“ኢሳያስ አፈወርቂ በአፍሪካ ቀንድ በኩሽ እና ሴም ቋንቋ ተናጋሪዎች መካከል ጥላቻን በመፍጠር ውጥረት እና ግጭት እንዲፈጠር እየሰሩ ነው” - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የአፍሪካ ቀንድን ለማተራመስ እየጣሩ ነው፣ በሴም እና ኩሽ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች መካከል ጥላቻን በመፍጠር ውጥረት እና ግጭት እንዲፈጠር እየሰሩ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተቹ።
ፕሬዝዳንቱ “ኢትዮጵያን እና ሰፊውን የአፍሪካ ቀንድ ለማተራመስ የሚያደርጉትን ጥረት እንዲቀጥሉ ሊፈቀድላቸው አይገባም” ሲሉም አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት እና የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ የነበሩት አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሆርን ሪቪዩ ድረገጽ ላይ ባሰፈሩት አስተያየት “የኢሳያስ አፈወርቂ የወቅቱ ፕሮጀክት ዋነኛ ትኩረት የአማራ እና የትግራይ ሚሊሻዎችን በማስተባበር እና በማቀናጀት የኢትዮጵያን የፌደራል መንግስት ለመጣል ነው” ሲሉ ገልጸዋል።
አምባሳደር ዲና በጽሁፋቸው የኤርትራው ፕሬዝዳንት “የኦሮሞ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲጠላ ለማድረግ እየሞከሩ ነው” ሲሉ ገልጸዋል፤ አምባሳደሩ ለዚህም ፕሬዝዳንቱ “ፍጹም ያልተረዱትን ፅንሰ ሀሳብ፣ ኦሮሙማን” በንግግራቸው ጠቅሰዋል ሲሉ ተችተዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የአፍሪካ ቀንድን ለማተራመስ እየጣሩ ነው፣ በሴም እና ኩሽ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች መካከል ጥላቻን በመፍጠር ውጥረት እና ግጭት እንዲፈጠር እየሰሩ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተቹ።
ፕሬዝዳንቱ “ኢትዮጵያን እና ሰፊውን የአፍሪካ ቀንድ ለማተራመስ የሚያደርጉትን ጥረት እንዲቀጥሉ ሊፈቀድላቸው አይገባም” ሲሉም አሳስበዋል።
የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑት እና የቀድሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ የነበሩት አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሆርን ሪቪዩ ድረገጽ ላይ ባሰፈሩት አስተያየት “የኢሳያስ አፈወርቂ የወቅቱ ፕሮጀክት ዋነኛ ትኩረት የአማራ እና የትግራይ ሚሊሻዎችን በማስተባበር እና በማቀናጀት የኢትዮጵያን የፌደራል መንግስት ለመጣል ነው” ሲሉ ገልጸዋል።
አምባሳደር ዲና በጽሁፋቸው የኤርትራው ፕሬዝዳንት “የኦሮሞ ማህበረሰብ በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲጠላ ለማድረግ እየሞከሩ ነው” ሲሉ ገልጸዋል፤ አምባሳደሩ ለዚህም ፕሬዝዳንቱ “ፍጹም ያልተረዱትን ፅንሰ ሀሳብ፣ ኦሮሙማን” በንግግራቸው ጠቅሰዋል ሲሉ ተችተዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤41😁23👎21🔥1
ብሔራዊ ባንክ ሰባተኛውን የዉጪ ምንዛሪ ጨረታ በ50 ሚሊዮን ዶላር ሊያካሂድ ነው!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ለማረጋጋትና የውጭ መረጋጋትን ለመቆጣጠር ያለመ 50 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ነገ ሐሙስ ግንቦት 28 እንደሚያካሂድ አስታውቋል።ባንኩ በየሁለት ሳምንቱ ከሚያካሂዳቸው ተከታታይ ጨረታዎች ሰባተኛው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ለማረጋጋትና የውጭ መረጋጋትን ለመቆጣጠር ያለመ 50 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ነገ ሐሙስ ግንቦት 28 እንደሚያካሂድ አስታውቋል።ባንኩ በየሁለት ሳምንቱ ከሚያካሂዳቸው ተከታታይ ጨረታዎች ሰባተኛው ነው።
@YeneTube @FikerAssefa
❤10👎4👍3
ኬንያ ተጨማሪ 200 ሜጋዋት ኤሌክትሪክ ሀይል ለመግዛት ልዑኳን ወደ ኢትዮጵያ መላኳን አስታወቀች!
ኬንያ ተጨማሪ 200 ሜጋዋት ኤሌክትሪክ ከኢትዮጵያ ለመግዛት ልዑኳን ወደ አዲስ አበባ መላኳን አስታወቀች፤ የኬንያ የኢነርጂ እና ሃይል ሚኒስቴር የቴክኒክ ልዑካን በኤሌክትሪክ ግዢው ዙሪያ ለመደራደር ወደ ኢትዮጵያ ማቅናታቸው ተጠቁሟል።
ወደ ኢትዮጵያ ያቀናው የኬንያ ልዑክ በኤሌክትሪክ ሀይሉ የክፍያ ታሪፍ፣ አቅርቦቱ የሚከናወንበትን ግዜ፣ የማስተላለፊያዎቹ ደህንነት አጠባበቅ መንገዶች ዙሪያ የመጨረሻ ስምምነቱን እንደሚፈጽም ተገልጿል።ለኬንያ የሚቀርበው ተጨማሪ መጠባበቂያ ሀይል ከህዳሴ ግድብ ከሚመነጨው እንደሚሆን ከኬንያው ኬዲአርቲቪ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ከሶስት አመታት በፊት ኬንያ እና ኢትዮጵያ ለ25 አመታት የሚቆይ የሀይል ግዢ ስምምነት መፈጸማቸው የሚታወስ ሲሆን ኢትዮጵያ ለኬንያ ኤሌክትሪክ በማቅረብ በኪሎ ዋት ስድስት ነጥብ አምስት የአሜሪካን ሳንቲም እንደምታስከፍል ተቀምጧል፤ ኢትዮጵያ ለኬንያ የምታስከፍላት የኬሎዋት ክፍያ ለማምረት ከምታወጣው ወጪ እጅግ ያነሰ ነው ተብሏል።
ኬንያ ከጂኦተርማል ኢነርጂ አንድ ኪሎ ዋት ለማመንጨት 20 የአሜሪካ ሳንቲም ወጪ እንደምታደርግ ተጠቁሟል። ኬንያ አጠቃላይ ከጎረቤቶቿ የምታስገባው የኤሌክትሪክ ሀይል መጠን 400 ሜጋ ዋት ለማድረስ እየጣረች መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ይህም አመታዊ 10 ሚሊየን ዶላር እንድታድን ያደርጋታል ተብሏል።በአሁኑ ወቅት በኬንያ የኤሌክትሪክ ሀይል ፍጆታ ከፍተኛ በሚሆንበት ሰዓታት 283 ሜጋዋት እጥረት እንደሚያጋጥማት መረጃዎች አመላክተዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ኬንያ ተጨማሪ 200 ሜጋዋት ኤሌክትሪክ ከኢትዮጵያ ለመግዛት ልዑኳን ወደ አዲስ አበባ መላኳን አስታወቀች፤ የኬንያ የኢነርጂ እና ሃይል ሚኒስቴር የቴክኒክ ልዑካን በኤሌክትሪክ ግዢው ዙሪያ ለመደራደር ወደ ኢትዮጵያ ማቅናታቸው ተጠቁሟል።
ወደ ኢትዮጵያ ያቀናው የኬንያ ልዑክ በኤሌክትሪክ ሀይሉ የክፍያ ታሪፍ፣ አቅርቦቱ የሚከናወንበትን ግዜ፣ የማስተላለፊያዎቹ ደህንነት አጠባበቅ መንገዶች ዙሪያ የመጨረሻ ስምምነቱን እንደሚፈጽም ተገልጿል።ለኬንያ የሚቀርበው ተጨማሪ መጠባበቂያ ሀይል ከህዳሴ ግድብ ከሚመነጨው እንደሚሆን ከኬንያው ኬዲአርቲቪ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ከሶስት አመታት በፊት ኬንያ እና ኢትዮጵያ ለ25 አመታት የሚቆይ የሀይል ግዢ ስምምነት መፈጸማቸው የሚታወስ ሲሆን ኢትዮጵያ ለኬንያ ኤሌክትሪክ በማቅረብ በኪሎ ዋት ስድስት ነጥብ አምስት የአሜሪካን ሳንቲም እንደምታስከፍል ተቀምጧል፤ ኢትዮጵያ ለኬንያ የምታስከፍላት የኬሎዋት ክፍያ ለማምረት ከምታወጣው ወጪ እጅግ ያነሰ ነው ተብሏል።
ኬንያ ከጂኦተርማል ኢነርጂ አንድ ኪሎ ዋት ለማመንጨት 20 የአሜሪካ ሳንቲም ወጪ እንደምታደርግ ተጠቁሟል። ኬንያ አጠቃላይ ከጎረቤቶቿ የምታስገባው የኤሌክትሪክ ሀይል መጠን 400 ሜጋ ዋት ለማድረስ እየጣረች መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ይህም አመታዊ 10 ሚሊየን ዶላር እንድታድን ያደርጋታል ተብሏል።በአሁኑ ወቅት በኬንያ የኤሌክትሪክ ሀይል ፍጆታ ከፍተኛ በሚሆንበት ሰዓታት 283 ሜጋዋት እጥረት እንደሚያጋጥማት መረጃዎች አመላክተዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤32😁17👎7👍1
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
👍12❤11🔥1
በርካቶች ኢትዮጵያ የምትከተለው አይነት የፌደራል ስርዓት ሲተቹ የዚችን ሀገር መጨረሻ እንደምሳሌ ያነሳሉ። ከግዙፍ አገዛዝ ፍርስራሽ የተነሳች፣ ግርማ ሞገስ ባለው መሪ ስር የአለምን ትኩረት የሳበች በመጨረሻ ግን በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈራርሳ የጠፋች ሀገር። ታሪኩን ሊንኩን ተጭነው ይከታተሉ!
👇👇
https://youtu.be/BjMW4RZUbHY
👇👇
https://youtu.be/BjMW4RZUbHY
YouTube
ከአለም ካርታ ላይ የጠፋችው ሀገር
ከግዙፍ አገዛዝ ፍርስራሽ የተነሳች፣ ግርማ ሞገስ ባለው መሪ ስር የአለምን ትኩረት የሳበች በመጨረሻ ግን በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈራርሳ የጠፋች ሀገር ።
❤10👍3
🗝️ እጅግ አመቺ በሆነ አከፋፈል የቤት ባለቤት ይሁኑ
60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸውን ቤቶች በልዮ ቅናሽ
❇️ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው DMC Real Estate የመጨረሻው መንደር ወቅቱን ባገናዘበ ቅናሽ ዋጋ በተለያዩ ካሬ አማራጮች አቅርቦሎታል : :
⭐️ከሀያ አምስት ዓመታት በላይ ግንባታ ላይ ከቆየ አንጋፋ ድርጅት
📍አድራሻ - በመሀል ከተማ ለቡ መብራት-ሀይል
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለ20 ቤቶች) በመጠቀም የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 31 14 82 42
➡️@Novi_03 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://wa.me/251931148242
60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸውን ቤቶች በልዮ ቅናሽ
❇️ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው DMC Real Estate የመጨረሻው መንደር ወቅቱን ባገናዘበ ቅናሽ ዋጋ በተለያዩ ካሬ አማራጮች አቅርቦሎታል : :
⭐️ከሀያ አምስት ዓመታት በላይ ግንባታ ላይ ከቆየ አንጋፋ ድርጅት
📍አድራሻ - በመሀል ከተማ ለቡ መብራት-ሀይል
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለ20 ቤቶች) በመጠቀም የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 31 14 82 42
➡️@Novi_03 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://wa.me/251931148242
❤5
#ከቴምር ሪልስቴት
7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል
👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል
👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
❤6
Ethiopian Building Codes Standards
Private Sector Engagement in Building Code Revision
The Ethiopian Construction Authority, in collaboration with the College of Technology and Built Environment (formerly AAiT) and The Urban Center, is organizing a series of technical sessions in June 2025 to support the ongoing revision of the Ethiopian Building Code Standards.
Designed for professionals in the construction industry, the 14 expert-led sessions of EBCS will address key themes such as structural design, fire and earthquake safety, mechanical and electrical systems, and emerging building technologies. These sessions aim to highlight the building codes and gather input from the private sector, ensuring that industry experience is reflected in the revised codes, making them both inclusive and grounded in practice.
📍Venue: The Urban Center
📅 Participation by registration only
🔗 Register here
#EthiopianBuildingCodeStandards
✅ Open to professionals, engineers, architects, and others in the construction sector
Private Sector Engagement in Building Code Revision
The Ethiopian Construction Authority, in collaboration with the College of Technology and Built Environment (formerly AAiT) and The Urban Center, is organizing a series of technical sessions in June 2025 to support the ongoing revision of the Ethiopian Building Code Standards.
Designed for professionals in the construction industry, the 14 expert-led sessions of EBCS will address key themes such as structural design, fire and earthquake safety, mechanical and electrical systems, and emerging building technologies. These sessions aim to highlight the building codes and gather input from the private sector, ensuring that industry experience is reflected in the revised codes, making them both inclusive and grounded in practice.
📍Venue: The Urban Center
📅 Participation by registration only
🔗 Register here
#EthiopianBuildingCodeStandards
✅ Open to professionals, engineers, architects, and others in the construction sector
❤5
ትራምፕ ኤርትራን ጨምሮ በ12 አገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጣሉ!
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኤርትራን ጨምሮ የ12 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይጓዙ የሚከለክለውን አዋጅ መፈረማቸውን ዋይት ሐውስ አስታወቀ።ፕሬዚዳንቱ የጉዞ እገዳ የጣሉባቸው አገራት የአፍሪካ ቀንዶቹ አገራት ኤርትራና ሶማሊያን ጨምሮ፣ ሱዳን፣ አፍጋኒስታን፣ ኢራን፣ ቻድ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሄይቲ፣ ኢራን፣ ሊቢያ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ምንያማር እና የመን ናቸው።
ፕሬዚዳንቱ "የብሔራዊ ደህንነት አደጋን በመጋረጥ" የወነጀሏቸውን የነዚህ አገራት ዜጎች ላይ የጣሉት የጉዞ እገዳ ከሰኔ 2/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።ከነዚህ ሙሉ የጉዞ እገዳ ከተጣለባቸው በተጨማሪ ሰባት አገራት፣ ብሩንዲ፣ ኩባ፣ ላኦስ፣ ሴራሊዮን፣ ቶጎ፣ ቱርኬመኒስታን እና ቬንዙዌላ ከፊል የጉዞ እገዳ ተጥሎባቸዋል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለዚህ የጉዞ እገዳቸው መነሻ የሆናቸው በቅርቡ በኮላራዶ የተፈጸመን ጥቃት ዋቢ አድርገው የውጭ ዜጎች ወደ አሜሪካ በሚገቡበት ወቅት "በአግባቡ ማንነታቸው ሳይጣራ" መሆኑን ያሳየ ነው ሲሉ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው ማህበራዊ ሚዲያቸው ላይ በለጠፉት ቪዲዮ ተናግረዋል።ግለሰቡ ለእስራኤል ታጋቾች ድጋፋቸውን ለመግለጽ በወጡ ሰልፈኞች ላይ ጥቃት ፈጽሟል ተብሏል።
ጥቃቱን ፈጽሟል የተባለው ግብጻዊ ዜግነት ያለው ሲሆን፤ ግብጽ በዚህ የጉዞ እገዳ አልተካተተችም።ትራምፕ በተጨማሪም በጊዜያዊ (ቱሪስት) ቪዛ ወደ አገሪቱ መጥተው የሚቆዩ ሰዎችንም በተመለከተ "አንፈልጋቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።ዋይት ሐውስ እነዚህ ገደቦች አሜሪካውያንን "ከውጭ አገራት አደገኛ አካላት" ይጠብቋቸዋል ብሏል።
ምንም እንኳን አገራቱ ሙሉ የጉዞ እገዳ ቢጣልባቸውም በኢራን ውስጥ በእምነታቸው እና ጎሳቸው ጭቆና እየደረሰባቸው ላሉ ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዲጓዙ ተፈቅዶላቸዋል።በተጨማሪም ለትላልቅ ስፖርታዊ ዝግጅቶች የሚሳተፉ አትሌቶች እና ውስን ለሆኑ የአፍጋኒስታን ዜጎችም እገዳው እንደማይመለከታቸው ተጠቅሷል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኤርትራን ጨምሮ የ12 አገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይጓዙ የሚከለክለውን አዋጅ መፈረማቸውን ዋይት ሐውስ አስታወቀ።ፕሬዚዳንቱ የጉዞ እገዳ የጣሉባቸው አገራት የአፍሪካ ቀንዶቹ አገራት ኤርትራና ሶማሊያን ጨምሮ፣ ሱዳን፣ አፍጋኒስታን፣ ኢራን፣ ቻድ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ሄይቲ፣ ኢራን፣ ሊቢያ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ምንያማር እና የመን ናቸው።
ፕሬዚዳንቱ "የብሔራዊ ደህንነት አደጋን በመጋረጥ" የወነጀሏቸውን የነዚህ አገራት ዜጎች ላይ የጣሉት የጉዞ እገዳ ከሰኔ 2/ 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል።ከነዚህ ሙሉ የጉዞ እገዳ ከተጣለባቸው በተጨማሪ ሰባት አገራት፣ ብሩንዲ፣ ኩባ፣ ላኦስ፣ ሴራሊዮን፣ ቶጎ፣ ቱርኬመኒስታን እና ቬንዙዌላ ከፊል የጉዞ እገዳ ተጥሎባቸዋል።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለዚህ የጉዞ እገዳቸው መነሻ የሆናቸው በቅርቡ በኮላራዶ የተፈጸመን ጥቃት ዋቢ አድርገው የውጭ ዜጎች ወደ አሜሪካ በሚገቡበት ወቅት "በአግባቡ ማንነታቸው ሳይጣራ" መሆኑን ያሳየ ነው ሲሉ ትሩዝ ሶሻል በተሰኘው ማህበራዊ ሚዲያቸው ላይ በለጠፉት ቪዲዮ ተናግረዋል።ግለሰቡ ለእስራኤል ታጋቾች ድጋፋቸውን ለመግለጽ በወጡ ሰልፈኞች ላይ ጥቃት ፈጽሟል ተብሏል።
ጥቃቱን ፈጽሟል የተባለው ግብጻዊ ዜግነት ያለው ሲሆን፤ ግብጽ በዚህ የጉዞ እገዳ አልተካተተችም።ትራምፕ በተጨማሪም በጊዜያዊ (ቱሪስት) ቪዛ ወደ አገሪቱ መጥተው የሚቆዩ ሰዎችንም በተመለከተ "አንፈልጋቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።ዋይት ሐውስ እነዚህ ገደቦች አሜሪካውያንን "ከውጭ አገራት አደገኛ አካላት" ይጠብቋቸዋል ብሏል።
ምንም እንኳን አገራቱ ሙሉ የጉዞ እገዳ ቢጣልባቸውም በኢራን ውስጥ በእምነታቸው እና ጎሳቸው ጭቆና እየደረሰባቸው ላሉ ስደተኞች ወደ አሜሪካ እንዲጓዙ ተፈቅዶላቸዋል።በተጨማሪም ለትላልቅ ስፖርታዊ ዝግጅቶች የሚሳተፉ አትሌቶች እና ውስን ለሆኑ የአፍጋኒስታን ዜጎችም እገዳው እንደማይመለከታቸው ተጠቅሷል።
Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
❤28👍5👎2😁2
የመንግስት እና የግል ሰራተኞች ከደመወዛቸው ላይ ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ እንዲያዋጡ የሚያስገድድ ድንጋጌ ተሰረዘ!
ወደፊት ለሚቋቋመው “የአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ”፤ ከመንግስት እና ከግል ተቋማት ሰራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ተሰረዘ። ድንጋጌው በዛሬው ዕለት በፓርላማ ከጸደቀው “የአደጋ ስጋት ስራ አመራር አዋጅ” ውስጥ እንዲወጣ የተደረገው፤ በሰራተኞች ላይ “ተደራራቢ ጫና እንዳያስከትል” ታስቦ መሆኑ ተገልጿል።
ባለፈው መጋቢት ወር መጀመሪያ ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ይኸው አዋጅ፤ የመንግስት እና የግል ተቋማት ከሚሰጧቸው 15 አይነት አገልግሎቶች “ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ” ገቢ እንዲሰበሰቡ የሚያስገድድ ድንጋጌ በውስጡ ይዞ ነበር። ፈንዱ “ለአደጋ ስጋት ቅነሳ፣ ምላሽ እና መልሶ ማቋቋም” ተግባራት የሚውል እንደሆነ በአዋጁ ላይ ሰፍሯል።
በገቢ ምንጭነት በአዋጁ ተዘርዝረው ከነበሩት መካከል “የመንግስት እና የግል ድርጅት ተቀጣሪ ሰራተኞች ከሚከፈላቸው የተጣራ ደመወዝ ላይ” መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው ድንጋጌ አንዱ ነበር። አዋጁ ለውይይት በቀረበበት ወቅት፤ ከደመወዝ ላይም ሆነ ከተለያዩ አገልግሎቶች ለፈንዱ ገቢ የሚሆን ገንዘብ መሰብሰብ “የግለሰቦችን የመክፈል አቅም ያገናዘበ ነው ወይ?” የሚል ጥያቄ አስነስቶ ነበር።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
ወደፊት ለሚቋቋመው “የአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ”፤ ከመንግስት እና ከግል ተቋማት ሰራተኞች ደመወዝ መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው የአዋጅ ድንጋጌ ተሰረዘ። ድንጋጌው በዛሬው ዕለት በፓርላማ ከጸደቀው “የአደጋ ስጋት ስራ አመራር አዋጅ” ውስጥ እንዲወጣ የተደረገው፤ በሰራተኞች ላይ “ተደራራቢ ጫና እንዳያስከትል” ታስቦ መሆኑ ተገልጿል።
ባለፈው መጋቢት ወር መጀመሪያ ለተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ይኸው አዋጅ፤ የመንግስት እና የግል ተቋማት ከሚሰጧቸው 15 አይነት አገልግሎቶች “ለአደጋ ስጋት ምላሽ ፈንድ” ገቢ እንዲሰበሰቡ የሚያስገድድ ድንጋጌ በውስጡ ይዞ ነበር። ፈንዱ “ለአደጋ ስጋት ቅነሳ፣ ምላሽ እና መልሶ ማቋቋም” ተግባራት የሚውል እንደሆነ በአዋጁ ላይ ሰፍሯል።
በገቢ ምንጭነት በአዋጁ ተዘርዝረው ከነበሩት መካከል “የመንግስት እና የግል ድርጅት ተቀጣሪ ሰራተኞች ከሚከፈላቸው የተጣራ ደመወዝ ላይ” መዋጮ እንዲሰበሰብ የሚያስገድደው ድንጋጌ አንዱ ነበር። አዋጁ ለውይይት በቀረበበት ወቅት፤ ከደመወዝ ላይም ሆነ ከተለያዩ አገልግሎቶች ለፈንዱ ገቢ የሚሆን ገንዘብ መሰብሰብ “የግለሰቦችን የመክፈል አቅም ያገናዘበ ነው ወይ?” የሚል ጥያቄ አስነስቶ ነበር።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
👍37❤18😁7👎3😭3👀2
የገቢ ግብር ምጣኔ ላይ ማሻሻያ ለማድረግ መንግስት ረቂቅ አዋጅ አሰናድቻለሁ አለ፡፡
ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው በደመወዝተኛው ሆነ በንግድ የገቢ ግብር ምጣኔ ላይ ማሻሻያዎችን የያዘ ረቂቅ አዋጅ ተሰናድቷል፡፡በመጭው ሰኞም በረቂቅ አዋጁ ላይ ከባለሙያዎች ጋር ለመመካከር ጥሪ ማድረጉን ሰምተናል፡፡
የኢትዮጵያ ሰራተኞች ኮንፌዴሬሽንና ሌሎችም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለሙያዎች በተለይ ቋሚ ደመወዝተኛው የኑሮ ጫናውን ለመቋቋም እንዲችል የሚቆረጥበት የገቢ ግብር ትርጉም ባለው መልኩ እንዲሻሻልለት ሲጠይቁ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡
ባለሞያዎች የደመወዝ የገቢ ግብር ይሻሻል ሲባል ምን ማለት እንደሆነ ኢትዮጵያን ከጎረቤት ሀገራት ጋር በንፅፅር ይናገራሉ፡፡የኢትዮጵያ ብር እና የኬንያ ሽልንግ ከዶላር አንፃር የምንዛሪ ዋጋቸው እኩል ነው፡፡
በኢትዮጵያ ከ600 ብር ጀምሮ የሚያገኝ ደመወዝተኛ የገቢ ግብር ይቆረጥበታል፤ በኬንያ ደግሞ የገቢ ግብር የሚቆረጠው ከ24,000 ብር ደመወዝተኛ ጀምሮ ነው፡በኢትዮጵያ ደመወዙ ከ10,900 ብርና ከዚያ በላይ የሆነ ተቀጣሪ 35 በመቶ የገቢ ግብር ሲቆረጥበት፤ በኬንያ ከ800,000 ብር ደመወዝተኛ ጀምሮ ነው 35 በመቶ የገቢ ግብር የሚቆረጥበት፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
ከገንዘብ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ እንደሚያሳየው በደመወዝተኛው ሆነ በንግድ የገቢ ግብር ምጣኔ ላይ ማሻሻያዎችን የያዘ ረቂቅ አዋጅ ተሰናድቷል፡፡በመጭው ሰኞም በረቂቅ አዋጁ ላይ ከባለሙያዎች ጋር ለመመካከር ጥሪ ማድረጉን ሰምተናል፡፡
የኢትዮጵያ ሰራተኞች ኮንፌዴሬሽንና ሌሎችም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለሙያዎች በተለይ ቋሚ ደመወዝተኛው የኑሮ ጫናውን ለመቋቋም እንዲችል የሚቆረጥበት የገቢ ግብር ትርጉም ባለው መልኩ እንዲሻሻልለት ሲጠይቁ መቆየታቸው ይታወሳል፡፡
ባለሞያዎች የደመወዝ የገቢ ግብር ይሻሻል ሲባል ምን ማለት እንደሆነ ኢትዮጵያን ከጎረቤት ሀገራት ጋር በንፅፅር ይናገራሉ፡፡የኢትዮጵያ ብር እና የኬንያ ሽልንግ ከዶላር አንፃር የምንዛሪ ዋጋቸው እኩል ነው፡፡
በኢትዮጵያ ከ600 ብር ጀምሮ የሚያገኝ ደመወዝተኛ የገቢ ግብር ይቆረጥበታል፤ በኬንያ ደግሞ የገቢ ግብር የሚቆረጠው ከ24,000 ብር ደመወዝተኛ ጀምሮ ነው፡በኢትዮጵያ ደመወዙ ከ10,900 ብርና ከዚያ በላይ የሆነ ተቀጣሪ 35 በመቶ የገቢ ግብር ሲቆረጥበት፤ በኬንያ ከ800,000 ብር ደመወዝተኛ ጀምሮ ነው 35 በመቶ የገቢ ግብር የሚቆረጥበት፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
❤40😭17👍12😁3
‘’ኢትዮጵያ የካሳ ኮሚሽን የወሰነላትን ገንዘብ ጨምሮ ሌሎች ተሰብሳቢ ገንዘቧን፤ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለማስመለስ የምታደረገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች’’ ሲሉ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ሚኒስትሩ ከየትኛው ጎረቤት ሀገር አንደሆነ ግን በስም አልጠቀሱም፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር) ይህን የተናገሩት ዛሬ ከፓርላማ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት አባል የሆኑት አቶ እሸቱ ገ/ማርያም ‘’የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኤርትራ ይበርር ነበር፣ እሁን ግን እንደተቋረጠ እየሰማን ነው፣ የአየር መንገዱ ሃብትም ጨምር እንደተወሰደ ይነገራል ይሄንን በዲፕሎማሲ እንዲፈታ ምን አቅጣጫ ተይዞ እየተሰራ እንደሆነ ማብራሪያ ቢሰጠን?’’ ሲሉ ሚኒስትሩን ጠይቀዋል፡፡
ለጥያቄው ምላሽ የሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ‘’የአለም አቀፍ አቪዬሽን ድርጅት የሚያወጣው ደረጃ አለው፣ በዚህም የተለያዩ የአየር መንገዶችን ሃብት አፍነው ይዘው አላስወጣ ያሉ አገራት እነማን ናቸወ ብሎ በዓመቱ በሚያወጣወ ሪፖርት ውስጥ በቀዳሚነት የሚሰለፉት አንዳንድ ጎረቤቶቻችን ናቸው’’ ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ ‘’እንዚህ ጎረቤቶቻችን ብዙ የአውሮፕላን ምልልስ እና እንቅስቃሴ ያለባቸው አይደሉም፣ አዲስ አበባ በቀን የሚኖረው እነሱ ጋር ምናልባት በወር ቢኖር ነው፣ ገንዘብ በመያዝ ግን ቁጥር አንድ ደረጃ ላይ የሚሰለፉ ናቸው’’ ብለው በስም ያለጠቀሱትን አገር ወቅሰዋል፡፡
‘’ይህን ጉዳይ የሚከታተል አለም አቀፍ ድርጅት እና ስምምነት አለ’’ ያሉት ሚኒስትሩ ነገር ግን በስም ያልጠቀሱት እና ጎረቤት ሲሉ የጠቀሱት አገር ያለው መንግስት ጋር ይህን ‘’አክብሮ የመስራት ጉድለት አለበት’’ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
‘’እኛ ግን በእነዚህ ተቋማት እና አሰራሮች መሰረት ንበረታችንና ገንዘባችንን ለማስመለስ የምናደርገውን ጥረት እንቀጥላለን’’ ብለዋል፡ያለን ሃቅ እና ንብረት ይህ ብቻ አይደለም ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር) ሃሳባችን የአየር መንገዱ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም የሚጠቀሱ ተሰብሳቢ ሂሳቦች አሉን ሲሉ ተናግረዋል፡፡
‘’እንደሚታወቀው የካሳ ኮሚሽን ነበረ፣ የካሳ ኮሚሽኑ የወሰነልን ገንዘብም አለ’’ ብለዋል፡፡ በሆደ ሰፊነት እስከ ዛሬ ያልተሰበሰበ በገንዘብ የሚገለጹም፣ በገንዘብ የማይገለጹም ሊኖር ይችሉ ይሆናል በሂደት ይታያል’’ ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡እኛ በሰላማዊ በፖለቲካዊ እና ህጋዊ አግባብ ንብረታችንንና ጥቅማችንን ለማስከበር የምናደርገውን እንቅስቃሴ እንቀጥልበታለን ብለዋል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
ሚኒስትሩ ከየትኛው ጎረቤት ሀገር አንደሆነ ግን በስም አልጠቀሱም፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር) ይህን የተናገሩት ዛሬ ከፓርላማ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክርቤት አባል የሆኑት አቶ እሸቱ ገ/ማርያም ‘’የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኤርትራ ይበርር ነበር፣ እሁን ግን እንደተቋረጠ እየሰማን ነው፣ የአየር መንገዱ ሃብትም ጨምር እንደተወሰደ ይነገራል ይሄንን በዲፕሎማሲ እንዲፈታ ምን አቅጣጫ ተይዞ እየተሰራ እንደሆነ ማብራሪያ ቢሰጠን?’’ ሲሉ ሚኒስትሩን ጠይቀዋል፡፡
ለጥያቄው ምላሽ የሰጡት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ‘’የአለም አቀፍ አቪዬሽን ድርጅት የሚያወጣው ደረጃ አለው፣ በዚህም የተለያዩ የአየር መንገዶችን ሃብት አፍነው ይዘው አላስወጣ ያሉ አገራት እነማን ናቸወ ብሎ በዓመቱ በሚያወጣወ ሪፖርት ውስጥ በቀዳሚነት የሚሰለፉት አንዳንድ ጎረቤቶቻችን ናቸው’’ ብለዋል፡፡
ሚኒስትሩ ‘’እንዚህ ጎረቤቶቻችን ብዙ የአውሮፕላን ምልልስ እና እንቅስቃሴ ያለባቸው አይደሉም፣ አዲስ አበባ በቀን የሚኖረው እነሱ ጋር ምናልባት በወር ቢኖር ነው፣ ገንዘብ በመያዝ ግን ቁጥር አንድ ደረጃ ላይ የሚሰለፉ ናቸው’’ ብለው በስም ያለጠቀሱትን አገር ወቅሰዋል፡፡
‘’ይህን ጉዳይ የሚከታተል አለም አቀፍ ድርጅት እና ስምምነት አለ’’ ያሉት ሚኒስትሩ ነገር ግን በስም ያልጠቀሱት እና ጎረቤት ሲሉ የጠቀሱት አገር ያለው መንግስት ጋር ይህን ‘’አክብሮ የመስራት ጉድለት አለበት’’ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
‘’እኛ ግን በእነዚህ ተቋማት እና አሰራሮች መሰረት ንበረታችንና ገንዘባችንን ለማስመለስ የምናደርገውን ጥረት እንቀጥላለን’’ ብለዋል፡ያለን ሃቅ እና ንብረት ይህ ብቻ አይደለም ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስሩ ጌዲዮን ጢሞቲዮስ(ዶ/ር) ሃሳባችን የአየር መንገዱ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም የሚጠቀሱ ተሰብሳቢ ሂሳቦች አሉን ሲሉ ተናግረዋል፡፡
‘’እንደሚታወቀው የካሳ ኮሚሽን ነበረ፣ የካሳ ኮሚሽኑ የወሰነልን ገንዘብም አለ’’ ብለዋል፡፡ በሆደ ሰፊነት እስከ ዛሬ ያልተሰበሰበ በገንዘብ የሚገለጹም፣ በገንዘብ የማይገለጹም ሊኖር ይችሉ ይሆናል በሂደት ይታያል’’ ሲሉ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡እኛ በሰላማዊ በፖለቲካዊ እና ህጋዊ አግባብ ንብረታችንንና ጥቅማችንን ለማስከበር የምናደርገውን እንቅስቃሴ እንቀጥልበታለን ብለዋል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
❤37👍4👎1🔥1
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኤርትራ ጋር “የቃላት ጦርነት ውስጥ አልገባንም” አሉ!
በኤርትራ በኩል “ትንኮሳ” ቢኖርም፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከሀገሪቱ ጋር “የቃላት ጦርነት ውስጥ አልገባም” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ። ኢትዮጵያ ስትራቴጂክ የሆኑ የሀገራዊ ጥቅም ጉዳዮች ስታነሳ “ትኩሳታቸው የሚጨምሩ ሀገራት አሉ” ያሉት ሚኒስትሩ፤ መንግስት በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ያለው አቋም “አይዛነፍም” ሲሉ ለፓርላማ አባላት ገልጸዋል።
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት፤ ከፓርላማ አባላት በቃል ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 28፤ 2017 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው። ጥያቄ ካቀረቡት አንዱ የሆኑት የአብኑ የፓርላማ ተወካይ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ የኢትዮጵያ እና ኤርትራን ወቅታዊ ሁኔታ አንስተዋል።
ኤርትራ እና ኢትዮጵያን “ወደ ጦርነት ጅማሮ” እየወሰዳቸው ያለ “የቃል ጦርነቱ የተጀመረ ይመስለኛል” ያሉት የፓርላማ አባሉ፤ ሁለቱ ሀገራት በአሁኑ ወቅት ያላቸው “ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት” በምን መልኩ እንደሚገልጽ ጠይቀዋል። ዶ/ር ደሳለኝ ከኤርትራ ጋር “ወደ ጦርነት መግባት እድል አለ ወይ?” ሲሉም ተጨማሪ ጥያቄ አክለዋል።
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለዚህ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፤ “ከኤርትራ መንግስት ጋር የኢትዮጵያ መንግስት የቃላት ጦርነት ውስጥ አልገባም” ሲሉ አስተባብለዋል። ጉዳዩ የሚያሳስባቸው፣ የሚመለከታቸው ዜጎች፣ የህዝብ ተወካዮች እና የቀድሞ የመንግስት ኃላፊዎች “የራሳቸውን ምልከታ” እንደሚያጋሩ ግን ሚኒስትሩ አልሸሸጉም። እነዚህ አካላት “ጆሮ ሊሰጣቸው ይገባል” ሲሉም አሳስበዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneYube @FikerAssefa
በኤርትራ በኩል “ትንኮሳ” ቢኖርም፤ የኢትዮጵያ መንግስት ከሀገሪቱ ጋር “የቃላት ጦርነት ውስጥ አልገባም” ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ። ኢትዮጵያ ስትራቴጂክ የሆኑ የሀገራዊ ጥቅም ጉዳዮች ስታነሳ “ትኩሳታቸው የሚጨምሩ ሀገራት አሉ” ያሉት ሚኒስትሩ፤ መንግስት በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ያለው አቋም “አይዛነፍም” ሲሉ ለፓርላማ አባላት ገልጸዋል።
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት፤ ከፓርላማ አባላት በቃል ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 28፤ 2017 በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽ በሰጡበት ወቅት ነው። ጥያቄ ካቀረቡት አንዱ የሆኑት የአብኑ የፓርላማ ተወካይ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ፤ የኢትዮጵያ እና ኤርትራን ወቅታዊ ሁኔታ አንስተዋል።
ኤርትራ እና ኢትዮጵያን “ወደ ጦርነት ጅማሮ” እየወሰዳቸው ያለ “የቃል ጦርነቱ የተጀመረ ይመስለኛል” ያሉት የፓርላማ አባሉ፤ ሁለቱ ሀገራት በአሁኑ ወቅት ያላቸው “ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት” በምን መልኩ እንደሚገልጽ ጠይቀዋል። ዶ/ር ደሳለኝ ከኤርትራ ጋር “ወደ ጦርነት መግባት እድል አለ ወይ?” ሲሉም ተጨማሪ ጥያቄ አክለዋል።
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ለዚህ ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፤ “ከኤርትራ መንግስት ጋር የኢትዮጵያ መንግስት የቃላት ጦርነት ውስጥ አልገባም” ሲሉ አስተባብለዋል። ጉዳዩ የሚያሳስባቸው፣ የሚመለከታቸው ዜጎች፣ የህዝብ ተወካዮች እና የቀድሞ የመንግስት ኃላፊዎች “የራሳቸውን ምልከታ” እንደሚያጋሩ ግን ሚኒስትሩ አልሸሸጉም። እነዚህ አካላት “ጆሮ ሊሰጣቸው ይገባል” ሲሉም አሳስበዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneYube @FikerAssefa
❤40😁18🔥1
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
@geezdistance15
የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።
🌺🌸 #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
❤19🔥2
የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀና በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
1446ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓልን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ስታዲየም በአቃቂ ቃሊቲና በሌሎችም ክ/ከተማ በሚገኙ መስጂዶች የተደረገው የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀና በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
1446ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል በድምቀት እየተከበረ የሚገኝ ሲሆን በዓሉን አስመልክቶ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በአዲስ አበባ ስታዲዮም፣ በአቃቂ ቃሊቲና በሌሎችም ክ/ከተማ በሚገኙ መስጂዶች ያደረጉት የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀትና በሠላም ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡ከኢድ ሶላቱ ጋር ተያይዞ ለተሽከርካሪ ዝግ የነበሩ መንገዶች ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑንም ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
1446ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓልን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ስታዲየም በአቃቂ ቃሊቲና በሌሎችም ክ/ከተማ በሚገኙ መስጂዶች የተደረገው የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀና በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
1446ኛው የኢድ አል አድሀ (አረፋ) በዓል በድምቀት እየተከበረ የሚገኝ ሲሆን በዓሉን አስመልክቶ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በአዲስ አበባ ስታዲዮም፣ በአቃቂ ቃሊቲና በሌሎችም ክ/ከተማ በሚገኙ መስጂዶች ያደረጉት የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በድምቀትና በሠላም ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡ከኢድ ሶላቱ ጋር ተያይዞ ለተሽከርካሪ ዝግ የነበሩ መንገዶች ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ መሆኑንም ፖሊስ ጨምሮ ገልጿል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
❤17👍10👎4
ከአዲስ አበባ የተሰረቀውን የሞባይል ስልክ ሀዋሳ ከተማ ላይ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ልዩ ስሙ መካነ ኢየሱስ አካባቢ፣ ግሩም ግዛው የተባለ ግለሰብ 150 ሺ ብር ግምት ባለው አይፎን ፕሮማክስ 15 ስልክ እያወራ እያለ ኮድ-2-1226 A/A በሆነ ሞተር ላይ የነበረ ግለሰብ ከጆሮው መንትፎ እንደወሰደበት የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
የግል ተበዳይ ስልኩ እንደተወሰደበት ወዲያው ለፖሊስ ማመልከቱን ተከትሎ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ባደረገው ክትትል፣ በሀዋሳ ከተማ ስልኩን ገዝታ እየተጠቀመችበት ከምትገኝ ጸጋ ጴጥሮስ ከተባለች ግለሰብ እጅ ስልኩ ሊያዝ መቻሉን ፖሊስ ገልጿል፡፡
ከተሰረቀው ስልክ ጋር በቁጥጥር ስር የዋለችው ጸጋ ጴጥሮስ በበኩሏ፣ ምንተስኖት መቻል ከሚባል ግለሰብ እንደገዛች ለፖሊሰ ተናግራለች፡፡
የመንታፊዎችን ሰንሰለት አድኖ በቁጥጥር ስር ለማዋል የአዲስ አበባ ፖሊስ በሰራው ስራ፣ ምንተስኖት የተባለውን ግሰለብ ከያዘው በኋላ ሌላ ተጨማሪ አማኑኤል ሻንቆ የተባለ ሰው አብሮት እንደነበር ባገኘው መረጃ መሰረት በቁጥጥር ስር ማዋሉን ጠቁሟል፡፡
ይህን ተከትሎም ገዢዋን ጸጋ ጴጥሮስን ጨምሮ የተሰረቀውን የሞባይል ስልክ ሸጠዋል በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ ሁለቱን ግለሰቦች ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ አምጥቶ ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
በሞተር የሞባይል ስልክ ቀምቶ መሰወር ለጊዜው የማይደረስበት ቢመስልም ፖሊስ ቴክኖሎጂ በመጠቀም በእንዲህ መልኩ ወንጀለኞችን አድኖ እንደሚይዝና የግል ተበዳዮችም የትኛውም ዓይነት ወንጀል ሲፈጸምባቸው በአቅራቢያቸው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ሊያመለክቱ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ልዩ ስሙ መካነ ኢየሱስ አካባቢ፣ ግሩም ግዛው የተባለ ግለሰብ 150 ሺ ብር ግምት ባለው አይፎን ፕሮማክስ 15 ስልክ እያወራ እያለ ኮድ-2-1226 A/A በሆነ ሞተር ላይ የነበረ ግለሰብ ከጆሮው መንትፎ እንደወሰደበት የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
የግል ተበዳይ ስልኩ እንደተወሰደበት ወዲያው ለፖሊስ ማመልከቱን ተከትሎ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ባደረገው ክትትል፣ በሀዋሳ ከተማ ስልኩን ገዝታ እየተጠቀመችበት ከምትገኝ ጸጋ ጴጥሮስ ከተባለች ግለሰብ እጅ ስልኩ ሊያዝ መቻሉን ፖሊስ ገልጿል፡፡
ከተሰረቀው ስልክ ጋር በቁጥጥር ስር የዋለችው ጸጋ ጴጥሮስ በበኩሏ፣ ምንተስኖት መቻል ከሚባል ግለሰብ እንደገዛች ለፖሊሰ ተናግራለች፡፡
የመንታፊዎችን ሰንሰለት አድኖ በቁጥጥር ስር ለማዋል የአዲስ አበባ ፖሊስ በሰራው ስራ፣ ምንተስኖት የተባለውን ግሰለብ ከያዘው በኋላ ሌላ ተጨማሪ አማኑኤል ሻንቆ የተባለ ሰው አብሮት እንደነበር ባገኘው መረጃ መሰረት በቁጥጥር ስር ማዋሉን ጠቁሟል፡፡
ይህን ተከትሎም ገዢዋን ጸጋ ጴጥሮስን ጨምሮ የተሰረቀውን የሞባይል ስልክ ሸጠዋል በሚል ወንጀል የተጠረጠሩ ሁለቱን ግለሰቦች ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ አምጥቶ ምርመራ እያደረገ እንደሚገኝ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
በሞተር የሞባይል ስልክ ቀምቶ መሰወር ለጊዜው የማይደረስበት ቢመስልም ፖሊስ ቴክኖሎጂ በመጠቀም በእንዲህ መልኩ ወንጀለኞችን አድኖ እንደሚይዝና የግል ተበዳዮችም የትኛውም ዓይነት ወንጀል ሲፈጸምባቸው በአቅራቢያቸው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ ሊያመለክቱ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
❤80😁26👍16🔥3
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቡለን ከተማ በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ 10 ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ በመተከል ዞን፣ በቡለን ከተማ ዛሬ ንጋት ላይ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቢያንስ 10 ሰላማዊ ሰዎች እና የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የከተማይቱ ነዋሪዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። የመተከል ዞን እና የቡለን ወረዳ አስተዳደር በከተማይቱ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን፣ ባንክ ቤትን ጨምሮ በተቋማት ላይ ዝርፊያ እና ጉዳት መድረሱን አረጋግጠዋል።
ጥቃቱ በቡለን ከተማ ላይ የተሰነዘረው፤ ዛሬ አርብ ግንቦት 29፤ 2017 ከንጋቱ 12 ሰዓት ገደማ ጀምሮ እንደነበር ነዋሪዎቹ እና የቡለን ወረዳ አስተዳደር ገልጸዋል። ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ ሶስት የቡለን ከተማ ነዋሪዎች ጥቃቱ እስከ ረፋዱ አራት ሰዓት ገደማ ድረስ የቆየ እንደነበር አመልክተዋል።
ታጣቂዎቹ ዛሬ ንጋት ላይ ወደ ከተማ ሲገቡ መመልከታቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የዓይን እማኝነታቸውን የሰጡ አንድ ነዋሪ፤ መቶ ገደማ የሚሆኑ ታጣቂዎች በአንድ መስመር ሲጓዙ ማየታቸውን ተናግረዋል። ከታጣቂዎቹ ውስጥ ገሚሶቹ ቡላ ቀለም ያለው የደንብ ልብስ እንደለበሱ እና የተቀሩት ግን የሲቪል ልብስ መልበሳቸውን መመልከታቸውን አክለዋል።
ነዋሪው “ክላሽ እና ብሬል የያዙ ነበሩ” ያሏቸው ታጣቂዎች ጥቃት መሰንዘር ሲጀምሩ በቤታቸው እንደነበሩ ገልጸዋል። በጥቃቱ አስር ሰዎች መገደላቸውን፣ የባንክ እና ፖሊስ ጣቢያ መዘረፉን መስማታቸውንም አስረድተዋል።
🔴 ለዝርዘሩ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/16129/
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ በመተከል ዞን፣ በቡለን ከተማ ዛሬ ንጋት ላይ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት ቢያንስ 10 ሰላማዊ ሰዎች እና የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የከተማይቱ ነዋሪዎች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። የመተከል ዞን እና የቡለን ወረዳ አስተዳደር በከተማይቱ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የሰዎች ህይወት መጥፋቱን፣ ባንክ ቤትን ጨምሮ በተቋማት ላይ ዝርፊያ እና ጉዳት መድረሱን አረጋግጠዋል።
ጥቃቱ በቡለን ከተማ ላይ የተሰነዘረው፤ ዛሬ አርብ ግንቦት 29፤ 2017 ከንጋቱ 12 ሰዓት ገደማ ጀምሮ እንደነበር ነዋሪዎቹ እና የቡለን ወረዳ አስተዳደር ገልጸዋል። ለደህንነታቸው በመስጋት ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁ ሶስት የቡለን ከተማ ነዋሪዎች ጥቃቱ እስከ ረፋዱ አራት ሰዓት ገደማ ድረስ የቆየ እንደነበር አመልክተዋል።
ታጣቂዎቹ ዛሬ ንጋት ላይ ወደ ከተማ ሲገቡ መመልከታቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የዓይን እማኝነታቸውን የሰጡ አንድ ነዋሪ፤ መቶ ገደማ የሚሆኑ ታጣቂዎች በአንድ መስመር ሲጓዙ ማየታቸውን ተናግረዋል። ከታጣቂዎቹ ውስጥ ገሚሶቹ ቡላ ቀለም ያለው የደንብ ልብስ እንደለበሱ እና የተቀሩት ግን የሲቪል ልብስ መልበሳቸውን መመልከታቸውን አክለዋል።
ነዋሪው “ክላሽ እና ብሬል የያዙ ነበሩ” ያሏቸው ታጣቂዎች ጥቃት መሰንዘር ሲጀምሩ በቤታቸው እንደነበሩ ገልጸዋል። በጥቃቱ አስር ሰዎች መገደላቸውን፣ የባንክ እና ፖሊስ ጣቢያ መዘረፉን መስማታቸውንም አስረድተዋል።
🔴 ለዝርዘሩ ➡️ https://ethiopiainsider.com/2025/16129/
❤29😭15
የ27 ጊዜ የአለም ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ መፅሀፍ ተፃፈለት።
የአትሌት ኃይሌን የህይወትና የስራ ፍልስፍና የሚያስረዳውን መፅሀፍ የፃፈችሁ ልጁ ሜላት ኃይሌ ገብረስላሴ ናት።ረዳት ፀሀፊው ደግሞ አባዮሚ ሮቲሚ የተባለ ፀሀፊ መሆኑን ሰምተናል። በ12 ምዕራፍ ተከፋፍሎ የተዘጋጀውን መፃፍ ለማሳናዳት ሁለት ዓመት እንደፈጀ ፀሀፊዋ አስረድታለች።
አትሌት ኃይሌ ብዙውን የህይወት ታሪኩን ህዝብ የሚያውቀው ቢሆንም መፃህፉ የሚያተኩረው የህይወትና የስራ ፍልስፍናው ላይ እንደሆነ ተነግሯል።ለዚህም ልጁ እንደመሆኗ ከሌሎች ሰዎች በተለየ የአትሌት ሀይሌ ህይወት ለማወቅና ለመፃፍ እንዳስቻላት ሜላት ኃይሌ ጠቅሳለች።
መፅሀፉ አትሌት ከእድገቱ እስከ አሁን ባለው የሯጭነትና የቢዝነስ ምዕራፍ የተከተላቸውን አመለካከቶቹን፣ ፍልስፍናውን፣ የህይወት ልምዱ የተካተተበት መሆኑን ልጁ ሜላት ስትናገር ሰምተናታል።
ለጊዜው ''Dissecting Haile'በሚል ርዕስ ለህትመት የሚበቃው መፅሀፋ ወደፊት ወደ አማርኛ እና ሌሎች ቋንቋዎች እንደሚተረጎም ተነግሯል።መፅሀፉ ለገበያ የሚቀርበው በመጪው ነሀሴ ወር መሆኑንም ሰምተናል።የአትሌት ኃይሌን የህይወት ታሪክ የሚመለከት ሌላ መፃህፍ በማዘጋጀት ላይ መሆኗንም ልጁ ተናግራለች።
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
የአትሌት ኃይሌን የህይወትና የስራ ፍልስፍና የሚያስረዳውን መፅሀፍ የፃፈችሁ ልጁ ሜላት ኃይሌ ገብረስላሴ ናት።ረዳት ፀሀፊው ደግሞ አባዮሚ ሮቲሚ የተባለ ፀሀፊ መሆኑን ሰምተናል። በ12 ምዕራፍ ተከፋፍሎ የተዘጋጀውን መፃፍ ለማሳናዳት ሁለት ዓመት እንደፈጀ ፀሀፊዋ አስረድታለች።
አትሌት ኃይሌ ብዙውን የህይወት ታሪኩን ህዝብ የሚያውቀው ቢሆንም መፃህፉ የሚያተኩረው የህይወትና የስራ ፍልስፍናው ላይ እንደሆነ ተነግሯል።ለዚህም ልጁ እንደመሆኗ ከሌሎች ሰዎች በተለየ የአትሌት ሀይሌ ህይወት ለማወቅና ለመፃፍ እንዳስቻላት ሜላት ኃይሌ ጠቅሳለች።
መፅሀፉ አትሌት ከእድገቱ እስከ አሁን ባለው የሯጭነትና የቢዝነስ ምዕራፍ የተከተላቸውን አመለካከቶቹን፣ ፍልስፍናውን፣ የህይወት ልምዱ የተካተተበት መሆኑን ልጁ ሜላት ስትናገር ሰምተናታል።
ለጊዜው ''Dissecting Haile'በሚል ርዕስ ለህትመት የሚበቃው መፅሀፋ ወደፊት ወደ አማርኛ እና ሌሎች ቋንቋዎች እንደሚተረጎም ተነግሯል።መፅሀፉ ለገበያ የሚቀርበው በመጪው ነሀሴ ወር መሆኑንም ሰምተናል።የአትሌት ኃይሌን የህይወት ታሪክ የሚመለከት ሌላ መፃህፍ በማዘጋጀት ላይ መሆኗንም ልጁ ተናግራለች።
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
❤60👍11👎6⚡1🔥1
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
Ethiopian Building Code Standards
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
Private Sector Engagement in Code Revision: Week 2 Sessions
We’re back with five expert-led sessions in Week 2 of our 14-part workshop series, continuing the dialogue between private sector professionals and code developers:
🏢 Building Facility Management
🧯 Fire Safety & OHS
🏗 Structural Design Fundamentals
🚿 Building Plumbing Systems
📐 Spatial Design in Buildings
📅 June 10, 12 & 14, 2025
📍 The Urban Center
🖥 Also, live on TUC Facebook page & Google Meet
☕️ Free sessions with refreshments
✨ Participants are encouraged to register only for the sessions most relevant to them.
📲 Register now: https://forms.gle/NewtRdbnasiUFW6r7
🔗 Google Meet links will be shared 30 minutes before each session.
Many thanks to our partners for making this possible!
#EBCS #CodeRevision #BuiltEnvironment #ECA #CoTBE #TUC #FireSafety #StructuralDesign #Plumbing #FacilityManagement #SpatialDesign
❤2