጠት አብሮነታችሁን አሳዩኝ።...ያለበለዚያ ግን😋
Forwarded from Deleted Account
🍂The Mouse and the Oyster
There was once a Mouse that lived on a farm. He always had enough to eat and lots of room to run around. Life was easy.
However, the Mouse was bored.
Every day, he would sit by the fence to take a peek at the outside world. He would gaze at mole hills and imagine them to be mountains.
I wonder what it would be like to travel the world,’ the Mouse thought. ‘I could ride the seas in big ships like an explorer!
“It’s too risky,” warned his friend, the Pig.
“You know nothing about the world,” said the Sheep.
But the Mouse decided to explore the world. He said good-bye to his friends and home.
After many days of travelling, the Mouse reached a beach.
The Mouse put his head inside the Oyster’s shell. The Oyster, at once, closed its shell and killed the foolish Mouse.
Little knowledge can be harmful.
Read more at @yebezigetmoch
There was once a Mouse that lived on a farm. He always had enough to eat and lots of room to run around. Life was easy.
However, the Mouse was bored.
Every day, he would sit by the fence to take a peek at the outside world. He would gaze at mole hills and imagine them to be mountains.
I wonder what it would be like to travel the world,’ the Mouse thought. ‘I could ride the seas in big ships like an explorer!
“It’s too risky,” warned his friend, the Pig.
“You know nothing about the world,” said the Sheep.
But the Mouse decided to explore the world. He said good-bye to his friends and home.
After many days of travelling, the Mouse reached a beach.
What a wonderful place!’ thought the Mouse. ‘I can smell the sea!’
Then, he saw an Oyster that the tide had washed on to the beach. The Mouse had never seen an Oyster
before.
This must be the ship that explorers travel on!’ thought the Mouse.The Mouse put his head inside the Oyster’s shell. The Oyster, at once, closed its shell and killed the foolish Mouse.
Little knowledge can be harmful.
Read more at @yebezigetmoch
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 100 ሰዎች በኮሮና መያዛቸው ታውቋል!
🙏ቀልድ አይደለም..ብቻህንም አትድንም...ራሳችሁን ጠብቁ
😢ለሟች ቤተሰቦችም መፅናናትን እንመኛለን😢
🙏አቤቱ የፍቅር ጌታ...ይቅር በለን...ዝምታህ አስፈራን..ደካሞች ነን እና አትተወን🙏 ኦ እግዚኦ ማረን🙏
@yebezigetmoch
🙏ቀልድ አይደለም..ብቻህንም አትድንም...ራሳችሁን ጠብቁ
😢ለሟች ቤተሰቦችም መፅናናትን እንመኛለን😢
🙏አቤቱ የፍቅር ጌታ...ይቅር በለን...ዝምታህ አስፈራን..ደካሞች ነን እና አትተወን🙏 ኦ እግዚኦ ማረን🙏
@yebezigetmoch
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ ሶስት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
......መኪናውን አየር ላይ እያንሳፈፍኩ ሆስፒታል ደረስን። እነ አባዬም በሌላ መኪና ተከትለውን ገቡ። ተረኛ ነርሶች ወደ ድንገተኛ ክፍል ወሰዷት እግሮቼ እንደ ባንዲራ ተውለብልበው ወለሉ ላይ ወደኩኝ "ኤዲ በፈጠረሽ አትሂጂ" እንባዬ ጅረት ሆኖ አፍንጫዬን እያቋረጠ መሬት ይነጠፋል። ምን አለ ባላውቃት አልያም ባትመጣ የተፈጠረው ሁሉ ቅዥት ሆነብኝ አባዬም ያ ግርማ ሞገሱ ተበትኖ ጭር ያለች ዶሮ መስሎ ያነባል ለእናቷስ እንዴት ልንገራቸው ናታን ስልኬን ይዞ ወደ ውጪ ወጣ። አላውቅም በአንጀቴ አዝያት ብኖር ይሻለኝ ነበር።"አቡሻ ተነሳ ከመሬቱ ላይ ይቀዘቅዛል" ብሎ ዘኪ አስነሳኝ። ሁሉም ተዘበራርቆበታል። ቀጭኑ መላጣ ዶክተር ብቅ አለ። ሁላችንም ተነሳን ውጤቱን ለማወቅ ጓጓሁ። "ቤተሰቦቿ ናችሁ" "አዎ ነን ፍቅረኛዬ ናት" መለስኩለት። "አዝናለሁ...የመትረፍ ዕድሏ ጥቂት ነው ግን ደግሞ የተቻለንን እናደርጋለን" መረዶዬን አበሰረኝ። እስከ ዛሬ በስም የማውቀውን ፍቅር ነፍሷን ከነፍሴ አዋህዳ ያሳየችኝ ኤዲ በሞት እና በህይወት መሀከል መሆኗ ሰበረኝ ከለፉት ጊዜያት በላይ ይሄኛው ያማል። ውስጤን አጥባ በንፅህና በሳቋ ፀሀይን አውጥታ እንድኖር እያደረገችኝ ዛሬ ግን ልትጠልቅ ነው አሉኝ። መውደዷን ሳልጠግብ ደስታዬን ደግሼ ሳልጨርስ ሁሉም ተገለበጠ.....እያለቀስኩ ከሆስፒታሉ ወጣሁ።
"ልጄ ልጄ የኔ ሲሳይ እኔ ድፍት ልበልልሽ" የኤዲ እናት ከጎረቤታቸው ጋር እየሮጡ ወደ ሆስፒታሉ ገቡ። ነፍስ የዘራችብኝን ልጃቸውን መቀማቴ አንገቴን አስደፋኝ። "ምነው ልጄ ምነው እናቴ ዘመዴ ገመና ትዳሬ ተነሺ ግድ የለም እንሂድ ወደ ቤት....." የሀዘን ጩኸታቸው ይባስ ሰባበረኝ። ተመልሼ ወደ ውስጥ ገባሁ። "ምንድነው ልጄ ምን ሆና ነው" ወደ እኔ አፍጥጠው ጠየቁኝ....."እእ ...ወ..ድ...ቃ..." መናገር አቃተኝ እናቷም ወደ ናታን ሲዞሩ አባዬን ተመለከቱት። "ይሄ ሰውዬ እዚህ ምን ያደርጋል" እንባቸውን እያበሱ ጠየቁ። ማን ይመልስ ማንም ምን እንደተፈጠረ አልገባውም። ኤዲ እና አባዬ ብቻ ነው የሚያውቁት። "ልጄን ገድልካት" አባዬ ላይ አፈጠጡ። "ተረጋጉ እማማ አሁን ጊዜው አይደለም" እማዬ የኤዲን እናት ደግፋ አስቀመጠቻቸው።....ረጅም ሰአት ተቆጠረ መልስ ግን የለም ድናለች ሞታለች ዝምታ ነግሷል። ሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ ቁጭ አልኩኝ። ምንድነው ለምን እንዲህ ሆነ በእኔ ስቃይ የፈረደው ማንይሆን?? እጠይቃለሁ መላሽ ግን የለም። ጨለማው ቀስ እያለ ተገፎ ብርሃን ፈንጥቋል እኔ ጋር ብርሃን ተጋርዷል። እዛው ቁጭ ብዬ ነጋ። እንደምንም ተነሳሁ እና ገባሁ ዶክተሩ መነፅሩን እያወለቀ። "ደም ያስፈልጋታል በአስቸኳይ" አላስጨረስኩትም ነበር ከእኔ ውሰድ ብዬ እጄን ስዘረጋለት። "የእሷ የደም አይነት O+ ነው።" "እኔ ነኝ "አልኩ የኤዲ እናት ተመለከቱኝ።"እሺ ከነርሷ ጋር ሂድ" አለኝ። እኔም ነርሷን ተከትዬ ገባሁኝ ዶክተሩ እጅግ ያሰጋው ነገር እንዳለ ግልፅ ነው ግን መናገር አልወደደም ደህና ነችም አይደለችም አላለም ተመልሶ ገባ። ደም ሰጥቼ ወጣሁኝ።..ከተወሰነ ሰአት ያው ዶክተር በሀዘን ፊቱን ጨምድዶ ወደ እኛ መጣ "ልጄ ምን ሆነች" እናቷ ጠየቁ። "እእ ምን እንደምል አላውቅም" እንባዬ ይወርድ ጀመር "ሞተች ዶክተር ንገረኝ ልጄ አበቃላት ጥላኝ እንደፎከረች ሄደች" እናቷ በሀዘን ተንቆራጠጡ ።"ህይወቷን ማትረፋችን ደስ ቢለንም ግን...." ዶክተሩ አሳቀቀን "ግን ምን" አባዬ ቃል ወጣው። "ግን ላልተወሰነ ጊዜ ላትነቃ ትችላለች" ብሎን ጥሎን ሄደ።ተመስገን አልኩኝ ኤዲ ጠንካራ ናት መቼም አትሸነፍም።.....ከሆስፒታሉ ሳልርቅ ስድስት ቀናት ተቆጠሩ። እናቷ ቤት ደርሰው ሊመለሱ ወጡ። ማንም ደፍሮ ወደ ቤት ግባ አላለኝም አላደርገውም ተስፋዬ እና ቤቴ ኤዲ ናት። ዶክተሩን ተማፅኜ ላያት ወደ ውስጥ ገባሁኝ። ቀስ ብዬ ከአጠገቧ ቆምኩኝ አይኖቿ ተከድነው ፊቷም ጠቋቁሮ ወዟ ገርጥቷል እኔን ባደረገኝ አልኩኝ። እጇን ቀስ ብዬ ያዝኩት "ኤዲ..... ማያዬ...." ዝም አለችኝ። ፈልጎ ያየኝ አይኗ ተጨፍኗል። ያቀፈኝ ክንዷ ተዘርግቶ ከእኔ ርቃለች እንዲህ ሆና ሳያት ይበልጥ ልቤን ወጋኝ። "ተነሺ ያለ አንቺ መኖር የሚከብደን ብዙ የአንቺ ምርኮኛዎች አለን። እባክሽ ተነሺ እናት አንቺ ስትጨክኚ አላውቅም ስትራሪ እንጂ ዛሬም አትጨክኚ" የምትሰማኝ ይመስል አወራት ጀመር። "የማውቀው ነገር እኮ የለም አንቺ ቸኩለሽ ፈረድሽብኝ....ስታስቢው እንዴት እበድልሻለሁ እንዴት አሳዝንሻለሁ በምን አቅሜ አታውቂም እንጂ እኔ አንቺ ላይ አይኔንም ስጥል በስስት ነው።.....እሌኒ ትሙት መቼም አልጎዳሽም የተጋረደብኝ ጥቁር መጋረጃ ተቀዶ ከዛሬ አልፎ ነገን እንዳይ ያደረገኝ መውደድሽ ነው....ንቂ እባክሽ እናት አትተይኝ ተነሺ እና የምትወጃትን እውነት ከፍ አድርገሽ አውጫት የኔንም ሀቅ ተመልከቺ"......."እ....ጠ...ላ...ሀ...ለ...ው" ኤዲ ነበረች። ቀስ ብላ አይኗን ገለጠች። "እናት" እሷ ግን ስትመለከተኝ ፊቷን ከሰከሰችው። ነርሶቹን ጠራኋቸው።....እጠላሀለው ማለቷ የገባኝ ስወጣ ነበር። ግን አልፈርድባትም። ነርሶቹ ደስ የሚል ዜና ነገሩኝ "አሁን ደህና ናት ከተወሰነ ሰአት በኋላ ወደ ሌላ ክፍል ትገባለች" አሉኝ የደስታ እንባ ተናነቀኝ። ሰአታት ተቆጠሩ የኤዲ እናትም ጓደኞቼም ቤተሰቦቼም አልመጡም ገረሙኝ በዚህ በጭንቅ ሰአት ብቻዬን። አዲስ ክፍል ኤዲ ተኝታለች።እኔም ከአልጋዋ አጠገብ ካለው ወንበር ተቀምጫለሁ። ዶክተሩ በሩን ከፍቶ ገብቶ ተመለከታት "አሁን ደህና ናት እጅግን አስግታን ነበር......." ተመለከተኝ "ጠንካራ ናት አምናለሁ" መለስኩለት። "የሚተካህ ሰው ቢኖር ጥሩ ነው ካየሁህ ጊዜ ጀምረህ እዚሁ ነህ " ዶክተሩ ተናገረኝ። እንደሚመጡ ነግሬው ተመልሶ ወጣ። ወንበሩን ተደግፌ ኤዲን በዝምታ አየኋት እናቷ ቢሰሙ ምን ያህል ይደሰቱ ይሆን ብዬ መምጣታቸውን መናፈቅ ጀመርኩ ስልኬ ናታን ጋር ነው።"እንዴት አስቻለህ?" ኤዲ ጠየቀችኝ። "ምኑን ማያዬ አንቺ ላይ ምንም ክፉ አልሰራሁም......." "እሱ ተረት ተረትህ ነው" አታምነኝም። "ለምን አስጨከነህ ለምን አስከፋኸኝ ለምን ሰበርከኝ" እጆቼን ቀስ ብላ ያዘችኝ።"እምነቴስ አላሳዘነህም......አሁንም እወድሻለሁ የምትለኝ ከሆነ ብቻየን ተወኝ" እጄን ለቀቀችው።"አንዴ አድምጪኝ ኤዲ" እሷ ግን ልትሰማኝ አልወደደችም "ቀስ ብለህ ውጣልኝ" አለች። ተነስቼ ወጣሁኝ ላስገድዳት አልችልም ግድግዳውን ተደግፌ ቆምኩኝ። ወዲያው አባዬ እና የኤዲ እናት እያወሩ ወደ እኔ መጡ "ተነሳች ልጄ" ብለውኝ በሩን ከፍተው ገቡ። እኔም በሆስፒታሉ መቆየቴ ጥቅሙ ሳይሆን ጉዳቱ ታየኝ። ወደ ቤት ልሄድ እግሬን ሳነሳ አባዬ እጄን ያዘኝ። "አንዴ ላውራህ" አባቴ ነውና ላከብረው ግድ ይለኛል። ከኤዲ ነው የተማርኩት። "ስለምን አባዬ" አልኩት አንገቴን ሰብሬ። ይዞኝ ወንበር ላይ አስቀመጠኝ እና ከጎኔ አረፍ አለ። "ስለምን እንደምነግርህ አላውቅም ግን ከልብህ አድምጠኝ....ኤደንን የማውቃት ድሮ ነው። አጎቷ የኔ የስራባልደረባ ነበር እናም አንድ ባለሀብት ተከሶ ይመጣል ነፃ ከወጣ ወረታ ሊከፍለን በጠበቃው በኩል አሳወቀን ይገረም የሚባል አንድ ጎበዝ ዳኛ ነበር ሚስቱ እጅግ ታማ ነበርእና ገንዘብ ያስፈልገዋል የመ
ღ 💖 ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ ሶስት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
......መኪናውን አየር ላይ እያንሳፈፍኩ ሆስፒታል ደረስን። እነ አባዬም በሌላ መኪና ተከትለውን ገቡ። ተረኛ ነርሶች ወደ ድንገተኛ ክፍል ወሰዷት እግሮቼ እንደ ባንዲራ ተውለብልበው ወለሉ ላይ ወደኩኝ "ኤዲ በፈጠረሽ አትሂጂ" እንባዬ ጅረት ሆኖ አፍንጫዬን እያቋረጠ መሬት ይነጠፋል። ምን አለ ባላውቃት አልያም ባትመጣ የተፈጠረው ሁሉ ቅዥት ሆነብኝ አባዬም ያ ግርማ ሞገሱ ተበትኖ ጭር ያለች ዶሮ መስሎ ያነባል ለእናቷስ እንዴት ልንገራቸው ናታን ስልኬን ይዞ ወደ ውጪ ወጣ። አላውቅም በአንጀቴ አዝያት ብኖር ይሻለኝ ነበር።"አቡሻ ተነሳ ከመሬቱ ላይ ይቀዘቅዛል" ብሎ ዘኪ አስነሳኝ። ሁሉም ተዘበራርቆበታል። ቀጭኑ መላጣ ዶክተር ብቅ አለ። ሁላችንም ተነሳን ውጤቱን ለማወቅ ጓጓሁ። "ቤተሰቦቿ ናችሁ" "አዎ ነን ፍቅረኛዬ ናት" መለስኩለት። "አዝናለሁ...የመትረፍ ዕድሏ ጥቂት ነው ግን ደግሞ የተቻለንን እናደርጋለን" መረዶዬን አበሰረኝ። እስከ ዛሬ በስም የማውቀውን ፍቅር ነፍሷን ከነፍሴ አዋህዳ ያሳየችኝ ኤዲ በሞት እና በህይወት መሀከል መሆኗ ሰበረኝ ከለፉት ጊዜያት በላይ ይሄኛው ያማል። ውስጤን አጥባ በንፅህና በሳቋ ፀሀይን አውጥታ እንድኖር እያደረገችኝ ዛሬ ግን ልትጠልቅ ነው አሉኝ። መውደዷን ሳልጠግብ ደስታዬን ደግሼ ሳልጨርስ ሁሉም ተገለበጠ.....እያለቀስኩ ከሆስፒታሉ ወጣሁ።
"ልጄ ልጄ የኔ ሲሳይ እኔ ድፍት ልበልልሽ" የኤዲ እናት ከጎረቤታቸው ጋር እየሮጡ ወደ ሆስፒታሉ ገቡ። ነፍስ የዘራችብኝን ልጃቸውን መቀማቴ አንገቴን አስደፋኝ። "ምነው ልጄ ምነው እናቴ ዘመዴ ገመና ትዳሬ ተነሺ ግድ የለም እንሂድ ወደ ቤት....." የሀዘን ጩኸታቸው ይባስ ሰባበረኝ። ተመልሼ ወደ ውስጥ ገባሁ። "ምንድነው ልጄ ምን ሆና ነው" ወደ እኔ አፍጥጠው ጠየቁኝ....."እእ ...ወ..ድ...ቃ..." መናገር አቃተኝ እናቷም ወደ ናታን ሲዞሩ አባዬን ተመለከቱት። "ይሄ ሰውዬ እዚህ ምን ያደርጋል" እንባቸውን እያበሱ ጠየቁ። ማን ይመልስ ማንም ምን እንደተፈጠረ አልገባውም። ኤዲ እና አባዬ ብቻ ነው የሚያውቁት። "ልጄን ገድልካት" አባዬ ላይ አፈጠጡ። "ተረጋጉ እማማ አሁን ጊዜው አይደለም" እማዬ የኤዲን እናት ደግፋ አስቀመጠቻቸው።....ረጅም ሰአት ተቆጠረ መልስ ግን የለም ድናለች ሞታለች ዝምታ ነግሷል። ሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ ቁጭ አልኩኝ። ምንድነው ለምን እንዲህ ሆነ በእኔ ስቃይ የፈረደው ማንይሆን?? እጠይቃለሁ መላሽ ግን የለም። ጨለማው ቀስ እያለ ተገፎ ብርሃን ፈንጥቋል እኔ ጋር ብርሃን ተጋርዷል። እዛው ቁጭ ብዬ ነጋ። እንደምንም ተነሳሁ እና ገባሁ ዶክተሩ መነፅሩን እያወለቀ። "ደም ያስፈልጋታል በአስቸኳይ" አላስጨረስኩትም ነበር ከእኔ ውሰድ ብዬ እጄን ስዘረጋለት። "የእሷ የደም አይነት O+ ነው።" "እኔ ነኝ "አልኩ የኤዲ እናት ተመለከቱኝ።"እሺ ከነርሷ ጋር ሂድ" አለኝ። እኔም ነርሷን ተከትዬ ገባሁኝ ዶክተሩ እጅግ ያሰጋው ነገር እንዳለ ግልፅ ነው ግን መናገር አልወደደም ደህና ነችም አይደለችም አላለም ተመልሶ ገባ። ደም ሰጥቼ ወጣሁኝ።..ከተወሰነ ሰአት ያው ዶክተር በሀዘን ፊቱን ጨምድዶ ወደ እኛ መጣ "ልጄ ምን ሆነች" እናቷ ጠየቁ። "እእ ምን እንደምል አላውቅም" እንባዬ ይወርድ ጀመር "ሞተች ዶክተር ንገረኝ ልጄ አበቃላት ጥላኝ እንደፎከረች ሄደች" እናቷ በሀዘን ተንቆራጠጡ ።"ህይወቷን ማትረፋችን ደስ ቢለንም ግን...." ዶክተሩ አሳቀቀን "ግን ምን" አባዬ ቃል ወጣው። "ግን ላልተወሰነ ጊዜ ላትነቃ ትችላለች" ብሎን ጥሎን ሄደ።ተመስገን አልኩኝ ኤዲ ጠንካራ ናት መቼም አትሸነፍም።.....ከሆስፒታሉ ሳልርቅ ስድስት ቀናት ተቆጠሩ። እናቷ ቤት ደርሰው ሊመለሱ ወጡ። ማንም ደፍሮ ወደ ቤት ግባ አላለኝም አላደርገውም ተስፋዬ እና ቤቴ ኤዲ ናት። ዶክተሩን ተማፅኜ ላያት ወደ ውስጥ ገባሁኝ። ቀስ ብዬ ከአጠገቧ ቆምኩኝ አይኖቿ ተከድነው ፊቷም ጠቋቁሮ ወዟ ገርጥቷል እኔን ባደረገኝ አልኩኝ። እጇን ቀስ ብዬ ያዝኩት "ኤዲ..... ማያዬ...." ዝም አለችኝ። ፈልጎ ያየኝ አይኗ ተጨፍኗል። ያቀፈኝ ክንዷ ተዘርግቶ ከእኔ ርቃለች እንዲህ ሆና ሳያት ይበልጥ ልቤን ወጋኝ። "ተነሺ ያለ አንቺ መኖር የሚከብደን ብዙ የአንቺ ምርኮኛዎች አለን። እባክሽ ተነሺ እናት አንቺ ስትጨክኚ አላውቅም ስትራሪ እንጂ ዛሬም አትጨክኚ" የምትሰማኝ ይመስል አወራት ጀመር። "የማውቀው ነገር እኮ የለም አንቺ ቸኩለሽ ፈረድሽብኝ....ስታስቢው እንዴት እበድልሻለሁ እንዴት አሳዝንሻለሁ በምን አቅሜ አታውቂም እንጂ እኔ አንቺ ላይ አይኔንም ስጥል በስስት ነው።.....እሌኒ ትሙት መቼም አልጎዳሽም የተጋረደብኝ ጥቁር መጋረጃ ተቀዶ ከዛሬ አልፎ ነገን እንዳይ ያደረገኝ መውደድሽ ነው....ንቂ እባክሽ እናት አትተይኝ ተነሺ እና የምትወጃትን እውነት ከፍ አድርገሽ አውጫት የኔንም ሀቅ ተመልከቺ"......."እ....ጠ...ላ...ሀ...ለ...ው" ኤዲ ነበረች። ቀስ ብላ አይኗን ገለጠች። "እናት" እሷ ግን ስትመለከተኝ ፊቷን ከሰከሰችው። ነርሶቹን ጠራኋቸው።....እጠላሀለው ማለቷ የገባኝ ስወጣ ነበር። ግን አልፈርድባትም። ነርሶቹ ደስ የሚል ዜና ነገሩኝ "አሁን ደህና ናት ከተወሰነ ሰአት በኋላ ወደ ሌላ ክፍል ትገባለች" አሉኝ የደስታ እንባ ተናነቀኝ። ሰአታት ተቆጠሩ የኤዲ እናትም ጓደኞቼም ቤተሰቦቼም አልመጡም ገረሙኝ በዚህ በጭንቅ ሰአት ብቻዬን። አዲስ ክፍል ኤዲ ተኝታለች።እኔም ከአልጋዋ አጠገብ ካለው ወንበር ተቀምጫለሁ። ዶክተሩ በሩን ከፍቶ ገብቶ ተመለከታት "አሁን ደህና ናት እጅግን አስግታን ነበር......." ተመለከተኝ "ጠንካራ ናት አምናለሁ" መለስኩለት። "የሚተካህ ሰው ቢኖር ጥሩ ነው ካየሁህ ጊዜ ጀምረህ እዚሁ ነህ " ዶክተሩ ተናገረኝ። እንደሚመጡ ነግሬው ተመልሶ ወጣ። ወንበሩን ተደግፌ ኤዲን በዝምታ አየኋት እናቷ ቢሰሙ ምን ያህል ይደሰቱ ይሆን ብዬ መምጣታቸውን መናፈቅ ጀመርኩ ስልኬ ናታን ጋር ነው።"እንዴት አስቻለህ?" ኤዲ ጠየቀችኝ። "ምኑን ማያዬ አንቺ ላይ ምንም ክፉ አልሰራሁም......." "እሱ ተረት ተረትህ ነው" አታምነኝም። "ለምን አስጨከነህ ለምን አስከፋኸኝ ለምን ሰበርከኝ" እጆቼን ቀስ ብላ ያዘችኝ።"እምነቴስ አላሳዘነህም......አሁንም እወድሻለሁ የምትለኝ ከሆነ ብቻየን ተወኝ" እጄን ለቀቀችው።"አንዴ አድምጪኝ ኤዲ" እሷ ግን ልትሰማኝ አልወደደችም "ቀስ ብለህ ውጣልኝ" አለች። ተነስቼ ወጣሁኝ ላስገድዳት አልችልም ግድግዳውን ተደግፌ ቆምኩኝ። ወዲያው አባዬ እና የኤዲ እናት እያወሩ ወደ እኔ መጡ "ተነሳች ልጄ" ብለውኝ በሩን ከፍተው ገቡ። እኔም በሆስፒታሉ መቆየቴ ጥቅሙ ሳይሆን ጉዳቱ ታየኝ። ወደ ቤት ልሄድ እግሬን ሳነሳ አባዬ እጄን ያዘኝ። "አንዴ ላውራህ" አባቴ ነውና ላከብረው ግድ ይለኛል። ከኤዲ ነው የተማርኩት። "ስለምን አባዬ" አልኩት አንገቴን ሰብሬ። ይዞኝ ወንበር ላይ አስቀመጠኝ እና ከጎኔ አረፍ አለ። "ስለምን እንደምነግርህ አላውቅም ግን ከልብህ አድምጠኝ....ኤደንን የማውቃት ድሮ ነው። አጎቷ የኔ የስራባልደረባ ነበር እናም አንድ ባለሀብት ተከሶ ይመጣል ነፃ ከወጣ ወረታ ሊከፍለን በጠበቃው በኩል አሳወቀን ይገረም የሚባል አንድ ጎበዝ ዳኛ ነበር ሚስቱ እጅግ ታማ ነበርእና ገንዘብ ያስፈልገዋል የመ
ጣልንን ዕድል ሲሳይ አልነው ከአምስታችን ለአንዳችን ይሄ የፍርድ ቀን ቢሰጠን የውሸት ፈርደን ገንዘቡን ለመቀበል እና የይጌን ሚስት ለማሳካም ብንስማማም ሀገሬን የሚለው አጎቷ አሻፈረኝ አለን። እንዲፈርድ የተሰጠውን ዕድል ለውሸት ትቶ ለእውነት ሰጣት ባለሀብቱ ታሰረ ዕድልም ፊቷን አዙራ የይጌ ሚስት አረፈች። ከዛ ባለሀብቱ ከእስር በኋላ አጎቷን አፈላልጎ አስገደለው የኤደን አባት ደግሞ ስለ ጉዳዩ ሲያጣሩ ወደ እውነታው ጫፍ መዳረስ ጀመሩ እናም ቤተሰቡን ሙሉ ለመጨረስ ቢሞክርም ኤደን እና እናቷ ቀሩ። የዛኔ አንተ በጠና ታመህ ሆስፒታል የነበርክበት ጊዜ ነበር እናም በአንተ አስፈራራኝ እና ኤደን ላይ ፈረድኩባት። እንድትተው የለመንኳትም እንደሚያጠፋቸው አውቅ ስለነበር ነው። ከምትሞት አሰርኳት መረጃዎቿን አጠፋሁባት። ምን ላድርግ ልጄ በአንተ አስፈራሩኝ ይሄው ነው ለአንዱ ቆሻሻ ስራ የሚሆነው ለሌላው ግን የህይወት መንገዱ ነው። በፀፀት ብዛት ውስጤ ግን ተሰበረ ለፍቅር ለጓደኛችን የተመኘነው ውሸት ዞሮ አሰረኝ እናም በገዛ ፍቃዴ ስራዬን ተውኩኝ።ባለሀብቱ እራሱን በጭንቀት ብዛት ማጥፋቱን ስሰማ እመነኝ አቡሻ ኤደንን ፈልጊያት ነበር ግን አጣኋት የአባቷ መቃብር ላይም ብጫቂ ወረቀት አስቀምጥ ነበር ግን ማንም ሊመጣ አልቻለም። በመከራ ነፍሴን ቀጣኋት እንቅልፍ አጥቼ የማነበው ለሊት የምቀመጠው ሰላም ስለሌለኝ ነው አሁን አቡሻ በእኔ ላይ ሊፈረድብኝ ሰአቱ ደርሷል ያልከኝን እሆናለሁ ግን እወቀው ከልቤ እወድሃለሁ ልሽረው የማልችለው እሱን ነው።" አባዬ ተንሰቀሰቀ...."ይቅር እንድትለኝ አልጠብቅም ግን እወቀው የአንተን ህይወት ላድን ነው የእሷን ህይወት የሰረኩት"አባዬ የሚለኝን አቋርጬ ጥየው በዝግታ ከሆስፒታሉ ወጣሁኝ። በእግሬ ቁልቁለቱን እየወረድኩ ሀሳቤን አሻቅቤ መፈጥፈጥ ጀመርኩ። ኤደን ለካ ለኔ የተሰጠች ናት በእሷ ነው የቆምኩት። ድሮ ከክፉ ሰዎች በእሷ ተከላከሉልኝ። ዛሬ ደግሞ ጨለማ ሂወቴን በእሷ አበራኋት። ወደ ተደረደሩት ላዳ ታክሲ ሄድኩኝ። አንዱ ታክሲ ውስጥ ገብቼ ወደ አማኑኤል ቤተክርስቲያን አቀናሁ። ስደርስ ብሩን ሰጥቸው መልስ ሳልቀበል ሰባራ ልቤን ይዤ ወደ ቤተክርስቲያኗ ቅፅር ግቢ ገባሁኝ። ከቦታዬ ተቀመጥኩኝ። አገጬን በእጆቼ ደግፌ ማንባት ጀመርኩኝ። "ለምን እንዲህ ሆነ አጋጣሚ ነው ወይስ ምንድነው......ኤዲን ላልጠላት በልቤ ይበልጥ ነገሰች። ልጅነቴም ወጣትነቴም በእሷ አሻራ ነው የደመቀው። ግን ላጣት ነው አምላኬ ጨክናለች ጠልታኛለች በማላውቀው ክስ ከፊቷ ሞገስን አጥቼ ተረትቻለሁ። ልቤን ፈታ ከሰው መኖር አስተምራኛለች እባክህን ቢያንስ አንዴ ሳቋን አሳየኝ እባክህ ጌታዬ ልንመረቅ ጥቂት ሳምንት ነው የቀረው ከዚህ በላይ አልጎዳትም" እንዲህ ብልም መለየትን በአይነ ህሊናዬ እየሳልኩኝ ተንሰቀሰኩ። ምንም አስቤው የማላውቀው ታሪክ ያውም በራሴ ላይ ተፈጠረ ላለማመን ብታገልም እውነት ነው። ለእኔ ህይወት መዳን የኤዲ ዕድሜ ተከፍሎበታል ለእኔ ጨለማ መገፈፍ የኤዲ ሳቅ ጨዋት እብደት ተተክሎበታል። ለካ በፊትም ያለእሷ ምንም ነኝ። ከቤተክርስቲያኗ በመጣሁበት እግሬ ተመለስኩኝ።
ቤት ስገባ እናቴ ተቀምጣ እያለቀሰች ነበር ምንም ሳልላት ወደ ክፍሌ ገብቼ ተንሰቀሰኩኝ። ማልቀስ መች ሊደክመኝ። መሬቱ ላይ ኩርምት ብዬ ተኛሁ። አይኖቼን ጨፍኜ የትላንት ታሪኬን እያሰብኩ መጨነቅ ጀመርኩኝ አይኔን ገለጥኩኝ ኤዲ የሰጠችኝ ስጦታ ትዝ አለኝ እየሮጥኩ ክፍሌ ወጣሁኝ እማዬ እጅ ላይ አየሁት መንጭቅ ተቀበልኳት ሜላት ቀበጧ ያለችኝ ደብተር ነበር። በቀይ ክር የተሰፋ የወረቀት ስብስብ ነው። ክፍሌን ቆልፌ የመጀመሪያውን ገፅ ገለጥኩት...
❤❤❤❤ገፅ አንድ❤❤❤
ዛሬ ደስ ይላል ከአንተ ጋር ረጅም ቀን አሳለፍን.....የገረመኝ ግን ስስቅ እና ስፍነከነክ በስስት ስታየኝ ነው። ግን ለምን ይሆን ልክ እንደ አባቴ የምታየኝ አቡሻ....
❤❤❤❤ገፅ ሁለት❤❤❤❤(ገለጥኩት)
...ሴቶቹ ሲያወሩህ አይቼ በቅናት ልወድቅ ነበር ለምን አትለኝም....አላውቅም....ወንድሜ ነህ ግን ሲያዩህ ሲያወሩህ እቀናለሁ። እረበሻለሁ ሚስትህ እንኳን እንደ እኔ አትወድህም አትቀናም....የኔ ግን በሽታ ሳይሆን አይቀርም.....
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
.......****ገፅ አስር****
ዛሬ ስታረፍድ አስከፋኸኝ ግን ደግሞ አብረን ስለዋልን ደስ አለኝ። ብር ስትሰጣቸው አይለያቹ ብለው የመረቁን ልጆች እንዴት ደስ እንዳሉኝ። ደግሞ ስትሸኘኝ አቅፈኸኝ ስታወራኝ ምን አለ በእቅፍህ እንዳለው ዘመናት ቢያልፉ አልኩኝ። ግን አንተ አታውቅም አልገባህም.....🌿
ወደ መሀል ወረቀቱን ገለጥኩት
❤❤❤ገፅ 298❤❤❤
እውነት ነው ወድጄሀለሁ ለዚህ ነው ክርስቶቤል የምልህ.....ሁሉ በምድር የሚቀር የሚያልፍ ነው ግን ፍቅር ሁሌም ህያው ነው እናም ወንድሜ ነህ ብዬ ባፀናህም ሁሌም አፈቅርሃለሁ....ደግሞ ክርስቶቤል ያልኩህ በምክንያት ነው ንገሪኝ አትበለኝ....አልነግርህም...ዛሬ ደግሞ አምሮብሃል በጣም......
❤❤❤❤❤ገፅ299❤❤❤❤
አቅፌህ እወድሃለሁ ልልህ ብፈልግም አልቻልኩም.....ያንተ ህይወት ሰማይ የኔ ኑሮ ከአፈር በታች ነው.....የሚያዩ መስለው ተከድነው የነበሩት አይኖቼ የተገለጡት በአንተ ነው ምን ዋጋ አለው አንድ አንሆንም የኔ ክርስቶቤል 💟ምክንያቱም እኔና አንተ ውሃ እና ዘይት ነን።
❤❤
አልቅሼ ዘጋሁት። ........ይቀጥላል!!!
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ምሽት ሶስት ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን ቀጣይ ክፍል እንዲደርሳችሁ ድምፅ በመስጠት አብሮነታችሁን አሳዩኝ።
ቤት ስገባ እናቴ ተቀምጣ እያለቀሰች ነበር ምንም ሳልላት ወደ ክፍሌ ገብቼ ተንሰቀሰኩኝ። ማልቀስ መች ሊደክመኝ። መሬቱ ላይ ኩርምት ብዬ ተኛሁ። አይኖቼን ጨፍኜ የትላንት ታሪኬን እያሰብኩ መጨነቅ ጀመርኩኝ አይኔን ገለጥኩኝ ኤዲ የሰጠችኝ ስጦታ ትዝ አለኝ እየሮጥኩ ክፍሌ ወጣሁኝ እማዬ እጅ ላይ አየሁት መንጭቅ ተቀበልኳት ሜላት ቀበጧ ያለችኝ ደብተር ነበር። በቀይ ክር የተሰፋ የወረቀት ስብስብ ነው። ክፍሌን ቆልፌ የመጀመሪያውን ገፅ ገለጥኩት...
❤❤❤❤ገፅ አንድ❤❤❤
ዛሬ ደስ ይላል ከአንተ ጋር ረጅም ቀን አሳለፍን.....የገረመኝ ግን ስስቅ እና ስፍነከነክ በስስት ስታየኝ ነው። ግን ለምን ይሆን ልክ እንደ አባቴ የምታየኝ አቡሻ....
❤❤❤❤ገፅ ሁለት❤❤❤❤(ገለጥኩት)
...ሴቶቹ ሲያወሩህ አይቼ በቅናት ልወድቅ ነበር ለምን አትለኝም....አላውቅም....ወንድሜ ነህ ግን ሲያዩህ ሲያወሩህ እቀናለሁ። እረበሻለሁ ሚስትህ እንኳን እንደ እኔ አትወድህም አትቀናም....የኔ ግን በሽታ ሳይሆን አይቀርም.....
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
.......****ገፅ አስር****
ዛሬ ስታረፍድ አስከፋኸኝ ግን ደግሞ አብረን ስለዋልን ደስ አለኝ። ብር ስትሰጣቸው አይለያቹ ብለው የመረቁን ልጆች እንዴት ደስ እንዳሉኝ። ደግሞ ስትሸኘኝ አቅፈኸኝ ስታወራኝ ምን አለ በእቅፍህ እንዳለው ዘመናት ቢያልፉ አልኩኝ። ግን አንተ አታውቅም አልገባህም.....🌿
ወደ መሀል ወረቀቱን ገለጥኩት
❤❤❤ገፅ 298❤❤❤
እውነት ነው ወድጄሀለሁ ለዚህ ነው ክርስቶቤል የምልህ.....ሁሉ በምድር የሚቀር የሚያልፍ ነው ግን ፍቅር ሁሌም ህያው ነው እናም ወንድሜ ነህ ብዬ ባፀናህም ሁሌም አፈቅርሃለሁ....ደግሞ ክርስቶቤል ያልኩህ በምክንያት ነው ንገሪኝ አትበለኝ....አልነግርህም...ዛሬ ደግሞ አምሮብሃል በጣም......
❤❤❤❤❤ገፅ299❤❤❤❤
አቅፌህ እወድሃለሁ ልልህ ብፈልግም አልቻልኩም.....ያንተ ህይወት ሰማይ የኔ ኑሮ ከአፈር በታች ነው.....የሚያዩ መስለው ተከድነው የነበሩት አይኖቼ የተገለጡት በአንተ ነው ምን ዋጋ አለው አንድ አንሆንም የኔ ክርስቶቤል 💟ምክንያቱም እኔና አንተ ውሃ እና ዘይት ነን።
❤❤
አልቅሼ ዘጋሁት። ........ይቀጥላል!!!
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ምሽት ሶስት ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን ቀጣይ ክፍል እንዲደርሳችሁ ድምፅ በመስጠት አብሮነታችሁን አሳዩኝ።
✍ለምን ወደድኩህ?
እንጃ።
✍ምንህ ተመቸኝ?
እንጃ
✍እንዴት ማረከኝ?
እንጃ
✍ይህ ነው ለእኔ ፍቅር ማለት፤
✍ያለምላሽ ወዶ መገኘት፤
✍በንፁህ ልብ ጠልቆ መዋኘት፤
✍ይህ ነው ለእኔ ፍቅር ማለት
💕💕💕የፍቅር ቀን ይሁንላችሁ💕💕💕
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
እንጃ።
✍ምንህ ተመቸኝ?
እንጃ
✍እንዴት ማረከኝ?
እንጃ
✍ይህ ነው ለእኔ ፍቅር ማለት፤
✍ያለምላሽ ወዶ መገኘት፤
✍በንፁህ ልብ ጠልቆ መዋኘት፤
✍ይህ ነው ለእኔ ፍቅር ማለት
💕💕💕የፍቅር ቀን ይሁንላችሁ💕💕💕
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
😘ብዙ የፍቅር ፊልም አይቻለሁ እነሱ የሚፋቀሩት ለሰዓታት ብቻ ነው..ለትወናው ከልባቸዉ ሲያፈቅሩም ተመልክቻለሁ ግን ውዴ እንደፊልም አፍቃሪ እንድሆን አትጠብቂ...
ምክንያቱም እኔ ለሠዓታት ላፈቅርሽ አልችልም ትንፋሼ እስቅትቋረጥ ድረስ ነው እንጂ💞...
እኔ ከልቤም ላፈቅርሽ አልችልም...ከደም ስሬ ነው እንጂ💞
እኔ ላንቺ ብዬ በቅዝቃዜ አልሞትኩም...ምክንያቱም እድሉን አላገኘሁም💞
አንቺ ስትለይኝ መሞትም አልቻልኩም...ምክንያቱም ስላንቺ ማሰብ ማቆም አልፈለኩም💞
''JION US SHARE''
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@yebezigetmoch
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@yebezawit2
❥❥________⚘_______❥❥
ምክንያቱም እኔ ለሠዓታት ላፈቅርሽ አልችልም ትንፋሼ እስቅትቋረጥ ድረስ ነው እንጂ💞...
እኔ ከልቤም ላፈቅርሽ አልችልም...ከደም ስሬ ነው እንጂ💞
እኔ ላንቺ ብዬ በቅዝቃዜ አልሞትኩም...ምክንያቱም እድሉን አላገኘሁም💞
አንቺ ስትለይኝ መሞትም አልቻልኩም...ምክንያቱም ስላንቺ ማሰብ ማቆም አልፈለኩም💞
''JION US SHARE''
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
@yebezigetmoch
╚═══❖•🌺🌸•❖═══╝
4 any comment
@yebezawit2
❥❥________⚘_______❥❥
💟ከእናንተው የተሰጡኝ አስተያየቶች💝
#tigest ክርስቶቤልን በጣም ነው የወደድኩት የታሪኩን መጨረሻ ለማወቅ ጓጉቻለሁ በርቺ
#ሊሊ ቤዚ የራጉኤል ልጅ በጣም ጥሩ ነው የምትፅፊው። ግን አሁን ያለሽ ትህትና እና ክብር መቼም እንዳትቀይሪው አከብርሻለሁ
#ዞላ ቤዚ ክርስቶቤልን ሳነብ የኔን የፍቅር ታሪክ ያስታውሰኛል። እናም ቶሎ ቶሎ ልቀቂልን...
#ሚልክያስ ታሪኩ እና የምትለቂያቸው ፅሁፎች ደስ ይሉኛል። ነገ የራስሽን መፅሐፍ እንደምታሳትሚ አምናለሁ። ስላወኩሽ አመሰግናለሁ
#የእሱ_ምርኮኛ የግጥም መንደር የእውነት የምወደው ቻናል ነው። የበፊት ፅሁፎችሽንም አውቃቸዋለው እናም በጣም በየጊዜው እደመምብሻለሁ እናም የማንበብ ፍቅር እንዲኖረኝ ስላደረግሽ አመሰግናለሁ
#ሰላሜ_ነሽ_ማርያም ፍቅር ህመም እና ደስታ መሆኑን በታሪኩ ላይ እያየሁ ነው አባክሽ በቶሎ ልቀቂው
አሁንም ሃሳባችሁን አድርሱኝ!!
@yebezawit2
🙏🙏🙏
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
💕🌿አመሰግናለሁ 🌿💕
#tigest ክርስቶቤልን በጣም ነው የወደድኩት የታሪኩን መጨረሻ ለማወቅ ጓጉቻለሁ በርቺ
#ሊሊ ቤዚ የራጉኤል ልጅ በጣም ጥሩ ነው የምትፅፊው። ግን አሁን ያለሽ ትህትና እና ክብር መቼም እንዳትቀይሪው አከብርሻለሁ
#ዞላ ቤዚ ክርስቶቤልን ሳነብ የኔን የፍቅር ታሪክ ያስታውሰኛል። እናም ቶሎ ቶሎ ልቀቂልን...
#ሚልክያስ ታሪኩ እና የምትለቂያቸው ፅሁፎች ደስ ይሉኛል። ነገ የራስሽን መፅሐፍ እንደምታሳትሚ አምናለሁ። ስላወኩሽ አመሰግናለሁ
#የእሱ_ምርኮኛ የግጥም መንደር የእውነት የምወደው ቻናል ነው። የበፊት ፅሁፎችሽንም አውቃቸዋለው እናም በጣም በየጊዜው እደመምብሻለሁ እናም የማንበብ ፍቅር እንዲኖረኝ ስላደረግሽ አመሰግናለሁ
#ሰላሜ_ነሽ_ማርያም ፍቅር ህመም እና ደስታ መሆኑን በታሪኩ ላይ እያየሁ ነው አባክሽ በቶሎ ልቀቂው
አሁንም ሃሳባችሁን አድርሱኝ!!
@yebezawit2
🙏🙏🙏
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
💕🌿አመሰግናለሁ 🌿💕
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ አራት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
..... .... ..ለካ ያረፈድኩት እኔው ነኝ። እኔ አታፈቅረኝም ስል እሷም እንደ እኔ አያፈቅረኝም ብላ ልቧን ሰብራለች ደብተሩን ጨምድጄ ያዝኩት። "አቡሻ" እማዬ ነበረች ደብተሩን አልጋዬ ላይ አስቀመጥኩት እና በሩን ከፈትኩት"አንዴ ላናግርህ" በሩን ገርበብ አድርጌላት ተመልሼ መሬቱ ላይ ተቀመጥኩኝ። "ኤዲ መንቃቷን አሁን ሰማሁ አውርታችኋል እንዴ" እናቴ በሰቀቀን ጠየቀችኝ። "ጠልታኛለች የሚወደድ ነገር ከእኔ ላይ አጥታለች" አልኳት። እናቴም "አቡሻ እንደማትጠላህ እወቅ ፍቅር በአንዴ የሚወዱት ከዛም በአንዴ የሚጠላም አይደለም ከአንተ የሚያስፈልገው ትዕግሥት ነው ደግሞ እውነቱን ስታውቅ ትረዳሀለች" "አትረዳኝም መቼም እጠላሀለው ነው ያለችኝ ኤዲን አውቃታለሁ ከልቧ የወጣ ወደ ልቧ ተመልሶ አይገባም በቃ ማም ተይው ዕድሌ ነው የሚወዳቸው ከእኔ ጋር አይቆዩም አዲስ አይደለም ለእኔ"መንታ እንባዬን ዘረገፍኩት። አልጋው ላይ ያለውን ደብተር ወደ መጨረሻው ገልጣ ሰጠችኝ እና ወጣች። ፅሁፉ ረጅም ነበር።
....የኔ አባት እንደምታፈቅረኝ ከሰው አንደበት ስሰማ በጣም ነበር የተሰማኝ ግን ደግሞ ደስ አለኝ ለካ አሸብሬህ ነበር ለምን ግን ፈራኸኝ የወታደር ልጅ መሆኔ ይሆን እንዴ.....ዛሬ የአባዬ መቃብር ጋር ሄጄ ፍቅር ያዘኝ ስለው ምን እንዳለኝ ታውቃለህ "እኔ እናትሽን እወዳት እንደ ነበር እና ለልጆቼ እንደነበረኝ ፍቅር እንዲወድሽ እንዲያከብርሽ ንገሪው" አለኝ ደስ አለው ወንድሞቼም እህቶቼም ሲስቁ ተመለከትኩ። ለካ እኔ ሀዘን ውስጥ ሳለሁ እነሱም እሳት ውስጥ ነበሩ ደስታዬን አይተው እነሱም ከስቃይ አረፉ። ክርስቶቤል ከራሴ በላይ እወድሃለሁ እናም አምንሃለው አደራ እንዳትጫወትብኝ ፍፁም እንዳትዋሸኝ። እኔም ቃሌ ነው ደግሞ ብትርቀኝም እኔ ከቦታችን በፍቅር እመላለሳለሁ እና እንዳትርቀኝ.....እብደቴ ብሶም ባስከፋህም....አፈቅርሃለሁ💝💝💝💝 ያንተ ኤዲ እኔ ነኝ አንተ የኔ ክርስቶቤል......
የባሰ አመመኝ ምንም ማድረግ ማለት አልችልም ባለሁበት ጋደም አልኩኝ። ከእንቅልፌ የነቃሁት አባቴ ወደ ክፍሌ ገብቶ ሲቀሰቅሰኝ ነበር። "ከመሬቱ ላይ ተነስ" አለኝ። እኔም እንደምንም ወደ አልጋዬ ወጣሁ። "አቡሻ ደህና ነህ" አለኝ እኔ ግን ደህና ልሆን ቀርቶ መቼም አልሆንም መሆን አልችልም መቼም ይሄ እውነታው ነው። በዝምታ ተመለከትኩት "ለኤደን ሁሉንም ነግሪያታለሁ መቀጣት ካለብኝ እኔን እንድትቀጣ ነግሪያታለሁ" ደነገጥኩኝ "ምን አለችህ ዳድ" አባቴን ጠየኩት። አባቴም "አቡሻ እሷ አላመነችም ግን እናቷ አምነውኛል" አለኝ። እኔም የሞራሌ ቅስም ስብርብር ብሎ ተመልሼ ተኛሁኝ። ተኝቼም ግን አላረፍኩም ከፍቅሯ ማጥ እየወሰደኝ ከትዝታ ጋር መወያየት ጀመርኩ። ኤዲ ለካ ታፈቅረኝ ነበር ያ ውብ ጊዜ ሰላም ነሳኝ....ቀኑ ሰኞ ነበር አጋጣሚ ሆኖ ሁለታችንም ፈተና ብቻ ነበር የተፈተነው ክላስ አልነበረም እና ዙረት ጀመርን ስንዞር ቆይተን ኤዲ ራበኝ ብላ አትክልት ቤት ገባን እና እየበላን "አቡሻ ግን ፍቅረኛ አለችህ" ብላ ጠየቀችኝ። እኔም "የለኝም" አልኳት።"በቃ እኔን አግባኝ ቆመህ ከምትቀር" ብላ በረጅሙ ሳቀች። ለካ በቀልድ በነፃነቷ ውስጥ እድል ሰጥታኝ ነበር። እኔ ነኝ ያልተጠቀምኩበት። የሆነ ጊዜ ደግሞ ከዶክተር ዳዊት ጋር ቆይታ እኔ ጋር ስትመጣ ተናድጄ "ምን ሊሆን መጣ ደግሞ እኔ እየጠበኩሽ አይደለም እንዴ" ስላት "መጠበቅ ብቻ ምን ያደርጋል መምጣት እና መንጭቆ መውሰድ አይሻለም" አለችኝ። እኔ ግን መውደዴን ሳባብል አላየኋትም ነበር የኔ ኤዲ። አይኖቼን ጨፍኜም አስባታለሁ።....ከጓደኞቼም ጋር ሳልገናኝ ሶስት ቀናት አለፉ። ዛሬ ኤዲ ከሆስፒታል እንደምትወጣ ተነግሮኛል። ሻወር ወስጄ ልብሴን ቀይሬ ወጣሁኝ። እነ አባዬ እንዳይከተሉኝ ብዬ ከቤት ሳያዩኝ ነበር የወጣሁት ኤዲ በጠዋት ነው የምትወጣው። መኪናዬን አስነስቼ መንገዴን ጀመርኩ። ወደ ሆስፒታሉ ልደርስ ትንሽ መንገድ ሲቀረኝ ዘኪ ደወለልኝ "አቡሻ የት ነህ እየወጡ ነው" አለኝ። እኔም "መጣሁ ግቢው ውስጥ ልገባ ነው" ብዬ ስልኩን ዘጋሁት መኪናዬን ሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ አቁሜ የገዛሁትን አበባ ይዤ ወደ እሷ ጋር ሲሄድ በእናቷ እና በትርንጎ ተደግፋ ስትወጣ አየኋት ትንፋሼን ሰብስቤ ስጠጋ አባዬን አየሁት ደነገጥኩኝ። ከመቼው በየት በኩል መጣ አልኩኝ። "ለምን አትተወኝም በቃ እኔ ምንም አልፈልግም ከህይወቴ ራቁልኝ" አባዬ ላይ አፈጠጠች እየተጨቃጨቁ ደረስኩባቸው "አንተ ልጅ በቃ ተወኝ ሰው ሲጠላህ አታውቅም ?"...የያዝኩትን አበባ ለቀኩት። ከእናቷ ጋር አብራ ላዳ ታክሲ ውስጥ ገባች አባዬ ደግሞ ሊያወራት ሲል አስቆምኩት እና እሷ ሄደች ራቀች....ሳታደምጠኝ ቻውም ሳትለኝ ራቀች። አባዬን ምንም ሳልለው ዘኪን ቻው ብዬው መኪናዬን አስነስቼ ወደ ቤት ተመለስኩኝ። ቤት ስደርስ እህቶቼ ተቀምጠው ነበር። እናቴ እንደጠራቻቸው ገብቶኛል። ሰላምታ ቀርቶ ፊት ነስቻቸው ክፍሌ ገባሁኝ። በምን አይነት መንገድ ልንገራት እኔም በማላውቀው ነው የተፈረደብኝ። ላለቅስ ብልም ከሀዘኔ ብዛት እንባዬ ደርቋል። እንዳልስቅ ሳቄም ጠፍቷል። በቃ ምንም ሆኛለሁ። ቀናት አለፉ የግድ ትምህርት ቤት መሄድ አለብኝ እና ረፋድ ላይ ወደ ግቢ ሄድኩኝ። ያዕቆብ መኪናውን እያቆመልኝ "አቡሻ እራስህን አትጣል እንደዚህ ናት ህይወት ብቻ አንተ በደለኛ አትሁን ሌላውን ለባለጊዜው ስጠው" አለኝ እኔ ግን መልስ አለመለስኩለትም ከመኪናው ወርጄ ወደ ግቢ ገባሁኝ። ተማሪው በየጥጋጥጉ ቆሞ ግማሹ ተቀመጡ ወሬ ያወራሉ እኔ ከእነ ናታን አጠገብ ተቀመጥኩኝ። አይኖቼ ግን ኤዲን ነበር የሚፈልጉት ተቀምጬ ብዙ ሳልቆይ ኤዲ ስትገባ አየኋት አይኖቼ በሀዘን ብዛት ጨለማ ጋረዳቸው። ልቤም ዱቄት ሲሆን ታወቀኝ ወኔዬ ጠፋ አቅምም አጣሁ ኤዲ ለብሳ የመጣችው የጣለችውን ማቅ ነበር አንገቷን አቀርቅራ በተማሪዎቹ መሀል አለፈች እና ወደ ፎቁ ገባች እኔም ተከተልኳት። የገባችው የዲኑ ቢሮ ነበር ፀሀፊዋም "ዲኑ አልመጣም ቆይተሽ ነይ" አለቻት። ወጪ በሩ ጋር ቆመች።እኔም ተጠግቻት ቆምኩኝ ዝም አለች ቃል አልወጣትም።"አንዴ አድምጭኝ ኤዲ" አልኳት የልቧን ጆሮ እንድትሰጠኝ። "ትረካ ስለምወድ አዳምጥሀለው" አለችኝ። "ኤዲ በፈጠረሽ እኔን ውሸታም አታድርጊ እኔ የወደድኩሽ የእውነት ነው የማውቀው ነገር የለም እኮ ካለመንሽኝ..." "ካላመንኩህ ምን አባትህን ልጠይቀው ወይስ እናትህን...ሁላቹም አንድ ናቹ። ለነገሩ አታስብ ከዚህ በኋላ አታየኝም..." አስደነገጠችኝ " የት ልትሄጂ ነው" ጠየኳት መልሷ ዝምታ ሆነ። ገባኝ ዊዝድሮ ሞልታ ልታቋርጥ ነው። "በፈጠረሽ ኤዲ በቃ ከፈለክሽ እርቅሻለሁ ግን ተመረቂ ለእናትሽ ስትይ" አልኳት። "ምን ያገባሀል " አፈጠጠችብኝ። "ምንም አያገባኝም በአባትሽ አጥንት ይዤሻለሁ " ብዬ ተማፀንኳት እና ከዲኑ ቢሮ ወሰድኳት። የመፅሄት ዝግጅቱም ኤዲ ታማ ስለተደረገ አምልጦናል። ከዚህ በኋላ ግቢ የምንመጣው ውጤት ለማስተካከል ብቻ ነው። ሁሉም ተጠናቋል። የኔም የፍቅር ህይወት በጅምሩ ፈርሶ ተጠናቋል። ለኤዲ ቃል ገባሁላት ደግሜ ፊቷ ላልቆም ምንም ምርጫ የለኝም ፊቷ ባልቆምም አይኗን በማየቴ ግን እፅናናለሁ።
ቤት ደርሼ ሶፋው ላይ ትራስ አቅፌ እየተቀመጥኩኝ "ማም ወደ ሆነ ሀገር ሸኙኝ" ለተሰበሰቡት ቤ
ღ ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ አራት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
..... .... ..ለካ ያረፈድኩት እኔው ነኝ። እኔ አታፈቅረኝም ስል እሷም እንደ እኔ አያፈቅረኝም ብላ ልቧን ሰብራለች ደብተሩን ጨምድጄ ያዝኩት። "አቡሻ" እማዬ ነበረች ደብተሩን አልጋዬ ላይ አስቀመጥኩት እና በሩን ከፈትኩት"አንዴ ላናግርህ" በሩን ገርበብ አድርጌላት ተመልሼ መሬቱ ላይ ተቀመጥኩኝ። "ኤዲ መንቃቷን አሁን ሰማሁ አውርታችኋል እንዴ" እናቴ በሰቀቀን ጠየቀችኝ። "ጠልታኛለች የሚወደድ ነገር ከእኔ ላይ አጥታለች" አልኳት። እናቴም "አቡሻ እንደማትጠላህ እወቅ ፍቅር በአንዴ የሚወዱት ከዛም በአንዴ የሚጠላም አይደለም ከአንተ የሚያስፈልገው ትዕግሥት ነው ደግሞ እውነቱን ስታውቅ ትረዳሀለች" "አትረዳኝም መቼም እጠላሀለው ነው ያለችኝ ኤዲን አውቃታለሁ ከልቧ የወጣ ወደ ልቧ ተመልሶ አይገባም በቃ ማም ተይው ዕድሌ ነው የሚወዳቸው ከእኔ ጋር አይቆዩም አዲስ አይደለም ለእኔ"መንታ እንባዬን ዘረገፍኩት። አልጋው ላይ ያለውን ደብተር ወደ መጨረሻው ገልጣ ሰጠችኝ እና ወጣች። ፅሁፉ ረጅም ነበር።
....የኔ አባት እንደምታፈቅረኝ ከሰው አንደበት ስሰማ በጣም ነበር የተሰማኝ ግን ደግሞ ደስ አለኝ ለካ አሸብሬህ ነበር ለምን ግን ፈራኸኝ የወታደር ልጅ መሆኔ ይሆን እንዴ.....ዛሬ የአባዬ መቃብር ጋር ሄጄ ፍቅር ያዘኝ ስለው ምን እንዳለኝ ታውቃለህ "እኔ እናትሽን እወዳት እንደ ነበር እና ለልጆቼ እንደነበረኝ ፍቅር እንዲወድሽ እንዲያከብርሽ ንገሪው" አለኝ ደስ አለው ወንድሞቼም እህቶቼም ሲስቁ ተመለከትኩ። ለካ እኔ ሀዘን ውስጥ ሳለሁ እነሱም እሳት ውስጥ ነበሩ ደስታዬን አይተው እነሱም ከስቃይ አረፉ። ክርስቶቤል ከራሴ በላይ እወድሃለሁ እናም አምንሃለው አደራ እንዳትጫወትብኝ ፍፁም እንዳትዋሸኝ። እኔም ቃሌ ነው ደግሞ ብትርቀኝም እኔ ከቦታችን በፍቅር እመላለሳለሁ እና እንዳትርቀኝ.....እብደቴ ብሶም ባስከፋህም....አፈቅርሃለሁ💝💝💝💝 ያንተ ኤዲ እኔ ነኝ አንተ የኔ ክርስቶቤል......
የባሰ አመመኝ ምንም ማድረግ ማለት አልችልም ባለሁበት ጋደም አልኩኝ። ከእንቅልፌ የነቃሁት አባቴ ወደ ክፍሌ ገብቶ ሲቀሰቅሰኝ ነበር። "ከመሬቱ ላይ ተነስ" አለኝ። እኔም እንደምንም ወደ አልጋዬ ወጣሁ። "አቡሻ ደህና ነህ" አለኝ እኔ ግን ደህና ልሆን ቀርቶ መቼም አልሆንም መሆን አልችልም መቼም ይሄ እውነታው ነው። በዝምታ ተመለከትኩት "ለኤደን ሁሉንም ነግሪያታለሁ መቀጣት ካለብኝ እኔን እንድትቀጣ ነግሪያታለሁ" ደነገጥኩኝ "ምን አለችህ ዳድ" አባቴን ጠየኩት። አባቴም "አቡሻ እሷ አላመነችም ግን እናቷ አምነውኛል" አለኝ። እኔም የሞራሌ ቅስም ስብርብር ብሎ ተመልሼ ተኛሁኝ። ተኝቼም ግን አላረፍኩም ከፍቅሯ ማጥ እየወሰደኝ ከትዝታ ጋር መወያየት ጀመርኩ። ኤዲ ለካ ታፈቅረኝ ነበር ያ ውብ ጊዜ ሰላም ነሳኝ....ቀኑ ሰኞ ነበር አጋጣሚ ሆኖ ሁለታችንም ፈተና ብቻ ነበር የተፈተነው ክላስ አልነበረም እና ዙረት ጀመርን ስንዞር ቆይተን ኤዲ ራበኝ ብላ አትክልት ቤት ገባን እና እየበላን "አቡሻ ግን ፍቅረኛ አለችህ" ብላ ጠየቀችኝ። እኔም "የለኝም" አልኳት።"በቃ እኔን አግባኝ ቆመህ ከምትቀር" ብላ በረጅሙ ሳቀች። ለካ በቀልድ በነፃነቷ ውስጥ እድል ሰጥታኝ ነበር። እኔ ነኝ ያልተጠቀምኩበት። የሆነ ጊዜ ደግሞ ከዶክተር ዳዊት ጋር ቆይታ እኔ ጋር ስትመጣ ተናድጄ "ምን ሊሆን መጣ ደግሞ እኔ እየጠበኩሽ አይደለም እንዴ" ስላት "መጠበቅ ብቻ ምን ያደርጋል መምጣት እና መንጭቆ መውሰድ አይሻለም" አለችኝ። እኔ ግን መውደዴን ሳባብል አላየኋትም ነበር የኔ ኤዲ። አይኖቼን ጨፍኜም አስባታለሁ።....ከጓደኞቼም ጋር ሳልገናኝ ሶስት ቀናት አለፉ። ዛሬ ኤዲ ከሆስፒታል እንደምትወጣ ተነግሮኛል። ሻወር ወስጄ ልብሴን ቀይሬ ወጣሁኝ። እነ አባዬ እንዳይከተሉኝ ብዬ ከቤት ሳያዩኝ ነበር የወጣሁት ኤዲ በጠዋት ነው የምትወጣው። መኪናዬን አስነስቼ መንገዴን ጀመርኩ። ወደ ሆስፒታሉ ልደርስ ትንሽ መንገድ ሲቀረኝ ዘኪ ደወለልኝ "አቡሻ የት ነህ እየወጡ ነው" አለኝ። እኔም "መጣሁ ግቢው ውስጥ ልገባ ነው" ብዬ ስልኩን ዘጋሁት መኪናዬን ሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ አቁሜ የገዛሁትን አበባ ይዤ ወደ እሷ ጋር ሲሄድ በእናቷ እና በትርንጎ ተደግፋ ስትወጣ አየኋት ትንፋሼን ሰብስቤ ስጠጋ አባዬን አየሁት ደነገጥኩኝ። ከመቼው በየት በኩል መጣ አልኩኝ። "ለምን አትተወኝም በቃ እኔ ምንም አልፈልግም ከህይወቴ ራቁልኝ" አባዬ ላይ አፈጠጠች እየተጨቃጨቁ ደረስኩባቸው "አንተ ልጅ በቃ ተወኝ ሰው ሲጠላህ አታውቅም ?"...የያዝኩትን አበባ ለቀኩት። ከእናቷ ጋር አብራ ላዳ ታክሲ ውስጥ ገባች አባዬ ደግሞ ሊያወራት ሲል አስቆምኩት እና እሷ ሄደች ራቀች....ሳታደምጠኝ ቻውም ሳትለኝ ራቀች። አባዬን ምንም ሳልለው ዘኪን ቻው ብዬው መኪናዬን አስነስቼ ወደ ቤት ተመለስኩኝ። ቤት ስደርስ እህቶቼ ተቀምጠው ነበር። እናቴ እንደጠራቻቸው ገብቶኛል። ሰላምታ ቀርቶ ፊት ነስቻቸው ክፍሌ ገባሁኝ። በምን አይነት መንገድ ልንገራት እኔም በማላውቀው ነው የተፈረደብኝ። ላለቅስ ብልም ከሀዘኔ ብዛት እንባዬ ደርቋል። እንዳልስቅ ሳቄም ጠፍቷል። በቃ ምንም ሆኛለሁ። ቀናት አለፉ የግድ ትምህርት ቤት መሄድ አለብኝ እና ረፋድ ላይ ወደ ግቢ ሄድኩኝ። ያዕቆብ መኪናውን እያቆመልኝ "አቡሻ እራስህን አትጣል እንደዚህ ናት ህይወት ብቻ አንተ በደለኛ አትሁን ሌላውን ለባለጊዜው ስጠው" አለኝ እኔ ግን መልስ አለመለስኩለትም ከመኪናው ወርጄ ወደ ግቢ ገባሁኝ። ተማሪው በየጥጋጥጉ ቆሞ ግማሹ ተቀመጡ ወሬ ያወራሉ እኔ ከእነ ናታን አጠገብ ተቀመጥኩኝ። አይኖቼ ግን ኤዲን ነበር የሚፈልጉት ተቀምጬ ብዙ ሳልቆይ ኤዲ ስትገባ አየኋት አይኖቼ በሀዘን ብዛት ጨለማ ጋረዳቸው። ልቤም ዱቄት ሲሆን ታወቀኝ ወኔዬ ጠፋ አቅምም አጣሁ ኤዲ ለብሳ የመጣችው የጣለችውን ማቅ ነበር አንገቷን አቀርቅራ በተማሪዎቹ መሀል አለፈች እና ወደ ፎቁ ገባች እኔም ተከተልኳት። የገባችው የዲኑ ቢሮ ነበር ፀሀፊዋም "ዲኑ አልመጣም ቆይተሽ ነይ" አለቻት። ወጪ በሩ ጋር ቆመች።እኔም ተጠግቻት ቆምኩኝ ዝም አለች ቃል አልወጣትም።"አንዴ አድምጭኝ ኤዲ" አልኳት የልቧን ጆሮ እንድትሰጠኝ። "ትረካ ስለምወድ አዳምጥሀለው" አለችኝ። "ኤዲ በፈጠረሽ እኔን ውሸታም አታድርጊ እኔ የወደድኩሽ የእውነት ነው የማውቀው ነገር የለም እኮ ካለመንሽኝ..." "ካላመንኩህ ምን አባትህን ልጠይቀው ወይስ እናትህን...ሁላቹም አንድ ናቹ። ለነገሩ አታስብ ከዚህ በኋላ አታየኝም..." አስደነገጠችኝ " የት ልትሄጂ ነው" ጠየኳት መልሷ ዝምታ ሆነ። ገባኝ ዊዝድሮ ሞልታ ልታቋርጥ ነው። "በፈጠረሽ ኤዲ በቃ ከፈለክሽ እርቅሻለሁ ግን ተመረቂ ለእናትሽ ስትይ" አልኳት። "ምን ያገባሀል " አፈጠጠችብኝ። "ምንም አያገባኝም በአባትሽ አጥንት ይዤሻለሁ " ብዬ ተማፀንኳት እና ከዲኑ ቢሮ ወሰድኳት። የመፅሄት ዝግጅቱም ኤዲ ታማ ስለተደረገ አምልጦናል። ከዚህ በኋላ ግቢ የምንመጣው ውጤት ለማስተካከል ብቻ ነው። ሁሉም ተጠናቋል። የኔም የፍቅር ህይወት በጅምሩ ፈርሶ ተጠናቋል። ለኤዲ ቃል ገባሁላት ደግሜ ፊቷ ላልቆም ምንም ምርጫ የለኝም ፊቷ ባልቆምም አይኗን በማየቴ ግን እፅናናለሁ።
ቤት ደርሼ ሶፋው ላይ ትራስ አቅፌ እየተቀመጥኩኝ "ማም ወደ ሆነ ሀገር ሸኙኝ" ለተሰበሰቡት ቤ
ተሰቦቼ ነገርኳቸው። "ለምን ሲባል እዚሁ ልሞት ብለህ ስትፎክር አልነበረም እንዴ" ታላቅ እህቴ ተቆጣች። "በቃ እንዳልሞት የምትፈልጉ ከሆነ ወደ ውጪ ላኩኝ ከምርቃት ቀኔ በኋላ እዚህ መቆየት አልፈልግም" እናቴ አተኩራ እያየችኝ "አስበህበታል" ጥያቄዋን ወረወረችልኝ። "ማሰብ አልፈልግም....እዚህ የምቆይበት ነገር አይታየኝም እናም ሸኙኝ" አልኳቸው። አዎ ከኤዲ ጎን መኖሬ ህመም ነው። ካልሄድኩኝ ከኤዲ አጠገብ መራቅ አልችልም። ቤተሰቦቼም ቢሆኑ የሆነ ጊዜ ይረዱኝ ይሆናል። እማዬ ከእህቶቼ ጋር አየር ለመውሰድ ወጣች አባዬም የዘወትር ፀሎት ሊያደርስ ወደ ፀሎት ክፍሉ ገባ። እኔም እስክሪብቶ እና ወረቀት ይዤ ተቀመጥኩኝ እና የምሄድለት በጓጀኞቼ ለኤዲ የሚሰጣትን ደብዳቤ መከተብ ጀመርኩ።
"ለመጨረሻ ጊዜ አይቼሽ ብሄድ ደስ ባለኝ ግን...አትምጣ አትድረስብኝ ብለሻል....እናም አልመጣብሽም....ግን ስለእኔ ብታውቂ ብዬ አንድ ነገር ተመኘሁ። በፍቅር ቀርቶ በእህትነት አንዲትም ሴት በህይወቴ አልነበረችም የመጀመሪያዋም የመጨረሻዋም አንቺ ነሽ....የማውቀው አንቺን ማፍቀሬ ነው መናገር የምችለው ስለመውደዴ ነው...እናም ልንገርሽ አብልጬ ነው የምወድሽ...ስለ ተለያየን አይደለም አልያም በጀምር ስለቆምን ወይም እጄን ስለለቀቅሽኝ የምወድሽ ስለምታስፈልጊኝ እና ለመኖሬ ዋስትና ስለሆንሽ ነው...ግን አልተረዳሽኝም ምንም ማድረግ አልችልም። ደስተኛ ሁኚልኝ አንድ ቀን አገኝሽ ይሆናል....." ወረቀቱ ላይ እስክሪብቶውን አስቀመጥኩት እና ቀና ተነፈስኩኝ። መላ እንዳጣ አስታማሚ ጨንቆኛል። የምደበቀው እና የምሮጠው ወደ ክፍሌ ነው። ከመጣች በህልሜ አያታለሁ ብዬ ረጅም ሰአት እተኛለሁ። አለማሰብ እሷን አልችልም። ማጣት የማያወርዱት ሸክም ነው ፍቅር ሲታደሉት እንጂ ታግለውት አይጥምም እና መሄዷን አምኜ መቀበል ቢያቅተኝም ልጨቀጭቃት ላወራት አልታገላትም። ዝም....በዝምታ...እርቃለሁ....ያፈቀረ ድሮስ ምን መናገር ይችላል።
💗የመጨረሻው ክፍል እየደረሰነው።ታሪኩ እንዳይቋረጥ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ምሽት ሶስት ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን ቀጣይ ክፍል እንዲደርሳችሁ ድምፅ በመስጠት አብሮነታችሁን አሳዩኝ።...ያለበለዚያ ግን😋
"ለመጨረሻ ጊዜ አይቼሽ ብሄድ ደስ ባለኝ ግን...አትምጣ አትድረስብኝ ብለሻል....እናም አልመጣብሽም....ግን ስለእኔ ብታውቂ ብዬ አንድ ነገር ተመኘሁ። በፍቅር ቀርቶ በእህትነት አንዲትም ሴት በህይወቴ አልነበረችም የመጀመሪያዋም የመጨረሻዋም አንቺ ነሽ....የማውቀው አንቺን ማፍቀሬ ነው መናገር የምችለው ስለመውደዴ ነው...እናም ልንገርሽ አብልጬ ነው የምወድሽ...ስለ ተለያየን አይደለም አልያም በጀምር ስለቆምን ወይም እጄን ስለለቀቅሽኝ የምወድሽ ስለምታስፈልጊኝ እና ለመኖሬ ዋስትና ስለሆንሽ ነው...ግን አልተረዳሽኝም ምንም ማድረግ አልችልም። ደስተኛ ሁኚልኝ አንድ ቀን አገኝሽ ይሆናል....." ወረቀቱ ላይ እስክሪብቶውን አስቀመጥኩት እና ቀና ተነፈስኩኝ። መላ እንዳጣ አስታማሚ ጨንቆኛል። የምደበቀው እና የምሮጠው ወደ ክፍሌ ነው። ከመጣች በህልሜ አያታለሁ ብዬ ረጅም ሰአት እተኛለሁ። አለማሰብ እሷን አልችልም። ማጣት የማያወርዱት ሸክም ነው ፍቅር ሲታደሉት እንጂ ታግለውት አይጥምም እና መሄዷን አምኜ መቀበል ቢያቅተኝም ልጨቀጭቃት ላወራት አልታገላትም። ዝም....በዝምታ...እርቃለሁ....ያፈቀረ ድሮስ ምን መናገር ይችላል።
💗የመጨረሻው ክፍል እየደረሰነው።ታሪኩ እንዳይቋረጥ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል #ምሽት ሶስት ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን ቀጣይ ክፍል እንዲደርሳችሁ ድምፅ በመስጠት አብሮነታችሁን አሳዩኝ።...ያለበለዚያ ግን😋
╔══❖•ღڿڰۣ🇪🇹ڿڰۣღ •❖══╗
ღ ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ አምስት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
.........የምርቃት ቀኔ አንድ ቀን ቀርቶታል።ወደ ውጪ ለመሄድም አባቴ ሁሉንም ነገር አስተካክሎኛል ወደ ካናዳ አክስቴ ጋር። ደስታ የለም ከኤዲ ጋር ብሆን ኖሮ አለም የኔ ነበረች አሁን ከአለም ቀርቶ ሀሳቤም የኔ አይደለም። ቴሌቪዥን እየተመለከትኩ "አቡሻ ለምን አትሄድም ቢያንስ ለኔ ብለህ"እናቴ ምርቃቴ ላይ እንደማልገኝ አውቃ ነበር የጠየቀችኝ። እኔ ግን ምንም ልላት አልችልም ኤዲን ብቻ ነው የምፈልገው። "እናንተ ሄዳቹ ተቀበሉልኝ ዋንጫውን የኔ ሽልማት እኮ ተወስዳብኛለች" አልኳት ቻናሉን እየቀያየርኩ። "አቡሻ አስብበት በሀዘን የሚወስኑት ውሳኔ ስህተት ነው ወደፊትህን አስብ" ብላኝ ወደ ኪችን ቤቱ ገባች። ወደፊት አብሮ ከትላንት ጋር ቀርቷል። ከኤዲ ጋር ነው ወደፊትን በሰፊው ያየሁት አሁን ግን ዛሬም አይታየኝም። አንድ ነገር ብቻ እመኛለሁ በሆነ አጋጣሚ አንድጊዜ ብቻ አይኗን ማየት።...የግቢው በር በሀይል ሲደበደብ ሰማሁ የቲቪውን ድምፅ አጥፍቼ ወደ ውጪ ጆሮዬን ላኩት። ጥበቃችን "ቀስ የማነው ባለጌ" እያለ ከፈተው። ከተከፈተ በኋላ ምንም ድምፅ አይሰማም የሳሎኑ በር ተበረገደ።ኤዲ ናት አምላክ ከምን ቅፅበት ቢሰማኝ ነው አይኗን እንዳይ ያደለኝ "እናንተ ቤተሰቦች ለምን አተዉኝም...በቃ እኔ ክሱን ትቼዋለው..የት ነው አባትህ" ጠየቀችኝ ስትበሳጭም ውበቷ እና ደም ግባቷ አይቀንስም የሚያሸብር ውበት አላት "ለነገሩ ለድግሱ ሽር ጉድ እያለ ነው" ብላ የሆነ የታሸገ ወረቀት ጠረጼዛው ላይ ወረወረች። "ድግስ የሚባል የለም" እማዬ ከኪችኑ ወጣች። "እሱ ጉዳያቹ ነው"ኤዲ መለሰች። "እናትሽ አልሆንም" እናቴ ጠየቀቻት። "እናቴን ልትሆኚ ቀርቶ እናቴን አትመስይም" ያልጠበኩት የኤዲ መልስ። "በቃሽ ኤደን!! መሄድ ነው አይደል የምትፈልጊው ሂጂ እኛም አንርቅሽም ግን ቤተሰቤን አዋርደሽ አትናገሪ" ብዬ ሳላስበው በጩኸት ተናገርኳት። "ቤተሰብህ ሲነካ አመመህ ቢገደሉስ ፍትህ ቢቀሙስ" አይኖቿ እንባ አረገዙ። "ፍትህ ያለሽው በልብሽ ካለው ፍቅር ይበልጣል ፍትህ ምንድነው ሰዎች የፈጠሩት ህግ ነው አይደል?? ፍቅርስ ከህግ ሁሉ በላይ መሆኑ ጠፍቶሽ ነው አየሽ እነ አባዬ ለፍቅር ሲሉ የሰሩት አልተሳካላቸውም እውነቱን ላለመቀበል ፈልገሽ ነው እንጂ በቃሽ ኤዲ" አልኳት። አባዬ መጣ። "ኤደን" አላት። እንባ ያረገዙትን አይኖቿን ጨፈን አድርጋ አፈሰሰቻቸው እና "ተዉኝ ነው የምለው" ልትወጣ ስትል። "ልጄ ሊሄድ ነው በአንቺ ምክንያት ሊርቅ ነው" አላት። ባለችበት ቆመች። መቆሟ ገርሞኛል። "አባዬ ተዋት ትሂድ" አባቴን ተናገርኩትተ"አንቺ የምታውቂው አቡሻ ለኔ እና ለእናቱ በረከት ነው ለምን ይመስልሻል ምንተስኖት ያልነው....እሱ የተወለደው ያለጊዜው ነበር ሲወለድም ታፍኖ የተወለደ አይተርፍም የተባለ ነው በየቀኑ አይኑን ገልጦ ስናየው ብርቅ ይሆንብን ነበር የኔ እናት እለኒ አያቱ ወሰደችው እና ማሳደግ ጀመረች። እንደ ልጅ የእናቱን ጡት አልጠባም ሲታመም አያቱ ወሰደችው በመከራ እና በጭንቅ አደገ ከሰው ሸሽጋ ነበር ያሴደገችው እኛን ወላጆቹን እንደ ባዳ ነበር የሚያየን....ያማል ኤደን አንቺን መውደዱ ተአምር ሆኖብናል እሱ በህይወቱ አንድ ሰው ይወዳል አያቱን እሌኒን በቃ ሌላ አለም አያውቅም ያቺ እንደ ፀሀይ የሚያያትን አያቱን ግን በመኪና አደጋ አጣት የልጅነት በሽታው አገረሽ ከዛም በተአምሩ ሲድን እኛ ቤት እየኖረ ድምፁን አንሰማም አንቺን ሳናውቅሽ ነው የወደድንሽ እባክሽ ኤደን እኔ ከፈለክሽ እሰቅልልሻለሁ በመከራ የቀረበኝን ልጄን ሳልጠግብ እንድለየው አታድርጊኝ እባክሽ" አባዬ ማልቀስ ጀመረ። በዛው ቅፅበት የአያቴ ደረቅ እጆች ናፈቁኝ። በመቁጠሪያዋ የዳበሰችኝ በሽታዬም ብን ብሎ የጠፋልኝ እለት ታወሰኝ....ዛሬ ብትኖር ኤዲን ባላወኳት ከእሷ ጋር የሷኩባቸው ቀናት አቅፊያት የተኛሁበት ምሽት ተዋሰኝ ቁጭ አልኩኝ መናገር ከበደኝ። እሌኒ ለኔ እናቴም አለሜም ናት ከእሷ ውጪ አለምን አይቼ አላውቅም ኤዲን ሳውቃት ነው የታሰረ ልቤን ፈትቼ በአንድ ገበታ ቀርቤ የበላሁት ስሜቴን ያወጣሁት ያለ ቀጠሮ ያወራሁት ግን አሁን መንገድ ቀርቻለሁ። ኤደን እያለቀሰች ከግቢው ወጣች። "እባክህ አትሂድ" አባዬ ተማፀነኝ። እኔ ግን መኖሬ ጣዕም አጣብኝ ብርቅ ለብዙ ሰው ሰላም ነው። የወረወረችውን ወረቀት አነሳሁኝ የውርስ ደብዳቤ ነው "ምንድነው ዳዲ" አልኩት ወረቀቱን እያገላበጥኩ። የባለሀብቱ ትዕዛዝ ነው። እንደ ማበድ ሲያደርገው ጠርቶኝ ኤደንን ካገኘኋት እንድሰጣት ነው የሰጠኝ። የሁለት ድርጅቶቹ እና በባንክ ያለው ገንዘብ ብቸኛ ወራሽ አድርጓታል" አለኝ አጠገቤ በሀዘን ልቡን ሰብሮ እየተቀመጠ። አቀፈኝ። አባቴ ለመጀመሪያ ጊዜ አቀፈኝ። ለራሴ ከልቤ አለቀስኩኝ። በእቅፉ ውስጥ ሆኜ መጥፋት ተመኘሁ። ......ቤታችን ላይ የሀዘን ጥላ አጥልቷል። ምርጫ ሳይሰጠኝ ህይወቴ ተመሰቃቅሏል። ነገ ምርቃቴ ቢሆንም ለሊት ግን ተጓዥ ነኝ። እናም ወደ ክፍሌ ዕቃ ለማዘጋጀት ገባሁኝ። በእንባ ልብሶቼን ስሰበስብ ኤዲ የሰጠችኝን እስካርቭ አገኘሁ። መልስልኝ ማለቷ ሲታወሰኝ ከወረቀቱ ጋር ልልክላት አስቀመጥኩት......አልጋዬ ጫፍ ላይ ተቀምጬ የኤዲን ደብተር መግለጥ ጀመርኩ። በፍቅር የተከተቡ የፍቅር ቀኖች የፍቅር ጊዜያት መፅናናትን ነፍሴ ጠላች። ህመም ያጀበው ልጅነቴ ስቃይ አሙቆታል ወጣትነቴን...ኤዲ ግን አምርራ መሄዷ ከበደኝ። መራቋን ሳስብ ይወረኛል መርሳት አልችልም የት ልሂድ የምድር ጫፍ ድረስ ብጓዝ ኤዲ እንጂ ሌላ ማን ይታየኛል?? እሌኒ የኔ እናት አያት አለሜ እንደሆን ከአፍር በታች ናት....ሁሉም በውስጡ ያለ ለማንም የማያሳየው ቁስል አለው የኔም እንደዛ ነው የተሸሸገ ናፍቆት የተሸሸገ ህመም.........
ፀሀይ ፈንጥቃለች አባቴም እናቴም ወደ ምርቃት ቦታዬ ሄደዋል እኔ ግን ቤት ተቀምጫለሁ አምስት ስድስት ሰባት ስምንት ብሎ ዘጠኝ ሰአት ሆኗል ከዚህ በላይ መቆየት አቃተኝ ልብሴን ሳልቀይር መኪናዬን አስነስቼ ኤዲ ሰፈር ሄድኩኝ ከእነ ኤዲ ግቢ የሚወጣው መዝሙር ሰፈሩን አነቃቅቶታል እልልታው ሞቋል ከሩቁ ቆሜ ለአያቴ አነባሁ የምርቃት ቀኔ ላይ ቆሜ ስሸለም ማየት ህልሟ ነበር ስትሞትም ህልሟን ላሳካ ቃል ገብቼ ነበር ግን አልሆነም ከአይኖቼ የሚወርዱት እንባዋቼ ደረቴ ላይ ያርፋሉ። ረጅም ሰአት የእነ ኤዲ ቤት ላይ አይኔን ጥዬ ነበር የቆምኩት የኤዲ ጎረቤት ስትወጣ ግን ከከተማውን እንደማያውቅ ገጠር እንደመጣ ባላገር ተደናበርኩኝ "ኤደንን ፈልገህ ነው" አለችኝ ነጠላዋን እያጣፋች። "አይ...አዎ...ማለት" አንደበቴ ተሳሰረ። "ታትዬ አትቆይም" ከኋላዋ ኤዲ መጣች ጭራሽ ሽባ ሆንኩኝ በዝግታ ተራምዳ ፊቴ ቆመች። እንባዎቼ የባሰ አልቆም አለኝ። "አቤት" አለችኝ እጇን አጣምራ። ልቤ እና አፌ ተለያዩ ልነግራት የመጣሁት ሁሉ ጠፋኝ ወኔ ከእኔ ሸሸ "እእ...ምን መሰለሽ...ማለት " ቃላቶች ሸሽተውኝ ጠፉ የልቤን መናገር አቃተኝ ፍርሃት ሰውነቴን ወረረው አይኖቼ ስብራቴን ቢያወሩም ድምፅ አልባ ናቸው እና አልሰማችውም። ፍቅሬን እያየኋት ላጣት ነው ጭንቄ ላቀ ተርበተበትኩ። ፊቴን አዙሬ የመጣሁበትን መንገድ ለመመለስ እግሬን ሳነሳ እጄን ያዘችው ልቤ ትርክክ አለች።........ይቀጥላል
💕የመጨረሻዎቹ ክፍሎች እንዲለቀቁ ድምፅ መስጠት አይርሱ💕
ღ ክርስቶቤል ♥️ ღ
╚══❖•ღڿڰۣ💝ڿڰ ۣღ•❖══╝
.
••●🍃🌹🍃●•
፨፨፨፨፨፨፨፨ምዕራፍ ሁለት፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ክፍል አስራ አምስት
😊ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ😊
.........የምርቃት ቀኔ አንድ ቀን ቀርቶታል።ወደ ውጪ ለመሄድም አባቴ ሁሉንም ነገር አስተካክሎኛል ወደ ካናዳ አክስቴ ጋር። ደስታ የለም ከኤዲ ጋር ብሆን ኖሮ አለም የኔ ነበረች አሁን ከአለም ቀርቶ ሀሳቤም የኔ አይደለም። ቴሌቪዥን እየተመለከትኩ "አቡሻ ለምን አትሄድም ቢያንስ ለኔ ብለህ"እናቴ ምርቃቴ ላይ እንደማልገኝ አውቃ ነበር የጠየቀችኝ። እኔ ግን ምንም ልላት አልችልም ኤዲን ብቻ ነው የምፈልገው። "እናንተ ሄዳቹ ተቀበሉልኝ ዋንጫውን የኔ ሽልማት እኮ ተወስዳብኛለች" አልኳት ቻናሉን እየቀያየርኩ። "አቡሻ አስብበት በሀዘን የሚወስኑት ውሳኔ ስህተት ነው ወደፊትህን አስብ" ብላኝ ወደ ኪችን ቤቱ ገባች። ወደፊት አብሮ ከትላንት ጋር ቀርቷል። ከኤዲ ጋር ነው ወደፊትን በሰፊው ያየሁት አሁን ግን ዛሬም አይታየኝም። አንድ ነገር ብቻ እመኛለሁ በሆነ አጋጣሚ አንድጊዜ ብቻ አይኗን ማየት።...የግቢው በር በሀይል ሲደበደብ ሰማሁ የቲቪውን ድምፅ አጥፍቼ ወደ ውጪ ጆሮዬን ላኩት። ጥበቃችን "ቀስ የማነው ባለጌ" እያለ ከፈተው። ከተከፈተ በኋላ ምንም ድምፅ አይሰማም የሳሎኑ በር ተበረገደ።ኤዲ ናት አምላክ ከምን ቅፅበት ቢሰማኝ ነው አይኗን እንዳይ ያደለኝ "እናንተ ቤተሰቦች ለምን አተዉኝም...በቃ እኔ ክሱን ትቼዋለው..የት ነው አባትህ" ጠየቀችኝ ስትበሳጭም ውበቷ እና ደም ግባቷ አይቀንስም የሚያሸብር ውበት አላት "ለነገሩ ለድግሱ ሽር ጉድ እያለ ነው" ብላ የሆነ የታሸገ ወረቀት ጠረጼዛው ላይ ወረወረች። "ድግስ የሚባል የለም" እማዬ ከኪችኑ ወጣች። "እሱ ጉዳያቹ ነው"ኤዲ መለሰች። "እናትሽ አልሆንም" እናቴ ጠየቀቻት። "እናቴን ልትሆኚ ቀርቶ እናቴን አትመስይም" ያልጠበኩት የኤዲ መልስ። "በቃሽ ኤደን!! መሄድ ነው አይደል የምትፈልጊው ሂጂ እኛም አንርቅሽም ግን ቤተሰቤን አዋርደሽ አትናገሪ" ብዬ ሳላስበው በጩኸት ተናገርኳት። "ቤተሰብህ ሲነካ አመመህ ቢገደሉስ ፍትህ ቢቀሙስ" አይኖቿ እንባ አረገዙ። "ፍትህ ያለሽው በልብሽ ካለው ፍቅር ይበልጣል ፍትህ ምንድነው ሰዎች የፈጠሩት ህግ ነው አይደል?? ፍቅርስ ከህግ ሁሉ በላይ መሆኑ ጠፍቶሽ ነው አየሽ እነ አባዬ ለፍቅር ሲሉ የሰሩት አልተሳካላቸውም እውነቱን ላለመቀበል ፈልገሽ ነው እንጂ በቃሽ ኤዲ" አልኳት። አባዬ መጣ። "ኤደን" አላት። እንባ ያረገዙትን አይኖቿን ጨፈን አድርጋ አፈሰሰቻቸው እና "ተዉኝ ነው የምለው" ልትወጣ ስትል። "ልጄ ሊሄድ ነው በአንቺ ምክንያት ሊርቅ ነው" አላት። ባለችበት ቆመች። መቆሟ ገርሞኛል። "አባዬ ተዋት ትሂድ" አባቴን ተናገርኩትተ"አንቺ የምታውቂው አቡሻ ለኔ እና ለእናቱ በረከት ነው ለምን ይመስልሻል ምንተስኖት ያልነው....እሱ የተወለደው ያለጊዜው ነበር ሲወለድም ታፍኖ የተወለደ አይተርፍም የተባለ ነው በየቀኑ አይኑን ገልጦ ስናየው ብርቅ ይሆንብን ነበር የኔ እናት እለኒ አያቱ ወሰደችው እና ማሳደግ ጀመረች። እንደ ልጅ የእናቱን ጡት አልጠባም ሲታመም አያቱ ወሰደችው በመከራ እና በጭንቅ አደገ ከሰው ሸሽጋ ነበር ያሴደገችው እኛን ወላጆቹን እንደ ባዳ ነበር የሚያየን....ያማል ኤደን አንቺን መውደዱ ተአምር ሆኖብናል እሱ በህይወቱ አንድ ሰው ይወዳል አያቱን እሌኒን በቃ ሌላ አለም አያውቅም ያቺ እንደ ፀሀይ የሚያያትን አያቱን ግን በመኪና አደጋ አጣት የልጅነት በሽታው አገረሽ ከዛም በተአምሩ ሲድን እኛ ቤት እየኖረ ድምፁን አንሰማም አንቺን ሳናውቅሽ ነው የወደድንሽ እባክሽ ኤደን እኔ ከፈለክሽ እሰቅልልሻለሁ በመከራ የቀረበኝን ልጄን ሳልጠግብ እንድለየው አታድርጊኝ እባክሽ" አባዬ ማልቀስ ጀመረ። በዛው ቅፅበት የአያቴ ደረቅ እጆች ናፈቁኝ። በመቁጠሪያዋ የዳበሰችኝ በሽታዬም ብን ብሎ የጠፋልኝ እለት ታወሰኝ....ዛሬ ብትኖር ኤዲን ባላወኳት ከእሷ ጋር የሷኩባቸው ቀናት አቅፊያት የተኛሁበት ምሽት ተዋሰኝ ቁጭ አልኩኝ መናገር ከበደኝ። እሌኒ ለኔ እናቴም አለሜም ናት ከእሷ ውጪ አለምን አይቼ አላውቅም ኤዲን ሳውቃት ነው የታሰረ ልቤን ፈትቼ በአንድ ገበታ ቀርቤ የበላሁት ስሜቴን ያወጣሁት ያለ ቀጠሮ ያወራሁት ግን አሁን መንገድ ቀርቻለሁ። ኤደን እያለቀሰች ከግቢው ወጣች። "እባክህ አትሂድ" አባዬ ተማፀነኝ። እኔ ግን መኖሬ ጣዕም አጣብኝ ብርቅ ለብዙ ሰው ሰላም ነው። የወረወረችውን ወረቀት አነሳሁኝ የውርስ ደብዳቤ ነው "ምንድነው ዳዲ" አልኩት ወረቀቱን እያገላበጥኩ። የባለሀብቱ ትዕዛዝ ነው። እንደ ማበድ ሲያደርገው ጠርቶኝ ኤደንን ካገኘኋት እንድሰጣት ነው የሰጠኝ። የሁለት ድርጅቶቹ እና በባንክ ያለው ገንዘብ ብቸኛ ወራሽ አድርጓታል" አለኝ አጠገቤ በሀዘን ልቡን ሰብሮ እየተቀመጠ። አቀፈኝ። አባቴ ለመጀመሪያ ጊዜ አቀፈኝ። ለራሴ ከልቤ አለቀስኩኝ። በእቅፉ ውስጥ ሆኜ መጥፋት ተመኘሁ። ......ቤታችን ላይ የሀዘን ጥላ አጥልቷል። ምርጫ ሳይሰጠኝ ህይወቴ ተመሰቃቅሏል። ነገ ምርቃቴ ቢሆንም ለሊት ግን ተጓዥ ነኝ። እናም ወደ ክፍሌ ዕቃ ለማዘጋጀት ገባሁኝ። በእንባ ልብሶቼን ስሰበስብ ኤዲ የሰጠችኝን እስካርቭ አገኘሁ። መልስልኝ ማለቷ ሲታወሰኝ ከወረቀቱ ጋር ልልክላት አስቀመጥኩት......አልጋዬ ጫፍ ላይ ተቀምጬ የኤዲን ደብተር መግለጥ ጀመርኩ። በፍቅር የተከተቡ የፍቅር ቀኖች የፍቅር ጊዜያት መፅናናትን ነፍሴ ጠላች። ህመም ያጀበው ልጅነቴ ስቃይ አሙቆታል ወጣትነቴን...ኤዲ ግን አምርራ መሄዷ ከበደኝ። መራቋን ሳስብ ይወረኛል መርሳት አልችልም የት ልሂድ የምድር ጫፍ ድረስ ብጓዝ ኤዲ እንጂ ሌላ ማን ይታየኛል?? እሌኒ የኔ እናት አያት አለሜ እንደሆን ከአፍር በታች ናት....ሁሉም በውስጡ ያለ ለማንም የማያሳየው ቁስል አለው የኔም እንደዛ ነው የተሸሸገ ናፍቆት የተሸሸገ ህመም.........
ፀሀይ ፈንጥቃለች አባቴም እናቴም ወደ ምርቃት ቦታዬ ሄደዋል እኔ ግን ቤት ተቀምጫለሁ አምስት ስድስት ሰባት ስምንት ብሎ ዘጠኝ ሰአት ሆኗል ከዚህ በላይ መቆየት አቃተኝ ልብሴን ሳልቀይር መኪናዬን አስነስቼ ኤዲ ሰፈር ሄድኩኝ ከእነ ኤዲ ግቢ የሚወጣው መዝሙር ሰፈሩን አነቃቅቶታል እልልታው ሞቋል ከሩቁ ቆሜ ለአያቴ አነባሁ የምርቃት ቀኔ ላይ ቆሜ ስሸለም ማየት ህልሟ ነበር ስትሞትም ህልሟን ላሳካ ቃል ገብቼ ነበር ግን አልሆነም ከአይኖቼ የሚወርዱት እንባዋቼ ደረቴ ላይ ያርፋሉ። ረጅም ሰአት የእነ ኤዲ ቤት ላይ አይኔን ጥዬ ነበር የቆምኩት የኤዲ ጎረቤት ስትወጣ ግን ከከተማውን እንደማያውቅ ገጠር እንደመጣ ባላገር ተደናበርኩኝ "ኤደንን ፈልገህ ነው" አለችኝ ነጠላዋን እያጣፋች። "አይ...አዎ...ማለት" አንደበቴ ተሳሰረ። "ታትዬ አትቆይም" ከኋላዋ ኤዲ መጣች ጭራሽ ሽባ ሆንኩኝ በዝግታ ተራምዳ ፊቴ ቆመች። እንባዎቼ የባሰ አልቆም አለኝ። "አቤት" አለችኝ እጇን አጣምራ። ልቤ እና አፌ ተለያዩ ልነግራት የመጣሁት ሁሉ ጠፋኝ ወኔ ከእኔ ሸሸ "እእ...ምን መሰለሽ...ማለት " ቃላቶች ሸሽተውኝ ጠፉ የልቤን መናገር አቃተኝ ፍርሃት ሰውነቴን ወረረው አይኖቼ ስብራቴን ቢያወሩም ድምፅ አልባ ናቸው እና አልሰማችውም። ፍቅሬን እያየኋት ላጣት ነው ጭንቄ ላቀ ተርበተበትኩ። ፊቴን አዙሬ የመጣሁበትን መንገድ ለመመለስ እግሬን ሳነሳ እጄን ያዘችው ልቤ ትርክክ አለች።........ይቀጥላል
💕የመጨረሻዎቹ ክፍሎች እንዲለቀቁ ድምፅ መስጠት አይርሱ💕
💝ክርስቶቤል💟 ደራሲ ቤዛዊት የሴት ልጅ
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል ነገ #ምሽት አንድ 1:00 ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን @yebezawit2 ላይ ስለ ታሪኩ የማሰማቹን አጋሩኝ መልሼ ወደ እናንተ አቀርባለሁ😍 አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏
💗አጓጊው ቀጣይ ክፍል እንዲቀርብ ድምፅ ይስጡ!😲😲
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ይቀጥላል፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ቀጣይ ክፍል ነገ #ምሽት አንድ 1:00 ሰአት
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
#ታሪኩ ቶሎ ቶሎ እንዲለቀቅ ድምፅ ይስጡ!❤
━━━━━━━✦✿✦━━━━━━━
🔥 ••●◉Join us share 🔥
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
@yebezigetmoch
የግጥም መንደር ❣
😍ክርስቶቤል💖
┄┄┉┉✽̶»̶̥🌺✿🌺»̶̥✽̶┉┉┄
💝ውድ አንባቢያን @yebezawit2 ላይ ስለ ታሪኩ የማሰማቹን አጋሩኝ መልሼ ወደ እናንተ አቀርባለሁ😍 አመሰግናለሁ 🙏🙏🙏