Forwarded from صنع لستة شفافة •️
አሰላሙ ዓለይኩም የተለያዩ ፁሁፉዊና የአውዶ ደርሶች፥ የድሮና አድስ የመሻይኽ ሃድራዎችን ይፈልጋሉ እንግዳውስ ሊንኩን አንድዬ በመንካት ይቀላቀላሉ...🙏
Forwarded from صنع لستة شفافة •️
አሰላሙ ዓለይኩም የተለያዩ ፁሁፉዊና የአውዶ ደርሶች፥ የድሮና አድስ የመሻይኽ ሃድራዎችን፥ ቂሷዎችና ሲራዎችን ይፈልጋሉ.!
እንግዳውስ መርጠው ይቀላቀላሉ...🙏
እንግዳውስ መርጠው ይቀላቀላሉ...🙏
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
#ተፍሲሩ_ጀላለይን..!
➿ ይህ ተፍሲር ጀላለይን ተብሎ የተሰየመው ከሁለት ታላላቅ ዖለሞች ስም የተወሰደና የተፈሰረ ስለሆነ ነው።
▪ጀላሉዲን’መሀሊና ጀላሉዲን’ሲውጢይ ናቸው።
▫የዚህ ተፍሲር ታሪክ “ጀላሉዲን'መሐሊይ በስምንት መቶ ክፍለ ዘመን የነበሩ ሲሆኑ ተፍሲራቸውንም ከሱረቱ’ል’ከህፍ ጀምረው እስከ ሱረቱ’ናስ ከጨረሱ በኋላ ሱረቱ’ል’ፋቲሀን ከወደ ላይ ጀምረው ነበር፥ ከዛ የተቀረውን ከሱረቱ’ል’ፋቲሃ ጀምረው ሊሞሉ ሲሉ አጀላቸው ደረሰና ይሄን ዓለም በሞት ተሰናበቱ። [ረሒመሁሏሁ]
▪ ከዛ ደግሞ በዘጠንኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኢማሙ ሱውጢይ መጡና የኢማሙ ጀላሉዲን’መሐሊን ተፍሲር ለመጨረስ ቃል ገቡ። ከሱረቱ’ል’በቀራ ጀምረው እስከ ሱረቱ'ል’ኢስራእ ድረስ ተፍሲራቸውን አስቀመጡ በእነዚህ ታላላቅ ዖለሞች ስራ ተፍሲሩ ተሟላ።
ይህን ተፍሲር የተመለከቱ ኦለማዎች ሲናገሩ እንድህ ይላሉ፦ [ይህ ተፍሲር ከሁለት ዓሊም ሰዎች የወጣ ሳይሆን ከአንድ ዓሊም የተገኘ ነው የሚመስለው።]
|
ሸዋል_⓯
➣http://www.tg-me.com/nusramedia7
➿ ይህ ተፍሲር ጀላለይን ተብሎ የተሰየመው ከሁለት ታላላቅ ዖለሞች ስም የተወሰደና የተፈሰረ ስለሆነ ነው።
▪ጀላሉዲን’መሀሊና ጀላሉዲን’ሲውጢይ ናቸው።
▫የዚህ ተፍሲር ታሪክ “ጀላሉዲን'መሐሊይ በስምንት መቶ ክፍለ ዘመን የነበሩ ሲሆኑ ተፍሲራቸውንም ከሱረቱ’ል’ከህፍ ጀምረው እስከ ሱረቱ’ናስ ከጨረሱ በኋላ ሱረቱ’ል’ፋቲሀን ከወደ ላይ ጀምረው ነበር፥ ከዛ የተቀረውን ከሱረቱ’ል’ፋቲሃ ጀምረው ሊሞሉ ሲሉ አጀላቸው ደረሰና ይሄን ዓለም በሞት ተሰናበቱ። [ረሒመሁሏሁ]
▪ ከዛ ደግሞ በዘጠንኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኢማሙ ሱውጢይ መጡና የኢማሙ ጀላሉዲን’መሐሊን ተፍሲር ለመጨረስ ቃል ገቡ። ከሱረቱ’ል’በቀራ ጀምረው እስከ ሱረቱ'ል’ኢስራእ ድረስ ተፍሲራቸውን አስቀመጡ በእነዚህ ታላላቅ ዖለሞች ስራ ተፍሲሩ ተሟላ።
ይህን ተፍሲር የተመለከቱ ኦለማዎች ሲናገሩ እንድህ ይላሉ፦ [ይህ ተፍሲር ከሁለት ዓሊም ሰዎች የወጣ ሳይሆን ከአንድ ዓሊም የተገኘ ነው የሚመስለው።]
|
ሸዋል_⓯
➣http://www.tg-me.com/nusramedia7
ፌስቡክ አስተዋውቆን❯
----------------------------------
የፌስቡክ አርበኛ አንድ ልጅ አይቼ፡
ፅኑ ብርቱ መስላኝ ትዳር ተመኝቼ፡
ሁሌ ስከታተል በቀናቶች መሀል፡
ሰላም ነወይ ብላ አለች አምሮብሀል፡
የት አየሽኝ አልኳት እኔም ተደምሜ፡
የኔ ብቶን ብዬ ሳስባት ከርሜ፡
እባክህ አትፍራ አላውቅህም አለች፡
ዝም ብዬ ሳስባት ቆንጆ ትመስላለች፡
በነዚህ ቃላቶች አወቅኳት የዛን ቀን፡
ከሷም ሆነ ከኔ ፍርሀቱ ለቀቀን፡
ከዛማ በኋላ ብዙ ብዙ አወራን፡
በሀሳብ ተስማምተን ብዙ ህልም መራን፡
እያለ ወጣቱ ጉዳዩን ነገረኝ፡
የፍቅር ትርጉሙን ለኔ እያስተማረኝ፡
#ምሽት_ይጠብቁን
---------------------
https://www.tg-me.com/yedanawecuchannnneel
----------------------------------
የፌስቡክ አርበኛ አንድ ልጅ አይቼ፡
ፅኑ ብርቱ መስላኝ ትዳር ተመኝቼ፡
ሁሌ ስከታተል በቀናቶች መሀል፡
ሰላም ነወይ ብላ አለች አምሮብሀል፡
የት አየሽኝ አልኳት እኔም ተደምሜ፡
የኔ ብቶን ብዬ ሳስባት ከርሜ፡
እባክህ አትፍራ አላውቅህም አለች፡
ዝም ብዬ ሳስባት ቆንጆ ትመስላለች፡
በነዚህ ቃላቶች አወቅኳት የዛን ቀን፡
ከሷም ሆነ ከኔ ፍርሀቱ ለቀቀን፡
ከዛማ በኋላ ብዙ ብዙ አወራን፡
በሀሳብ ተስማምተን ብዙ ህልም መራን፡
እያለ ወጣቱ ጉዳዩን ነገረኝ፡
የፍቅር ትርጉሙን ለኔ እያስተማረኝ፡
#ምሽት_ይጠብቁን
---------------------
https://www.tg-me.com/yedanawecuchannnneel
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
ክፍል ①
#የኢስተዋዕ_ማብራሪያ!! በኢማሙ-ማሊክ ኢብኑ ኣነስ ረድየሏሑ ተዓላ ኣንሁ!!!!
_______
#ኢማሙ_ማሊክ_ኢብኑ_ኣነስ ከታላላቅ የሰለፍ ሙህራኖች አንድኛውና ለመጀመሪያ ጊዜ የነብዩና ሙሀመድ ﷺ ንግግር ሰብስበው በመፅሀፍ ያስቀመጡ ሊቅ ናቸው። በመድነቱል-ሙነወራ 93 ኣመተ-ሒጅራ ተወልደው 179 ኣመተ-ሒጅራ ኣለፉ፥ መካነ-መቃብራቸውም በበቂዕ ተፈፀመ።
وثبت عن الإمام مالك ما رواهُ الحافظُ البيهقي بإسنادٍ جيد – كتاب الأسماء والصفات ص 408- من طريق عبد الله بن وهبٍ قال: كنّا عند مالكٍ فدخل رجلٌ فقالَ: "يا أبا عبد الله الرحمن ُ على العرش استوى كيف استوى" فأطرق مالكٌ رأسه فأخذته الرحضاء ثم رفع رأسهُ فقال: "الرحمن على العرش استوى كما وصف نفسهُ ولا يقالُ كيف والكيف عنه مرفوعٌ وما أراك إلا صاحب بدعة أخرجوه" اهـ.
• #ኢማሙ_በይሓቅይ ከአብዱሏሕ ኢብኑ ወህብ ይዘው በዘገቡት ሃድስ ኢማሙ ማሊክ እንድህ ይላል፦
{ከኢማሙ ማሊክ ጋር በነበርን ሰአት አንድ ሰው ወደ ኢማሙ ማሊክ ገባ (መጣ) እና እንድህ ብሎ ጠየቃቸው።
「ያ አባ አብደሏሕ!!
الرحمن ُ على العرش استوى
«ከይፈ ኢስቲዋዑሁ» ብሎ ጠየቃቸው」
°በዚህ ጊዜ ኢማሙ ማሊክ አንገታቸውን ደፉ እና ላበት ዘፈቃቸው ከትንሽ ቆይታ በኃለ ቀጥ አሉ እና
“الرحمن ُ على العرش استوى
•እርሱ አሏሕ እራሱን እንደገፀው ነው ነገር ግን ከይፋ/እንዴት/ አይባልም እንዴት ማለት አሏህ የማይገፅበት እና የማይገባ ነው” አንተ የመጥፎ ቢድዓ ባለቤት ነህ አስወጡልኝ አሉ}
فقولُ مالكٍ : وكيفَ عنه مرفوعٌ أي ليس استواؤه على عرشهِ كيفاً أي هيئة كاستواء المخلوقين من جلوس ونحوه.
•የኢማሙ ማሊክ ንግግር ˝እንዴት /ከይፍ/ማለት ከአሏሕ የተከለከለ ነው ማለትም የአሏሕ ኢስቲዋዕነቱ የፍጡራንን ኢስቲዋዕነት አይደለም መቀመጥ ወይም ከፍ አለ ማለት አይደለም ዋህብያዎች እንደሚያስቡትና እንደሚያምኑት!!
ምክንያቱም ከፍታ፣ መቀመጥና መደላደል አንድኛው የፉጡር መገለጫ ነው፥ አሏሕን ደግሞ በፍጡር መግለፅ ዋናው ኩፍር ነው።
#ኢማሙ_ኣቡ-ጀዕፈር አህመድ ኢብኑ ሰላማህ እንድህ አሉ፦
ومن وصف الله بمعنى من معاني البشر فقد كفر
“አሏሕን በአንድ ባህሪ በሰው ልጅ ባህሪ የገለፀ ካሃዲ ነው።”
----------------------------------
#JOIN_AND_SHARE
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
#የኢስተዋዕ_ማብራሪያ!! በኢማሙ-ማሊክ ኢብኑ ኣነስ ረድየሏሑ ተዓላ ኣንሁ!!!!
_______
#ኢማሙ_ማሊክ_ኢብኑ_ኣነስ ከታላላቅ የሰለፍ ሙህራኖች አንድኛውና ለመጀመሪያ ጊዜ የነብዩና ሙሀመድ ﷺ ንግግር ሰብስበው በመፅሀፍ ያስቀመጡ ሊቅ ናቸው። በመድነቱል-ሙነወራ 93 ኣመተ-ሒጅራ ተወልደው 179 ኣመተ-ሒጅራ ኣለፉ፥ መካነ-መቃብራቸውም በበቂዕ ተፈፀመ።
وثبت عن الإمام مالك ما رواهُ الحافظُ البيهقي بإسنادٍ جيد – كتاب الأسماء والصفات ص 408- من طريق عبد الله بن وهبٍ قال: كنّا عند مالكٍ فدخل رجلٌ فقالَ: "يا أبا عبد الله الرحمن ُ على العرش استوى كيف استوى" فأطرق مالكٌ رأسه فأخذته الرحضاء ثم رفع رأسهُ فقال: "الرحمن على العرش استوى كما وصف نفسهُ ولا يقالُ كيف والكيف عنه مرفوعٌ وما أراك إلا صاحب بدعة أخرجوه" اهـ.
• #ኢማሙ_በይሓቅይ ከአብዱሏሕ ኢብኑ ወህብ ይዘው በዘገቡት ሃድስ ኢማሙ ማሊክ እንድህ ይላል፦
{ከኢማሙ ማሊክ ጋር በነበርን ሰአት አንድ ሰው ወደ ኢማሙ ማሊክ ገባ (መጣ) እና እንድህ ብሎ ጠየቃቸው።
「ያ አባ አብደሏሕ!!
الرحمن ُ على العرش استوى
«ከይፈ ኢስቲዋዑሁ» ብሎ ጠየቃቸው」
°በዚህ ጊዜ ኢማሙ ማሊክ አንገታቸውን ደፉ እና ላበት ዘፈቃቸው ከትንሽ ቆይታ በኃለ ቀጥ አሉ እና
“الرحمن ُ على العرش استوى
•እርሱ አሏሕ እራሱን እንደገፀው ነው ነገር ግን ከይፋ/እንዴት/ አይባልም እንዴት ማለት አሏህ የማይገፅበት እና የማይገባ ነው” አንተ የመጥፎ ቢድዓ ባለቤት ነህ አስወጡልኝ አሉ}
فقولُ مالكٍ : وكيفَ عنه مرفوعٌ أي ليس استواؤه على عرشهِ كيفاً أي هيئة كاستواء المخلوقين من جلوس ونحوه.
•የኢማሙ ማሊክ ንግግር ˝እንዴት /ከይፍ/ማለት ከአሏሕ የተከለከለ ነው ማለትም የአሏሕ ኢስቲዋዕነቱ የፍጡራንን ኢስቲዋዕነት አይደለም መቀመጥ ወይም ከፍ አለ ማለት አይደለም ዋህብያዎች እንደሚያስቡትና እንደሚያምኑት!!
ምክንያቱም ከፍታ፣ መቀመጥና መደላደል አንድኛው የፉጡር መገለጫ ነው፥ አሏሕን ደግሞ በፍጡር መግለፅ ዋናው ኩፍር ነው።
#ኢማሙ_ኣቡ-ጀዕፈር አህመድ ኢብኑ ሰላማህ እንድህ አሉ፦
ومن وصف الله بمعنى من معاني البشر فقد كفر
“አሏሕን በአንድ ባህሪ በሰው ልጅ ባህሪ የገለፀ ካሃዲ ነው።”
----------------------------------
#JOIN_AND_SHARE
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
በ<ሙጀሲም> ዙሪያ የሙጅተሂዶች አቋም ምንድን ነው?
➀ [መልስ አንድ]፦ በዓሊምነታቸው በነብያዊ ሐዲስ የተመሰከረላቸው የኢማሙ ማሊክ ተማሪ ሻፊዒይ እንዲህ አሉ፦
【المجسم كافر ـــ وكذا من قال إنه قاعد فوق العرش】
ትርጉም፦ <አላህን በአካል የሚገልፅ ሙጀሲም ሙስሊም አይደለም። እንደዚሁም አላህ ከዓርሽ በላይ ይቀመጣል ያለ።>
ይህንንም ኢብኑል ሙዐሊም አል ቀረሺይ «ነጅሙል ሙህተዲ ወረጅሚል ሙህተዲ በተሰኘው ኪታባቸው ከ"ቃዲ ሑሰይን" በማስተላለፍ ዘግበውታል።
➁ [መልስ ሁለት]፦ የሻፊዒይ እውቅ ተማሪ እና መልካም ጓደኛቸው ኢማም አህመድ ቢን ሐንበል እንዲህ አሉ፦
【من قال الله جسم لا كالأجسام فقد كفر】
ትርጉም፦ <አላህ አካል ነው ነገር ግን አካላትን አይመስልም ያለ ሰው በርግጥም ከፍሯል ክዷል።>
ይህንንም «ሷሒቡል ኺሷል» ከ«አዝ'ዘርከሺ» በመያዝ አስተላፎልናል።
<ተሽኒፉል መሳሚዕ> በተሰኘው ኪታባቸው ጥራዝ አራት ገፅ [4/648] ላይ ጠቅሰውታል።
~
ኢማሙ አህመድ ቢን ሐንበል የዘመኑ ሙጀሲማ የሆኑት ወሀቢያ እና የቀደምት ሙጀሲማ የኛ ናቸው በማለት በውሸት ይለጥፉባቸው እንደነበረ ይታወቃል። እርሳቸው ግን «ሙጀሲም» ካፊር መሆኑን በማያሻማ መልኩ አስረግጠው አለፉልን።
~
ከዚያ በተጨማሪ ለማምታቻ "አካላትን ሳይመስል" በማለት ተጅሲምን የሚረጩ ወሀቢያ እና መሰሎቻቸው የሚሄዱበትን አካሄድ ተችተው፣ አውግዘው የለየለት ክህደት መሆኑን አስረግጠውልን አለፉ።
➂ [መልስ ሶስት]፦ አል በያዲይ «ኢሻራቱል መናም» በተሰኘው ኪታባቸው የኢማሙ አቡ ሐኒፋን ንግግር ሸርሕ ሲያደርጉ እንዲህ አሉ፦
【 وفيه إشارات.. الأولى: أن القائل بالجسمية والجهة منكر وجود موجود سوى الأشياء التي يشار إليها حسا، فمنهم منكرون لذات الإله المنزه عن ذلك فألزمهم الكفر لا محالة وإليه أشار بالحكم بالكفر. الثانية من أطلق التحيز والتشبيه وإليه أشار بالحكم المذكور لمن أطلقه】
ትርጉም፦ <የአቡ ሐኒፋ ንግግር አመላካች ነገሮች አሉት። አንደኛው፦ አላህን በአካል እና በአቅጣጫ የሚገልፅ በገሃድ የሚጠቆም ከሆነ ነገር ውጭ ባለ ነገር የማያምን ነው፤ ከነሱም ከሚሉት ነገር የተጥራራው አላህን መኖር የሚክዱ ናቸው፤ ይህም ያለ ምንም ጥርጥር ካፊርነታቸውን ያስይዛል፤ ይህንንም ነው አቡ ሐኒፋ ኩፍር ክህደት ነው ሲሉ የጠቆሙት።
🈴JOIN🈴
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
➀ [መልስ አንድ]፦ በዓሊምነታቸው በነብያዊ ሐዲስ የተመሰከረላቸው የኢማሙ ማሊክ ተማሪ ሻፊዒይ እንዲህ አሉ፦
【المجسم كافر ـــ وكذا من قال إنه قاعد فوق العرش】
ትርጉም፦ <አላህን በአካል የሚገልፅ ሙጀሲም ሙስሊም አይደለም። እንደዚሁም አላህ ከዓርሽ በላይ ይቀመጣል ያለ።>
ይህንንም ኢብኑል ሙዐሊም አል ቀረሺይ «ነጅሙል ሙህተዲ ወረጅሚል ሙህተዲ በተሰኘው ኪታባቸው ከ"ቃዲ ሑሰይን" በማስተላለፍ ዘግበውታል።
➁ [መልስ ሁለት]፦ የሻፊዒይ እውቅ ተማሪ እና መልካም ጓደኛቸው ኢማም አህመድ ቢን ሐንበል እንዲህ አሉ፦
【من قال الله جسم لا كالأجسام فقد كفر】
ትርጉም፦ <አላህ አካል ነው ነገር ግን አካላትን አይመስልም ያለ ሰው በርግጥም ከፍሯል ክዷል።>
ይህንንም «ሷሒቡል ኺሷል» ከ«አዝ'ዘርከሺ» በመያዝ አስተላፎልናል።
<ተሽኒፉል መሳሚዕ> በተሰኘው ኪታባቸው ጥራዝ አራት ገፅ [4/648] ላይ ጠቅሰውታል።
~
ኢማሙ አህመድ ቢን ሐንበል የዘመኑ ሙጀሲማ የሆኑት ወሀቢያ እና የቀደምት ሙጀሲማ የኛ ናቸው በማለት በውሸት ይለጥፉባቸው እንደነበረ ይታወቃል። እርሳቸው ግን «ሙጀሲም» ካፊር መሆኑን በማያሻማ መልኩ አስረግጠው አለፉልን።
~
ከዚያ በተጨማሪ ለማምታቻ "አካላትን ሳይመስል" በማለት ተጅሲምን የሚረጩ ወሀቢያ እና መሰሎቻቸው የሚሄዱበትን አካሄድ ተችተው፣ አውግዘው የለየለት ክህደት መሆኑን አስረግጠውልን አለፉ።
➂ [መልስ ሶስት]፦ አል በያዲይ «ኢሻራቱል መናም» በተሰኘው ኪታባቸው የኢማሙ አቡ ሐኒፋን ንግግር ሸርሕ ሲያደርጉ እንዲህ አሉ፦
【 وفيه إشارات.. الأولى: أن القائل بالجسمية والجهة منكر وجود موجود سوى الأشياء التي يشار إليها حسا، فمنهم منكرون لذات الإله المنزه عن ذلك فألزمهم الكفر لا محالة وإليه أشار بالحكم بالكفر. الثانية من أطلق التحيز والتشبيه وإليه أشار بالحكم المذكور لمن أطلقه】
ትርጉም፦ <የአቡ ሐኒፋ ንግግር አመላካች ነገሮች አሉት። አንደኛው፦ አላህን በአካል እና በአቅጣጫ የሚገልፅ በገሃድ የሚጠቆም ከሆነ ነገር ውጭ ባለ ነገር የማያምን ነው፤ ከነሱም ከሚሉት ነገር የተጥራራው አላህን መኖር የሚክዱ ናቸው፤ ይህም ያለ ምንም ጥርጥር ካፊርነታቸውን ያስይዛል፤ ይህንንም ነው አቡ ሐኒፋ ኩፍር ክህደት ነው ሲሉ የጠቆሙት።
🈴JOIN🈴
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
ክፍል ②
#የኢስተዋዕ_ማብራሪያ!!
በኢማሙ-ማሊክ ኢብኑ ኣነስ ረድየሏሑ ተዓላ ኣንሁ!!!!
_______
#ሀፊዝ_ኢብኑ_ሓጀር_ፈትሁል_ባሪ ውስጥ የኢማሙ ማሊክን ንግግር በዚህ መልኩ ዘግበውታል።
#ይህ አገላለፅ የኢማሙ ማሊክ ብቻ ሳይሆን የሶሐብይቱ ኡሙ ሰለማ እና የረቢዓተ ብኑ አቢ አብዱረህማን ንግግር ጭምር ነው።
«الإستواء معلم والكيفية غير معقول»
•ዋህብያዎች በዚህ በኡሙ'ሰለማ ንግግር ሰዎችን ለማታለል ይሞክራሉ። ይህ ንግግር የሷ ብቻ አይደለም አንዳንድ ሰለፎችም ተናግረውታል።
☞ ይህ ንግግር ለነሱ መረጃ ሊሆናቸው አይችልም ይልቁንስ በነሱ ላይ ነው መረጃ የሚሆነው!
☞ #ንግግሯን ብንመለከት
<الإستواء معلم>
{ኢስተዋዕ የሚለው የቁርዓን አንቀፅ መምጣቱ የታወቀ ነው}
በቁርዓን ውስጥ መጠቀሱ ማነም የማይክደው ነው።
<والكيفية غير معقول>
{ነገር ግን ከይፍያ/ዕንዴት/ የሚለው ጥያቄ ለአሏሕ አይገባም የሚገለፅበትም አይደለም፥ አእምሮም አይቀበለውም}
والكيفية في اللغة كل ماكان من صفات المخلوق
#እንዴት /ከይፍያ/፦ማለት ማንኛውም የፍጡር ባህሪ ሁሉ ከይፍያ /እንዴት/ ይባላል።
፦ተደላደለ፣ ተቀመጠ፣ ከፍ አለ፣ አቅጣጫ፣ ቦታ፣ መውረድና መውጣት ወ.ዘ.ተ. #ከይፍ ተብሎ ይጠራል።
#ስለዚህ የኡሙ ሰለማ ንግግር የሚያስረዳን የዚች የቁርዓን አንቀፅ ተቀመጠ ፣ተደላደለ፣ከፍ አለና ወረደ ተብሎ እንደማይተረጎም እና ዕነዚህ ነገራቶችን ፍጡራን የሚገለፁበት ለአሏሕ የማይገቡ አእምሮ የማይቀበለው መሆኑን ነው ።
⇨ ምክንያቱም አሏሕን በፍጡራን ባህሪያት እንደማይገለፅ በቁርዓንን ነግሮናል።
قال الله تعالى【ليس كمثله شىء】
#ትርጉሙ፦ {እርሱን {አሏህን} የሚመስል ነገር የለም}
✘✘✘ ✘✘✘✘✘✘✘✘
『ስለዚህ አሏህን በቦታና በአቅጣጫ መግለፅ ቁርዓንን በግልፅ መካድ ነው』
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
#የኢስተዋዕ_ማብራሪያ!!
በኢማሙ-ማሊክ ኢብኑ ኣነስ ረድየሏሑ ተዓላ ኣንሁ!!!!
_______
#ሀፊዝ_ኢብኑ_ሓጀር_ፈትሁል_ባሪ ውስጥ የኢማሙ ማሊክን ንግግር በዚህ መልኩ ዘግበውታል።
#ይህ አገላለፅ የኢማሙ ማሊክ ብቻ ሳይሆን የሶሐብይቱ ኡሙ ሰለማ እና የረቢዓተ ብኑ አቢ አብዱረህማን ንግግር ጭምር ነው።
«الإستواء معلم والكيفية غير معقول»
•ዋህብያዎች በዚህ በኡሙ'ሰለማ ንግግር ሰዎችን ለማታለል ይሞክራሉ። ይህ ንግግር የሷ ብቻ አይደለም አንዳንድ ሰለፎችም ተናግረውታል።
☞ ይህ ንግግር ለነሱ መረጃ ሊሆናቸው አይችልም ይልቁንስ በነሱ ላይ ነው መረጃ የሚሆነው!
☞ #ንግግሯን ብንመለከት
<الإستواء معلم>
{ኢስተዋዕ የሚለው የቁርዓን አንቀፅ መምጣቱ የታወቀ ነው}
በቁርዓን ውስጥ መጠቀሱ ማነም የማይክደው ነው።
<والكيفية غير معقول>
{ነገር ግን ከይፍያ/ዕንዴት/ የሚለው ጥያቄ ለአሏሕ አይገባም የሚገለፅበትም አይደለም፥ አእምሮም አይቀበለውም}
والكيفية في اللغة كل ماكان من صفات المخلوق
#እንዴት /ከይፍያ/፦ማለት ማንኛውም የፍጡር ባህሪ ሁሉ ከይፍያ /እንዴት/ ይባላል።
፦ተደላደለ፣ ተቀመጠ፣ ከፍ አለ፣ አቅጣጫ፣ ቦታ፣ መውረድና መውጣት ወ.ዘ.ተ. #ከይፍ ተብሎ ይጠራል።
#ስለዚህ የኡሙ ሰለማ ንግግር የሚያስረዳን የዚች የቁርዓን አንቀፅ ተቀመጠ ፣ተደላደለ፣ከፍ አለና ወረደ ተብሎ እንደማይተረጎም እና ዕነዚህ ነገራቶችን ፍጡራን የሚገለፁበት ለአሏሕ የማይገቡ አእምሮ የማይቀበለው መሆኑን ነው ።
⇨ ምክንያቱም አሏሕን በፍጡራን ባህሪያት እንደማይገለፅ በቁርዓንን ነግሮናል።
قال الله تعالى【ليس كمثله شىء】
#ትርጉሙ፦ {እርሱን {አሏህን} የሚመስል ነገር የለም}
✘✘✘ ✘✘✘✘✘✘✘✘
『ስለዚህ አሏህን በቦታና በአቅጣጫ መግለፅ ቁርዓንን በግልፅ መካድ ነው』
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
🌾 ሲሳይን [ሪዝቅን] ከሚጨምሩና ከሚያበዙ ነገራቶች መካከል🌴
ክፍል ➊
➰
🍂
➀ ►▸◦ አሏሕን መፍራት..!
ومن يتق الله يجعل له مخرجا - ويرزقه من حيث لايحتسب طلاق ٢-٣
[ አሏሕንም ለሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል፥ ከሚያስበው በኩል ሲሳይን ይሰጠዋል። ]
🍂
➁ ►▸◦ ኢማን...!
وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْقُرَىٰ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم بَرَكَاتٍ مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ وَلَٰكِن كَذَّبُوا فَأَخَذْنَاهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ الأعراف ٩٦
[የከተማዋም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በእነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፡፡ ግን አስተባበሉ፡፡ ይሠሩት በነበሩትም ኃጢኣት ያዝናቸው፡፡]
🍂
➂ ►▸◦ አሏሕን ማሀርታ መጠየቅ [ኢስቲጝፋር ማድረግ]
فَقُلْتُ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ إِنَّهُ كَانَ غَفَّارًا نوح - ١٠
«አልኳቸውም፡- ጌታችሁን ምሕረትን ለምኑት፡፡ እርሱ በጣም መሐሪ ነውና፡፡
يُرْسِلِ السَّمَاءَ عَلَيْكُم مِّدْرَارًا - ١١
«በእናንተ ላይ ዝናብን ተከታታይ አድርጎ ይልካል፡፡
وَيُمْدِدْكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَيَجْعَل لَّكُمْ جَنَّاتٍ وَيَجْعَل لَّكُمْ أَنْهَارًا -١٢
«በገንዘቦችና በልጆችም ይለግሰላችኋል፡፡ ለእናንተም አትክልቶችን ያደርግላችኋል፡፡ ለእናንተም ወንዞችን ያደርግላችኋል፡፡»
🍂
#ይቀጥላል....🙏
መልካም እለት ተመቸሁላችሁ...🙏
JOIN US
➣ https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
ክፍል ➊
➰
🍂
➀ ►▸◦ አሏሕን መፍራት..!
ومن يتق الله يجعل له مخرجا - ويرزقه من حيث لايحتسب طلاق ٢-٣
[ አሏሕንም ለሚፈራ ሰው ለእርሱ መውጫን ያደርግለታል፥ ከሚያስበው በኩል ሲሳይን ይሰጠዋል። ]
🍂
➁ ►▸◦ ኢማን...!
وَلَوْ أَنَّ أَهْلَ الْقُرَىٰ آمَنُوا وَاتَّقَوْا لَفَتَحْنَا عَلَيْهِم بَرَكَاتٍ مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ وَلَٰكِن كَذَّبُوا فَأَخَذْنَاهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ الأعراف ٩٦
[የከተማዋም ሰዎች ባመኑና በተጠነቀቁ ኖሮ በእነሱ ላይ ከሰማይም ከምድርም በረከቶችን በከፈትንላቸው ነበር፡፡ ግን አስተባበሉ፡፡ ይሠሩት በነበሩትም ኃጢኣት ያዝናቸው፡፡]
🍂
➂ ►▸◦ አሏሕን ማሀርታ መጠየቅ [ኢስቲጝፋር ማድረግ]
فَقُلْتُ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ إِنَّهُ كَانَ غَفَّارًا نوح - ١٠
«አልኳቸውም፡- ጌታችሁን ምሕረትን ለምኑት፡፡ እርሱ በጣም መሐሪ ነውና፡፡
يُرْسِلِ السَّمَاءَ عَلَيْكُم مِّدْرَارًا - ١١
«በእናንተ ላይ ዝናብን ተከታታይ አድርጎ ይልካል፡፡
وَيُمْدِدْكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَيَجْعَل لَّكُمْ جَنَّاتٍ وَيَجْعَل لَّكُمْ أَنْهَارًا -١٢
«በገንዘቦችና በልጆችም ይለግሰላችኋል፡፡ ለእናንተም አትክልቶችን ያደርግላችኋል፡፡ ለእናንተም ወንዞችን ያደርግላችኋል፡፡»
🍂
#ይቀጥላል....🙏
መልካም እለት ተመቸሁላችሁ...🙏
JOIN US
➣ https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
ክፍል ③
#በኢማሙ_ማሊክ_ኢብኑ_ኣነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ ተናግረዋል ተብሎ ከተዋሸባቸው ንግግር መካከል በመረጃ አስደግፈን ከንግግሩ የፀዱ መሆናቸውን እናስቀምጣለን...!
------------------------------------------------------
•ትክክለኛ በሆነ ሰነድ ከኢማሙ ማሊክም ሆነ ከሌሎች ሰለፎች የሚቀጥለው ንግግር አልተረጋገጠም፦
لم يثبت من حيث الإسناد عن مالك ولا عن غيره من السلف أنه قال "الإستواء معلوم والكيفية مجهولة"
«ኢስቲወዕነቱ የታወቀ ነው እንዴት እንደሆነ ግን ከይፍያው አይታወቅም።»
•በወሃብዩችና በሙጀሲሞች ዘንድ ኢስተዋዕኑቱ የታወቀነ ነው ሲሉ ከፍታው ነው የተፈለገበት ይላሉ‼ እንዴት እንደሆነ ከፍታው ግን አይታወቅም‼ ብለው ተጅሲማቸውንና ❌ተሽቢሀቸውን❌ ለማለባበስ ይሞክራሉ፥
➦ከስር ከመሰረቱ ይህ ንግግር በትክክለኛ ሰነድ ከአንድም የሰለፍ ኦለማዎች አልተረጋገጠም እና ለእምነት መገንቢያ ተደርጎ በጭራሽ አይወሰድም፥ ምንም እንኳን በኣንዳንድ እውቅና ካላቸው አሊሞች ዘንድ በኪታባቸው ውስጥ ቢያስቀምጡትም።
•ንግግሩ እውቅና ያላቸው አሊሞች በኪታባቸው እንደጠቀሱት የሚታወቅ ጉዳይ ነው፥ ታድያ መጥቀሳቸው ለምን ጉዳይ ነው?፥ በምን ኣይነት መልኩ ተረዱት? ከተባለ እንደሚከተለው ኦለሞች ገልፀውታል።
"الإستواء معلوم والكيفية مجهولة"
°ኣል-ኢስቲዋዑ መዕሉም ማለት፦ “በቁርዓን ውስጥ መጠቀሱ ማነም የማይክደው የተረጋገጠና የታወቀ ነገር ነው።”
°ወል-ከይፍየቱ መጅሁለቱን ማለት፦ “ነገር ግን የኢስተዋዕ ትርጉም/ትንታኔ/ ከብዙ ሰዎች ዘንድ ድብቅ/የማይታወቅ/ ነው።”
©ከይፍ ማለት እውነታው በሚል ትርጉም ይመጣል፥ እናም እዚህ ንግግር #ከይፍ የተባለው የፍጡራንን መገለጫ የሆነውን የቦታ ከፍታንና መደላደልን ለማንፀባረቅና ለመግለፅ አይደለም።
•••
#ገጣሚው እንድህ ይላል፦
#كيفية المرء ليس المرء يدركها فكيف #كيفية الجبار في القيدم
“የሰውዬውን እውነታ እራሱ ሰውዬው አይደርስበትም፥ ታድያ እንዴት ጅማሪ የሌለውን የፈጣሪን እውነታ ሊደርስበት ይችላልን? አይችልም።”
#ከይፍ እዚህ ግጥም ውስጥ ሀቂቃ ወይም እውነታ በሚለው ትርጉም እንደምትመጣ ያስረዳናል።
➰ ይቀላቀሉ..🙏
➰ ይማሩበታል‼️
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
#በኢማሙ_ማሊክ_ኢብኑ_ኣነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ ተናግረዋል ተብሎ ከተዋሸባቸው ንግግር መካከል በመረጃ አስደግፈን ከንግግሩ የፀዱ መሆናቸውን እናስቀምጣለን...!
------------------------------------------------------
•ትክክለኛ በሆነ ሰነድ ከኢማሙ ማሊክም ሆነ ከሌሎች ሰለፎች የሚቀጥለው ንግግር አልተረጋገጠም፦
لم يثبت من حيث الإسناد عن مالك ولا عن غيره من السلف أنه قال "الإستواء معلوم والكيفية مجهولة"
«ኢስቲወዕነቱ የታወቀ ነው እንዴት እንደሆነ ግን ከይፍያው አይታወቅም።»
•በወሃብዩችና በሙጀሲሞች ዘንድ ኢስተዋዕኑቱ የታወቀነ ነው ሲሉ ከፍታው ነው የተፈለገበት ይላሉ‼ እንዴት እንደሆነ ከፍታው ግን አይታወቅም‼ ብለው ተጅሲማቸውንና ❌ተሽቢሀቸውን❌ ለማለባበስ ይሞክራሉ፥
➦ከስር ከመሰረቱ ይህ ንግግር በትክክለኛ ሰነድ ከአንድም የሰለፍ ኦለማዎች አልተረጋገጠም እና ለእምነት መገንቢያ ተደርጎ በጭራሽ አይወሰድም፥ ምንም እንኳን በኣንዳንድ እውቅና ካላቸው አሊሞች ዘንድ በኪታባቸው ውስጥ ቢያስቀምጡትም።
•ንግግሩ እውቅና ያላቸው አሊሞች በኪታባቸው እንደጠቀሱት የሚታወቅ ጉዳይ ነው፥ ታድያ መጥቀሳቸው ለምን ጉዳይ ነው?፥ በምን ኣይነት መልኩ ተረዱት? ከተባለ እንደሚከተለው ኦለሞች ገልፀውታል።
"الإستواء معلوم والكيفية مجهولة"
°ኣል-ኢስቲዋዑ መዕሉም ማለት፦ “በቁርዓን ውስጥ መጠቀሱ ማነም የማይክደው የተረጋገጠና የታወቀ ነገር ነው።”
°ወል-ከይፍየቱ መጅሁለቱን ማለት፦ “ነገር ግን የኢስተዋዕ ትርጉም/ትንታኔ/ ከብዙ ሰዎች ዘንድ ድብቅ/የማይታወቅ/ ነው።”
©ከይፍ ማለት እውነታው በሚል ትርጉም ይመጣል፥ እናም እዚህ ንግግር #ከይፍ የተባለው የፍጡራንን መገለጫ የሆነውን የቦታ ከፍታንና መደላደልን ለማንፀባረቅና ለመግለፅ አይደለም።
•••
#ገጣሚው እንድህ ይላል፦
#كيفية المرء ليس المرء يدركها فكيف #كيفية الجبار في القيدم
“የሰውዬውን እውነታ እራሱ ሰውዬው አይደርስበትም፥ ታድያ እንዴት ጅማሪ የሌለውን የፈጣሪን እውነታ ሊደርስበት ይችላልን? አይችልም።”
#ከይፍ እዚህ ግጥም ውስጥ ሀቂቃ ወይም እውነታ በሚለው ትርጉም እንደምትመጣ ያስረዳናል።
➰ ይቀላቀሉ..🙏
➰ ይማሩበታል‼️
https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
Forwarded from 🅂🄴🄸🄳 🕋 🇪🇹 🇵🇸
ክፍል ④
🍂
➦ በኢማሙ ማሊክ ኢብኑ ኣነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ ተናግረዋል ተብሎ ከተዋሸባቸው ንግግር መካከል በመረጃ አስደግፈን ከንግግሩ የፀዱ መሆናቸውን እናስቀምጣለን....!
ከእኛ ጋ ይሁኑ...!🙏
------------------------------------------------------
•ኢማሙ ማሊክ ተናግረውታል ብለው ከሚያስጠጉት ንግግር ውስጥ አንድኛው ይህ ነው።
➰ ንግግሩም እንደዚህ ይላል፦
«አሏሕ ከሰማያት በላይ ነው፣ ከእውቀቱ ምንም ነገር አይደበቅበትም።»
واما القول المنسوب لمالك وهو قول « الله في السماء وعلمه في كل مكان لايخلو منه شىء»
🍂
ይሄም ንግግር ትክክለኛ በሆነ ሰነድ ከኢማሙ ማሊክ አልተገኘም፥ ወሬ ብቻውን መረጃ ሊሆን አይችልም።
🍂
•ይሄን ንግግር ካወሩት ሰዎች መካከል ኣብዱሏሕ ኢብኑ ናፊዕ ይገኛል።
➰ኣብዱሏሕ ኢብኑ ናፊዕ ደግሞ ፥ ኢማሙ አህመድ ኢብኑ ሀንበል እንድህ ብለውታል፦
«ይህ ሰው የሀድስ ባለቤት አይደለም፥ ድክመት ያለበት ሰው ነው።»
©ኢብኑ ጀማዓ ኢዷሁ ደሊል በሚባል ኪታባቸው
#JOIN_US
➦https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8
🍂
➦ በኢማሙ ማሊክ ኢብኑ ኣነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ ተናግረዋል ተብሎ ከተዋሸባቸው ንግግር መካከል በመረጃ አስደግፈን ከንግግሩ የፀዱ መሆናቸውን እናስቀምጣለን....!
ከእኛ ጋ ይሁኑ...!🙏
------------------------------------------------------
•ኢማሙ ማሊክ ተናግረውታል ብለው ከሚያስጠጉት ንግግር ውስጥ አንድኛው ይህ ነው።
➰ ንግግሩም እንደዚህ ይላል፦
«አሏሕ ከሰማያት በላይ ነው፣ ከእውቀቱ ምንም ነገር አይደበቅበትም።»
واما القول المنسوب لمالك وهو قول « الله في السماء وعلمه في كل مكان لايخلو منه شىء»
🍂
ይሄም ንግግር ትክክለኛ በሆነ ሰነድ ከኢማሙ ማሊክ አልተገኘም፥ ወሬ ብቻውን መረጃ ሊሆን አይችልም።
🍂
•ይሄን ንግግር ካወሩት ሰዎች መካከል ኣብዱሏሕ ኢብኑ ናፊዕ ይገኛል።
➰ኣብዱሏሕ ኢብኑ ናፊዕ ደግሞ ፥ ኢማሙ አህመድ ኢብኑ ሀንበል እንድህ ብለውታል፦
«ይህ ሰው የሀድስ ባለቤት አይደለም፥ ድክመት ያለበት ሰው ነው።»
©ኢብኑ ጀማዓ ኢዷሁ ደሊል በሚባል ኪታባቸው
#JOIN_US
➦https://www.tg-me.com/+XBeaC-I2mctmNjE8