ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡
በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ ዮሐንስ ካሳ፣ ሽልማታቸውን ሰኔ 21 ቀን 2017ዓ.ም. በጅማ ከተማ በተከናወነ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም ተረክበዋል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ የፔፕሲ፣ ሚሪንዳ እና ሰቨን አፕ ምርቶቹን በድጋሚ ለገበያ ካቀረበ በኋላ የተለያዩ እና በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ለደንበኞቹ አዘጋጅቶ ዕድለኛ አሸናፊዎችን በአስገራሚና አጓጊ ሽልማቶች በማንበሽበሽ ላይ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡
በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ ዮሐንስ ካሳ፣ ሽልማታቸውን ሰኔ 21 ቀን 2017ዓ.ም. በጅማ ከተማ በተከናወነ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም ተረክበዋል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ የፔፕሲ፣ ሚሪንዳ እና ሰቨን አፕ ምርቶቹን በድጋሚ ለገበያ ካቀረበ በኋላ የተለያዩ እና በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ለደንበኞቹ አዘጋጅቶ ዕድለኛ አሸናፊዎችን በአስገራሚና አጓጊ ሽልማቶች በማንበሽበሽ ላይ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
በጋምቤላ ክልል ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሶስት ሴት ተማሪዎች መታገታቸው ተገለጸ!
በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በጋምቤላ ክልል፤ በመጪው ሰኞ የሚጀምረውን የ12ተኛ ክፍል ፈተና ለመውሰድ በጉዞ ላይ የነበሩ ሦስት ሴት ተማሪዎች እና አንዲት የ13 ዓመት ልጅ በሙርሌ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ።አራቱ ሴቶች የታገቱት በአኝዋ ዞን ጎግ ወረዳ ከምትገኘው ቴዶ ቀበሌ ተነስተው ወደ ወረዳው ዋና ከተማ ፒኝውዶ በእግር እየተጓዙ በነበረበት ወቅት መሆኑ ተጠቁሟል።
ከ13 እስከ 22 ዕድሜ ያላቸው አራቱ ሴቶች በታጣቂዎች የታገቱት ሰኔ 18 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ አራት ሰዓት ገደማ መሆኑ ሁለት የጎግ ወረዳ የመንግሥት ኃላፊዎች እንደነገሩት ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል።ከአራቱ ሴቶች መካከል ሦስቱ የ12ተኛ ክፍል ተፈታኞች እንደሆኑ የወረዳው የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አጃክ ኦኮንጎ ነግረውኛል ያለው ቢቢሲ ወደ ፒኝውዶ ከተማ እየተጓዙ የነበረው፤ ነገ ቅዳሜ ከሌሎች ተፈታኞች ጋር በመሆን ፈተናው ወደ ሚሰጥበት ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ለመሄድ ነበር ማለታቸውንም አስነብቧል።
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽንም ትላንት ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ "በእግር በመጓዝ ላይ የነበሩ አራት ታዳጊ ልጆች" መታገታቸውን ሪፖርት እንደተደረገለት አስታውቋል፤ እገታው የተፈጸመው "በደቡብ ሱዳን ሙርሌ ዘራፊዎች" መሆኑን ገልጿል።የወረዳው አስተዳደር የፀጥታ ኃይሎችን በማሰማራት ከቀበሌው የሚነሱ ሌሎች ተማሪዎችን በእጀባ እንዳጓጓዘ የካቢኔ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊው እንደነገሩት ዘገባው አካቷል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ነዳጅ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጁና በአሠራር መመሪያው መሠረት ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጥብቅ ያሳስባል፡፡
Via:- አዩዘበሀሻ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ
የሐምሌ ወር የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከዛሬ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሰኔ ወር ሲሸጥ በነበረበት የመሽጫ ዋጋ እንዲቀጥል በመንግሥት መወሰኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የነዳጅ ማደያዎች እና ኩባንያዎች በነዳጅ ውጤቶች ግብይት አዋጁና በአሠራር መመሪያው መሠረት ውሳኔውን ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡን በቅንነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጥብቅ ያሳስባል፡፡
Via:- አዩዘበሀሻ
ቻይና በሰው አልባ ሠራተኞች የሚተዳደር የኤ.አይ. (AI) አውራ ጎዳና ዳግም ግንባታ አከናወነች
ቻይና 158 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የቤጂንግ-ሆንግ ኮንግ-ማካዎ አውራ ጎዳና (Beijing-Hong Kong-Macao Expressway) አንድም ሰው ሳይጠቀም ዳግም መገንባቷ ተገልጿል፡፡
በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የሚቆጣጠሩ ድሮኖች፣ ራሳቸውን የሚያሽከረክሩ የመንገድ አስፋልት ማሽኖች እና ሮቦቲክ ሮለሮች መላውን የሥራ ሂደት መርተዋል ነው የተባለው፡፡
ይህ የኤ.አይ. ስኬት ፕሮጀክቱን በእጅጉ ያፋጠነው ሲሆን፣ ወጪዎችን በመቀነስ እና የሰው ልጅ ለሥራ ሲጋለጥ የሚደርስበትን አደጋ አስቀርቷል ተብሎለታል፡፡
ይህ ስኬት የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ከመሆኑ በላይ፣ ለወደፊት የመንገድ ግንባታዎች የሥራ ማስኬጃ ዘዴን የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ ሆኗል።
በሥራ ቦታ የሚታዩ የራስ ቁር የለበሱ ሠራተኞች ቁጥር እየቀነሰ፣ ብልህ ማሽኖች ግን እየበዙ ይሄዳሉ ማለት ነው የተባለው፡፡
ይህ መሰል የስራ ልምድ የሰው ልጅ የሥራ ባህሪን ከሥሩ ሊቀይሩት የሚችሉ ሲሆን፣ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን ከመፍጠር ባሻገር ሰዎች ይበልጥ ውስብስብና የፈጠራ ሥራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ቢጠቀስም፤ የሥነ ምግባር ጉዳዮች፣ የሥራ መፈናቀል እና የደህንነት ስጋቶች ሊታሰብባቸው የሚገቡ ጉዳዮች መሆናቸው ተመላክቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ቻይና 158 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን የቤጂንግ-ሆንግ ኮንግ-ማካዎ አውራ ጎዳና (Beijing-Hong Kong-Macao Expressway) አንድም ሰው ሳይጠቀም ዳግም መገንባቷ ተገልጿል፡፡
በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የሚቆጣጠሩ ድሮኖች፣ ራሳቸውን የሚያሽከረክሩ የመንገድ አስፋልት ማሽኖች እና ሮቦቲክ ሮለሮች መላውን የሥራ ሂደት መርተዋል ነው የተባለው፡፡
ይህ የኤ.አይ. ስኬት ፕሮጀክቱን በእጅጉ ያፋጠነው ሲሆን፣ ወጪዎችን በመቀነስ እና የሰው ልጅ ለሥራ ሲጋለጥ የሚደርስበትን አደጋ አስቀርቷል ተብሎለታል፡፡
ይህ ስኬት የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ ከመሆኑ በላይ፣ ለወደፊት የመንገድ ግንባታዎች የሥራ ማስኬጃ ዘዴን የሚያሳይ ፍኖተ ካርታ ሆኗል።
በሥራ ቦታ የሚታዩ የራስ ቁር የለበሱ ሠራተኞች ቁጥር እየቀነሰ፣ ብልህ ማሽኖች ግን እየበዙ ይሄዳሉ ማለት ነው የተባለው፡፡
ይህ መሰል የስራ ልምድ የሰው ልጅ የሥራ ባህሪን ከሥሩ ሊቀይሩት የሚችሉ ሲሆን፣ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን ከመፍጠር ባሻገር ሰዎች ይበልጥ ውስብስብና የፈጠራ ሥራዎች ላይ እንዲያተኩሩ ሊያደርጉ እንደሚችሉ ቢጠቀስም፤ የሥነ ምግባር ጉዳዮች፣ የሥራ መፈናቀል እና የደህንነት ስጋቶች ሊታሰብባቸው የሚገቡ ጉዳዮች መሆናቸው ተመላክቷል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ በቡስትግራም ይዘዙ!
LINK -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from ሰሌዳ | Seleda
አውሮፕላኑ ምን ገጠመው❓❗👇
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ‼️
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Seledadotio
@Seledadotio
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ‼️
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Seledadotio
@Seledadotio
አውሮፕላኑ ምን ገጠመው
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Yebetube @Fikerassefa
በሙምባይ የአስቸኳይ ጊዜ ማረፊያ ያደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን 7 ተሳፋሪዎች ታመዋል ተባለ
ከዓለም ዓቀፍ መረጃዎች እንደተዘገበው ከሆነ ከዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን 2017 ዓ.ም (June 28, 2025) ጀምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 787 አውሮፕላን ወደ ሙምባይ ሲበር በካቢን ውስጥ የነበረው ግፊት በመቀነሱ ምክንያት ድንገተኛ አደጋ አጋጥሞታል ተብሏል።
በዚህም ምክንያት ሰባት ተሳፋሪዎች መታመማቸው ተገልጿል።
አውሮፕላኑ በአየር ላይ እያለ የውስጥ ግፊቱ በመቀነሱ፣ ድንገተኛ ማረፊያ ለማድረግ ተገዷል ነው የተባለው።
በደረሰው የአየር ግፊት መቀነስ ሳቢያ የታመሙት ሰባት ተሳፋሪዎች ወደ ሙምባይ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደደረሱ የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸዋል።
ከመካከላቸውም አንዱ ሆስፒታል ገብቶ ህክምና እንደተደረገለት መረጃዎች ያመለክታሉ።
የአደጋው መንስኤ በምርመራ ላይ ሲሆን፣ የአየር መንገዱ ባለስልጣናት እስካሁን ዝርዝር መረጃዎችን አልሰጡም ተብሏል።
ይህ ክስተት ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ በሌሎች አየር መንገዶች ላይ ከተከሰቱ ተመሳሳይ የአየር ግፊት መቀነስ ችግሮች ጋር የሚመሳሰል መሆኑ ተጠቁሟል።
@Yebetube @Fikerassefa
ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ በ25 ከተሞች አዲስ የባንክ አካውንት ለመክፈት የፋይዳ መታወቂያ አስገዳጅ ሊሆን ነው!
ከሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በ25 የክልል ከተሞች በሚገኙ ባንኮች አዲስ የባንክ ሂሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ባንኮች ከታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ አስገዳጅ ሆኖ በመተግበር ላይ መሆኑን ይታወቃል።
ከሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ አስገዳጅ የሚሆንባቸው ከተሞች፡-
በባህር ዳር፣ ደሴ፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን፣ ኮምቦልቻ፣ ሸገር፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ፣ ቢሾፍቱ፣ ጅማ፣ ባቱ፣ ሆሳዕና፣ አምቦ፣ ወልቂጤ እና ሐዋሳ ከተሞች አዲስ የባንክ ደብተር ለመክፈት እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።
በተጨማሪም በሀረር፣ ወላይታ ሶዶ፣ መቀሌ፣ ወራቤ፣ አዲግራት፣ ድሬዳዋ፣ አርባምንጭ፣ ጅግጅጋ፣ አክሱም እና ቡታጅራ ከተሞች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገልጿል።
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዲጂታል መታወቂያውን ለማስፋፋት ከ3 ሺህ በላይ የምዝገባ መሳሪያዎች ገዝቶ አገልግሎት ላይ ማዋሉን እና ከ1 ሺህ በላይ የምዝገባ ጣቢያዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
[KGEthiopia]
@YeneTube @FikerAssefa
ከሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በ25 የክልል ከተሞች በሚገኙ ባንኮች አዲስ የባንክ ሂሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አስታወቀ።በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም ባንኮች ከታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ አስገዳጅ ሆኖ በመተግበር ላይ መሆኑን ይታወቃል።
ከሰኔ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የፋይዳ መታወቂያ አስገዳጅ የሚሆንባቸው ከተሞች፡-
በባህር ዳር፣ ደሴ፣ ጎንደር፣ ደብረ ብርሃን፣ ኮምቦልቻ፣ ሸገር፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ፣ ቢሾፍቱ፣ ጅማ፣ ባቱ፣ ሆሳዕና፣ አምቦ፣ ወልቂጤ እና ሐዋሳ ከተሞች አዲስ የባንክ ደብተር ለመክፈት እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።
በተጨማሪም በሀረር፣ ወላይታ ሶዶ፣ መቀሌ፣ ወራቤ፣ አዲግራት፣ ድሬዳዋ፣ አርባምንጭ፣ ጅግጅጋ፣ አክሱም እና ቡታጅራ ከተሞች ተግባራዊ እንደሚደረግ ተገልጿል።
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ዲጂታል መታወቂያውን ለማስፋፋት ከ3 ሺህ በላይ የምዝገባ መሳሪያዎች ገዝቶ አገልግሎት ላይ ማዋሉን እና ከ1 ሺህ በላይ የምዝገባ ጣቢያዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
[KGEthiopia]
@YeneTube @FikerAssefa
ለንግድ ሱቅ ፈላጊዎች በሙሉ
📍 ፒያሳ ከሚኒልክ አደባባይ ወደ ሀገር ፍቅር ቲያትር የሚወስደው መንገድ ላይ የንግድ ሱቆችን መሸጥ ጀምረናል።
👉 2 ቤዝመንት ያለው
👉ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉በ1 ዓመት ተኩል የምትረከቡት
👉ምድር ቤት
20 ካሬ= 7ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2.8ሚሊዮን ብር
👉1ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 5.5 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2 ሚሊዮን ብር
👉2ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.8 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.5 ሚሊዮን ብር
👉3ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.2 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.2 ሚሊዮን ብር
👉4ኛ እና 5ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 3.9 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 900 ሺ ብር
👉ቀሪው በግንባታ ሂደት የሚከፈል።
ለበለጠ መረጃ
09-76-19-58-35
Telegram username
@Ruthtemersales
Whats app
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
📍 ፒያሳ ከሚኒልክ አደባባይ ወደ ሀገር ፍቅር ቲያትር የሚወስደው መንገድ ላይ የንግድ ሱቆችን መሸጥ ጀምረናል።
👉 2 ቤዝመንት ያለው
👉ከ 900,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉በ1 ዓመት ተኩል የምትረከቡት
👉ምድር ቤት
20 ካሬ= 7ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2.8ሚሊዮን ብር
👉1ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 5.5 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 2 ሚሊዮን ብር
👉2ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.8 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.5 ሚሊዮን ብር
👉3ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 4.2 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 1.2 ሚሊዮን ብር
👉4ኛ እና 5ኛ ፎቅ
20 ካሬ= 3.9 ሚሊዮን ብር
ቅድመ ክፍያ= 900 ሺ ብር
👉ቀሪው በግንባታ ሂደት የሚከፈል።
ለበለጠ መረጃ
09-76-19-58-35
Telegram username
@Ruthtemersales
Whats app
Message Temer properties on WhatsApp. https://wa.me/251976195835
Forwarded from YeneTube
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡
በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ ዮሐንስ ካሳ፣ ሽልማታቸውን ሰኔ 21 ቀን 2017ዓ.ም. በጅማ ከተማ በተከናወነ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም ተረክበዋል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ የፔፕሲ፣ ሚሪንዳ እና ሰቨን አፕ ምርቶቹን በድጋሚ ለገበያ ካቀረበ በኋላ የተለያዩ እና በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ለደንበኞቹ አዘጋጅቶ ዕድለኛ አሸናፊዎችን በአስገራሚና አጓጊ ሽልማቶች በማንበሽበሽ ላይ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ ለደንበኞቹ ካዘጋጃቸው ሽልማቶች ውስጥ ስድስተኛ የሆነው ቢዋይዲ የኤሌክትሪክ መኪና ዕጣ፣ በጅማ ከተማ ለዕድለኛ ወጥቷል፡፡
በጅማ ቆጬ ሰፈር ነዋሪ የሆኑት ዕድለኛው አሸናፊ አቶ ዮሐንስ ካሳ፣ ሽልማታቸውን ሰኔ 21 ቀን 2017ዓ.ም. በጅማ ከተማ በተከናወነ ልዩ የሽልማት ፕሮግራም ተረክበዋል፡፡
ሞሐ የለስላሳ መጠጦች ኢንደስትሪ ኃ. የተ. የግ. ማኅበር፣ የፔፕሲ፣ ሚሪንዳ እና ሰቨን አፕ ምርቶቹን በድጋሚ ለገበያ ካቀረበ በኋላ የተለያዩ እና በርካታ አጓጊ ሽልማቶችን ለደንበኞቹ አዘጋጅቶ ዕድለኛ አሸናፊዎችን በአስገራሚና አጓጊ ሽልማቶች በማንበሽበሽ ላይ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
ዕድሜያችን እየጨመረ ሲሄድ ጊዜ እየፈጠነ የሚመስለን ለምንድነው?
ለምንድነው በዕድሜ እየገፋን ስንሄድ ጊዜ የሚበር የሚመስለን? ልጅ እያለን የክረምት ዕረፍት ዘላለም ነበር የሚመስለን። አሁን ላይ ግን ዓመታት በቅጽበት የሚያልፉ ይመስላል። እዚህ ጋር ምን እየሆነ ነው? ይህ የእርስዎ ብቻ የሚሰማዎት ሳይሆን ሳይንሳዊ ማብራሪያ ያለው ነገር ነው።
ለዚህ እና ለሌሎች ጊዜን የተመለከቱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጠንበትን ዝግጅት እንዲከታተሉ ጋበዝንዎ። መሰል ዝግጅቶችን ለመከታተል ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/K_JqeH94iBo
ለምንድነው በዕድሜ እየገፋን ስንሄድ ጊዜ የሚበር የሚመስለን? ልጅ እያለን የክረምት ዕረፍት ዘላለም ነበር የሚመስለን። አሁን ላይ ግን ዓመታት በቅጽበት የሚያልፉ ይመስላል። እዚህ ጋር ምን እየሆነ ነው? ይህ የእርስዎ ብቻ የሚሰማዎት ሳይሆን ሳይንሳዊ ማብራሪያ ያለው ነገር ነው።
ለዚህ እና ለሌሎች ጊዜን የተመለከቱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጠንበትን ዝግጅት እንዲከታተሉ ጋበዝንዎ። መሰል ዝግጅቶችን ለመከታተል ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
https://youtu.be/K_JqeH94iBo
YouTube
ዕድሜያችን እየጨመረ ሲሄድ ጊዜ እየፈጠነ የሚመስለን ለምንድነው ?
ዛሬ ሶስት ጊዜን የተመለከቱ ጥያቄዎችን አንስተን እንመልሳለን፡ ከብርሃን በበለጠ ፍጥነት ቢጓዙ ምን ይከሰታል? "የአያት ፓራዶክስ" ምንድን ነው? እና ለምን ዕድሜ እየጨመረ በሄደ ቁጥር ጊዜ እየተፋጠነ የሚመስለው? እነዚህን ጥያቄዎች እስከምንመልስ አብራችሁን ቆዩ – ቻናሉን ሳብስክራይብ በማድረግ በየጊዜው ምንለቃቸውን ልዩ ፕሮግራሞች ይከታተሉ።