Telegram Web Link
🌺🌸  #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸


የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
                  
@geezdistance15


የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።



🌺🌸  #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
20👍6😁21🔥1
አቶ ታዬ ደንደአ በፀጥታ ኃይሎች ተይዘው መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ!

የቀድሞው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን የነበሩት አቶ ታዬ ደንደአ በዛሬው ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ።ከሥልጣናቸው ተነስተው ለረጅም ጊዜ በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ በዋስትና ተለቀው ጉዳያቸውን ከውጪ ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ታዬ ዛሬ በቁጥጥር ስር ከመዋላቸው በፊት በቀጠሯቸው መሠረት ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር።

በዛሬው ጠዋቱ የፍርድ ቤት ውሎ ነጻ ተብለው በነበሩባቸው ሁለት ክሶች በድጋሚ እንዲታዩ የተወሰነ ሲሆን ከችሎት መልስ ከሰዓት በኋላ እንደታሰሩና የት እንዳሉ እስካሁን እንደማይታወቅ ቤተሰቦቻቸው ለቢቢሲ ገልጸዋል።ባለቤታቸው ወ/ሮ ስንታየሁ አለማየሁ ዛሬ ሰኞ ግንቦት 25/2017 ዓ.ም. ከሰዓት 10 ሰዓት በኋላ በፖሊሶች ለጥያቄ እንደሚፈለጉ በመግለጽ ከመኖሪያ ቤታቸው ተይዘው መወሰዳቸውን አረጋግጠዋል።

የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር ዲኤታ፣ የገዢው ብልጽግና ፓርቲ እንዲሁም የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ታዬ ደንደአ ባለፈው ኅዳር ከእስር ከተለቀቁ በኋላ ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት ሲከታተሉ ቆይተዋል።ባለቤታቸው ለቢቢሲ እንደተናገሩት ወደ መኖሪያ ቤታቸው የመጡት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በር አንኳኩተው ለጥያቄ በፌደራል ፖሊስ እንደሚፈልጉ በመግለጽ ወስደዋቸዋል።

ከፀጥታ ኃይሎቹ ውስጥ የታጠቁ እንደነበሩ የጠቀሱት ባለቤታቸው ወደ ቤት በመግባት አቶ ታዬን ይዘው እንደወጡ እና በዚህ ጊዜም የጨፌ (የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት) አባል መሆናቸውን እና የሕዝብ ተወካይ መሆናቸውን በተደጋጋሚ ሲናገሩ ነበር ብለዋል።ከአስር በላይ የሚሆኑ የፖሊስ አባላት አቶ ታዬን ለመያዝ ታዘው መምጣታቸውን እንደተናገሩ እና ተወሰዱ ወደተባለበት መሃል አዲስ አበባ ወደ ሚገኘው የፌደራል ፖሊስ ጽሕፈት ቤት እንደሚሄዱ ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል።

ነገር ግን የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ እና የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት አባል አቶ ታዬ ደንደአ በፀጥታ ኃይሎች ከቤታቸው ተይዘው ከተወሰዱ በኋላ እስከ ሰኞ ምሽት ድረስ የታሰሩበትን ማወቅ እንዳልቻሉ ባለቤታቸው ወ/ር ስንታየሁ ዓለማየሁ ለቢቢሲ ገልጸዋል።

@YeneTube @FikerAssefa
33😭15👍43👀3
የቻናል ጥቆማ!

የonline ስራዎችን ታገኙበታላችሁ!
🚀 Upwork Profile Mastery 
Standout & land high-paying Upwork gigs!
Profile Tips 
Proposal Templates 
Niche Strategies 
📂 Free Tools + Examples 
👉 Join: https://www.tg-me.com/UpworkProfilePro 
መረጃዎችን ለመላክ @honelegn19
🎯 For Beginners:
• Profile Setup & Review 
• Proposal Writing Help 
• First Job & Rate Strategy 
• Client Communication Tips 
• Niche & Rules Guidance 
• Contract & Tool Support 
• Q&A Mentorship
🌟 Empowering freelancers with real strategies. 
መልካም እድል ለሁላችሁም!
5👍2
🗝️  እጅግ አመቺ በሆነ አከፋፈል የቤት ባለቤት ይሁኑ

60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸውን ቤቶች በልዮ ቅናሽ

❇️  በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው DMC Real Estate የመጨረሻው መንደር ወቅቱን ባገናዘበ  ቅናሽ ዋጋ በተለያዩ ካሬ አማራጮች አቅርቦሎታል : :

⭐️ከሀያ አምስት ዓመታት በላይ ግንባታ ላይ ከቆየ አንጋፋ ድርጅት

📍አድራሻ - በመሀል ከተማ ለቡ መብራት-ሀይል

💸ቅድመ ክፍያ
   
    💎ባለ 1 መኝታ  በ 431 ሺ ብር
    💎ባለ 2 መኝታ  በ 619 ሺ ብር
    💎ባለ 3 መኝታ  በ 751 ሺ ብር
    💎ባለ 4 መኝታ  በ 1,051,626 ብር 

🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ

🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)

➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ

➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለ20 ቤቶች) በመጠቀም የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ


➡️☎️ 09 31 14 82 42

➡️@Novi_03 (telegram)

➡️Whatsapp Link-
https://wa.me/251931148242
4
#ከቴምር ሪልስቴት
7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው 

🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል

👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር 

‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Ethiopian Building Codes Standards
Private Sector Engagement in Building Code Revision


The Ethiopian Construction Authority, in collaboration with the College of Technology and Built Environment (formerly AAiT) and The Urban Center, is organizing a series of technical sessions in June 2025 to support the ongoing revision of the Ethiopian Building Code Standards.

Designed for professionals in the construction industry, the 14 expert-led sessions of EBCS will address key themes such as structural design, fire and earthquake safety, mechanical and electrical systems, and emerging building technologies. These sessions aim to highlight the building codes and gather input from the private sector, ensuring that industry experience is reflected in the revised codes, making them both inclusive and grounded in practice.

📍Venue: The Urban Center
📅 Participation by registration only
🔗 Register here

#EthiopianBuildingCodeStandards
Open to professionals, engineers, architects, and others in the construction sector
5
ቢል ጌትስ ካለው 200 ቢሊዮን ዶላር ሀብት ውስጥ አብዛኛውን ለአፍሪካ ሊሰጥ መሆኑን በአዲስ አበባ ቆይታው ተናገረ!

የማይክሮሶፍት መስራች ቢልጌትስ፤ በቀጣዮቹ 20 ዓመታት ካለው ሀብት ውስጥ አብዛኛውን በአፍሪካ የጤና እና ትምህርት አገልግሎቶችን ለማሻሻል እንደሚያውል ተናገረ።የ69 ዓመቱ ባለጸጋ፤"በጤና እና ትምህርት የሰው ልጅን በማውጣት፤ አፍሪካ ውስጥ እያንዳንዱ ሀገር በብልጽግና ጎዳና ላይ መሆን አለበት" ብሏል።

ቢል ጌትስ ባለፈው ሳምንት እሁድ ግንቦት 24/2017 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በብሔራዊ ቤተመንግሥት በተካሄደ ሥነሥርዓት የሀገሪቱን ታላቅ የክብር ኒሻን ሽልማት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተሸልሟል።ዐቢይ፤ ይህንን ሽልማት ለጌትስ ያበረከቱት በባለሀብቱ የመሰረተው ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ "ባለፉት 25 ዓመታት በኢትዮጵያ ላበረከታቸው አሻጋሪ ሥራዎች እና ታላላቅ ዘመን ተሻጋሪ በጎ ተፅዕኖዎችን" እውቅና ለመስጠት እንደሆነ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

ቢል ጌትስ በአዲስ አበባ ከተማ ባደረገው ንግግር አፍሪካውያን ወጣት ፈጣሪዎች ሰው ሰራሽ አስተውህሎትን በምን አይነት መንገድ በመጠቀም በአህጉራቸው የጤና አገልግሎትን ማሻሻል እንደሚችሉ እንዲያስቡ አሳስቧል።ቤልጌትስ ከ20 ዓመት በኋላ 200 ቢሊዮን ዶላር ይደርሳል ተብሎ ከሚጠበቀው ሀብቱ ውስጥ 99 በመቶውን ለመስጠት ማቀዱን ያስታወቀው ባለፈው ወር ነበር። የባለሀብቱ ቢል ኤንድ ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በ2045 ስራውን ያጠናቅቃል።በአፍሪካ ህብረት ዋና መስሪያ ቤት በተዘጋጀው ስነ ስርዓት ላይ "በቀጣዮቹ 20 ዓመታት ውስጥ ያለኝን ሀብት እንደሚከፋፈል በቅርቡ ቃል ገብቻለሁ። አብዛኛው ገንዘብ አፍሪካ ውስጥ ያሉ ተግዳሮቶችን እንድትፈቱ ለማገዝ ይውላል" በማለት ተናግሯል።

Via BBC
@YeneTube @FikerAssefa
49👎24👍5😁2
ሲኖዶሱ በማይጨው ሀገረ ስብከት ሲተዳደሩ የነበሩ ስድስት ወረዳዎች እራሳቸውን ችለው በሀገረ ስብከት ደረጃ እንዲተዳደሩ መወሰኑ ህገወጥ ነው” - የትግራይ ኦርቶዶክስ አባቶች

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶሱ በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን የማይጨው ሀገረ ስብከት ሲተዳደሩ የነበሩ ስድስት ወረዳዎች በልዩ አደረጃጀት እራሳቸውን ችለው አንድ ሀገረ ስብከት ሆነው እንዲተዳደሩ ማድረጉ ከትግራይ ክልል ኦርቶዶክስ አባቶች በኩል ተቃውሞ ቀረበበት።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከግንቦት 6 እስከ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ባካሄደው ጉባኤ (አመታዊው ርክበ ካህናት) በደቡባዊ የትግራይ ዞን የሚተዳደሩ ስድስት ወረዳዎች ማለትም የአላማጣ ከተማ፣ አላማጣ፣ የኮረም ከተማ፣ ኦፍላ፣ ባታ፣ ጨርጨር እራሳቸውን ችለው ሀገረ ስብከት እንዲቋቋምላቸው ውሳኔ አሳልፏል ሲል የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ጽሕፈት ቤት ግንቦት 24 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

“ሀገረ ስብከት የሚቋቋመው መንግስት ዞን አደርጎ ሲያዋቅር መሆኑ እየታወቀ በጉባኤው ላይ አጀንዳ ተደርጎ እንዲያዝ በማድረግ እና ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ተነጋግረናል፣ ተረዳድተናል የሚል አሳሳች መረጃ በማቅረብ እንዲወሰን ተደርጓል” ብሏል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
27👎4😁1
🌺🌸  #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸


የግእዝን ቋንቋ በ፲፬ ዙሮች እስካኹን ለብዙ ሺሕ ተማሪዎች በቀላል መንገድ ማስተማር ተችሏል። አኹን ደግሞ በ፲፭ኛ ዙር በቴሌግራም ለኹለት ወራት ( ከሐምሌ ፩ እስከ ነሐሴ ፴፥ ፳፻፲፯ ዓ.ም. በተመጣጣኝ ክፍያ ለጀማሪ ተማሪዎች የሚኾን ትምህርት ለመስጠት ስለታሰበ ባሉበት ኾነው በቀላሉ መማር ከፈለጉ አኹኑኑ
                  
@geezdistance15


የሚለውን የቴሌግራም የመጠቀሚያ ስም በመጫን ወደ ትምህርት መስጫ ቻናሉ መግባት ይችላሉ።



🌺🌸  #ግእዝን_በርቀት 🌺🌸
15
1
YeneTube
Photo
ስስ ፌስታል ይዞ የተገኘን ሰዉ እስከ 5 ሺህ ብር እንዲቀጣ የሚያዘዉ አዋጅ ጸደቀ!

ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኘ ከ2000 እስከ 5000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ፤ ዜጎችን በማያውቁት ጉዳይ ለቅጣት የሚዳርግ ነው የሚል ትችት ከምክር ቤት አባላት ቀርቦበታል፡፡

የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ የጸደቀው የደረቅ ቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ አዋጅ ፤ ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኝ ከ2000 እስከ 5000 ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፡፡ያመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባ፣ ለገበያ ያቀረበ ወይም የሸጠ፣ ለንግድ ዓላማ ያከማቸ ወይም ይዞ የተገኘ ከ50,000 ብር በማያንስና ከ200,000 ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት እንዲቀጣ አዋጁ ያዝዛል፡፡

የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ(ዶ/ር) የአዋጁን ይዘት በንባብ ባቀረቡበት ወቅት፤ የምክር ቤት አባሉ አለሙ ጎንፋ (ዶ/ር) ህዝባችን በፕላስቲክ እቃ ይዞ ወደ ቤቱ ከገባ ይጣለው? ወይስ መልሶ ለአካባቢ ጥበቃ ያስረክበው? የሚል ጥያቄ ከጠየቁ ብኋላ የምናመርተው የፕላስቲክ ውጤት ዳግም እንድንጠቀምበት የሚያደርግ ቢሆን አይሻልም ወይ? ምክንያቱም 10 ጊዜ የምጠቀምበትን ፕላስቲክ አንድ ጊዜ ብቻ ተጠቀም ማለት ተገቢ አይደለም፣ አዋጁ ፕላስቲኩን ከተጠቀምኩበት ወዲያ የት ማስቀመጥ እንዳለበት አላስቀመጠም ብለዋል፡፡

አዋጁ ይዞ የተገኝ እንዲቀጣ ይደነግጋል ህዝባችን የዚህ ግንዛቤ ይኖረዋል ወይ? የትኛው ፕላስቲክ እንደሆነ የመለየት ግንዛቤስ አለው ወይ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡ሌላ አንድ የምክር ቤት አባል በበኩላቸው ማንኛውም ሰው ፕላስቲክ ይዞ ከተገኘ ከሁለት እስከ አምስት ሺህ ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፤ ይህ ከእኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር እንዴት ታየ? በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያለው የማህበረሰብ ክፍል ሊጠቀመው ስለሚችል ጫና አይፈጥርም ወይ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

ለጥያቄዎቹ ምላሽ የሰጡት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ(ዶ/ር) ለአንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ፌስታሎችን ዝቅተኛው የማህበረሰብ ክፍልም ስለሚጠቀማቸው ቅጣቱ ያን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል፡፡ለምሳሌ «አንዲት አሮጊት ወይም ሽማግሌ የሁለት ብር ዳቦ ወይም የአስር ብር ስኳር ገዝተው ሲሄዱ 5 ሺህ ብር ክፍሉ ቢባሉ ላይኖራቸው ስለሚችል ቅጣቱ ከ5 ሺህ ወደ 2 ሺህ ዝቅ እንዲል ተደርጓል ይህም የህብረተሰቡን የመክፈልም አቅም ከግንዛቤ ያስገባ ነው ሲሉ አስረድተዋል፡፡

የፕላስቲክ ከረጢቶች ከቅጣቱ በላይ ሀገርን የሚጎዱ ናቸው እስከ መቶ ዓመት ድረስም አይበሰብሱም ያሉት ምክትል ሰብሳቢው፤ ከዚህ አንጻር ቅጣቱ ሃያም ሰላሰም ሺህ ቢሆን ሀገርን ለማትረፍ ነው ብለዋል፡፡ለህዝቡ ግንዛቤ ለመስጠትም ከመጪው ሃሙስ ጀምሮ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ይካሄዳል ሲሉ አወቀ አምዛዬ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡

አዋጁ የፕላስቲክ ጫማዎችን፣ የውሃ ኮዳዎችን እና ወፍራም የፕላስቲክ ውጤቶችን አይጨምርም መባሉን ሰምተናል፡፡አዋጁ ማንኛውም ሰው ከመኖሪያ ቤቱ ድንበር አንስቶ ከሃያ ሜትር በላይ አካባቢውን የማጽዳት ግዴታን ያስቀምጣል፡፡አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
😁5143👎7😭4
አቶ ታዬ ደንደአ ጉዳያቸውን ማረሚያ ወርደው እንዲከታተሉ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጠ!

የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታዬ ደንደአ የዋስትና መብታቸው ተነስቶ ጉዳያቸውን ማረሚያ ሆነው እንዲከታተሉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቷል።አቃቤ ህግ በታዬ ደንደአ ላይ ከዚህ ቀደም አቋርጦት የነበሩ ሁለት ክሶችን ዳግም አንቀሳቅሷል።

ተከሳሹ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 251/ሐ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ክስ ቀርቦባቸው እንደነበር ይታወሳል፡፡አቶ ታዬ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ በነበሩበት ወቅት የሀገርን፣ የመንግስትንና የህዝብን ደህንነት ማረጋገጥ ሲገባቸው ይህን ወደ ጎን በመተው በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ወንጀል ሕግ አንቀፅ 257 ንዑስ አንቀጽ (ሠ) በመተላለፍ ሲንቀሳቀሱ እንደነበር በክሱ ላይ ተመልክቷል፡፡

በዚህም በአሽባሪነት የተሰየመው ኦነግ ሸኔ በኦሮሚያ ክልል እንዲሁም የታጠቁ ፀረሰላም ኃይሎች በአማራ ክልል ከመንግስት ጋር ጦርነት ላይ ባሉበት ጊዜ የእነዚህን ፀረሰላም ኃይሎች ፕሮፖጋንዳ ተቀባይነት እንዲያገኝ በማሰብ በራሳቸው ስም በተከፈተ ማህበራዊ ሚዲያዎች የፕሮፖጋንዳ መልክቶችን ያስተላለፉ በመሆኑ ክስ ቀርቦባቸዋል።

በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ 30 ቀን 2016 ዓ.ም በዋለው ችሎት ቀርቦባቸው በነበረው ሁለት ክሶች መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ ተሰናብተው እንደነበር ይታወሳል።ተከሳሹ ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ትዕዛዝ በመስጠት የመከላከያ ምስክርን ለመስማት ለሰኔ 30 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል ሲል ኤፍ ኤም ሲ ዘግቧል።

@YeneTube @FikerAssefa
👎4728👍3
«የህወሓት አመራሮች ትግራይን ወደሌላ ጥፋት ከሚያስገባ አካሄድ ይቆጠቡ» ሲል ሳልሳይ ወያነ ትግራይ አሳሰበ!

የህወሓት አመራሮች ካለፈ ጦርነት ያላገገመች ትግራይ ዳግም ወደሌላ ጥፋት ከሚያስገባ አካሄድ ይቆጠቡ ሲል ተቃዋሚው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ገለፀ።በሌላ በኩል በክልሉ ተደቅኖ ያለ ፖለቲካዊ እና የፀጥታ አደጋ የሚያስቀር እውነተኛ ፖለቲካዊ ውይይ እንዲደረግ ፓርቲው ጥሪ አቅርቧል። 

በትግራይ በተቃዋሚነት የሚንቀሳቀሰው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ትላንት ባሰራጨው መግለጫ እንዳለው ከኢትዮጵያና ኤርትራ መንግስታት ባህሪ እንዲሁም እያካሄዱት ካለ የሚድያ ዘመቻ በመነሳት ሲታይ ወደ ጦርነት እያመሩ መሆኑ መረዳት ይቻላል ያለ ሲሆን፥ እነዚህ በጋራ በትግራይ ላይ ጦርነት ከፍተው የነበሩ ሐይሎች ዳግም ትግራይ የጦርነት አውድማ እንዳያደርጓት ስጋቱ ከፍተኛ መሆኑ አመልክቷል። 

የትግራይ ጉዳይ አጀንዳዎች ያለሆኑ የህወሓት መሪዎች፣ ትግራይ ካለፈው ጦርነት ጠባሳ ሳታገግም ወደ ሌላ ጦርነት የምትገባበት ፖለቲካዊ አካሄድ ከጀመሩ ቆይተዋል በማለት የከሰሰው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ፥ በተለያየ አቅጣጫ ተሰልፈው ትግራይን ወደጦርነት እየገፉ ያሉ ቡድኖች ከድርጊታቸው ይቆጠቡ ብሏል።

@YeneTube @FikerAssefa
41😁11👍6👎2👀1
Forwarded from YeneTube
የቻናል ጥቆማ!

የonline ስራዎችን ታገኙበታላችሁ!
🚀 Upwork Profile Mastery 
Standout & land high-paying Upwork gigs!
Profile Tips 
Proposal Templates 
Niche Strategies 
📂 Free Tools + Examples 
👉 Join: https://www.tg-me.com/UpworkProfilePro 
መረጃዎችን ለመላክ @honelegn19
🎯 For Beginners:
• Profile Setup & Review 
• Proposal Writing Help 
• First Job & Rate Strategy 
• Client Communication Tips 
• Niche & Rules Guidance 
• Contract & Tool Support 
• Q&A Mentorship
🌟 Empowering freelancers with real strategies. 
መልካም እድል ለሁላችሁም!
4👍3
Forwarded from YeneTube
🗝️  እጅግ አመቺ በሆነ አከፋፈል የቤት ባለቤት ይሁኑ

60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸውን ቤቶች በልዮ ቅናሽ

❇️  በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው DMC Real Estate የመጨረሻው መንደር ወቅቱን ባገናዘበ  ቅናሽ ዋጋ በተለያዩ ካሬ አማራጮች አቅርቦሎታል : :

⭐️ከሀያ አምስት ዓመታት በላይ ግንባታ ላይ ከቆየ አንጋፋ ድርጅት

📍አድራሻ - በመሀል ከተማ ለቡ መብራት-ሀይል

💸ቅድመ ክፍያ
   
    💎ባለ 1 መኝታ  በ 431 ሺ ብር
    💎ባለ 2 መኝታ  በ 619 ሺ ብር
    💎ባለ 3 መኝታ  በ 751 ሺ ብር
    💎ባለ 4 መኝታ  በ 1,051,626 ብር 

🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ

🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)

➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ

➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለ20 ቤቶች) በመጠቀም የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ


➡️☎️ 09 31 14 82 42

➡️@Novi_03 (telegram)

➡️Whatsapp Link-
https://wa.me/251931148242
4
Forwarded from YeneTube
#ከቴምር ሪልስቴት
7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው 

🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል

👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር 

‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
2
Forwarded from YeneTube
Ethiopian Building Codes Standards
Private Sector Engagement in Building Code Revision


The Ethiopian Construction Authority, in collaboration with the College of Technology and Built Environment (formerly AAiT) and The Urban Center, is organizing a series of technical sessions in June 2025 to support the ongoing revision of the Ethiopian Building Code Standards.

Designed for professionals in the construction industry, the 14 expert-led sessions of EBCS will address key themes such as structural design, fire and earthquake safety, mechanical and electrical systems, and emerging building technologies. These sessions aim to highlight the building codes and gather input from the private sector, ensuring that industry experience is reflected in the revised codes, making them both inclusive and grounded in practice.

📍Venue: The Urban Center
📅 Participation by registration only
🔗 Register here

#EthiopianBuildingCodeStandards
Open to professionals, engineers, architects, and others in the construction sector
4
😭83😁1
YeneTube
Photo
ተቋሙ በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማትና ኃይል ላይ በተፈፀመ ስርቆት ከ199 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት ደረሰበት!

ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከኤሌክትሪክ መሰረተ ልማትና ከኃይል ስርቆት ጋር በተገያያዘ 199 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብ ጉዳት እንደደረሰበት የኢትዮጵያ ኢሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ጉዳቱ የደረሰው፤ በኤሌክትሪክ ማሰራጫ መስመሮች፣ ትራንስፎርመሮች፣ ኬብሎች ላይ በተፈፀመ ጉዳትና ስርቆት እንዲሁም ቆጣሪ በመነካካት፣ የኃይል ሰርቆት በመፈፀምና የተቋሙ ሰራተኞችን ስራ እንዳይሰሩ በማወክ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጧል።

በዚህም በዲስትሪቡሽን ትራንስፎርመሮች፣ በኤሌክትሪክ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎች፣ በኬብሎችና በሌሎች የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ በተፈፀመ ጉዳትና ስርቆት ብቻ 52 ሚሊዮን 33 ሺህ 123 ብር የሚገመት የገንዘብ ጉዳት በተቋሙ ላይ ደርሷል ተብሏል፡፡አገልግሎት አክሎ እንዳስታወቀው፤ መሰል እኩይ ተግባር በፈፀሙ ግለሰቦች ላይ 208 የክስ መዝገቦችን በመክፈት ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድም በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

ከእነዚህም ውስጥ 27 የሚሆኑት መዝገቦች ላይ ውሳኔ እንዲሰጥ በማድረግ ወንጀለኞቹ ላይ ከ2 ወር እስከ 10 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና ከ25 ሺህ እስከ 50 ሺህ ብር የሚደረስ የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል ብሏል፡፡ተቋሙ ህብረተሰቡ መሰረተ-ልማቶችን ከእኩይ ድርጊት እንዲጠብቅ እና ጉዳት የሚያደርሱና ስርቆት የሚፈፅሙ ግለሰቦችም ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ ለህግና ለፀጥታ አካላት እንዲያጋልጡ ተማፅኗል፡፡

ባሳለፍነው መጋቢት ወር በአማራ ክልል ከ ባህርዳር - ወልዲያ - ኮምቦልቻ በተዘረጋው ባለ 400 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ በተፈፀመ ስርቆት 129 ሚሊዮን ብር የሚገመት ኪሳራ መድረሱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታውቋል፡፡በተመሳሳይ በሚያዚያ ወር ባለ 132 ኪሎ ቮልት የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶ ላይ  ዝርፊያ መፈፀሙንና  በአንዳንድ አካባቢዎች ኃይል መቋረጡ ይታወሳል፡፡

@YeneTube @FikerAssefa
14👍6😁4😭3
ወጋገን ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል ኢንቨስትመንት ባንክ በመሆን አገልግሎት መስጠት ጀመረ!

ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ በኢትዮጵያ በቅርቡ በተጀመረው የካፒታል ገበያ የመጀመሪያው የግል ኢንቨስትመንት ባንክ በመሆን አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አስታውቋል።የባንኩ አገልግሎት ጅማሮ በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል በተካሄደ ስነስርዓት ሲገለፅ የኢንቨስትመንት ባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አክሊሉ ውበት (ዶ/ር) እንዳሉት፣ ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ በ385 ሚሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል የተመሰረተ ሲሆን፣ የካፒታል ገበያውን በቀዳሚነት ተቀላቅሏል።

ዋና ስራ አስፈፃሚዋ ብሩታዊት ዳዊት በበኩላቸው፣ ባንኩ በዘርፉ ፈር-ቀዳጅ በመሆን በታማኝነትና ጥራት የላቀ አገልግሎት በመስጠት የካፒታል ገበያውን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።ባንኩ የካፒታል አሰባሰብን በማመቻቸት ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት እና የኢኮኖሚ ዕድገትን ለማፋጠን ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ መድረኩ ተገልጿል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
14👍8
2025/07/13 11:13:17
Back to Top
HTML Embed Code: