Forwarded from 📚👳♂ORThODOX LIFE19👳♂📚
ሥላሴ ‹‹ቅድስት›› ተብለው በሴት አንቀጽ መጠራታቸው ሴት /እናት/ ልጅዋን መውለዷን እንደማትጠረጥረው ሁሉ ሥላሴም ይህን ዓለም መፍጠራቸውን ስለማይጠረጥሩ ነው፡፡ሁሉም ከእነርሱ፣ ለእነርሱ፣ በእነርሱ ሆኗልና፡፡
ሴት ወይንም እናት ልጅዋ ቢታመምባት እንዲሞትባት አትሻም፤ ሥላሴም ከፍጥረታቸው አንዱ እንኳን በጠላት ዲያብሎስ እንዲገዛባቸው አይፈቅዱም፡፡
ሴት ፈጭታ ጋግራ ቤተሰቦቿን እንደምትመግበው ሥላሴም በዝናብ አብቅለው በፀሐይ አብስለው ፍጥረቱን ሁሉ ስለሚመግቡ ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እያልን እንጠራቸዋለን፡፡
የቅድስት ሥላሴ ምህረትና ቸርነት አይለየን🙏
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@ORTHODOX_LIFE19
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
ሴት ወይንም እናት ልጅዋ ቢታመምባት እንዲሞትባት አትሻም፤ ሥላሴም ከፍጥረታቸው አንዱ እንኳን በጠላት ዲያብሎስ እንዲገዛባቸው አይፈቅዱም፡፡
ሴት ፈጭታ ጋግራ ቤተሰቦቿን እንደምትመግበው ሥላሴም በዝናብ አብቅለው በፀሐይ አብስለው ፍጥረቱን ሁሉ ስለሚመግቡ ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እያልን እንጠራቸዋለን፡፡
የቅድስት ሥላሴ ምህረትና ቸርነት አይለየን
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@ORTHODOX_LIFE19
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 👳♂ዝክረ ቅዱሳን ቅዱሳን👳♂
✝እንኳን አደረሰነ!
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፱፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ኃያል ወመስተጋድል ማር መርቆሬዎስ ዘሮሜ (በዓለ ፍልሠቱ)
✿ቅዱስ ሳሙኤል ዐቢይ ነቢይ (ወልዳ ለሐና ነቢይት)
✿ቅዱስ ሉክያኖስ ሰማዕት
✿ቅድስት ዕሌኒ ንግሥት
✿፬ቱ ሰማዕታት
✿ዮሐንስ ወአርልክሳ ጳጳስ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@zkre_kdusan21
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
☞ወርኀ ሰኔ ቡሩክ፤ ወአመ ፱፦
✝ቅድስት ጾመ ሐዋርያት (ንጹሐን)
✝ወበዓለ ቅዱሳን፦
✿ኃያል ወመስተጋድል ማር መርቆሬዎስ ዘሮሜ (በዓለ ፍልሠቱ)
✿ቅዱስ ሳሙኤል ዐቢይ ነቢይ (ወልዳ ለሐና ነቢይት)
✿ቅዱስ ሉክያኖስ ሰማዕት
✿ቅድስት ዕሌኒ ንግሥት
✿፬ቱ ሰማዕታት
✿ዮሐንስ ወአርልክሳ ጳጳስ
❖ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@zkre_kdusan21
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
Forwarded from 📚👳♂ORThODOX LIFE19👳♂📚
የሰማያት ወዳጆቻችንና ቅዱሳን ሁሉ በአንተ ዙርያ ሁነው ስለ አንተ እንደሚማልዱም እወቅ።
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@ORTHODOX_LIFE19
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from 🎤✨ድምፀ ተዋሕዶ✨🎤
በማኅበራዊ ሚዲያ በመልቀቅ የሚታወቀው አቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ ተመሰረተ !
ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም [ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ የጥላቻ ንግግሮችን በማኅበራዊ ሚዲያ በመልቀቅ የሚታወቀው አቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ ተመሰረተ።
በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐቃቢ ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍ ጠይቋል።
የቤተ ክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣ለመስደብ እና የምእመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የራሱ የዪቲዩብ ቻናል በውጪ ሀገር ሆኖ ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።
በተጨማሪም ቅድስትቤተክርስቲያንን “የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት” በማለት ሲቀሰቅስ መቆየቱን የሕግ መምሪያው አስታውቋል።
በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን ክብረ ክህነት የሚያቃልል ንግግሮችን ሲናገር እንደነበረም በክሱ ላይ አስታውሷል።
በክሱ ላይ አያይዞ መምሪያው እንደገለጸው ቤተ ተክርስቲያኒቱ የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የጸሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን “ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው” ማለቱን ገልጿል።
ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን በቅድስና የምታከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን “ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ ናቸው” በማለት ግለሰቡ ወንጀል መፈጸሙንም በመሰረተው ክስ ላይ ጠቅሷል።
በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዝሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ አቤቱታውን አቅርቧል።
መረጃው:- የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
#ድምፀ_ተዋህዶ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@News_Tewahdo
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም [ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ]
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ የጥላቻ ንግግሮችን በማኅበራዊ ሚዲያ በመልቀቅ የሚታወቀው አቶ ትዝታው ሳሙኤል ላይ ክስ ተመሰረተ።
በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሕግ አገልግሎት መምሪያ ለኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ባቀረበው ክስ የወንጀል ምርመራ ተደርጎ የምርመራ መዝገቡ መብቱ ለሚፈቅድለት የዐቃቢ ሕግ ዘርፍ እንዲተላለፍ ጠይቋል።
የቤተ ክርስቲያኒቱ የበላይ ውሳኔ ሰጪ አካልን ለማዋረድ፣ለመስደብ እና የምእመኑን ስሜት ለመንካት ብሎም በሀገሪቱ ውስጥ ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በማሰብ በተለያዩ የመረጃ ማሰራጫ መንገዶች እና ከ5000 በላይ ተከታዮች ባሉት የራሱ የዪቲዩብ ቻናል በውጪ ሀገር ሆኖ ከፍተኛ ቅስቀሳ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጿል።
በተጨማሪም ቅድስትቤተክርስቲያንን “የመተት እና ጠንቋይ ቤት ናት” በማለት ሲቀሰቅስ መቆየቱን የሕግ መምሪያው አስታውቋል።
በማያያዝም ግለሰቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ብፁዓን አባቶችን፣በየገዳማቱ ውስጥ የሚገኙ ገዳማውያን መነኮሳትና አገልጋዮችን ክብረ ክህነት የሚያቃልል ንግግሮችን ሲናገር እንደነበረም በክሱ ላይ አስታውሷል።
በክሱ ላይ አያይዞ መምሪያው እንደገለጸው ቤተ ተክርስቲያኒቱ የምትገለገልባቸውን ሃይማኖታዊ የጸሎት፣የታሪክ ፣የገድላትና ድርሳናት መጻሕፍትን “ድውያን መጽሐፍት ናቸው መጥፋት አለባቸው” ማለቱን ገልጿል።
ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን በቅድስና የምታከብራቸውንና የምትዘክራቸውን ቅዱሳን አባቶች እና እናቶችን “ጣኦታትና ጣኦት አምላኪ ናቸው” በማለት ግለሰቡ ወንጀል መፈጸሙንም በመሰረተው ክስ ላይ ጠቅሷል።
በአጠቃላይ ሰባት ነጥቦችን ያካተቱ የወንጀል ዝርዝሮችን በመግለጽም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ቀርቦ ግለሰቡ በሕግ ተጠያቂ እንዲደረግ አቤቱታውን አቅርቧል።
መረጃው:- የ/ኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
#ድምፀ_ተዋህዶ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@News_Tewahdo
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Forwarded from 📚👳♂ORThODOX LIFE19👳♂📚
✟ ወተጠየቀ ውእቱ ባሕራን ከመ መልአከ ክቡር ሚካኤል ሊቀ መላዕክት ውእቱ ዘአስተርአዮ ሎቱ በውስተ ፍኖት ወነፍሐ ውስተ መልእክተ ወደምስስ ዘውስቴቱ ወጸሐፈ ሎቱ ህየንቴሁ መልእክተ ሕይወት
ባሕራንም በመንገድ የታየው በደብዳቤው ውስጥ የተፃፈውን አጥፍቶ በለውጡ የሕይወትን መልእክት የጻፈለት የመላዕክት አለቃ ክቡር መልአኩ ሚካኤል እንደሆነ ተረዱ
✤ የመልክዐ ሚካኤል ደራሲ አባ ዮሐንስ ዘአክሱም ✤
ሰላም እብል ለአስናኒከ ዘመንፈስ ዘኢይረክቦን ጥረስ ሚካኤል ረዳኢ ለእለ ውስተ ባሕር ወየብስ እስመ ረስየከ ካህነ ምሥዋዑ ክርስቶስ መፍትው ሊተ ትተንብል ቀሲስ
ሠኔ ፲፪ የቅዱስ ሚካኤል ቀሲሱ ቅዱስ ባሕራን የረዳበት ዕለት ነው
ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ
❖ ወበዛቲ ዕለት ካዕበ ኮነ ዕረፍታ ለቅድስት አፎምያ ❖
በዚች ቀን የከበረች አፎምያ ያረፈችበት ነው
✥ የድርሳነ ሚካኤል እና የመልክዐ ሚካኤል ደራሲ አባ ዮሐንስ ዘአክሱም ✥
ሰላም ለመልክዕከ ዘኢይጤየቅ ለዓይንነ ኆኀያቲሁ ርቡዐ በከመ ርኢነ ሚካኤል የዋህ እኀወ ማርያም እምነ ዘርግብ አክናፊከ ክድነነ እሞት ውስተ ሕይወት እግዚኦ መርሐነ
ሠኔ ፲፪ ቀን የቅዱስ ሚካኤል ወዳጅ የቅዱስ አስተራኒቆስ ሚስት ቅድስት አፎምያ የዕረፍቷ መታሰቢያ ነው
በረከቷ ይደርብን
✍️ መነ ትብል ርዕሰከ✍️ ፳፻፲፯ ዓ.ም
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@ORTHODOX_LIFE19
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
ባሕራንም በመንገድ የታየው በደብዳቤው ውስጥ የተፃፈውን አጥፍቶ በለውጡ የሕይወትን መልእክት የጻፈለት የመላዕክት አለቃ ክቡር መልአኩ ሚካኤል እንደሆነ ተረዱ
✤ የመልክዐ ሚካኤል ደራሲ አባ ዮሐንስ ዘአክሱም ✤
ሰላም እብል ለአስናኒከ ዘመንፈስ ዘኢይረክቦን ጥረስ ሚካኤል ረዳኢ ለእለ ውስተ ባሕር ወየብስ እስመ ረስየከ ካህነ ምሥዋዑ ክርስቶስ መፍትው ሊተ ትተንብል ቀሲስ
ሠኔ ፲፪ የቅዱስ ሚካኤል ቀሲሱ ቅዱስ ባሕራን የረዳበት ዕለት ነው
ቅዱስ ባሕራን ቀሲስ
❖ ወበዛቲ ዕለት ካዕበ ኮነ ዕረፍታ ለቅድስት አፎምያ ❖
በዚች ቀን የከበረች አፎምያ ያረፈችበት ነው
✥ የድርሳነ ሚካኤል እና የመልክዐ ሚካኤል ደራሲ አባ ዮሐንስ ዘአክሱም ✥
ሰላም ለመልክዕከ ዘኢይጤየቅ ለዓይንነ ኆኀያቲሁ ርቡዐ በከመ ርኢነ ሚካኤል የዋህ እኀወ ማርያም እምነ ዘርግብ አክናፊከ ክድነነ እሞት ውስተ ሕይወት እግዚኦ መርሐነ
ሠኔ ፲፪ ቀን የቅዱስ ሚካኤል ወዳጅ የቅዱስ አስተራኒቆስ ሚስት ቅድስት አፎምያ የዕረፍቷ መታሰቢያ ነው
በረከቷ ይደርብን
✍️ መነ ትብል ርዕሰከ✍️ ፳፻፲፯ ዓ.ም
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
@ORTHODOX_LIFE19
╰══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
Forwarded from 🎤✨ድምፀ ተዋሕዶ✨🎤
ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ የወላይታ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በአረካ ከተማ ለሚገነባው የቅዱስ ሚካኤል ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ !
ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም [ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ]
ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ የወላይታ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በወላይታ ሀገረ ስብከት በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ቤተ ክህነት አረካ ከተማ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አዲስ ለሚገነባው ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት አስቀምጠዋል።
ብፁዕነታቸው በዛሬው ዕለት የሚከበረውን የቅዱስ ሚካኤል በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ አረካ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ያደረጉ ሲሆን በበዓሉ የተገኙ በርካታ ምእመናንን ወንጌል አስተምረው አባታዊ ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ሰጥተዋል።
በመጨረሻም ብፁዕነታቸው አሁን አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን በማርጀቱ ምክንያት አዲስ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ለመስራት በማቀድ ሰበካ ጉባኤው ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ለግንባታው መሠረት ድንጋይ በማስቀመጥ ሁሉም አካል ትብብርና ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።
#ዜና_ተዋሕዶ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@News_Tewahdo
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
ሰኔ 12 ቀን 2017 ዓ.ም [ተ.ሚ.ማ/ አዲስ አበባ]
ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ የወላይታ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በወላይታ ሀገረ ስብከት በቦሎሶ ሶሬ ወረዳ ቤተ ክህነት አረካ ከተማ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አዲስ ለሚገነባው ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በዛሬው ዕለት አስቀምጠዋል።
ብፁዕነታቸው በዛሬው ዕለት የሚከበረውን የቅዱስ ሚካኤል በዓልን ምክንያት በማድረግ ወደ አረካ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ያደረጉ ሲሆን በበዓሉ የተገኙ በርካታ ምእመናንን ወንጌል አስተምረው አባታዊ ቃለ ምዕዳን እና ቡራኬ ሰጥተዋል።
በመጨረሻም ብፁዕነታቸው አሁን አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው ቤተ ክርስቲያን በማርጀቱ ምክንያት አዲስ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ለመስራት በማቀድ ሰበካ ጉባኤው ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ለግንባታው መሠረት ድንጋይ በማስቀመጥ ሁሉም አካል ትብብርና ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል።
#ዜና_ተዋሕዶ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@News_Tewahdo
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Forwarded from 🎤✨ድምፀ ተዋሕዶ✨🎤 (☦ማኔ ቴቄል ፋሪስ☦)
በሶርያ ምሥራቅ ደማስቆ በቅዱስ ኤልያስ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ የሽብር ጥቃት ደረሰ
ሰኔ 15 ቀን 2025 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
ከደማስቆ በስተምሥራቅ በድዋይሌህ አካባቢ የሚገኘው የቅዱስ ኤልያስ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በቅዳሴ ላይ በነበሩበት ወቅት ኢላማ የተደረገ ሲሆን በጥቃቱ ከ15 በላይ ሰዎች ሲሞቱ በትንሹ 20 ሰዎች መቁሰላቸውን የሶሪያ አረብ የዜና አገልግሎት (SANA) እና በርካታ አለም አቀፍ የዜና ወኪሎች ዘግበዋል።
በሩሲያ የዜና አገልግሎት ኖቮስቲ የዘገበው የመጀመርያ ዘገባዎች እንዳመለከቱት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጸሎት ወቅት ወደ ቤተክርስቲያኑ በመግባት በነበሩት ምእመናን ላይ ተኩስ በመክፈት ድንጋጤ ፈጥሯል። ከዚያም የሚፈነዳ ቀበቶ በማፈንዳት ከፍተኛ ፍንዳታ በማድረግ የቤተክርስቲያኑ ክፍሎች ወድሞ የበርካታ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል።
አል-ኢኽባሪያ ቲቪ እንደዘገበው የሀገር ውስጥ የጸጥታ ሃይሎች የጥቃቱን መንስኤ ለማወቅ የወንጀል ምርመራ መጀመሩን ዘግቧል። ይህ በንዲህ እንዳለ የአምቡላንስ እና የሲቪል መከላከያ ቡድን ቁስለኛዎቹን በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሆስፒታሎች በማጓጓዝ ከፍተኛ የህክምና ማስጠንቀቂያ መስጠቱ ነው የተገለጸው።
የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ኤልያስ ቤተ ክርስቲያን በደማስቆ እና በአካባቢዋ ከሚገኙት ታዋቂ የክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። ከነቢዩ ኤልያስ ጋር የተቆራኘ በመሆኑ በጥንታዊ እና ታሪካዊነቱ ይታወቃል።
#ዜና_ተዋሕዶ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@News_Tewahdo
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
ሰኔ 15 ቀን 2025 ዓ.ም (ተ.ሚ.ማ/አዲስ አበባ)
ከደማስቆ በስተምሥራቅ በድዋይሌህ አካባቢ የሚገኘው የቅዱስ ኤልያስ የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በቅዳሴ ላይ በነበሩበት ወቅት ኢላማ የተደረገ ሲሆን በጥቃቱ ከ15 በላይ ሰዎች ሲሞቱ በትንሹ 20 ሰዎች መቁሰላቸውን የሶሪያ አረብ የዜና አገልግሎት (SANA) እና በርካታ አለም አቀፍ የዜና ወኪሎች ዘግበዋል።
በሩሲያ የዜና አገልግሎት ኖቮስቲ የዘገበው የመጀመርያ ዘገባዎች እንዳመለከቱት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጸሎት ወቅት ወደ ቤተክርስቲያኑ በመግባት በነበሩት ምእመናን ላይ ተኩስ በመክፈት ድንጋጤ ፈጥሯል። ከዚያም የሚፈነዳ ቀበቶ በማፈንዳት ከፍተኛ ፍንዳታ በማድረግ የቤተክርስቲያኑ ክፍሎች ወድሞ የበርካታ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል።
አል-ኢኽባሪያ ቲቪ እንደዘገበው የሀገር ውስጥ የጸጥታ ሃይሎች የጥቃቱን መንስኤ ለማወቅ የወንጀል ምርመራ መጀመሩን ዘግቧል። ይህ በንዲህ እንዳለ የአምቡላንስ እና የሲቪል መከላከያ ቡድን ቁስለኛዎቹን በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሆስፒታሎች በማጓጓዝ ከፍተኛ የህክምና ማስጠንቀቂያ መስጠቱ ነው የተገለጸው።
የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ኤልያስ ቤተ ክርስቲያን በደማስቆ እና በአካባቢዋ ከሚገኙት ታዋቂ የክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። ከነቢዩ ኤልያስ ጋር የተቆራኘ በመሆኑ በጥንታዊ እና ታሪካዊነቱ ይታወቃል።
#ዜና_ተዋሕዶ
╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮
@News_Tewahdo
╰══•ೋ•✧๑♡๑✧• ══╯
Forwarded from 🟢ናታኒም ፖሮሞሽን🟢
📡 በዝህ ቻናል የተለያዩ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙሮች የሚያገኙበት ቻናል ነው።
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
ይ🀄️ላ🀄️ሉ
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
🔑 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘማሪዎች ውስጥ የማንን ዝማሬ ማግኘት ይፈልጋሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🔴የቴዎድሮስ ዮሴፍ መዝሙር
⚫️የዳግማዊ ደርቤ መዝሙር
ዝ?የቀዳሜጸጋ መዝሙር
⚫️የዘማሪት ለምለም ከበደ መዝሙር
🔴የኪነጥበብ መዝሙር
⚫️የይልማ ኃይሉ መዝሙር
🔴የዘማሪ አቤል መክብብ መዝሙር
⚫️የዘማሪት ትንቢት ቦጋለ እና ወ.ዘ.ተ......
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
ይ🀄️ላ🀄️ሉ
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
🛑እነሆ አዲስ ቻናል ይዘንሎት መጣን🛑
በማርያም ይህን ቻናል ሳይቀላቀሉ እንዳያልፉ ይደሰቱበታል መርጠን ለናንተ አቀረብንሎ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒 ➲ █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
ይ🀄️ላ🀄️ሉ
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
🔑 የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘማሪዎች ውስጥ የማንን ዝማሬ ማግኘት ይፈልጋሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
🔴የቴዎድሮስ ዮሴፍ መዝሙር
⚫️የዳግማዊ ደርቤ መዝሙር
ዝ?የቀዳሜጸጋ መዝሙር
⚫️የዘማሪት ለምለም ከበደ መዝሙር
🔴የኪነጥበብ መዝሙር
⚫️የይልማ ኃይሉ መዝሙር
🔴የዘማሪ አቤል መክብብ መዝሙር
⚫️የዘማሪት ትንቢት ቦጋለ እና ወ.ዘ.ተ......
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
ይ🀄️ላ🀄️ሉ
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
🛑እነሆ አዲስ ቻናል ይዘንሎት መጣን🛑
በማርያም ይህን ቻናል ሳይቀላቀሉ እንዳያልፉ ይደሰቱበታል መርጠን ለናንተ አቀረብንሎ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
◤◢◤◢◤◢◣◥◣◥◣◥
█ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒 ➲ █
◣◥◣◥◣◥◤◢◤◢◤◢
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
Forwarded from 🟢ናታኒም ፖሮሞሽን🟢
❤️በማርያም ይሄን ቻናል ሳታዩት እንዳታልፋ
በቻናሉ ቀን በቀን አዳዲስ መንፈሳዊ ጥያቄዎች ይለቀቃል በማግስቱም
የቻናሉ አባላት ድምፅ ከሰጡ በኋላ
መልሱ ይለቀቃል። በጣም አስተማሪ የሆነ መንፈሳዊ ቻናል ቻናሉን ለመቀላቀል
ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ።
👇👇👇
@metehafe_kedusawi_teyake
@metehafe_kedusawi_teyake
@metehafe_kedusawi_teyake
በቻናሉ ቀን በቀን አዳዲስ መንፈሳዊ ጥያቄዎች ይለቀቃል በማግስቱም
የቻናሉ አባላት ድምፅ ከሰጡ በኋላ
መልሱ ይለቀቃል። በጣም አስተማሪ የሆነ መንፈሳዊ ቻናል ቻናሉን ለመቀላቀል
ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ።
👇👇👇
@metehafe_kedusawi_teyake
@metehafe_kedusawi_teyake
@metehafe_kedusawi_teyake