Telegram Web Link
🚨 Update


2 ዕጩ ሀኪሞች (Dr.Sador Bereket and Dr.Ifa Adugna) ስለታሰሩ ቅዱስ ጳውሎስ ሙሉ ኢንተርኖች ስራ እንዳቆሙ የደረሠን መረጃ ያሳያል።

@Yenetube @Fikerassefa
👍78😭18🔥5👎1
ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የሰጠው የሦስት ወራት የጊዜ ገደብ ዛሬ ይጠናቀቃል።

ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓትን በልዩ ሁኔታ መዝግቦ በልዩ ሁኔታ የተመዘገበው ህወሓት የቦርዱን አሰራር ተከትሎ በስድስት ወራት ውስጥ ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያካሂድ ወስኖ ነበር።

በደብረፂዮን ገብረሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን በበኩሉ ህወሓት ዳግም እንደማይመዘገብ ገልፆ፣ የቀድሞ እውቅናው ሊመለስ ይገባል በማለት የራሱን “ጠቅላላ ጉባኤ” ያለውን ጠራ።

ምርጫ ቦርድ የደብረፂዮን ቡድን የጠራው ስብሰባ የቦርዱን አሰራር አልተከተለም በማለት በወቅቱ ውድቅ አድርጎታል።

ጠቅላላ ጉባኤ እንዲጠራ ለህወሓት የተሰጠው የስድስት ወራት የጊዜ ገደብ ካለቀ በኋላ ቦርዱ በህወሓት ላይ ጊዜያዊ የእግድ ትዕዛዝ በመጣል በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ ጉባኤ እንዲጠራ በማስጠንቀቅ፤ ይህ ካልሆነ ግን እንደሚሰርዝ አሳስቦ ነበር።

ያ የተሰጠው የሦስቱ ወራት ጊዜ ዛሬ ያበቃል።

በደብረፂዮን ገብራሚካኤል የሚመራው የህወሓት ቡድን በበኩሉ መንግስት የፕሪቶሪያን ስምምነት መሰረዝ እስካልሰረዘ ድረስ ቦርድ ሰረዘን አልሰርዘንም ምንም አይነት ተጽእኖ የለውም ብሏል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በበኩላቸው የምርጫ ቦርድ መመሪያ ካልተቀበሉ ወደ ጦርነት እንደሚመለሱ ከዚህ ቀደም ህወሓትን በጥብቅ አስጠንቅቀዋል።

የደብረፂዮን ቡድን ከኤርትራ እና ከፋኖ ጋር በመተባበር በመንግስት ላይ ጫና ለማሳደር ያስባል የሚሉት ደግሞ የቀድሞ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ናቸው።

እነዚህ ቡድኖች እርስበርስ የሚቃረን ግብ ያላቸው መሆናቸውን የሚገልፁት አቶ ጌታቸው፣ እንዴት እና በምን ላይ ልግባቡ ነው ብለው ይጠይቃሉ።

@Yenetube
👍165👎1😭1
Update Wolayita Sodo

እኛ የወላይታ ሶዶ ዩንቨርስቲ የጤና ባለሞያወች ድንገተኛ ክፍል ባስቀመጥነው መረሀ ግብር መሰረት እየሰራን ባለን ሰዓት የሆስፒታላችን የበላይ አካላት
1.ዶ/ር ወክል ወልደ(CED)
2.ዶ/ር ታከለ ተክሉ(CAD)
3.ተስፋሁን ሞላ(Admin) የፈደራል ፖሊስ አባላትን አምጥተው እያስፈራሩን ስለሆነ ሙሉ በሙሉ ሥራ ልናቆም እየተገደድን ነው።


@Yenetube
👍595🔥31
#BREAKING

ህወሓት ከፖለቲካ ፓርቲነት ተሰረዘ።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) ከፖለቲካ ፓርቲነት መሠረዙን አሳውቋል።
😁38👍27🔥25👎41
#Update

ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የስራ ማስታወቂያ አውጥቷል።

አዲስ ተመራቂዎች ኑ እና አመልክቱ ከነገ ጀምሮ የሚል ማስታወቂያ አውጥቷል።

ይህ ያስቆመው ይሆን ?

@Yenetube @Fikerassefa
😁131👎58👍25🔥3
መቀሌ

የፌደራል ፖሊስ ወደ ትግራይ እየገባ ነው። በፕርቶሪያው ስምምነት መሰረት የፌዴራል ፖሊስ እና መከላከያ ሰራዊት ወደ ትግራይ በመግባት የፌደራል ተቋማትን ይጠብቃል፣ህግ ያስከብራል።

በዛሬው ዕለት በርካታ የፌደራል ፖሊስ አባላት መቀሌ ገብተዋል።

ህወሃት ዛሬ በምርጫ ቦርድ ከፓርቲነት መሰረዙ ይታወቃል።

ፎቶ :- File
@Yenetube @Fikerassefa
👍85😁3112🔥4👎3
🛒 BUYING OLD GROUPS 🛒

ድሮ የከፈታችሁት Group Chat ነበር? Owner ከሆናችሁ ፣ History Visible ከሆነ እና Chat Clear ካልተደረገ እንገዛችኋለን!

👥2023 - 🇪🇹 200 ETB

👥2022 - 🇪🇹400 ETB

👥2021 - 🇪🇹450 ETB

👥2020 & 2019 - 🇪🇹500 ETB

👥2018 & 2017 - 🇪🇹600 ETB

Payment Methods:
🇪🇹Telebirr, Bank
Proofs - https://www.tg-me.com/OLDGPPROOF

ሜምበር ለውጥ አያመጣም 1ሺ ሜምበርም ሆነ 10 ዋጋው አንድ ነው.. የተከፈተበት አመት ላይ ብቻ Chat ይኑረው።

ለመሸጥ: @OldGroupBuyer_APX
👍9
በ490,000 ቅድመ ክፍያ  በመሀል ካዛንቺስ  የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️

በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር

እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች

ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ  80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ  95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ  140  ,160 ካ.ሜ

✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ  ጀምሮ)

❇️  በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁

      

       📍በግቢው ዙሪያ

   ➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
    ➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
    ➾የእምነት ተቋማ

       📍የቤቶቹ እይታ

    ➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
    ➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
    ➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
    ➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ

👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል

❇️  ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።

ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
👍41
🟢 SAMSUNG M16 5G 🟢 (NEW)

✔️storage 128gb
✔️Ram 6gb
✔️Dual

💵Price 25,000 Birr

🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺

😀 0942405669
✈️@Endalk4240

Join channel https://www.tg-me.com/phonestore_22
👍51
በኢትዮጵያ ቡና ኤክስፖርት ታሪክ ተገኝቶ የማያውቅ ከፍተኛ ገቢ በ10 ወራት መገኘቱን ባለስልጣኑ ገለጸ!

በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ ነው በተባለ ከፍተኛ የቡና ኤክስፖርት አፈጻጸም፤ በበጀት ዓመቱ በ10 ወራት 1 ነጥብ 868 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን የቡና እና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።

ባለስልጣኑ በአሥር ወራት 240,753 ቶን ቡና በመላክ 1 ነጥብ 315 ቢሊየን ዶላር ገቢ ለማግኘት አቅዶ፤ ከዕቅዱ 147 በመቶ በላይ በማሳካት 354,302 ቶን ኤክስፖርት አድርጎ 1 ነጥብ 868 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ገልጿል።

የባለስልጣን መ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አዱኛ ደበላ፣ ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በመጠን ረገድ 145,316.3 ቶን (70 በመቶ) እንዲሁም በገቢ ደግሞ 869.13 ሚሊዬን ዶላር (87 በመቶ) ጭማሪ የተመዘገበበት ነው ብለዋል።

ይሄም አፈጻጸም በአገሪቱ የአንድ ዓመት ኤክስፖርት ታሪክ እንኳ ተገኝቶ የማያውቅ እንደሆነ ተናግረዋል፡ጀርመን ከቡና ተረካቢ ሀገራት ቅድሚያውን ስትይዝ፣ በበጀት ዓመቱ አሥር ወራት በመጠን 61,238.92 ቶን (17 በመቶ) እና በገቢ ረገድ 295.03 ሚልዮን ዶላር (17 በመቶ) ድርሻ ትወስዳለች ተብሏል።

የመካከለኛዋ ምስራቅ ሀገር ሳውዲ አረቢያ ደግሞ፣ በመጠን 60,182.43 ቶን (16 በመቶ) እንዲሁም በገቢ ደግሞ 290.74 ሚልዮን ዶላር (20 በመቶ) ድርሻ በመውሰድ ሁለተኛዋ መዳረሻ ሆናለች።የቡና ኤክስፖርቱን 8 በመቶ በመያዝ ሶስተኛዋ ሀገር የሆነችው አሜሪካ፣ 28,298.74 ቶን ቡና ተረክባ 192.01 ሚልዮን ዶላር ወይም የገቢውን (10 በመቶ) ድርሻ መውሰዷ ተገልጿል።

Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
👍35👎13😁74
ኢትዮጵያ ከመስኖ ፕሮጀክቶች በአመት 43 ቢሊዮን ብር እያጣች ነው ተባለ!

የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ባካሄደው ጥናት መሰረት፣ የከሰምና የተንዳሆ የስኳር መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ባለመስራታቸው ሀገሪቱ በየዓመቱ 43 ቢሊዮን ብር እያጣች መሆኑን ገልጿል ።

የኢንስቲትዩቱ የግብርና እና ገጠር ልማት ተመራማሪ መኮነን በቀለ (ዶ/ር) ባቀረቡት ጥናት እንዳመለከቱት፣ በእነዚህ ፕሮጀክቶች መሬት ያለማሳካት፣ በግጭትና በተለያዩ ችግሮች ስራ መቆም እንዲሁም የጥገና መጓተት ከፍተኛ የገቢ እጥረት አስከትሏል።

በተለይም የከሰም ፕሮጀክት ከታቀደው 20,700 ሄክታር ውስጥ እየለማ ያለው 2,000 ሄክታር ብቻ በመሆኑ በዓመት 10 ቢሊዮን ብር ገቢ እንዳይገኝ ሆኗል ሲል ኢፕድ ዘግቧል።

በተንዳሆ ፕሮጀክት ደግሞ ከ9 ዓመታት በላይ ስራ በመቆሙ በዓመት 33 ቢሊዮን ብር ኪሳራ እየደረሰ መሆኑንና የአሌወሮ እንዲሁም ጎዴ ፕሮጀክቶችም ሙሉ አቅማቸው ባለመስራታቸው በዓመት 5.1 ቢሊዮን እና 6 ሚሊዮን ብር ገቢ እያጣች መሆኑንም ተጠቁሟል።

Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
👍26😁6😭5👀2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?

መኪና? ቤት?

በዚህ ጊዜ 900,000 ብር ምንም መግዛት አይችልም ።

እኛ ጋር ግን በ900,000 ብር ሱቅ መግዛት ትችላላችሁ ።

ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችል ሱቅ።

ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ አጠገብ 20 ካሬ ሱቅ አየሸጥን ነው።

ከግራውንድ እስከ 5ኛ ፎቅ።

ለሁለት ሳምንት ብቻ የሚቆይ ዋጋ ነው።

ፈጥነው ይደውሉ!

ለበለጠ መረጃ  (Direct/ Whatsapp) ፦ በ
0909253426 / 0940407294 ይደውሉ
👍11
2025/07/09 19:09:12
Back to Top
HTML Embed Code: