97 በመቶ የጤና ሰራተኞች ደመወዛቸው መሰረታዊ ወጪዎችን ለመሸፈን በቂ እንዳልሆነ አዲስ ጥናት አመለከተ!
በአፍሪካ የህዝብ ጤና እና ትምህርት አገልግሎቶች ከባድ ችግር ውስጥ መሆናቸውን የሚያሳይ አዲስ ጥናት ይፋ ሆኗል።በአክሽንኤይድ ኢንተርናሽናል የወጣው “በአፍሪካ የመንግስት ዘርፍ ቅነሳ የሰው ልጅ ዋጋ” የተሰኘው ጥናት፣ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት (ኢትዮጵያ፣ ጋና፣ ኬንያ፣ ላይቤሪያ፣ ማላዊ እና ናይጄሪያ) የቁጠባ ፖሊሲዎች በሰው ልጅ ላይ የሚያስከትሉትን ከፍተኛ ዋጋ አጉልቶ አሳይቷል።
የጥናቱ ግኝቶች እንደሚያመለክቱት፣ 97 በመቶ የሚሆኑት የጤና ሰራተኞች ደሞዛቸው የቤት ኪራይ፣ ምግብ እና ሌሎች አስፈላጊ የቤት ወጪዎችን ለመሸፈን በቂ እንዳልሆነ ገልጸዋል።በተመሳሳይ፣ ከ2020 ወዲህ 84 በመቶ የሚሆኑት አስተማሪዎች እውነተኛ ገቢያቸው ከ10 እስከ 50 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።
ይህ ደመወዝ በቂ አለመሆን የሰራተኞችን የኑሮ ጫና በእጅጉ እንደጨመረ ተመላክቷል።
እንደ ግኝቱ መሰረት ፣ የመንግስት በጀት ቅነሳ እና እየጨመረ የመጣው የተማሪዎችና የታካሚዎች ቁጥር ከፍተኛ የስራ ጫና ፈጥሯል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
በአፍሪካ የህዝብ ጤና እና ትምህርት አገልግሎቶች ከባድ ችግር ውስጥ መሆናቸውን የሚያሳይ አዲስ ጥናት ይፋ ሆኗል።በአክሽንኤይድ ኢንተርናሽናል የወጣው “በአፍሪካ የመንግስት ዘርፍ ቅነሳ የሰው ልጅ ዋጋ” የተሰኘው ጥናት፣ በስድስት የአፍሪካ ሀገራት (ኢትዮጵያ፣ ጋና፣ ኬንያ፣ ላይቤሪያ፣ ማላዊ እና ናይጄሪያ) የቁጠባ ፖሊሲዎች በሰው ልጅ ላይ የሚያስከትሉትን ከፍተኛ ዋጋ አጉልቶ አሳይቷል።
የጥናቱ ግኝቶች እንደሚያመለክቱት፣ 97 በመቶ የሚሆኑት የጤና ሰራተኞች ደሞዛቸው የቤት ኪራይ፣ ምግብ እና ሌሎች አስፈላጊ የቤት ወጪዎችን ለመሸፈን በቂ እንዳልሆነ ገልጸዋል።በተመሳሳይ፣ ከ2020 ወዲህ 84 በመቶ የሚሆኑት አስተማሪዎች እውነተኛ ገቢያቸው ከ10 እስከ 50 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል።
ይህ ደመወዝ በቂ አለመሆን የሰራተኞችን የኑሮ ጫና በእጅጉ እንደጨመረ ተመላክቷል።
እንደ ግኝቱ መሰረት ፣ የመንግስት በጀት ቅነሳ እና እየጨመረ የመጣው የተማሪዎችና የታካሚዎች ቁጥር ከፍተኛ የስራ ጫና ፈጥሯል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
Forwarded from HuluGames Community
🎁 የ 5000 ብር ገንዘብ ሻሞ! 🎁
ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 3:00 ላይ፣ 🤖 ሁሉፔይ በዕጣ 10 አሸናፊዎች የሚያገኙ 500 ብር በጥሬ ገንዘብ ይመርጣል! 💰
በዚህ ሻሞ ለመሳተፍ:
✅ ከዚህ በታች ያለውን "ሻሞውን ተቀላቀል" የሚለውን ይጫኑ
⏰ የማሸነፍ እድልዎን አያምልጡ! ⏰
ግንቦት 16 ቀን 2017 ዓ.ም ማታ 3:00 ላይ፣ 🤖 ሁሉፔይ በዕጣ 10 አሸናፊዎች የሚያገኙ 500 ብር በጥሬ ገንዘብ ይመርጣል! 💰
በዚህ ሻሞ ለመሳተፍ:
✅ ከዚህ በታች ያለውን "ሻሞውን ተቀላቀል" የሚለውን ይጫኑ
⏰ የማሸነፍ እድልዎን አያምልጡ! ⏰
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለስራ ጉብኝት ፈረንሳይ ፓሪስ ገቡ!
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ጋር በመሆን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ፈረንሳይ ፓሪስ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፓሪስ ሲደርሱ በብሔራዊው የጦር ኃይሎች ሙዚየም የአቀባበል ሥነ ሥርዓት ተደርጎላቸዋል።
በጉብኝታቸው ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ጋር በመሆን ለስራ ጉብኝት ዛሬ ፈረንሳይ ፓሪስ ገብተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፓሪስ ሲደርሱ በብሔራዊው የጦር ኃይሎች ሙዚየም የአቀባበል ሥነ ሥርዓት ተደርጎላቸዋል።
በጉብኝታቸው ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተገናኝተው እንደሚወያዩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ አመላክቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
#ከቴምር ሪልስቴት
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
🎯🎯7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት አፓርትመንት እና ሱቅ ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው
👉2መኝታ 84ካሬ 5,392,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 106ካሬ 6,869,400ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 125ካሬ 8,025,000ብር ሙሉ ክፍያ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
እንኳን ወደ Refocus Afrika ከ ISC Ethiopia ጋር በመተባበር ወደ አዘጋጀው ፕሮግራም በሰላም መጡ።
Refocus Afrika የ ፖን አፍሪካን ኦርጋናይዜሽን ሲሆን በ 26 የ አፍሪካ ሀገራት በተለያዮ ስራዎች በ ኢንቨስትመንት በግብርና እንዲሁም በትምህርት ላይ አተኩሮ እየሰራ የሚገኝ ተቋም ነው።
ሰለሆነም በመጪው ግንቦት 16 እና 17 ( ቅዳሜ እና እሁድ ) በአዲስ አበባ 6ኪሎ ዮኒቨርሲት ሜን ካምፖስ በተዘጋጀው የኢንተርናሽናል ሬክሩትመንት እና ካልቸራል ኤክስቼንጅ በሚል መሪ ቃል በሚካሄድው ኢቨንት ላይ እንድትገኙ ስንል እየጋበዝን በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ አምባሳደሮች ከሀገር ውስጥና የውጭ ዮኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የክብር እንግዶች የሚገኙ ሲሆን በዚህ ታላቅ ዝግጅት ላይ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ እናቀርባለን።
📆 May 24 & 25( ግንቦት 16 - 17)
🕐 2:00 - 10:00 (LT)
📍Addis Ababa university 6 kilo
ለመመዝገብ ከታች ያለውን Link ተጠቅመው ይመዝገቡ 👇🏻
https://forms.gle/tq7wa5neLGkpPAsU9
Refocus Afrika የ ፖን አፍሪካን ኦርጋናይዜሽን ሲሆን በ 26 የ አፍሪካ ሀገራት በተለያዮ ስራዎች በ ኢንቨስትመንት በግብርና እንዲሁም በትምህርት ላይ አተኩሮ እየሰራ የሚገኝ ተቋም ነው።
ሰለሆነም በመጪው ግንቦት 16 እና 17 ( ቅዳሜ እና እሁድ ) በአዲስ አበባ 6ኪሎ ዮኒቨርሲት ሜን ካምፖስ በተዘጋጀው የኢንተርናሽናል ሬክሩትመንት እና ካልቸራል ኤክስቼንጅ በሚል መሪ ቃል በሚካሄድው ኢቨንት ላይ እንድትገኙ ስንል እየጋበዝን በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ አምባሳደሮች ከሀገር ውስጥና የውጭ ዮኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የክብር እንግዶች የሚገኙ ሲሆን በዚህ ታላቅ ዝግጅት ላይ ተካፋይ እንዲሆኑ ጥሪ እናቀርባለን።
📆 May 24 & 25( ግንቦት 16 - 17)
🕐 2:00 - 10:00 (LT)
📍Addis Ababa university 6 kilo
ለመመዝገብ ከታች ያለውን Link ተጠቅመው ይመዝገቡ 👇🏻
https://forms.gle/tq7wa5neLGkpPAsU9
Forwarded from YeneTube
🟥📣የመጨረሻ ዲያስፓራ ቁ3 ብሎክ
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
💸ቅድመ ክፍያ
💎ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር
🛍️🛒ሱቆች ከ 43 ካሬ ጀምሮ
🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)
➡️በ 8% ቅድመ ክፍያ
➡️እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ
➡️☎️ 09 72 42 75 95
➡️@Tirsit9 (telegram)
➡️Whatsapp Link-
https://whatsapp.com/dl/code=gsXOc8ttJB?mode=tac
Forwarded from YeneTube
በ490,000 ቅድመ ክፍያ በመሀል ካዛንቺስ የቤት ባለቤት ይሁኑ ‼️
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው አያት ካዛንቺስ መንደር
እጅግ ውብ ዕይታ ያላቸው ቤቶች
ከ 1 መኝታ እስከ ባለ 4 መኝታ
👉ባለ አንድ መኝታ 45, 55 ,60 ካ.ሜ
👉ባለ ሁለት መኝታ 80,ካ.ሜ
👉ባለ ሶስት መኝታ 95,105,115 ካ.ሜ
👉ባለ አራት መኝታ 140 ,160 ካ.ሜ
✍️ ቅድመ ክፍያ 10%
📹 (ከ490,000ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ)
❇️ በ 18 ወራት የሚረከቡት ቤት💁
📍በግቢው ዙሪያ
➾ፓርኮች ና የወንዝ ዳር ልማት
➾አለማቀፍ ት/ቤትና ሆስፒታል
➾የእምነት ተቋማ
📍የቤቶቹ እይታ
➤ ወደ ቤተ መንግስት ( ጊቢ ገብርኤል )
➤ ወደ ያካ ተራራ ጫካ
➤ ወደ ወንዝ ዳር ልማት
➤ ወደ ወዳጅነት ፓርክ
👉 ቀድሞ ለመጣ ቅድሚያ ይስተናገዳል
❇️ ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደንበኞች በወኪል መግዛት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
ለምዝገባ 📲 0950123353 ወይም
በ whatsapp :-https://wa.me/251950123353
አሁኑ ይደውሉ
#በዩኔስኮ የተመዘገቡት የ #ኮንሶ አምባ መንደሮች ቅርስነታቸውን የመልቀቅ አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ
በዩኔስኮ የተመዘገቡት የኮንሶ አምባ መንደሮች ቀርስነታቸውን የመልቀቅ አደጋ እንደተጋረጠባቸው የኮንሶ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ።
የኮንሶ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ሰራዊት ዲባባ እንደገለጹት፤ ዩኔስኮ 12 የኮንሶ አምባ መንደሮችንና የማህበረሰቡ የአኗኗር ዘይቤን ዓለም አቀፍ ቅርስ አድርጎ መዝግቧል::
በእነዚህ አምባ መንደሮች ባህላዊ ቤቶች፣ ባህላዊ መሰብሰቢያ ስፍራዎች፣ የትውልድ መቁጠሪያ ትክል እንጨቶች፣ የጀግንነት መዘከሪያ ሀውልቶች እንዲሁም ሌሎች የኮንሶን ህዝብ እሴትን የሚያሳዩ ቅርሶች ይገኛሉ፡፡
እነዚህ ቅርሶች እየተጠበቁ ለትውልድ እንዲሸጋገሩ እየተሰራ የቆየ ቢሆንም፤ በአሁኑ ወቅት ግን በአምባ መንደሮቹ ጎጆ ቤቶችን ቆርቆሮ በማልበስ ቅርስነቱን እንዲለቅ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በቅርሱ ይዘት ላይ የተጋረጠው አደጋ ከፍተኛ መሆኑን የሚገልጹት ኃላፊው፤ በአሁኑ ሰአትም ከመንደሮቹ ካሉት ቤቶች 50 በመቶ የሚሆኑት ቅርስነታቸውን በሚለቅ መልኩ ቆርቆሮ መልበሳቸውን ገልጸዋል፡፡
ለዚህ ምክንያቱ ስለ ቅርሱ ያለው የግናዛቤ ክፍተት እንዲሁም በአካባቢው የሳር አቅርቦት አለመኖር ሲሆን፤ ይህንን ችግር ለመፍታትም ግንዛቤ የመፍጠርና በክልሉ እንዲሁም በፌደራል መንግስት የሚተዳደሩ ፓርኮች ሳሮችን የሚያቀርቡበት አሰራር መፍጠር ላይ እየተሰራ መሆኑ ጠቁመዋል፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይኒቱ መልኩ በበኩላቸው፤ ቅርሱን ለመጠበቅ በሚደረገው ጥረት ነዋሪዎች የሚያነሱት አንዱ ጥያቄ የሳር ክዳን መወደድ በመሆኑ ይህንን ለመቅረፍ ክልሉ በሚያስተዳድረው ማዜ ብሄራዊ ፓርክ በተወሰነ ቦታ ላይ ሳር ለማልማት ፕሮጀክት እየተነደፈ መሆኑ ገልጸዋል፡፡
@Yenetube
በዩኔስኮ የተመዘገቡት የኮንሶ አምባ መንደሮች ቀርስነታቸውን የመልቀቅ አደጋ እንደተጋረጠባቸው የኮንሶ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ።
የኮንሶ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ሰራዊት ዲባባ እንደገለጹት፤ ዩኔስኮ 12 የኮንሶ አምባ መንደሮችንና የማህበረሰቡ የአኗኗር ዘይቤን ዓለም አቀፍ ቅርስ አድርጎ መዝግቧል::
በእነዚህ አምባ መንደሮች ባህላዊ ቤቶች፣ ባህላዊ መሰብሰቢያ ስፍራዎች፣ የትውልድ መቁጠሪያ ትክል እንጨቶች፣ የጀግንነት መዘከሪያ ሀውልቶች እንዲሁም ሌሎች የኮንሶን ህዝብ እሴትን የሚያሳዩ ቅርሶች ይገኛሉ፡፡
እነዚህ ቅርሶች እየተጠበቁ ለትውልድ እንዲሸጋገሩ እየተሰራ የቆየ ቢሆንም፤ በአሁኑ ወቅት ግን በአምባ መንደሮቹ ጎጆ ቤቶችን ቆርቆሮ በማልበስ ቅርስነቱን እንዲለቅ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በቅርሱ ይዘት ላይ የተጋረጠው አደጋ ከፍተኛ መሆኑን የሚገልጹት ኃላፊው፤ በአሁኑ ሰአትም ከመንደሮቹ ካሉት ቤቶች 50 በመቶ የሚሆኑት ቅርስነታቸውን በሚለቅ መልኩ ቆርቆሮ መልበሳቸውን ገልጸዋል፡፡
ለዚህ ምክንያቱ ስለ ቅርሱ ያለው የግናዛቤ ክፍተት እንዲሁም በአካባቢው የሳር አቅርቦት አለመኖር ሲሆን፤ ይህንን ችግር ለመፍታትም ግንዛቤ የመፍጠርና በክልሉ እንዲሁም በፌደራል መንግስት የሚተዳደሩ ፓርኮች ሳሮችን የሚያቀርቡበት አሰራር መፍጠር ላይ እየተሰራ መሆኑ ጠቁመዋል፡፡
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ወይኒቱ መልኩ በበኩላቸው፤ ቅርሱን ለመጠበቅ በሚደረገው ጥረት ነዋሪዎች የሚያነሱት አንዱ ጥያቄ የሳር ክዳን መወደድ በመሆኑ ይህንን ለመቅረፍ ክልሉ በሚያስተዳድረው ማዜ ብሄራዊ ፓርክ በተወሰነ ቦታ ላይ ሳር ለማልማት ፕሮጀክት እየተነደፈ መሆኑ ገልጸዋል፡፡
@Yenetube
ፖሊስ 47 የጤና ባለሙያዎችን በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን አስታወቀ!
ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ "በሀገሪቱ ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመፍጠር እና የታካሚዎችን ሕይወት አደጋ ላይ በመጣል የተጠረጠሩ" 47 የጤና ባለሙያዎችን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ ማጣራት መጀመሩን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡
እነዚህ ተጠርጣሪዎች የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የደመወዝ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ እንደሽፋን በመጠቀም ሕገ-ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፤ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ለአድማ በማነሳሰት፣ የታካሚዎች ሕይወት ለሞትና ለአደጋ እንዲጋለጥ በማድረግ ሁከትና ብጥብጥ በመፍጠር የተጠረጠሩ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ የጤና ተቋማት የአድማ መረቦችን በመዘርጋት፤ የጤና ባለሙያ ያልሆኑ አካላትን ነጭ ጋዋን በማስለበስ የሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ገብተው ሁከት እንዲፈጥሩ በማድረግ፣ ያልተገባ ወሬ በመንዛት እና በተለያየ መንገድ ሰላማዊ የሕክምና ሂደትን በማደናቀፍ የሕሙማንና የጤና እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ሕይወት አደጋ ላይ እንዲወድቅ በማድረግ፣ በመንግሥት የሕክምና አገልግሎት እና ትምህርት በሚሰጥባቸው ተቋማት ውስጥ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲስተጓጎል ማድረጋቸውንም የፌደራል ፖሊስ ወቅታዊ መረጃን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
እንዲሁም ሙያቸውን አክብረው በሥራ ላይ በተገኙ ባልደረቦቻቸው ላይ ዛቻ እና ማስፈራራት ከማድረስ ባለፈ ሁከት እንዲፈጠር ሙከራዎችን አድርገዋል ያላቸውን 47 ተጠርጣሪዎች በመረጃና በማስረጃ በመለየት በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያካሄደ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የጤና ባለሙያዎቹ የሙያው ሥነ-ምግባርና ሕግ በማይፈቅደው ሁኔታ የዜጎችን ሕይወት ለሞትና ለአደጋ በማጋለጥ ሥራ ማቆም፣ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ማነሳሳት እና ማስፈራራት የወንጀል ተግባር መሆኑን የገለጸም ሲሆን፤ ሌሎችም ከዚህ ተግባር እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
የፌደራል ፖሊስ ሕዝባቸውን እና ሕግ አክብረው አገልግሎት እየሰጡ ላሉ የጤና ባለሙያዎች ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እንደሚያደርግ ያረጋገጠም ሲሆን፤ ከዚህ ውጭ ሁከትና ብጥብጥን ለማስፋፋት በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ፖሊስ እየወሰደ ያለውን ሕጋዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ "በሀገሪቱ ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመፍጠር እና የታካሚዎችን ሕይወት አደጋ ላይ በመጣል የተጠረጠሩ" 47 የጤና ባለሙያዎችን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ ማጣራት መጀመሩን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡
እነዚህ ተጠርጣሪዎች የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የደመወዝ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ እንደሽፋን በመጠቀም ሕገ-ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፤ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ለአድማ በማነሳሰት፣ የታካሚዎች ሕይወት ለሞትና ለአደጋ እንዲጋለጥ በማድረግ ሁከትና ብጥብጥ በመፍጠር የተጠረጠሩ መሆናቸውንም ገልጿል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ በተለያዩ የጤና ተቋማት የአድማ መረቦችን በመዘርጋት፤ የጤና ባለሙያ ያልሆኑ አካላትን ነጭ ጋዋን በማስለበስ የሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ገብተው ሁከት እንዲፈጥሩ በማድረግ፣ ያልተገባ ወሬ በመንዛት እና በተለያየ መንገድ ሰላማዊ የሕክምና ሂደትን በማደናቀፍ የሕሙማንና የጤና እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ሰዎች ሕይወት አደጋ ላይ እንዲወድቅ በማድረግ፣ በመንግሥት የሕክምና አገልግሎት እና ትምህርት በሚሰጥባቸው ተቋማት ውስጥ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲስተጓጎል ማድረጋቸውንም የፌደራል ፖሊስ ወቅታዊ መረጃን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
እንዲሁም ሙያቸውን አክብረው በሥራ ላይ በተገኙ ባልደረቦቻቸው ላይ ዛቻ እና ማስፈራራት ከማድረስ ባለፈ ሁከት እንዲፈጠር ሙከራዎችን አድርገዋል ያላቸውን 47 ተጠርጣሪዎች በመረጃና በማስረጃ በመለየት በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያካሄደ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የጤና ባለሙያዎቹ የሙያው ሥነ-ምግባርና ሕግ በማይፈቅደው ሁኔታ የዜጎችን ሕይወት ለሞትና ለአደጋ በማጋለጥ ሥራ ማቆም፣ ሌሎችም ሥራ እንዲያቆሙ ማነሳሳት እና ማስፈራራት የወንጀል ተግባር መሆኑን የገለጸም ሲሆን፤ ሌሎችም ከዚህ ተግባር እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
የፌደራል ፖሊስ ሕዝባቸውን እና ሕግ አክብረው አገልግሎት እየሰጡ ላሉ የጤና ባለሙያዎች ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እንደሚያደርግ ያረጋገጠም ሲሆን፤ ከዚህ ውጭ ሁከትና ብጥብጥን ለማስፋፋት በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ፖሊስ እየወሰደ ያለውን ሕጋዊ እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
አሜሪካ “የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያካሂደውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ስትል ጠየቀች!
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ባስተላለፉት መልዕክት “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቁ፤ በሀገሪቱ ላሉ ችግሮችም የመፍትሔ ያብጅ ብለዋል።አምባሳደሩ በመልዕክታቸው “ኢትዮጵያ ተጨማሪ የግጭት አመት እያሳለፈች መሆኗን” በማስታወስ፣ “ግጭቶቹ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ማሰላሰል ወሳኝ ነው” ብለዋል።
“ለኢትዮጵያ የእርስ በርስ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ለህዝቦቿ ቅድሚያ ትኩረት መስጠት ያሻል” ያሉት አምባሳደሩ “የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ በማድረግ፣ ህጻናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉና የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ እንዲሁም የትጥቅ ትግል አካል ተደርጎ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ህገ ወጥ አሰራሮች ሊወገዱ ይገባል” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ዩናይትድ ስቴትስ የፋኖ ሃይሎች ተጨባጭ እና ሰላማዊ ግብ ያላቸው ጉዳዮችን የእንዲያቀርቡ ትጠይቃለች” ያሉት አምባሳደሩ “በኦሮሚያ የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) የተጀመረውን ድርድር እንዲያስቀጥል” አሳስበዋል።“ሰላም እና መረጋጋትን ለማስፈን መጣር ያለብን ግዜ አሁን ነው” ሲሉም መዕክታቸውን ቋጭተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ባስተላለፉት መልዕክት “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቁ፤ በሀገሪቱ ላሉ ችግሮችም የመፍትሔ ያብጅ ብለዋል።አምባሳደሩ በመልዕክታቸው “ኢትዮጵያ ተጨማሪ የግጭት አመት እያሳለፈች መሆኗን” በማስታወስ፣ “ግጭቶቹ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ማሰላሰል ወሳኝ ነው” ብለዋል።
“ለኢትዮጵያ የእርስ በርስ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ለህዝቦቿ ቅድሚያ ትኩረት መስጠት ያሻል” ያሉት አምባሳደሩ “የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ በማድረግ፣ ህጻናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉና የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ እንዲሁም የትጥቅ ትግል አካል ተደርጎ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ህገ ወጥ አሰራሮች ሊወገዱ ይገባል” ሲሉ አስታውቀዋል።
“ዩናይትድ ስቴትስ የፋኖ ሃይሎች ተጨባጭ እና ሰላማዊ ግብ ያላቸው ጉዳዮችን የእንዲያቀርቡ ትጠይቃለች” ያሉት አምባሳደሩ “በኦሮሚያ የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) የተጀመረውን ድርድር እንዲያስቀጥል” አሳስበዋል።“ሰላም እና መረጋጋትን ለማስፈን መጣር ያለብን ግዜ አሁን ነው” ሲሉም መዕክታቸውን ቋጭተዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦
1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤
2. ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
3. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን የሐዲያ ሀ/ስብከትን እንደያዙ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤
4. ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ዘኮሎራዶን የቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ፤
5. ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሚኒሶታን እንደያዙ የኮሎራዶ ሀ/ስብከትን እንዲመሩ፤
6. ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳ ጳስ፤
7. ብፁዕ አቡነ ዕንባቆምን የገዳማት መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ፤
8. ብፁዕ አቡነ ሙሴ አውስትራልያን እንደያዙ የግቢ ቅዱስ ገብርኤልና የበዐታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ ወስኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የሚከተለውን ውሳኔ አስተላልፏል፦
1. ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆርስን የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ፤
2. ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስን የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤
3. ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስን የሐዲያ ሀ/ስብከትን እንደያዙ የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤
4. ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ዘኮሎራዶን የቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ገዳማት ሊቀ ጳጳስ፤
5. ብፁዕ አቡነ ናትናኤልን ሚኒሶታን እንደያዙ የኮሎራዶ ሀ/ስብከትን እንዲመሩ፤
6. ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የደቡብ አፍሪካ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳ ጳስ፤
7. ብፁዕ አቡነ ዕንባቆምን የገዳማት መምሪያ ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ፤
8. ብፁዕ አቡነ ሙሴ አውስትራልያን እንደያዙ የግቢ ቅዱስ ገብርኤልና የበዐታ ለማርያም ገዳም ሊቀ ጳጳስ ሆነው እንዲመሩ ወስኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
የጃፓን መንግሥት ግጭት በጎዳቸው የአማራ እና ትግራይ ክልሎች ንጽሕናን በማሻሻል ወረርሽኝ በሽታዎችን ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደረገ።
ለፕሮጀክቱ 2,32 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የመደበ ሲሆን ከተመድ የሕጻናት መርጃ UNICEF ጋር በመተባበር የሚሠራ መሆኑ ተገልጿል።
ለ12 ወራት በሚዘልቀው ፕሮጀክትም ከ189 ሺህ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ መታቀዱን UNICEF ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።
እንደ ዶይቼ ቬለ ዘገባ «ፕሮጀክቱ ለአዋቂና አዳጊ ሴቶች፤ እንዲሁም ለአካል ጉዳዮች ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን፤ ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ላይ በማተኮር፤ የሥራአተ ጾታ እኩልነትን፤ የአካባቢ አመራርና የንጽሕና አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ያለውን እኩልነት ያጠናክራል» ብሏል።
Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ለፕሮጀክቱ 2,32 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የመደበ ሲሆን ከተመድ የሕጻናት መርጃ UNICEF ጋር በመተባበር የሚሠራ መሆኑ ተገልጿል።
ለ12 ወራት በሚዘልቀው ፕሮጀክትም ከ189 ሺህ በላይ ሰዎች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ መታቀዱን UNICEF ዛሬ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል።
እንደ ዶይቼ ቬለ ዘገባ «ፕሮጀክቱ ለአዋቂና አዳጊ ሴቶች፤ እንዲሁም ለአካል ጉዳዮች ቅድሚያ የሚሰጥ ሲሆን፤ ጾታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች ላይ በማተኮር፤ የሥራአተ ጾታ እኩልነትን፤ የአካባቢ አመራርና የንጽሕና አገልግሎት ተደራሽነት ላይ ያለውን እኩልነት ያጠናክራል» ብሏል።
Via KGEthiopia
@YeneTube @FikerAssefa
ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚዲያ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ቁጥር 1 ብራንድ ሆኖ ተመረጠ
#Ethiopia | ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚዲያ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ተቀባይነት ያለው ቀዳሚ ብራንድ ተብሎ የተመረጠው መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ ያደረገው ብራንድ አፍሪካ የተሰኘው ተቋም ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ ነው፡፡
በዚሁ የእውቅና ዝግጅት ላይ ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ ተቀባይነት ካላቸው የመገናኛ ብዙኃን ብራንዶች መካከል ቁጥር 1 የሆነው ቢቢሲና አልጀዚራን በማስከተል መሆኑን ነው ብራንድ አፍሪካ ያሳወቀው፡፡
ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚዲያ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ቀዳሚ ብራንድ ስለመሆኑ እውቅና በተሰጠበት በዚህ መድረክ ላይ የሀገርን አርማ ይዞ በመላው አለም የሚበረው አንጋፋውና ግዙፉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ10 ተከታታይ ዓመታት በላይ ግዙፍ ስማቸውን ይዘው ከዘለቁ 5 ብራንዶች መካከል አንዱ በመባል እውቅና ተችሮታል፡፡
ይህም ብቻ ሳይሆን አየር መንገዱ በአፍሪካ በአቪዬሽን ዘርፍ ካሉ ተመራጭ ብራንዶች ውስጥ ቀዳሚው በመሆን ኤምሬትስና ኳታር አየር መንገዶችን አስከትሎ የአፍሪካ ተመራጭ አየር መንገድ ስለመሆኑ ነው በዝግጅቱ ላይ የተነገረው፡፡
@Yenetube @Fikerasefa
#Ethiopia | ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚዲያ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ተቀባይነት ያለው ቀዳሚ ብራንድ ተብሎ የተመረጠው መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ ያደረገው ብራንድ አፍሪካ የተሰኘው ተቋም ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ ነው፡፡
በዚሁ የእውቅና ዝግጅት ላይ ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በኢትዮጵያ ተቀባይነት ካላቸው የመገናኛ ብዙኃን ብራንዶች መካከል ቁጥር 1 የሆነው ቢቢሲና አልጀዚራን በማስከተል መሆኑን ነው ብራንድ አፍሪካ ያሳወቀው፡፡
ኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚዲያ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ቀዳሚ ብራንድ ስለመሆኑ እውቅና በተሰጠበት በዚህ መድረክ ላይ የሀገርን አርማ ይዞ በመላው አለም የሚበረው አንጋፋውና ግዙፉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ10 ተከታታይ ዓመታት በላይ ግዙፍ ስማቸውን ይዘው ከዘለቁ 5 ብራንዶች መካከል አንዱ በመባል እውቅና ተችሮታል፡፡
ይህም ብቻ ሳይሆን አየር መንገዱ በአፍሪካ በአቪዬሽን ዘርፍ ካሉ ተመራጭ ብራንዶች ውስጥ ቀዳሚው በመሆን ኤምሬትስና ኳታር አየር መንገዶችን አስከትሎ የአፍሪካ ተመራጭ አየር መንገድ ስለመሆኑ ነው በዝግጅቱ ላይ የተነገረው፡፡
@Yenetube @Fikerasefa
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ካማሺዞን ምዥጋ በተባለ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 18 ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ። ከትናንት በስተያ ንጋት
11 ሰዓት ገደማ መፈጸመው በተገለጸው ጥቃት ሕይወታቸው ካለፈ በተጨማሪ 10 ሰዎች መጎዳታቸውና ወደ ነቀምት ሆስፒታል መወሰዳቸውንምአመልክተዋል። ድንገት ደረሰ በተባለው በዚህ ጥቃት ሦስት ሰዎችም መታገታቸውና ከመካከላቸውም አንደኛው ሞተው መገኘታቸውን ዶቼቬለ ያነጋገራቸው እማኞች ገልጸዋል።
ለጥቃቱ በሼኔ ስም የሚንቀሳቀሱ ሀይሎችን ተጠያቂ አድርገዋል። የክልሉ ፖሊስ በበኩሉ ጉዳዩን እያጣራመሆኑን አስታውቋል። በአካባቢው ከዚህ ቀደም በተደረጉ የሰላም ገባኤዎች እና በዞኑ ውስጥ ከነበሩት ታጣቂዎች ጋርም የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ ሰላም ሰፍኖ መቆየቱን ነዋሪው አብራርተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
11 ሰዓት ገደማ መፈጸመው በተገለጸው ጥቃት ሕይወታቸው ካለፈ በተጨማሪ 10 ሰዎች መጎዳታቸውና ወደ ነቀምት ሆስፒታል መወሰዳቸውንምአመልክተዋል። ድንገት ደረሰ በተባለው በዚህ ጥቃት ሦስት ሰዎችም መታገታቸውና ከመካከላቸውም አንደኛው ሞተው መገኘታቸውን ዶቼቬለ ያነጋገራቸው እማኞች ገልጸዋል።
ለጥቃቱ በሼኔ ስም የሚንቀሳቀሱ ሀይሎችን ተጠያቂ አድርገዋል። የክልሉ ፖሊስ በበኩሉ ጉዳዩን እያጣራመሆኑን አስታውቋል። በአካባቢው ከዚህ ቀደም በተደረጉ የሰላም ገባኤዎች እና በዞኑ ውስጥ ከነበሩት ታጣቂዎች ጋርም የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ ሰላም ሰፍኖ መቆየቱን ነዋሪው አብራርተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa