Telegram Web Link
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢 (NEW)

✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual

💵Price 25,000 Birr

🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺

😀 0942405669
✈️@Endalk4240

Join channel https://www.tg-me.com/phonestore_22
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?

መኪና? ቤት?

በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።

እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።

ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።

ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።

ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።

ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።

ፈጥነው ይደውሉ!

ለበለጠ መረጃ  (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
👍3
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከ608 ሺህ በላይ ተማሪዎች ለመውሰድ መመዝገባቸው ተገለጸ!

በ2017 የትምህርት ዘመን ከ608 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን ለመውሰድ መመዝገባቸውን የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንዳስታወቁት፤ መልቀቂያ ፈተና የፈተና ስርቆትና ኩረጃ በሚቀንስ መልኩ በወረቀት እና በበየነ መረብ ይሰጣል።

በወረቀት የሚፈተኑት መሰረተ ልማት ያልተሟላባቸው፤ ኮምፒውተር እና ኢንተርኔት ኮኔክሽን በበቂ ባላገኙ አካባቢዎች የሚገኙ ተፈታኞች መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ዋና ዳይሬክተሩ፤ በበየነ መረብ የሚሰጠው ፈተና እየጨመረ በመሄድ ላይ መሆኑን ጠቁመው፤ ወደፊት ሙሉ በሙሉ ፈተናውን በበየነ መረብ ለመስጠት እየተሠራ ነው ብለዋል፡፡

በአሁኑ ጊዜ የፈተና ዝግጅቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁን በመግለጽ፤ ፈታኞችን የመመልመል፤ የተመለመሉት ወደዬመፈተኛ ጣቢያው እንዲሰማሩ የማድረግ ዝግጅት እየተካሄደ እንደሚገኝ አመልክተዋል፡፡በአማራ ክልል ባለው ግጭት ሳቢያ በርካታ ት/ቤቶች የዘንደሮውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ እየሩስ መንግሥቱ በቅርቡ ገልጸዋል።

በክልሉ በአጠቃላይ 685 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገኙ የገለጹት ኃላፊዋ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት የዘንድሮውን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና የሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች 470 ብቻ ናቸው ብለዋል።

ክልሉ ቀደም ባሉት ዓመታት በየዓመቱ ከ150 ሺህ እስከ 180ሺህ ተማሪዎችን የማስፈተን አቅም እንደነበረው የገለጹት ኃላፊዋ ሰላም ባለባቸው አከባቢዎች በሚገኙ ት/ቤቶች የሚገኙ 99ሺህ 880 ተማሪዎች የዘንድሮን ፈተና ለመውሰድ ተመዝግበዋል ሲሉ ተናግረዋል።

Via AS
@YeneTube
👍17👎6
Forwarded from Kal Temer Real Estate
#ከቴምር ሪልስቴት
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው 

👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ

‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
👍21
ኢትዮጵያ ቀጣይዋ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን እንዳቀደች ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ተናገሩ

ፕሬዝዳንቱ በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ 2025 መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር በቅርቡ በሀገሪቱ ተግባራዊ የሆኑ ተነሳሽነቶች ሁሉን አቀፍ የዲጂታል ሥነ-ምህዳር በመገንባት ረገድ የሚያበረታታ እድገት ማስመዝገባቸውን አንስተዋል።

"የኢትዮጵያ ራዕይ ግልፅ ነው። በዲጂታል የበቃ ሀገር ለመገንባት ቁርጠኞች ነን" ብለዋል።


ወጣቱ ትውልድ የመጪዋ ዲጂታል ኢትዮጵያ መሠረት እንደሆነም በንግግራቸው ጠቅሰዋል።

"ከአፍሪካ ሕብረት አጀንዳ 2063 ጋር በማጣጣም የአፍሪካ የቴክኖሎጂ ህዳሴ ማዕከል የመሆን ራዕይ አለን" ሲሉ ተናግረዋል።

@Yenetube @Fikerassefa
😁48👍151
"በኤርትራ ውስጥ በተለያዩ ጉዳይ ታስረው የነበሩ ተጋሩ ኢትዮጵያዊያን ከእስር ለቀናል በማለት ከነ ስም ዝርዝራቸው እንደዚሁም የተወለዱበት አከባቢ በመጥቀስ ሻዕብያ ለቆአቸው ራማ ፖሊስ ጣቢያ ይገኛሉ። በኤርትራ ዛሬም ቢሆን በተለያዩ እስርቤቶች ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንዳሉ ይታመናል

@Yenetube @Fikerassefa
👍204🔥1
የጤና ሚኒስቴር ከጤና ሙያ ማህበራት ጋር መወያየቱን ሲገልጽ፤ በስራ ማቆም አድማ የታሰሩ የጤና ባለሙያዎች ቁጥር 80 መደረሱን የንቅናቄው አስተባባሪዎች ተናገሩ!

የጤና ባለሙያዎች በመላ ሀገሪቱ እያካሄዱት ያለው የከፊል ስራ ማቆም አድማ መቀጠሉን ተከትሎ፤ የጤና ሚኒስቴር ከጤና ሙያ ማህበራት አመራር እና ተወካዮች ጋር በወቅታዊ ጤና አገልግሎት አሰጣጥ እና በባለሙያ ጉዳዮች ዙሪያ ለሁለተኛ ጊዜ ትናንት ግንቦት 8 ቀን 2017 ዓ.ም ዉይይት ማድረጉን ገለጸ፡፡

በዉይይቱም የጤና ባለሙያ ጥያቄዎች በተገቢና እና በህጋዊ መንገድ በሚቀርቡበት ሁኔታም ላይ ምክክር መደረጉ ተገልጿል፡፡ በዚህም ለህብረተሰቡ ሙያዊ ስነምግባሩን በጠበቀ መልኩ የጤና አገልግሎቶች ሳይቋረጡ መቀጠል እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል፡፡

የጤና ባለሙያዎች የደመወዝ ጭማሪ፣ የጥቅማጥቅም እና የተሻለ የስራ ከባቢ እንዲተገበርላቸው በመጠየቅ እያደረጉ ያሉት አድማ ዛሬ አምስተኛ ቀኑን ስይዝ ከአድማው ጋር ተያይዞ የታሰሩ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር 80 መድረሱን የንቅናቄው አስተባባሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
👍53👎182
በግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን የ 12 ሰዎች ህይወት አለፈ።

በመተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰዎችና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የግልገል በለስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ገለጸ።ዛሬ ጠዋት ከረፋዱ 3፡15 ላይ በግልገል በለስ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ከፍተኛ ጉዳት በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ደርሷል፡፡

የግልገል በለስ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር ታዬ ጉርሜሳ እንደገለፁት ሰሌዳ ቁጥር ET 17196 የሆነ ስካቫተር የጫነ ሎደር ከቻግኒ ከተማ ተነስቶ ግልገል በለስ ከተማ ሲገባ ፍሬ መቆጣጠር ባለመቻሉ አደጋው ሊከሰት መቻሉን ገልጸዋል፡፡ተሸከርካሪው ግልገል በለስ ከተማ በሚገኝ የህዝብ መዝናኛ ሆቴል አጥር ደርምሶ በመግባት በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ኮማንደር ታዬ ገልጸዋል፡፡

እስካሁን ድረስም የ12 ሰዎች አስከሬን በአካባቢው ማህበረሰብና በጸጥታ ኃይሉ ርብርብ መገኘቱን የገለጹት ኃለፊው፤ ተሸከርካሪው ወደ ከተማው ሲገባ የፍሬን ችግር የነበረበት በመሆኑ በከተማው መግቢያ ኬላ ለፍተሻም መቆም አለመቻሉን ጠቁመዋል፡፡ኮማንደር ታዬ አያይዘው ባስተላለፉት መልዕክት አሽርካሪዎችና ባለንብረቶች መሰል አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት የተሸከርካሪዎችን ሙሉ ደህንነት ጠብቀውና አረጋግተው አገልግሎት በመስጠት ኃለፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል ብለዋል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa
😭28👍223
Forwarded from Mah
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉

International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!

🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት

ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።

፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾‍🎓

በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ

🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️

ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️

ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5

Join our telegram channel
➡️ https://www.tg-me.com/isc_italy
👍6
የባንክ ሰራተኞች አዲስ ደንበኛ እንዲያመጡ የሚደርስባቸው ጫና እና የስነ ልቦና በደል ሲዳሰስ
በፍቃዱ ኤርሱሞ ለመሠረት ሚድያ
(መሠረት ሚድያ)- አሁን አሁን አሳሳቢ እየሆነ፣ ብዙ ሰዎች ያላስተዋሉት እንዲሁም የሚዲያ ሽፋን ያልተሰጠው ነገር ከጊዜ ወደጊዜ እየከፋ የመጣው የባንክ ሰራተኞች በደል ነው። ይህን አስተያየቴን ለህዝብ እና ለሚመለከተው አካል አድርሱልኝ።
ወደ ጉዳዩ ስገባ፣ የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሴክተር በርካታ ችግሮች ያሉበት እንደሆነ ይታወቃል። ከነዚህ ውስጥ የባንኮች አሁናዊ የስራ እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ውስጥ ገብቷል።

በርካታ የግል ባንኮች ብድር እያበደሩ አይደለም፣ በየመንደሩ እንደ አሸን የፈላው ባንክ ሁሉም በሚባል ደረጃ የተወሰነ ተመሳሳይ አገልግሎት (ቁጠባ፣ ሀዋላ እና የውጭ ምንዛሪ) ለመስጠት በርካታ ቅርንጫፎች ከፍተው እየሰሩ ይገኛሉ። በሚገርም ሁኔታ ብድር በመቆሙ አብዛኞቹ ባንኮች ብዙ ቅርንጫፎቻቸው ኪሳራ ውስጥ ገብተዋል።
ጥቂት የማይባሉ ባንኮች ቀደም ሲል ለሰራተኞቻቸው ይሰጡ የነበረውን የቤት መግዣ እና መስሪያ ብድር ጭምር ካቆሙ ሶስት እና ከዚያ በላይ አመታት አስቆጥረዋል።
እኔ በዋናነት መጻፍ የፈለኩት እና አሳሳቢ ደረጃ ላይ ያለ ነገር የግል ባንኮች ሰራተኞች ላይ ከዲስትሪክት ጀምሮ በየቀኑ እየተደወለ አንዳንዴም ወደ ቅርንጫፎች እየመጡ ሰራተኞቹ ማድረግ የማይችሉትን ትዕዛዝ በመሥጠት ያን ካላደረጉ ደግሞ ከደሞዛቸው ጀምሮ ብዙ ቅጣቶች እንደሚጠብቃቸው እያስፈራሩ ብቻም ሳይሆን እያደረጉትም ይገኛሉ።
እንዲያመጡ ከሚጠበቅባቸው ነገሮች:
1. እንደየ ባንኩ ሁኔታ በየሳምንቱ ከ200,000 ብር እስከ 300,000 ብር የሚቆጥቡ ደንበኞችን አምጡ ወይም ያሉ ደምበኞች እንዲቆጥቡ አድርጉ፣
2. በየቀኑ ከ15-20 የሚደርሱ አዳዲስ ደንበኞችን እንዲያመጡ ይገደዳሉ ይሄም እንደየ ባንኩ ሊለያይ ይችላል።

በጣም አሳሳቢ ነገሩ ይህንን ካላደረጉ የሚደርስባቸው የአለቆቻቸው ጩኸት፣ ማስፈራሪያ አለፍ ሲልም የደመወዝ ቅጣት እና ከደረጃቸው (መደብ) ዝቅ ብለው እንዲሰሩ ማድረግ እና ከሚሰሩበትና ከሚኖሩበት አከባቢ በጣም እሩቅ ወደሆኑ አካባቢዎች የማዘዋወር እርምጃዎች ናቸው።

የኔ ጥያቄ፣ ባንኮች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው እየቀነሰ ሀብት መፍጠር ባልቻሉበት ሁኔታ፣ ሁሉም ባንኮች ከላይ የጠቀስኳቸውን ተመሳሳይ ውስን አገልግሎቶች እየሰጡ ባሉበት ሁኔታ ሰራተኞቹ ያን ያህል ገንዘብ ያለውን ነጋዴም ሆነ ባለሀብቶች ከየት እንዲያመጡ ነው?

በየሳምንቱ ሚሊዮኖች የሚቆጥብስ ባለሀብት ፈጥረናል? ምን አልባት አዲስ አበባ ላይ በዚህ ልክ ማግኘት ቢቻል እንኳን ከባንክ እና ከቅርንጫፍ ብዛት አንጻር ይሄን ማሳካት ሳይሆን ማቀድ በራሱ እብደት አይሆንም ወይ?

እሩቅ ቦታዎች የተመደቡ ሰራተኞች እየደረሰባቸው ያለው ሰቆቃ ቀላል አይደለም፣ በተለይ የቤተሰብ ኃላፊነት ያለባቸው 3 እና 4 ልጆች ያሉአቸው አቅመ ደካማ ወላጆቻቸውን የሚጦሩ ሰራተኞች ቤተሰባቸውን ለመበተን ካልሆነም በሁለት ቦታ ቤት ተከራይቶ ለአላስፈላጊ ወጭ መዳረግና በመጨረሻም ተስፋ ቆርጦ ስራ እስከመልቀቅ እየደረሱ ያሉበት ሁኔታ እያየን ነው።

ለአብነትም ቤተሰብ ያላቸው ሆነው ከሆሳዕና ወደ ሞያሌ፣ ጅንካ እና አርባ ምንጭ የተወሰዱ ሰራተኞችን በቅርበት አቃለሁ። ለከፍተኛ ማህበራዊ ችግር ተጋልጠዋል።

ሌላኛው በጣም አሳዛኙ ነገር በየቀኑ Marketing ውጡ ተብለው በየገበያውና ሰው በተሰበሰበት ቦታ ሁሉ ሱፍ ለብሶ ዘንጦ አካውንት ክፈቱ እያለ የሚለምን ባንከር ማግኘት የተለመደ ነገር ነው።

ከዚህ ጋር በተያያዘ የሚደርስባቸው የስነልቦና ቀውስ በአካልም፣ ፀሀይና ዝናብ ሳይሉ እየዞሩ የሚደርስባቸውን ችግር መገመት ከባድ ነው። በጣም ከባዱ ደግሞ በተለይ በአዲስ አበባ እና ሌሎች አካባቢዎችም ጭምር የባንክ ሰራተኞች የተለያዩ የንግድ ቦታዎች እና ሆቴሎች እንዳይገቡ መለጠፍና በጥበቃ ሰራተኞቻቸው መከልከል እየተለመደ መጥቷል።

ስለዚህ ሴክተሩ የተለየ የመንግስትን ትኩረት የሚሻ በመሆኑ የሚመለከተው አካል ለዚህ ችግር መፍትሔ እንዲያፈላልግ አድርሱልኝ።

Via :~ ከመሠረት!
👍17217😭7🔥1
ጎተራ አካባቢ ሊፈርስ መሆኑ ተሰማ

በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኘውና በተለምዶ ጎተራ ተብሎ የሚጠራው ሰፈር ሊፈርስ መሆኑን ዘሪፖርተር እንግሊዘኛ ጋዜጣ ዛሬ ባቀረበው ዘገባ አስታውቋል፡፡

‹‹አዲስ ቱሞሮው›› በሚል ፕሮጀክት የከተማው አስተዳደር ለሚያስገነባው ልዩ የኢኮኖሚ መንደር አካባቢውን ለማፍረስ መታቀዱንም አስረድቷል፡፡

ፕሮጀክቱ በአዲስ አበባ ከንነቲባ አዳነች አቤቤና በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የሚመራ እንደሆነ የጠቀሰው ዘገባው የከተማው አስተዳደር መንደሩን ለመገንባት ከቻይናው የኮሚኒኬሽንና ኮንትራክሽን ድርጅት ጋር ስምምነት መፈፀሙን አስታውቋል፡፡

መንደሩ የንግድ፣ የፋይናንስ፣ የትምህርት፣ የባህልና ሰማይ ጠቀስ የመኖሪያ ህንፃዎች እንደሚኖሩት መገለፁን ያስረዳው ዘገባው በመሆኑም በጎተራ አካባቢ በሚገኝ ሰፊ መሬት ላይ ለመስራት እንደታሰበ ጠቅሷል፡፡


የአዲስ ቱሞሮው መንደር ግንባታ በቢሊዮን የሚቆጠር ብር እንደሚፈጅ አስረድቶም ከዚህም በላይ በጎተራ አካባቢ የሚኖሩ በርካቶችን እንዲፈናቀሉ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡

በአሁኑ ወቅት በኮሪደር ልማትና በጫካ ፕሮጀክት ፕሮጀክቶች አማካኝነት በመቶ ሺ የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ተፈናቅለው ወደተለያዩ አካባቢዎች እንዲሰፍሩ የተደረገ ሲሆን በዚህኛው ፕሮጀክትም በርካታ ነዋሪዎች ተመሳሳይ እጣ እንደሚገጥማቸውም አስታውቋል፡፡

@Yenetube @Fikerassefa
👎83👍54😭206
Forwarded from YeneTube
በ490,000 ቅድመ ክፍያ  በመሀል ካዛንቺስ  የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር

እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች

ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ  80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ  95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ  140  ,160 ካ.ሜ

✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ  ጀምሮ)

❇️  በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁

      

       📍በግቢው ዙሪያ

   ➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
    ➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
    ➾የእምነት ተቋማ

       📍የቤቶቹ እይታ

    ➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
    ➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
    ➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
    ➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ

👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል

❇️  ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።

ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍73
Forwarded from YeneTube
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢 (NEW)

✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual

💵Price 25,000 Birr

🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺

😀 0942405669
✈️@Endalk4240

Join channel https://www.tg-me.com/phonestore_22
👍2😁2😭1
Forwarded from YeneTube
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?

መኪና? ቤት?

በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።

እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።

ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።

ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።

ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።

ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።

ፈጥነው ይደውሉ!

ለበለጠ መረጃ  (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
👍5
Forwarded from Mah
📒 ውድ የ International Student Community እና Refocus Africa ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉

International Student Community ከ Refocus Afrika ጋር በመተባበር የፊታችን 🗓 May 24 እና 25 ( ግንቦት 16 እና 17) ልዩ የ Cultural Exchange እንዲሁም የ Scholarship Process Guidance 🎆ይዞላችሁ መቷል !!!

🗺️ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6 kilo Alamudin ህንፃ አዳራሽ 🏚️
ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት

ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።

፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾‍🎓

በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ

🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️

ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️

ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ #ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/SJ6nzXdNAixTptGv5

Join our telegram channel
➡️ https://www.tg-me.com/isc_italy
👍42
የህንዱ ኩባንያ በኢትዮጵያ በዓመት 75 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ማዳበሪያ ለማምረት መዘጋጀቱን አስታወቀ!

 በኦሮሚያ ክልል በአዳማ ከተማ በዓመት 75 ሺሕ ሜትሪክ ቶን የማዳበሪያ ለማምረት መዘጋጀቱን፣ በህንድ ባለሀብቶች ከ17 ዓመታት በፊት የተቋቋመው አላይድ ኬሚካልስ ኩባንያ ገለጸ፡፡አላይድ ኬሚካልስ አክሲዮን ማኅበር የተሰኘው ኩባንያ እ.ኤ.አ. በ2008 በህንድ ባለሀብቶች የተቋቋመ መሆኑን፣ ላለፉት ዓመታት ሳሙናና ዲተርጀንት፣ እንዲሁም ለቆዳ፣ ለብረታ ብረት፣ ለቀለም፣ ለእርሻና ለመጠጦች መሠረታዊ ኬሚካሎችን አምርቶ ሲያቀርብ መቆየቱን፣ የድርጅቱ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሚስተር ራጋቭ ሼቲ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡

በመጪዎቹ ሁለት ወራት የሙከራ ምርት ይጀምራል የተባለው የማዳበሪያ ፋብሪካ፣ በአዳማ ከተማ መገንባቱን የተናገሩት ሚስተር ሼቴ፣ የፋብሪካው ግንባታ ተጠናቆ አብዛኛዎቹ ማሽነሪዎች ወደ አገር ውስጥ መግባታቸውን አስታውቀዋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/141454/

@YeneTube @FikerAssefa
👍486👀4
2025/07/09 18:47:42
Back to Top
HTML Embed Code: