በአማራ ክልል ባለፉት 9 ወራት ብቻ 200 ነፍሰጡር እናቶች በሕክምና እጦት ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉ ተገለጸ!
በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭትና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በ9 ወራት ውስጥ ብቻ 200 ነፍሰ ጡር እናቶች በሕክምና እጦት ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የክልሉ ጤና ቢሮ ለአሐዱ አስታውቋል፡፡
በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የእናቶች፤ ሕጻናትና አፍላ ወጣቶች ዳይሬክተር አቶ መልሰው ጫንያለው፤ "በክልሉ ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ጀምሮ የእናቶች ሕክምና አገልግሎትን ጨምሮ በጤናው ዘርፍ የታቀዱ እቅዶችን ማሳካት አልቻልንም" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በዚህም በአሁኑ ወቅት በክልሉ የታችኛው የእርከን መዋቅር፤ በመሠረተ ልማት አቅርቦትና ጤና ጣቢዎች ላይ ጉዳት በመድረሱ፤ በሚፈለገው ልክ የዜጎችን ሕይወት ለማትረፍ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተቀሰቀሰው ግጭት በአንጻራዊነት በዞኖች የቀነሰ ቢሆንም፤ የሕክምና ተቋማት በሚፈለገው ልክ ማህበረሰብን ለማገልገል ፈታኝ እንደሆነባቸው ለአሐዱ የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ በዚህም በተለየ መልኩ ነፍሰጡር እናቶች በወሊድ ጊዜ በቂ የሆነ የሕክምና አገልግሎት ባለማግኘታቸው ባለፉት 9 ወራት ብቻ 200 እናቶች ሕይወታቸው ማለፉን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተፈጠረው ግጭት መቀጠል የህክምና ተቋማቱ የሚሰጡት አገልግሎት እንዲስተጓጎል ስለሚያደርግ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በአማራ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭትና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በ9 ወራት ውስጥ ብቻ 200 ነፍሰ ጡር እናቶች በሕክምና እጦት ምክንያት ሕይወታቸው ማለፉን የክልሉ ጤና ቢሮ ለአሐዱ አስታውቋል፡፡
በአማራ ክልል ጤና ቢሮ የእናቶች፤ ሕጻናትና አፍላ ወጣቶች ዳይሬክተር አቶ መልሰው ጫንያለው፤ "በክልሉ ግጭቱ ከተቀሰቀሰ ጀምሮ የእናቶች ሕክምና አገልግሎትን ጨምሮ በጤናው ዘርፍ የታቀዱ እቅዶችን ማሳካት አልቻልንም" ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በዚህም በአሁኑ ወቅት በክልሉ የታችኛው የእርከን መዋቅር፤ በመሠረተ ልማት አቅርቦትና ጤና ጣቢዎች ላይ ጉዳት በመድረሱ፤ በሚፈለገው ልክ የዜጎችን ሕይወት ለማትረፍ ተግዳሮት እየሆነ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተቀሰቀሰው ግጭት በአንጻራዊነት በዞኖች የቀነሰ ቢሆንም፤ የሕክምና ተቋማት በሚፈለገው ልክ ማህበረሰብን ለማገልገል ፈታኝ እንደሆነባቸው ለአሐዱ የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፤ በዚህም በተለየ መልኩ ነፍሰጡር እናቶች በወሊድ ጊዜ በቂ የሆነ የሕክምና አገልግሎት ባለማግኘታቸው ባለፉት 9 ወራት ብቻ 200 እናቶች ሕይወታቸው ማለፉን ገልጸዋል፡፡
በክልሉ የተፈጠረው ግጭት መቀጠል የህክምና ተቋማቱ የሚሰጡት አገልግሎት እንዲስተጓጎል ስለሚያደርግ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመዋል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
😭49👍24❤3⚡1
የአዲስ አበባ - አሮጌ ሳይክል ተከለከለ
በአዲስ አበባ ለትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ ብስክሌቶች፤ ከተመረቱ ሁለት ዓመት ያላለፋቸው እንዲሆኑ የሚያዝ ደንብ ተግባራዊ ሆነ
በአዲስ አበባ ከተማ በብስክሌት የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የስራ ፈቃድ የሚጠይቅ ሰው፤ 300 እና ከዚያ በላይ ብስክሌቶች ለአገልግሎት ማቅረብ የሚችል መሆን እንዳለበት የሚደነግግ ደንብ ስራ ላይ ዋለ። ለአገልግሎት የሚቀርበው ብስክሌት ደረጃውን የጠበቀ ጂፔኤስ የተገጠለመት እና የተመረተበት ዘመን ከሁለት ዓመት ያልበለጠ መሆን አንዳለበትም አዲሱ ደንቡ ይደነግጋል።
“የብስክሌት መጋራት አገልግሎት እና የብስክሌት መስመር አጠቃቀም” የተሰኘ መጠሪያ ያለው ይህ ደንብ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የጸደቀው ባለፈው ጥር ወር መጨረሻ ነበር። ደንቡን ማዘጋጀት ካስፈለገባቸው ምክንያቶች አንዱ በአዲስ አበባ ከተማ የተሽከርካሪ ቁጥር “በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ” ምክንያት የሚፈጠረውን “የትራፊክ እንቅስቃሴ መጨናነቅን ለማቃለል” እንደሆነ ተገልጿል።
በስድስት ክፍሎች እና በ25 አንቀጾች የተከፋፈለው ይህ ደንብ የስራ ፈቃድ አሰጣጥን ጨምሮ ሌሎች ድንጋጌዎችን አካትቷል። አዲሱ ደንብ ማንኛውም በብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት ለመሰማራት የሚፈልግ ሰው፤ ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የስራ ፈቃድ ማውጣት እንዳለበት ይደነግጋል።
“በኦፕሬተርነት ስራ” ለመሰማራት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው በመስፈርትነት ሊያሟላቸው የሚገባቸው መስፈርቶችም በደንቡ ላይ ተዘርዝረዋል። በስራው የሚሰማራ ሰው ቢያንስ 300 እና ከዚያ በላይ ብስክሌቶች ወይም ከ100 የማያንስ ስኩተሮች ለአገልግሎት ማቅረብ የሚችል መሆን እንዳለበትም በደንቡ ላይ ሰፍሯል።
የኢትዮጵያን ኢንሳይደር ዝርዝር ዘገባን ይመልከቱት
https://ethiopiainsider.com/2025/15786/
@Yenetube @Fikerassefa
በአዲስ አበባ ለትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ ብስክሌቶች፤ ከተመረቱ ሁለት ዓመት ያላለፋቸው እንዲሆኑ የሚያዝ ደንብ ተግባራዊ ሆነ
በአዲስ አበባ ከተማ በብስክሌት የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የስራ ፈቃድ የሚጠይቅ ሰው፤ 300 እና ከዚያ በላይ ብስክሌቶች ለአገልግሎት ማቅረብ የሚችል መሆን እንዳለበት የሚደነግግ ደንብ ስራ ላይ ዋለ። ለአገልግሎት የሚቀርበው ብስክሌት ደረጃውን የጠበቀ ጂፔኤስ የተገጠለመት እና የተመረተበት ዘመን ከሁለት ዓመት ያልበለጠ መሆን አንዳለበትም አዲሱ ደንቡ ይደነግጋል።
“የብስክሌት መጋራት አገልግሎት እና የብስክሌት መስመር አጠቃቀም” የተሰኘ መጠሪያ ያለው ይህ ደንብ፤ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የጸደቀው ባለፈው ጥር ወር መጨረሻ ነበር። ደንቡን ማዘጋጀት ካስፈለገባቸው ምክንያቶች አንዱ በአዲስ አበባ ከተማ የተሽከርካሪ ቁጥር “በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ” ምክንያት የሚፈጠረውን “የትራፊክ እንቅስቃሴ መጨናነቅን ለማቃለል” እንደሆነ ተገልጿል።
በስድስት ክፍሎች እና በ25 አንቀጾች የተከፋፈለው ይህ ደንብ የስራ ፈቃድ አሰጣጥን ጨምሮ ሌሎች ድንጋጌዎችን አካትቷል። አዲሱ ደንብ ማንኛውም በብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት ለመሰማራት የሚፈልግ ሰው፤ ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የስራ ፈቃድ ማውጣት እንዳለበት ይደነግጋል።
“በኦፕሬተርነት ስራ” ለመሰማራት የሚፈልግ ማንኛውም ሰው በመስፈርትነት ሊያሟላቸው የሚገባቸው መስፈርቶችም በደንቡ ላይ ተዘርዝረዋል። በስራው የሚሰማራ ሰው ቢያንስ 300 እና ከዚያ በላይ ብስክሌቶች ወይም ከ100 የማያንስ ስኩተሮች ለአገልግሎት ማቅረብ የሚችል መሆን እንዳለበትም በደንቡ ላይ ሰፍሯል።
የኢትዮጵያን ኢንሳይደር ዝርዝር ዘገባን ይመልከቱት
https://ethiopiainsider.com/2025/15786/
@Yenetube @Fikerassefa
Ethiopia Insider
በአዲስ አበባ ለትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ ብስክሌቶች፤ ከተመረቱ ሁለት ዓመት ያላለፋቸው መሆን እንደሚገባ የሚያዝ ደንብ ተግባራዊ ሆነ
በቤርሳቤህ ገብረ
😁51👍19❤1
ከኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ፦
መንግሥት ሀገራዊ ተቋማትን ለማጠናከር ያለው ቁርጠኝነት የጸና ነው።
ከዚህ በፊት አንዳንድ ወገኖች በፈጠሩት ችግር የተነሣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ጉባኤ ለመሳተፍ ላልቻሉ ሦስት አባቶች ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን መንግሥት ያሳውቃል።
ሀገራዊ ተቋማት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ያላቸውን የላቀ ሚና መንግሥት ስለሚረዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል የተፈጠረው መለያየት እንዲፈታ መንግሥት የመሪነቱን ሚና መጫወቱ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሀገር ግንባታ የነበራትንና የሚኖራትን ሚና በመገንዘብ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ሲሰጥ ቆይቷል። በዚህ አቋሙም ይቀጥላል።
ይሄንን ያልተረዱ አንዳንድ አካላት ችግሮችን ፈጥረው የነበረ ቢሆንም እንኳን፣ መንግሥት ለቤተ ክርስቲያንዋ እና ለምእመንዋ ሲል በሆደ ሰፊነት ለማለፍ ወስኗል። ይሄም ከግለሰቦች ችግር ይልቅ የቤተ ክርስቲያንዋን አስተዋጽዖ ስለሚመለከት ነው።
መንግሥት ችግሩ እንዲፈታ ሲኖዶሱ ያቀረበውን ጥያቄ ተቀብሏል። በሂደቱም ተቀራርቦ መነጋገር ከሁሉም የተሻለ የመፍትሔ መንገድ መሆኑ ታይቷል።
ስለዚህም ሲኖዶሱ መንግሥት ነገሩን በሆደ ሰፊነት እንዲመለከተው በጠየቀው መሠረት፣ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ.ር)፣ ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ (ዶ.ር) እና ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በሲኖዶሱ ስብሰባ ለመገኘት እንዲችሉ ከመንግሥት የሚጠበቀውን ሁሉ እንደሚያደርግ ይገጻጣል።
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ሚያዝያ 24 ቀን 2017 ዓ/ም
መንግሥት ሀገራዊ ተቋማትን ለማጠናከር ያለው ቁርጠኝነት የጸና ነው።
ከዚህ በፊት አንዳንድ ወገኖች በፈጠሩት ችግር የተነሣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ጉባኤ ለመሳተፍ ላልቻሉ ሦስት አባቶች ሁኔታዎች መመቻቸታቸውን መንግሥት ያሳውቃል።
ሀገራዊ ተቋማት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ያላቸውን የላቀ ሚና መንግሥት ስለሚረዳ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል የተፈጠረው መለያየት እንዲፈታ መንግሥት የመሪነቱን ሚና መጫወቱ ይታወሳል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሀገር ግንባታ የነበራትንና የሚኖራትን ሚና በመገንዘብ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ሲሰጥ ቆይቷል። በዚህ አቋሙም ይቀጥላል።
ይሄንን ያልተረዱ አንዳንድ አካላት ችግሮችን ፈጥረው የነበረ ቢሆንም እንኳን፣ መንግሥት ለቤተ ክርስቲያንዋ እና ለምእመንዋ ሲል በሆደ ሰፊነት ለማለፍ ወስኗል። ይሄም ከግለሰቦች ችግር ይልቅ የቤተ ክርስቲያንዋን አስተዋጽዖ ስለሚመለከት ነው።
መንግሥት ችግሩ እንዲፈታ ሲኖዶሱ ያቀረበውን ጥያቄ ተቀብሏል። በሂደቱም ተቀራርቦ መነጋገር ከሁሉም የተሻለ የመፍትሔ መንገድ መሆኑ ታይቷል።
ስለዚህም ሲኖዶሱ መንግሥት ነገሩን በሆደ ሰፊነት እንዲመለከተው በጠየቀው መሠረት፣ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ.ር)፣ ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ (ዶ.ር) እና ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በሲኖዶሱ ስብሰባ ለመገኘት እንዲችሉ ከመንግሥት የሚጠበቀውን ሁሉ እንደሚያደርግ ይገጻጣል።
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ሚያዝያ 24 ቀን 2017 ዓ/ም
👍56😁38❤7👎5
Forwarded from YeneTube
በ780,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 15%
📹 (ከ780,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
➡️ እስከ 20% የዋጋ ቅናሽ አድርገናል
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ውስጥ
➾ ት/ቤት እና የጤና ማዕከል
➾ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ መጫወቻ
➾መዋኛ ገንዳ
➾የሳይክል እና የእግር ሽርሽር ስፍራዎች
➾ሰፊ የመኪና መቆሚያ ከ24/7 ጥበቃ ጋር
➾የመኪና ቻርጀር ስፍራዎች
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 15%
📹 (ከ780,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
➡️ እስከ 20% የዋጋ ቅናሽ አድርገናል
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ውስጥ
➾ ት/ቤት እና የጤና ማዕከል
➾ እግር ኳስና ቅርጫት ኳስ መጫወቻ
➾መዋኛ ገንዳ
➾የሳይክል እና የእግር ሽርሽር ስፍራዎች
➾ሰፊ የመኪና መቆሚያ ከ24/7 ጥበቃ ጋር
➾የመኪና ቻርጀር ስፍራዎች
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍12❤1
Forwarded from YeneTube
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ። ⭐️ ⭐️
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍2
በፕሬስ ነጻነት ከኢትዮጵያ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት የትኞቹ ናቸው?
ምስላዊ መረጃ፦ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (RSF) በየዓመቱ የ180 ሀገራትን የፕሬስ ነጻነት በመመዘን ያስመዘገቡትን ደረጃ ይፋ ያደርጋል። ድርጅቱ በትላንትናው ዕለት ባወጣው የዘንድሮው ዝርዝር ኢትዮጵያ 145ኛ ደረጃ አግኝታለች። ይህ ውጤት ሀገሪቱ አምና ከነበረችበት በአራት ደረጃዎች መውረዷን ያመለከተ ሆኗል።
በድርጅቱ ዝርዝር መሰረት የኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት ዘንድሮም “በጣም አሳሳቢ” በሚባለው ውስጥ ምድብ ውስጥ የሚገኝ ነው። ከዓለም ህዝብ ከግማሽ በላይ የያዙ 42 ሀገራት በዚሁ ምድብ ውስጥ የሚገኙ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል። እነዚህ ሀገራት የጋዜጠኝነት ሙያን መተግበር “አደገኛ የሆነባቸው” አሊያም ደግሞ የፕሬስ ነጻነት “ከእነአካቴው የሌለባቸው” እንደሆኑ ድርጅቱ ገልጿል።
ኢትዮጵያ በRSF ዝርዝር የመጨረሻዎቹን ደረጃ ከያዙ ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ውስጥም ተካትታለች። ኢትዮጵያን ተከትላ በ146ኛ ደረጃ የተቀመጠችው ሩዋንዳ ናት። ሁለቱ የኢትዮጵያ ጎረቤቶች ሱዳን እና ጅቡቲ እንደ ቅደም ተከተላቸው 156ኛ እና 168ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ ግብጽ 170ኛ ደረጃን አግኝታለች። ሌላኛዋ የኢትዮጵያ ጎረቤት ኤርትራ እንደ አምናው ሁሉ በድርጅቱ ዝርዝር የመጨረሻውን 180ኛ ደረጃ ይዛለች። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
#WorldPressFreedomDay
ምስላዊ መረጃ፦ ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት (RSF) በየዓመቱ የ180 ሀገራትን የፕሬስ ነጻነት በመመዘን ያስመዘገቡትን ደረጃ ይፋ ያደርጋል። ድርጅቱ በትላንትናው ዕለት ባወጣው የዘንድሮው ዝርዝር ኢትዮጵያ 145ኛ ደረጃ አግኝታለች። ይህ ውጤት ሀገሪቱ አምና ከነበረችበት በአራት ደረጃዎች መውረዷን ያመለከተ ሆኗል።
በድርጅቱ ዝርዝር መሰረት የኢትዮጵያ የፕሬስ ነጻነት ዘንድሮም “በጣም አሳሳቢ” በሚባለው ውስጥ ምድብ ውስጥ የሚገኝ ነው። ከዓለም ህዝብ ከግማሽ በላይ የያዙ 42 ሀገራት በዚሁ ምድብ ውስጥ የሚገኙ መሆኑን ድርጅቱ አስታውቋል። እነዚህ ሀገራት የጋዜጠኝነት ሙያን መተግበር “አደገኛ የሆነባቸው” አሊያም ደግሞ የፕሬስ ነጻነት “ከእነአካቴው የሌለባቸው” እንደሆኑ ድርጅቱ ገልጿል።
ኢትዮጵያ በRSF ዝርዝር የመጨረሻዎቹን ደረጃ ከያዙ ሰባት የአፍሪካ ሀገራት ውስጥም ተካትታለች። ኢትዮጵያን ተከትላ በ146ኛ ደረጃ የተቀመጠችው ሩዋንዳ ናት። ሁለቱ የኢትዮጵያ ጎረቤቶች ሱዳን እና ጅቡቲ እንደ ቅደም ተከተላቸው 156ኛ እና 168ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጡ ግብጽ 170ኛ ደረጃን አግኝታለች። ሌላኛዋ የኢትዮጵያ ጎረቤት ኤርትራ እንደ አምናው ሁሉ በድርጅቱ ዝርዝር የመጨረሻውን 180ኛ ደረጃ ይዛለች። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)
#WorldPressFreedomDay
👍17😭5❤4
የትራምፕ አስተዳደር የሲአይኤ ሠራተኞችን ቁጥር በ5 በመቶ ገደማ ለመቀነስ ማቀዱ ተሰማ
ዕቅዱን የሚያውቁ ሰዎችን ጠቅሶ ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው የስለላ ድርጅቱ በአሁኑ ጊዜ ወደ 22 ሺህ የሚጠጉ ሠራተኞች ያሉት ሲሆን 1 ሺህ 200 የሚሆኑት ከሥራ ይባረራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሌሎች የአሜሪካ የስለላ ኤጀንሲዎች ውስጥም በሂደት በሺዎች የሚቆጠሩ የሥራ ቅነሳዎች እንደሚኖሩ ተነግሯል።
ህትመቱ ቅነሳውን ተከትሎ የቀድሞ የስለላ ሠራተኞች በውጭ ኃይሎች ሊመለመሉ የሚችሉበት አደጋ አለ ሲል አስጠንቅቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዕቅዱን የሚያውቁ ሰዎችን ጠቅሶ ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው የስለላ ድርጅቱ በአሁኑ ጊዜ ወደ 22 ሺህ የሚጠጉ ሠራተኞች ያሉት ሲሆን 1 ሺህ 200 የሚሆኑት ከሥራ ይባረራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በሌሎች የአሜሪካ የስለላ ኤጀንሲዎች ውስጥም በሂደት በሺዎች የሚቆጠሩ የሥራ ቅነሳዎች እንደሚኖሩ ተነግሯል።
ህትመቱ ቅነሳውን ተከትሎ የቀድሞ የስለላ ሠራተኞች በውጭ ኃይሎች ሊመለመሉ የሚችሉበት አደጋ አለ ሲል አስጠንቅቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍16❤3😁1
በአዲስ አበባ ከለሊት 10:00 ጀምሮ መንገዶች ይዘጋሉ።
116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል እሁድ ሚያዚያ 26/2017ዓ.ም በመስቀል አደባባይ በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች ይከበራል።
በዚህም ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይደረጋሉ።
➡️ ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ (22 አደባባይ በተመሣሣይ ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ (አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ)
➡️ ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት
➡️ ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ)
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
➡️ ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት ( ቅዱስ ቂርቆስ ወደ ጋዜቦ ላይ)
➡️ ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
➡️ ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት (ሜክሲኮ አደባባይ ላይ)
➡️ ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ)
➡️ ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
➡️ ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከለሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
- ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
- ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ጀምሮ ዝግ ተደርጓል።
116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ በዓል እሁድ ሚያዚያ 26/2017ዓ.ም በመስቀል አደባባይ በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች ይከበራል።
በዚህም ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይደረጋሉ።
➡️ ከ22 አደባባይ ወደ ወደ ቅዱስ ዑራኤል -መስቀል አደባባይ (22 አደባባይ በተመሣሣይ ዘሪሁን ህንፃ መስቀለኛ ላይ)
➡️ ከአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ (አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ)
➡️ ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
➡️ ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ውስጡን ወደ ዋናው መንገድ የሚያስወጡት
➡️ ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ ጋዜቦ አደባባይ (መስቀል ፍላዎር አደባባይ ላይ)
➡️ ከጋዜቦ አደባባይ ወደ ኤግዚብሽን ውስጥ ለውስጥ ወደ ፊላሚንጎ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
➡️ ከቅዱስ ቂርቆስ ቤ/ክርሰቲያን ወደ ለገሃር መብራት ( ቅዱስ ቂርቆስ ወደ ጋዜቦ ላይ)
➡️ ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ
➡️ ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ለገሀር መብራት (ሜክሲኮ አደባባይ ላይ)
➡️ ከፓርላማ መብራት ወደ ውጭ ጉዳይ (ፓርላማ መብራት ላይ)
➡️ ከጥይት ቤት ወደ ቅዱስ ገብርኤል (ጥይት ቤት መታጠፊያ ላይ)
➡️ ከሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ቶታል (ሴቶች አደባባይ ላይ) ከለሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ መንገዶቹ ዝግ ይሆናሉ።
በተጨማሪም፦
- ከቅዱስ ዑራኤል ወደ መስቀል አደባባይ
- ከኦሎምፒያ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከጥላሁን አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ
- ከለገሃር መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከሀራምቤ መብራት ወደ መስቀል አደባባይ
- ከብሔራዊ ቤተመንግሥት ወደ መስቀል አደባባይ ከዛሬ ጀምሮ ዝግ ተደርጓል።
👍41👎18❤6😁3
🇪🇹👮♂️ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምሥረታ ቀን ማጠቃለያ በመስቀል አደባባይ ተካሄደ
ቀኑ "ያደገ ፖሊስ እየተለወጠ ላለ ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች ሲካሄድ ቆይቷል።
ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች
@Yenetube @Fikerassefa
ቀኑ "ያደገ ፖሊስ እየተለወጠ ላለ ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች ሲካሄድ ቆይቷል።
ከማህበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች
@Yenetube @Fikerassefa
😁38👍32❤7👎3🔥1
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍13
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ። ⭐️ ⭐️
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍4❤1
የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራንፕ የ ካቶሊክ እምነት ተከታዮችን አስቆጡ‼️
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ እና የካቶሊክ ጳጳስ አድርጎ የሚያሳያቸውን ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ማጋራታቸው ከካቶሊክ እምነት ተከታዮች ዘንድ ቁጣና ነቀፌታ አስከተለባቸው።
አርብ ማታ በትራምፕ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተጋራው ይህ ምስል ጳጳሳት የሚለብሱትን ነጭ ልብሰ ተክህኖ እና ቆብን አድርገው የሚያሳየው በኤአይ የተሰራው ምስል ልጥፍ የተጋራው ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች "ጳጳስ መሆን እፈልጋለሁ" ብለው ከቀለዱ በኋላ ነው።
ምስሉ መጋራቱን ተከትሎም የኒው ዮርክን ጳጳስ የሚወክለው የኒው ዮርክ ግዛት የካቶሊክ ጉባዔ ቅሬታውን ለኤክስ ማስገባቱን አስታውቋል።
"ክቡር ፕሬዝዳንት በዚህ ምስል ላይ ምንም ዓይነት ጥበብ ወይንም የሚያስቅ ነገር የለም" ሲል ቡድኑ ጽፏል።
"ተወዳጁን አባታችንን ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን ገና መቅበራችን ነው፤ እንዲሁም የካቶሊክ የእምነት አባቶች ቀጣዩን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ በቅዱስ ጴጥሮስ ቤተ ክርስትያን የጽሞና ጊዜ ሊጀምሩ ነው። አያላግጡብን።" ብሏል ቡድኑ በመግለጫው።
የጣልያን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ማቲዮ ሬንዚ፣ ዶናልድ ትራምፕ ምስሉን በማጋራታቸው ኮንነዋቸዋል።
ሬንዚ "ይህ ምዕመኑን የሚያስቆጣ፣ ተቋሙን የሚሳደብ እንዲሁም የቀኝ ዘመም ዓለም መሪዎች በማላገጥ ደስታን እንደሚያገኙ የሚያሳይ ምስል ነው" ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
====================
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ እና የካቶሊክ ጳጳስ አድርጎ የሚያሳያቸውን ምስል በማኅበራዊ ሚዲያ ማጋራታቸው ከካቶሊክ እምነት ተከታዮች ዘንድ ቁጣና ነቀፌታ አስከተለባቸው።
አርብ ማታ በትራምፕ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ የተጋራው ይህ ምስል ጳጳሳት የሚለብሱትን ነጭ ልብሰ ተክህኖ እና ቆብን አድርገው የሚያሳየው በኤአይ የተሰራው ምስል ልጥፍ የተጋራው ዶናልድ ትራምፕ ለጋዜጠኞች "ጳጳስ መሆን እፈልጋለሁ" ብለው ከቀለዱ በኋላ ነው።
ምስሉ መጋራቱን ተከትሎም የኒው ዮርክን ጳጳስ የሚወክለው የኒው ዮርክ ግዛት የካቶሊክ ጉባዔ ቅሬታውን ለኤክስ ማስገባቱን አስታውቋል።
"ክቡር ፕሬዝዳንት በዚህ ምስል ላይ ምንም ዓይነት ጥበብ ወይንም የሚያስቅ ነገር የለም" ሲል ቡድኑ ጽፏል።
"ተወዳጁን አባታችንን ሊቀ ጳጳስ ፍራንሲስን ገና መቅበራችን ነው፤ እንዲሁም የካቶሊክ የእምነት አባቶች ቀጣዩን ሊቀ ጳጳስ ለመምረጥ በቅዱስ ጴጥሮስ ቤተ ክርስትያን የጽሞና ጊዜ ሊጀምሩ ነው። አያላግጡብን።" ብሏል ቡድኑ በመግለጫው።
የጣልያን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ማቲዮ ሬንዚ፣ ዶናልድ ትራምፕ ምስሉን በማጋራታቸው ኮንነዋቸዋል።
ሬንዚ "ይህ ምዕመኑን የሚያስቆጣ፣ ተቋሙን የሚሳደብ እንዲሁም የቀኝ ዘመም ዓለም መሪዎች በማላገጥ ደስታን እንደሚያገኙ የሚያሳይ ምስል ነው" ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
====================
😁58👍39❤6👎1🔥1👀1
Forwarded from HuluPay Community
- 4GB እስከሆኑ ፋይሎችን ይጫኑ
- በፍጥነት ያውርዱ
- የእርስዎን online status ከሌሎች ይደብቁ
- እስከ 4 accounts ድረስ ይጠቀሙ
- ልዩ ስቲከሮች እና ኢሞጂዎች🎭
- የድምፅ መልእክቶችን ጽሁፍ ያድርጉ
- ልዩ badges ያግኙ
- ማስታወቂያዎችን ያስወግዱ
አሁኑኑ ይቀላቀሉ እና የእርስዎን Telegram ተሞክሮ ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግሩ!
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍4