Telegram Web Link
ذَاكَ مُحَمَّد

ذَاكَ مُحَمَّد وَلهُ الحَوْضُ الأكْبَر
وَلهُ نَهْرُ الكَوثَر

وَلِواءُ الحَمْدِ المَرْفُوعُ
وَكَلَامُ الحَقّ المَسْمُوعُ

مُحَمَّدُ شَمْسُ الدُنْيَا
بَدْر الكَوْنِ الأنْوَر

مُحَمَّدُ نُوْرُ الدّهْرِ وَأكْثَر

مُحَمَّدُ قَائِدُ رَكْبِ الحَقِّ
مُحَمَّدُ سَيَّدُ كُلَّ الخَلْقِ

حَبِيْبُ اللهِ مُحَمَّد
رَسُوْلُ اللهِ مُحَمَّد

وَفي القُرْءَانِ عَلَيْهِ حَقًّا صَلَّى اللهُ
صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم
…የዳናው ጌታ ጀንበሩ
አየኸው ስፍራው ማማሩ
ኢስነይን ሙባረክ

https://www.tg-me.com/yedanawecuchannnneel
አሰላሙ ዓለይኩም ውዶቼ
በ 1446ኛ አመተ ሂጅራ ላጤ መገኘት የለበትም እዝህ ሰፈር ሁላቸውም አግቡ  ሰበብ  አድርሱ ዱዓ አድርጉ ተራስ አቅፎ መተኛት ይብቃ አሏህ በሀላል ሴትን ለወንድ ወንድን ለሴት ስጥቶ ሳለ ምነው? ተዘወጁ„ በ30 አመትሽም ትዳር ሲመጣ አላማ አለኝ የምትይ አላማሽን ቶሎ ጨርሽና ተዘወጂ በአሏህ ፍቃድ ግን ቶሎ ስልሽ ያገኘሽው ቦታ ጥልቅ እንዳትይ አቂዳው ሱፊይ ስነምግባሩ ያማረ መሆን አለበት  ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ ሰበብ ማድረስ ነዉ
Audio
#ርዕስ_እንደገጣሚ ሰው
ገጣሚ አወል ሰዒድ
መልካም ኸሚስ
መገን ነቢ 💚💚💚💚
https://www.tg-me.com/Danayehadira
ሙሉ ባህሪያቶቹ የአላህ ሲፋዎቹ
አስራ ሶስት ናቸው ዋናዋናቹ
🍂
ማወቁ ግድ ነው ሁሉንም ነገር
በተራ በተራ እስኪ ልዘርዝር
🌀
አንደኛው ውጁድ ነው የአላህ መኖሩ
ብቻውን የኖረ ሳይገኝ ፉጥሩ
ያለ ነው ሲባልም አላህ የኛ ጌታ
አያካብበውም አቅጣጫና ቦታ
ማመኑ ግድ ነው እሱን ያለ እንዴታ
ከዚህ ነው አይባል አይደለምም ፍጡር
ያለ ቦታ ነበር ፍጡርን ሳይፈጥር
🌀
ሁለተኛው ደግሞ አላህ አንድ ነው 
እሱን የሚመስል አጋርም የለው    
አንድ ነው ሲባልም አይደለም በቁጥር
በጌትነቱ ነው በሌለው አጋር    
በማይገኝለት ቢጤና ወደር
🌀
ቀዳሚነቱ ነው ደግሞ ሶስተኛው
ኻሊቁ ጌታችን ጅማሬም የለው
ቀድሙ ሰታሩ ዘላለም ቢኖርም
ዘመናት በሱ ላይ አይሸጋገርም
🌀
አራተኛው ደግሞ አል በቃእነቱ
ዳኢም የሚኖር ነው ውሸት ነው መጥፋቱ
ማሊኩ ጌታችን ዘላለም ነዋሪ
መኽሉቁ ሲጠፋ እሱ ብቻ ቀሪ
ያረጃል አይባል ወይም ይሞታል
አያመችበትም መጥፋት ለጀሊል
🌀
አልቂያሙ ቢነፍሲህ ነው አምስተኛው
ከሌላ አይከጅልም የተብቃቃ ነው
ፍጡርን ፈጣሪ ሁሉንም አስጠጊ
ከፈጠረው ፍጡር አይደለም ፈላጊ
የተብቃቃ  ጌታ ጥቅምን አይፈልግም
ከፍጡር በጭራሽ
ከትንሿም ዘራ ከትልቁም አርሽ
🌀
ስድሰተኛው ደግሞ ቁድራ ቻይነቱ
ሁሉን ነገር ሰሪ በችሎታነቱ
ማንም መፍጠር አይችል ኸይርም ሆነ ሸር
ትንሿን እንኳ አንድቷን ፀጉር
ከሶመድ በስተቀር ከአላህ ከጀባር
ሁሉን በየ አይነቱ ሲፈጥረው እሱማ
የሚያቅተው የለም አይደለም ደካማ
🌀
ሰባተኛው ደግሞ ይባላል ኢራዳ
ቢፈጠር ቢጠፋ ሀሉም ከአላህ ዘንዳ
መግደሉም ማዳኑም በአዘል ተፈርዶ
የሚያሰራው የለም እሱን አስገድዶ
አይቀያየርም ፍላጎቱ ጀሊል
የፈጠረው ነገር አንድ ጊዜ በአዘል
🌀
ስምንተኛው ደግሞ መሆኑ አል'ከላም
ያለ ሀርፍ ያለ ድምፅ ተናጋሪ ዳኢም
በቋንቋ በፊደል በድምፅ አይናገር
ያለአንዳች መሳሪያ ያጅባል የሱ ነገር
🌀
ዘጠነኛው ደግሞ አሰሚዕነቱ
መሳሪያ አይጠቀም ጌታችን በእውነቱ
ረሂሙ ጌታ ሲሰማ ነገር
አያሰፈልገውም የጀሮ ታምቡር
🌀
አስረኛው ደግሞ የሚያይ ነው በሲር
ማየት አይሳነው ድብቅን ነገር
በጨለማ ምድር ብትሄድ ጉንዳን
ጭራሽ አይጠፋውም ያያታል እሷን
ያለ አንድ መሳሪያ ያለ አይን ብሌን
🌀
አሊም መሆኑ ነው አስራ አንደኛው
በዳኢሙ እውቀቱ ሁሉን የሚያውቀው
አይጠፋውም ለሱ በሰው ልብ ያለው
እውቀቱ አይጨምርም ደግሞም አይቀንስ
የፍጡር አይመስል የመላኢኮችን የጅንም የኢንስ
አይጠፋም እውቀቱ የአላህ የቁዱስ
🌀
አስራ ሁለተኛው ሀይ ነው ሶመድ
የአላህን ሀይነት ማመን ይላል ግድ
በስጋና በደም አይደለም በነፍስ
የፍጥሩን አይመስልም ሃይነቱ እሱስ
በአጥንትም አይባል እንድሁም በአካል
ከሁሉም ተጥራራ ረበል ጀሊል
አይሞት አይታመም ዘላለም ነዋሪ
ለመኽሉቃቶቹ አዛኝና ማሪ

ለአሏህ ለቀውዩ ዛት አለው ሲባል
እውነታው ማለት ነው አይደለም አካል
ጨለማና ብርሃን ሌሊትና ቀኑ ሰማይና ምድሩ
ያመላክትሃል የአላህን እውነታ እሱ ለመኖሩ
🌀
አልሙኻለፋቱ ሊልሀዋድስ አስራ ሶስተኛው
የፍጡራንን ባህርይ አለመምሰል ነው
መደላደል ይሁን ወይም መረጋጋት
መንቀሳቀስና  መውረድም መውጣት
ይህን መሰልና ሌሎች ባህሪያት
የፈጣሪ ሳይሆን ናቸው የፍጥረት
የአላህ ባህሪያቶች አስራ ሶስቱ ሁሉ
ጎደሎ አይባሉም ናቸው ሙሉ ሙሉ
🍂
ሁስነልኺታሚ ወፍቀን ጀሊሉ
ጌታየ አታስወጣን ከረህመትህ ዘንዳ
በኢማን ዘይነህ አኑረን በሰዓዳ
መጨረሻም ስንሞት ግጠመን ሽሃዳ

📲 JOIN & SHARE ይበሉ!
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
⭕️ ይባላል ➲ አንድ ሰው የሞተን ውሻ ከሙስሊሞች መቃብር ቀበረ፥ በዚህን ጊዜ ሰዎች ወደ ቃዲው ዘንድ ሄዱና ክስ አቀረቡ።

ቃዲውም ሰውዬውን ጠራውና “ሰዎች ከሙስሊሞች መቃብር ውስጥ ውሻ ቀብረሃል” ብለው ከሰወሃል አለው

ሰውይውም «አዎ በርግጥም ቀብሬዋለሁኝ ሲሞት ኑዛዜ ነበረው ኑዛዜውንም ፈፅሚያለሁኝ» በማለት መለሰ

ቃዲውም “ወዬውልህ በእኛ ላይ ታሾፋለህን?” በማለት ጠየቀው

ሰውዬውም ቀጠል አደረገና “ውሻውም ለቃዲው አንድ ሺ ወርቅ እንድሰጥ ተናዞ ነው የሞተው” አለና ሰጠው

ቃዲውም “ሟችን ውሻ አሏሕ ይዘንለት” አለ

ክርክሩን ሲሰሙ የነበሩ ሰዎችም ቃዲው በፍጥነት ሁኔታው መቀየሩን ሲያዩ በጣም ተገረሙ!

ቃዲውም ለሰዎቹ እንድህ አላቸው፦ «አትገረሙ በዚህ ጥሩ ውሻ ላይ ብዙ አስቢበታለሁ፥ መርምሪያለሁ እሱም ከአስሃቡል'ከህፍ ውሻ ዘር መሆኑን ደርሼበታለሁ»
〰️
የሁላችንም ሁኔታ ይሄን ይመስላል!

አንዳንድ ሰዎች አቋማቸውን አስር ጊዜ ይቀያይራሉ

ስህተትንም ይናገራሉ ለስህተታቸውም ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ሲሉ ይከላከላሉ፥ ሌላም ስህተት ይጨምራሉ።

📲 JOIN & SHARE ይበሉ!
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
ሰይዱና ሐሰኑል'በስርይ ረሒመሁሏሁ እንዲህ አሉ፦
[የአደም ልጅ ሩሕ ከሰውነቱ አትወጣም በሶስት ነገሮች ተፀፅቶ ቢሆን እንጂ፥
በሰበሰበው ነገር ባለመጥገቡ፥
❷ምኞቱን ባለማሳካቱ እና
❸ወደፊት ለሚሔድበት ሐገር ስንቅ ባለማስቀደሙ።


የአደም ልጅ ሆይ የቀናቶች ስብስብ ነህ ቀናቶች በሔዱ ልክ የሰውነትህ ከፊል ይሔዳል።]

〰️
📲 JOIN & SHARE ይበሉ!
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
من كنوز التدبر
●➊● ✍️
🍃‏"قَالَتِ امْرَأَةُ الْعَزِيزِ الْآنَ حَصْحَصَ الْحَقُّ "
የዐዚዝ ሚስት «አሁን እውነቱ ተገለጸ፥ እኔ ከነፍሴ አባበልኩት እርሱ ከእውነተኞቹ ነው» አለች።
قد تنام الحقيقة طويلًا ،، لكنها لا تموت !

እውነት ልትደበቅ ትችላለች ነገር ግን አጠፋም..!


●➋●✍️
🍃‏"اقتلوا يوسف أو اطرحوه أرضاً يخلُ لكم وجهُ أبيكم "
ዩሱፍን ግደሉ፥ ወይም በሩቅ ምድር ላይ ጣሉት። የአባታችሁ ፊት ለእናንተ የግል ይኸናልና።
ماعلموا أن الحبّٓ لايغادر مع الأجساد ..!!

ፍቅር በአካል በመራቁ እንደማይወገድ፥ እንደማይጠፋ  አላወቁም ነበር።


●➌●✍️
🍃‏﴿ إذ قالوا ليوسُفُ وأخوه أحبُّ إلى أبينا منّا ﴾
“ወንድሞቹ ባሉጊዜ አስታውስ ዩሱፍና ወንድሙ ብንያም ወደ አባታችን ከእኛ ይበልጥ የተወደዱ ናቸው።”
لم يحسدوه على المال !
በገንዘብ፥ በሀብት አይደለም የተመቃኙት..!
عطايا القلب أثمن من عطايا اليد ..

የቀልብ ስጦታ ከእጅ ስጦታ የበለጠ ነው።

●➍●✍️
🍃تكرر القميص في قصة يوسف-عليه السلام-٣مرات:
በዩሱፍ عليه السلام ታሪክ ላይ ቀሚሱ ሶስት ጊዜ ተመላልሷል።
فكان سبباً للحزن، ودليلاً للبراءة، وبشارة فرح.
“ለሀዘን ምክንያት ነበር፥ ለንፅህና መረጃ ነበር፥ ለደስታም ብስራት ነበር።”
ما يُحزنك اليوم قد يكون سبَبَ سُرورك غداً.

«ዛሬ የሚያስከፋህ ነገር ነገ የደስታህ ምንጭ ሊሆን ይችላል።»


●➎●✍️
🍃" وَاستَبَقا البَاب "
በሩንም ተሽቀዳደሙ...!
قَد تَسيران فِي دربٍ وَاحد .. لكِن النّوايَا مُختلِفة .!

“በተመሳሳይ መንገድ ልትጓዝ ትችላለህ.. ነገር ግን ፍላጎታችሁ ይለያያል።”

🌀ይቀጥላል.....!

📲 JOIN & SHARE ይበሉ!
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
✍️ ክፍል ①
〰️
📍አብዘሀኛው የወሃብያ እምነት ተከታዮች ለዚህ ለተበላሸ እምነታቸው እንደመረጃ ከሚያቀርቡት መካከል አንድኛው  የኢስተዋ አንቀፅ ነው። ወደ ትርጉሙ ሳንገባ በፊት በአረብኛ ቋንቋ ስንት ትርጉም እንዳለው ከመረጃ ጋር እናያለን!
🌀
◈ ኢስተዋ የሚለው ቃል በአርብኛ ቋንቋ ①⑤ ትርጉም አለው። ይህንንም የሐድሱ ሊቅና የቋንቋው ምሁር አቡበክር ኢብኑል'ዐረብይ ረሒመሁሏሁ ጠቅሰውታል፥ እንደዚሁም ሙሀመድ ኢብኑ ጀሪር'ኣጦበርይ በተፍሲራቸው በከፊል ጠቅሰውታል።
♻️
◌ የኢስተዋ ቃላት ፍች !!!
كلمة استوى في لغة العرب لها خمسة عشر معنى، منها:
የዒስተዋ ቃል በአረብኛ ቋንቋ አስራ አምስት ትርጉም አላት። ከነዚህም መካከል

1- التمكن والاستقرار:
ومنه قوله تعالى في سورة هود: "وَاسْتَوَتْ عَلَى الْجُودِيِّ" أي أن سفينة نوح عليه السلام استقرت على جبل الجودي
◈① መደላደል
በቁርዓን ውስጥ በዚህ ትርጉም ከመጣልን መካከል በሱረቱል ሁድ-44 አሏሕ አንቀፅ ላይ እንድህ ይላል፦
«ጁድይ በሚባልም ተራራ ላይ መርከቢቱም ተደላደለች።» ማለትም የነብዩሏሂ ኑህ ዓለይሂ ሰላም ሰፊና ጁድይ ከሚባል ተራራ ላይ ተረጋጋች ማለት ነው

ويقال: استوى الرجل على ظهر دابته أي استقر عليها، قاله اللغويون وغيرهم.
◉ እንደዚሁም በተጨማሪ የቋንቋ ሊቃውንቶች እንድህ ብለዋል፦ «ሰውየው በእንስሳይቱ ጀርባ ላይ ተደላደለ [ተቀመጠ]።»

2- الاستقامة والاعتدال:
ومنه قوله تعالى في سورة الفتح: "فَاسْتَوَى عَلَى سُوقِهِ" أي الزرع، والمراد بالاستواء في هذه الآية الاستقامة التي هي ضد الاعوجاج.
◈② ቀጥ ማለት
በቁርዓን ውስጥ በዚህ ትርጉም ከመጣልን መካከል በሱረቱል-ፈትሕ-29 አንቀፅ ላይ አሏሕ እንድህ ይላል፦ «በአገዳዎቹ ላይ ተስተካክሎ እንደቆመ አዝመራ ነው።» °በዚህ የቁርዓን አንቀፅ ኢስቲዋዕ በማለት የተፈለገው ምንም አይነት መወላገድ የሌለው መስተካከልን [ቀጥ ብሎ መቆምን] ነው።

قال المفسر أبو حيان في تفسيره (البحر المحيط ج8 / 103) ما نصه: "فاستوى أي تم نباته على سوقه جمع ساق كناية عن أصوله" ا هـ
◉ታላቁ ሙፈሲርና የቋንቋ ምሁር የሆኑት አቡ'ሓያን አል'አንደሉስይ በተፍሲራቸው (በህሩል-ሙሒጥ 8ጁ/103 ) “ኢስተዋዕ ማለት አበቃቀሉ ሞላ፣አገዳው በስሮቹ ጠነከረ፥ ባጠቃላይ የአገዳው ስር መስደድና መጠንከር”  በማለት ገልፀዋል። 

وقال البيضاوي في تفسيره ما نصه (أنوار التنـزيل م2/ج5/ص 86): "فاستقام على قصبه جمع ساق" ا هـ
◉በይዿዊይ እንደዚሁ በተፍሲራቸው (አንዋሩ ተንዚል) «አዝዕርቱ በአገዳው ላይ ቀጥ አለ።»

يقال استوى صار سَوِيًّا أي مُستقيمًا. وهذه من المعاني التي تليقُ بالمخلوقات.
◉ኢስተዋ ይባላል እኩኩል ለሆነና ለተስተካከለ ነገር ይህም በፍጡር ላይ የሚገለፅ ባህሪ ነው።

3- التمام:
ومنه قوله تعالى في سورة القصص: "وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَى" أي تمت قوته الجسدية .

◈③ ሞላ
በቁርዓን ውስጥ በዚህ ትርጉም ከመጣልን መካከል በሱረቱል-ቀሶስ-14 አንቀፅ ላይ አሏሕ እንድህ ይላል፦«ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ (ሞላ) ጊዜ....» የሰውነቱ ጥንካሬ ብርታት በሞላ ጊዜ

ففي (القاموس) (ص1673): "واستوى الرجل: بلغ أشده" ا هـ،
◉ቃሙስ ውስጥ «ኢስተዋ'ረጁሉ: ይባላል ጥንካሬው በደረሰ ጊዜ።»

قال الحافظ محمد مرتضى الزبيدي شارح القاموس (ج10/189): "فعلى هذا قوله تعالى في سورة القصص: "وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَى" ا هـ.
አልሐፊዙ ሙሃመድ ሙርተዶ'ኣዘቢድይ ቃሙስን ሲያብራሩ እንድህ አሉ፦ «በዚህም ንግግር አሏሕ በሱረቱል-ቀሶስ ላይ ጠቅሷል።»

ويقال "استوى القمر بدرًا" أي تَمَّ.
°«የበድር ጨረቃ ሞላ።» ይባላል!!!!

🌀 ይቀጥላል...!

📲 JOIN & SHARE ይበሉ!
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
ዊላዳው
የውልደትሁ ዜና ከሰማይ የላቀ
ይገኛል ወይ እስኪ አንቱን ያልናፈቀ
በዳና በጫሊ ገብቶ ያልቦረቀ

በየት በኩል ልሂድ ሙሀባን ፈርቄ
አንቱን ልገልፀዎት በቃላት ጨምቄ

ቀናትን ስቆጥር ሀድራን እየናፈኩ
በተስፋ ስኳትን ራብሳን እያሰብኩ
ይህው ሶፈር ገብቶ በሩጫ ከነፈ
አንቱን የማይወድሁ ፍሬው ረገፈ

በሙሂቡ ዳኒ …………
ሼር… ……
https://www.tg-me.com/byetiLhadorat
1
«የሚፋታው በዛ»

ሙሀባ የሚሉት እራቀን ትርጉሙ
ማግባት ከጀመሩ ሴቶች ከድርሀሙ
ሴት ለብር ኖረ መላው ጠፍቶብናል
ዶክተሩ ጠፍቶ እንጂ እጂጉን ታመናል

ብር ሳታካብት በትዳር ላይ ገብተህ
ፍቅርህ ተሰደደ በረካ አጣህ ለፍተህ
አይደል?
በችኮላ ሰክረን ጠፍቶብን እርጋታው
ሆይሆይታ አሸንፎን የስሜት ጋጋታው
አልገባን እያለ የመውደድ ስጦታው
ከሚጋባው ይልቅ በዛ የሚፋታው


በሙሂቡ ቀለም
ሼር
https://www.tg-me.com/byetiLhadorat
Audio
ርዕስ የሱፍዬች ገድል
=========
ክፍል…01

«የኛ መሪ ኢማም»

👉መንሱር አልበይዷዊ(ረሒመሁሏህ)

ጡወር በተባለ ስፍራ ተወለዱ
ከኢማሙ ቱስቱር እውቀትን ወሰዱ



ሙሂቡ ቀለም
🀄️ጥላል ሼር
https://www.tg-me.com/byetiLhadorat
ክፍል ❶
〰️
የዒስተዋ ቃል ፍች!!
♻️
قال الله تعالى
{إِنَّ رَبَّكُمُ ٱللَّهُ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضَ فِى سِتَّةِ أَيَّامٍ ثُمَّ ٱسْتَوَىٰ عَلَى ٱلْعَرْشِ يُغْشِى ٱلَّيْلَ ٱلنَّهَارَ يَطْلُبُهُۥ حَثِيثًا وَٱلشَّمْسَ وَٱلْقَمَرَ وَٱلنُّجُومَ مُسَخَّرَٰتٍۭ بِأَمْرِهِۦٓ أَلَا لَهُ ٱلْخَلْقُ وَٱلْأَمْرُ تَبَارَكَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلْعَٰلَمِين}
◈ትርጉሙ፦ [ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም (ስልጣኑ) በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡ (አላህ) ሌሊትን በቀን ፈጥኖ የሚፈልገው ሲኾን ይሸፍናል፡፡ ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ (ፈጠራቸው)፡፡ ንቁ! መፍጠርና ማዘዝ የእርሱ ብቻ ነው፡፡ የዓለማት ጌታ አላህ (ክብሩ) ላቀ፡፡] ሱረቱል አል አእራፍ 5፣ዩኑስ 3፣ፉርቃን 59 ፣ሰጀዳ 4 ፣ሃድድ 4

♯እንደዚሁም በሱረቱ ረዕድ 4
{ٱللَّهُ ٱلَّذِى رَفَعَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ بِغَيْرِ عَمَدٍ تَرَوْنَهَا ثُمَّ ٱسْتَوَىٰ عَلَى ٱلْعَرْشِ}
◈ትርጉሙ፦ [አላህ ያ ሰማያትን የምታዩዋት አዕማድ ሳትኖር ያነሳት ከዚያም በዐርሹ (ዙፋኑ) ላይ (ስልጣኑ) የተደላደለ።]

♯እንድሁም በሱረቱ ጧሃ 5
ٱلرَّحْمَٰنُ عَلَى ٱلْعَرْشِ ٱسْتَوَىٰ
◈ትርጉሙ፦ {(እርሱ) አልረሕማን ነው በዐርሹ ላይ (ስልጣኑ) ተደላደለ፡፡}

🌀የጥመት ባለቤቶች እነዚህና ሌሎች አሻሚ የሆኑ  የቁርዓን አንቀፆች በመከታተል አሏሕ ያለገለፀበትን፥ ነብዩ ﷺ ያላስተማሩትን፥ ከደጋግ ሰለፎች ያልተገኘን ቁርዓን ያለ አግባብ በመተርጎም ፈጣሪን በፍጡር ባህሪ ይገልፃሉ። ይህም #የተሽቢህ ጥመት ነው።
〰️
⭕️ኢስተዋ ማለት ከፍ አለ ማለት ነው ይላሉ! በከፊሎቹ ዘንድ ደግሞ ተደላደለ! ማለት ነው ይላሉ። ይህ የተሳሳተ የኩፍር እምነት ነው።
〰️
☞በነሱ ተፍሲር አካሔድ  <ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም ከፍ> አለ ይሆናል ይህ ማለታ ሰማያት እና ምድርን ሳይፈጥር ከአርሽ ዝቅ ያለ ከበታች ነበር ማለት ያሲዛል ይህ ደግሞ ለአሏሕ የማያመችን ባህሪ ማፅደቅ ነው።

◌በተጠቀሱት የቁርአን አንቀፆች ላይ ታላላቅ ሙፈሲሮች እና የተውሒዱ ኦለሞች የተፈለገበትን ሲያብራሩ ኢስተዋ ማለት ተቆጣጠረ ማለት ነው ብለው በግልፅ ያስቀምጣሉ።
:
🌀ነገር ግን አንዳንድ የአእምሮ ዝቅጠት ያለባቸው ሰዎች ይህ ነገር አይዋጥላቸውም እንደውም ይህ ነገር ለማስተባበል ሲፍጨረጨሩ ይታያሉ።
:
🌀ከሚያቀርቡት ማስተባበያ መካከል ፦ ተቆጣጠረ ማለት የአሏን ስልጣን መገደብ ነው ምክንያቱም ተፎካካሪ ነበረው እና አሸንፎ ተቆጣጠረን ያሲዛል ይላሉ።

☞ታድያ እንደነሱ አባባል ይህን ምን ይሉት ይሆን?
قال الله تعالى في سورة الرعد
{قُلِ ٱللَّهُ خَٰلِقُ كُلِّ شَىْءٍ وَهُوَ ٱلْوَٰحِدُ ٱلْقَهَّٰرُ}
◈ትርጉሙ፦ { በል፤ «አላህ ሁለመናውን ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም አንዱ ተቆጣጣሪው ነው» በል፡፡}

♯ በዚህ የቁርዓን አንቀፅ ውስጥ የአሏሕ ስልጣንን መገደብ አለበትን?
♯ ለዚች ዓለም ሌላ ተፎካካሪ ነበራትን? አሸንፎ ነው የተቆጣጠረው?

በዚች የቁርዓን አንቀፅ ስልጣኑን መገደብም ሆነ ተፎካካሪ እንደሌለው ሁሉ አሏሕ አርሽን መቆጣጠሩ ስልጣኑ የተገደበ አይደለም ተፎካካሪም ነበረው የሚለውን አያመላክትም።

وكذلك في قوله تعالى {لمن الملك يوم}
#እንደዚሁም አሏሕ የውመል ቂያማ እንድህ ይላል፦
{ዛሬ ንግስና የማነው?}
በዱንያ ላይ ንግስና የሌላ ነበር እንዴ?

⭕️አዩሓል ዋህብያ!!!!

≈ኢስተዋን ኢስተውላ ብሎ መተርጎም ተዕጢል /ጥመት/ነው ብሎ ማለት ይህ የለየለትና ግልፅ የሆነ ኩራፋት ነው!!!

⭕️ ታላላቅ እውቅና ያላቸው አሊሞችን በጥመት መፈረጅ ይሆናል። ኦለማዎችን በጥመት መፈረጅ ደግሞ የእሱ እምነተ መጤ ለመሆኑ ግልፅ የሆነ መረጃ ነው። ምክንያቱም ለሚናገረው ንግግር ወይም እምነት ሰነድ የለውም ወደ ነብዩ የሚደርስ ማለት ነው።
🌼
📲 JOIN & SHARE ይበሉ!
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
👍1
ርዕስ ረቢዒን ናፋቂ
☞ገጣሚ ሙሂቡ ዳኒ

    ★☞አቅራቢ ራዲያ

    ★☞ኤዲት ኢብኑ ናፊዕ

ስላንቱ እየገጠምኩ ቃላት ባላረቅም
ከበያኑ ይልቅ ድልዙ ቢደምቅም
ጃሂል ነኝ አቃለሁ ምንም አወ አላቀም
መግጠም ሱሴ ሆኗል እሱን ደግሞ አለቅም

ይጠብቁን ሼር
https://www.tg-me.com/byetiLhadorat
2025/07/13 10:51:40
Back to Top
HTML Embed Code: