Audio
✝ዝክረ ቅዱሳን✝
✝ የእመቤታችን ስደት
✝ቅድስት ዮሐና
ሰለ ተውኔት(ድራማ ) ከጥንቃቄ ጋር መኾን አለበት።)
✝ የእመቤታችን ስደት
✝ቅድስት ዮሐና
ሰለ ተውኔት(ድራማ ) ከጥንቃቄ ጋር መኾን አለበት።)
✝✞✝ እንኩዋን ለሐዋርያው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✝✞✝
+"+ ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ +"+
=>ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ የሆነው ቅዱስ ቶማስ ብዙ መከራን በማሳለፉና የጌታችንን ጐን በመዳሰሱ ይታወቃል::
+ቅዱስ ቶማስ እንደ ሌሎቹ ሐዋርያት በእሥራኤል ተወልዶ በዚያውም በሥርዓተ ኦሪት አድጐ ገና በወጣትነቱ የሰዱቃውያንን ማሕበር ተቀላቅሏል:: ሰዱቃውያን ሰው ከሞተ በሁዋላ አይነሳም (አልቦ ትንሳኤ ሙታን) የሚሉ ናቸው::
+መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ማስተማር ሲጀምር ግን ቅዱስ ቶማስ ከነበረበት ማሕበር ወጥቶ ጌታችንን ተከተለ:: ጌታችንም ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ ይሆን ዘንድ ሾመው:: የቀደመ ስሙ ዲዲሞስ ሲሆን ጌታችን ቶማስ ብሎታል::
+ቅዱስ ቶማስ ጌታ አልዓዛርን ለማስነሳት በሔደ ጊዜ ሌሎች ሐዋርያት ጌታን "አይሁድ ይገድሉሃል ቅር" ሲሉት እርሱ ግን "እንሒድና አብረን እንሙት" ሲል ፍቅሩን አሳይቷል:: (ዮሐ. 11:16)
+ጌታችን ትንሳኤውን ለደቀ መዛሙርቱ በገለጠ ጊዜ ያልነበረው ቶማስ ካላየሁ አላምንም አለ:: ምክንያቱም:-
1.ለጌታችን ከነበረው ፍቅር የተነሳ እውነት አልመስልህ ቢለው
2.አንድም ሌሎቹ ሐዋርያት ትንሳኤውን አየን እያሉ ሲያስተምሩ እኔ ግን ሰማሁ ብየ ማስተማሬ ነው ብሎ በማሰቡ ነበር::
+ለጊዜው ጌታ ተገልጾ ቢገስጸው "እግዚእየ ወአምላኪየ (ጌታየና አምላኬ)" ብሎ ፍጹም ሃይማኖቱን ገልጿል:: ለፍጻሜው ግን የጌታችንን ጎን (መለኮትን) ይዳስስ ዘንድ ባለቤቱ እንዳደለው ያጠይቃል:: መለኮትን የዳሰሰች ይሕቺ ቅድስት እጁ ዛሬም ድረስ ሕያው ናት:: በሕንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥም በክብር ተቀምጣለች::
+ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው ሐገረ ስብከት ሲከፋፈሉ ለቅዱስ ቶማስ ሕንድና በዙሪያዋ ያሉ ሃገራት ደረሱት:: ከዚህ በሁዋላ ነው እንግዲህ ዘርዝረን የማንጨርሰውን ተጋድሎ የፈጸመው:: ቅዱሱ በነበረው ፍጹም ትጋት አባቶቻችን "ዘአሠርገዋ ለብሔረ ሕንደኬ (ሕንድን በወንጌል ያስጌጣት)" ሲሉ ያከብሩታል::
+ቅዱስ ቶማስ ንጉሥ ሉክዮስንና የሃገሩን ሕዝብ ለማሳመን በችንካር መሬት ላይ ወጥረው ቆዳውን ገፈውታል:: ቆዳውንም እንደ ገና ሰፍተው: አሸዋ ሞልተው አሸክመውታል::
+በየመንገዱ የተገፈፈ ገላውን ጨው ቢቀቡት በጎች መጥተው ግጠው በልተውታል:: በዚሕ ምክንያት:-
"ኩሉ የአኪ እንዘ የአኪ ዘመኑ:
አባግዒሁ ለቶማስ እስመ አራዊተ ኮኑ" ብለዋል ሊቃውንቱ::
+በሁዋላ ግን ከፎቅ ወድቃ የሞተችውን የንጉሡን ሚስት በተገፈፈ ቆዳው በማዳኑ ሁሉም አምነው ተጠምቀዋል::
+ቅዱሱ ሐዋርያ ልክ እንደ ቅዱስ ዻውሎስ አንዳንዴ በፈሊጥ: ሌላ ጊዜም በመከራ ለወንጌልና ለቤተ ክርስቲያን ተጋድሏል:: ያለ ማቁዋረጥም ከሕንድ እስከ ሃገራችን ኢትዮዽያ ድረስ ለ38 ዓመታት ወንጌልን ሰብኩዋል::
+በመጨረሻም በ72 ዓ/ም በዚሕች ቀን በሰማዕትነት አርፏል:: መቃብሩና ቅድስት እጁ ዛሬ ድረስ ሕንድ ውስጥ አሉ:: ከኘሮቴስታንቶች በቀር መላው ዓለም ያከብረዋል::
+እንደ አባቶቻችን ትርጉም ቶማስ (ቶማስስ) ማለት ጸሐይ (ኦርያሬስ) እንደ ማለት ነው:: በተሰጠው የወንጌል ጸጋ በሃገረ ስብከቱ አብርቷልና::
=>ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከአገልጋዩ ቅዱስ ቶማስ ጸጋ በረከት ይክፈለን::
=>ግንቦት 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)
2.ቅድስት አርሶንያ (የቅዱስ ቶማስ ተከታይ)
3.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
2.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
3.አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን
=>+"+ ደጆች ተዘግተው ሳሉ ኢየሱስ መጣ:: በመካከላቸውም ቆሞ "ሰላም ለእናንተ ይሁን" አላቸው:: ከዚያም በሁዋላ ቶማስን "ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ:: እጅህንም አምጣና በጐኔ አግባው:: ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን" አለው:: ቶማስም "ጌታዬ አምላኬም" ብሎ መለሰለት:: ኢየሱስም "ስላየኸኝ አምነሃል:: ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው" አለው:: +"+ (ዮሐ. 20:26-29)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
+"+ ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ +"+
=>ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ የሆነው ቅዱስ ቶማስ ብዙ መከራን በማሳለፉና የጌታችንን ጐን በመዳሰሱ ይታወቃል::
+ቅዱስ ቶማስ እንደ ሌሎቹ ሐዋርያት በእሥራኤል ተወልዶ በዚያውም በሥርዓተ ኦሪት አድጐ ገና በወጣትነቱ የሰዱቃውያንን ማሕበር ተቀላቅሏል:: ሰዱቃውያን ሰው ከሞተ በሁዋላ አይነሳም (አልቦ ትንሳኤ ሙታን) የሚሉ ናቸው::
+መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ማስተማር ሲጀምር ግን ቅዱስ ቶማስ ከነበረበት ማሕበር ወጥቶ ጌታችንን ተከተለ:: ጌታችንም ከ12ቱ ሐዋርያት አንዱ ይሆን ዘንድ ሾመው:: የቀደመ ስሙ ዲዲሞስ ሲሆን ጌታችን ቶማስ ብሎታል::
+ቅዱስ ቶማስ ጌታ አልዓዛርን ለማስነሳት በሔደ ጊዜ ሌሎች ሐዋርያት ጌታን "አይሁድ ይገድሉሃል ቅር" ሲሉት እርሱ ግን "እንሒድና አብረን እንሙት" ሲል ፍቅሩን አሳይቷል:: (ዮሐ. 11:16)
+ጌታችን ትንሳኤውን ለደቀ መዛሙርቱ በገለጠ ጊዜ ያልነበረው ቶማስ ካላየሁ አላምንም አለ:: ምክንያቱም:-
1.ለጌታችን ከነበረው ፍቅር የተነሳ እውነት አልመስልህ ቢለው
2.አንድም ሌሎቹ ሐዋርያት ትንሳኤውን አየን እያሉ ሲያስተምሩ እኔ ግን ሰማሁ ብየ ማስተማሬ ነው ብሎ በማሰቡ ነበር::
+ለጊዜው ጌታ ተገልጾ ቢገስጸው "እግዚእየ ወአምላኪየ (ጌታየና አምላኬ)" ብሎ ፍጹም ሃይማኖቱን ገልጿል:: ለፍጻሜው ግን የጌታችንን ጎን (መለኮትን) ይዳስስ ዘንድ ባለቤቱ እንዳደለው ያጠይቃል:: መለኮትን የዳሰሰች ይሕቺ ቅድስት እጁ ዛሬም ድረስ ሕያው ናት:: በሕንድ ቤተ ክርስቲያን ውስጥም በክብር ተቀምጣለች::
+ቅዱሳን ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን ተቀብለው ሐገረ ስብከት ሲከፋፈሉ ለቅዱስ ቶማስ ሕንድና በዙሪያዋ ያሉ ሃገራት ደረሱት:: ከዚህ በሁዋላ ነው እንግዲህ ዘርዝረን የማንጨርሰውን ተጋድሎ የፈጸመው:: ቅዱሱ በነበረው ፍጹም ትጋት አባቶቻችን "ዘአሠርገዋ ለብሔረ ሕንደኬ (ሕንድን በወንጌል ያስጌጣት)" ሲሉ ያከብሩታል::
+ቅዱስ ቶማስ ንጉሥ ሉክዮስንና የሃገሩን ሕዝብ ለማሳመን በችንካር መሬት ላይ ወጥረው ቆዳውን ገፈውታል:: ቆዳውንም እንደ ገና ሰፍተው: አሸዋ ሞልተው አሸክመውታል::
+በየመንገዱ የተገፈፈ ገላውን ጨው ቢቀቡት በጎች መጥተው ግጠው በልተውታል:: በዚሕ ምክንያት:-
"ኩሉ የአኪ እንዘ የአኪ ዘመኑ:
አባግዒሁ ለቶማስ እስመ አራዊተ ኮኑ" ብለዋል ሊቃውንቱ::
+በሁዋላ ግን ከፎቅ ወድቃ የሞተችውን የንጉሡን ሚስት በተገፈፈ ቆዳው በማዳኑ ሁሉም አምነው ተጠምቀዋል::
+ቅዱሱ ሐዋርያ ልክ እንደ ቅዱስ ዻውሎስ አንዳንዴ በፈሊጥ: ሌላ ጊዜም በመከራ ለወንጌልና ለቤተ ክርስቲያን ተጋድሏል:: ያለ ማቁዋረጥም ከሕንድ እስከ ሃገራችን ኢትዮዽያ ድረስ ለ38 ዓመታት ወንጌልን ሰብኩዋል::
+በመጨረሻም በ72 ዓ/ም በዚሕች ቀን በሰማዕትነት አርፏል:: መቃብሩና ቅድስት እጁ ዛሬ ድረስ ሕንድ ውስጥ አሉ:: ከኘሮቴስታንቶች በቀር መላው ዓለም ያከብረዋል::
+እንደ አባቶቻችን ትርጉም ቶማስ (ቶማስስ) ማለት ጸሐይ (ኦርያሬስ) እንደ ማለት ነው:: በተሰጠው የወንጌል ጸጋ በሃገረ ስብከቱ አብርቷልና::
=>ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከአገልጋዩ ቅዱስ ቶማስ ጸጋ በረከት ይክፈለን::
=>ግንቦት 26 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት=
1.ቅዱስ ቶማስ ሐዋርያ (ከ12ቱ ሐዋርያት)
2.ቅድስት አርሶንያ (የቅዱስ ቶማስ ተከታይ)
3.አቡነ ሐብተ ማርያም ጻድቅ
=>ወርሐዊ በዓላት
1.አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ
2.ቅዱሳን ሰማዕታተ ናግራን
3.አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን
=>+"+ ደጆች ተዘግተው ሳሉ ኢየሱስ መጣ:: በመካከላቸውም ቆሞ "ሰላም ለእናንተ ይሁን" አላቸው:: ከዚያም በሁዋላ ቶማስን "ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ:: እጅህንም አምጣና በጐኔ አግባው:: ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን" አለው:: ቶማስም "ጌታዬ አምላኬም" ብሎ መለሰለት:: ኢየሱስም "ስላየኸኝ አምነሃል:: ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው" አለው:: +"+ (ዮሐ. 20:26-29)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ):
Memhir Esuendale:
#Feasts of #Ginbot_26
✞✞✞On this day we commemorate the Departure of Saint Thomas the Apostle, and the Nativities of Abune Iyesus Moa and Abune Habte Maryam✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Thomas the Apostle✞✞✞
=>St. Thomas, who was one of the 12 Apostles, is known for having endured many tribulations and for touching the side of our Lord (which was pierced by a lance).
✞St. Thomas, like the other Apostles, was born in Israel and was raised according to the rites of the Old Testament. He joined the Sadducees while he was just a youth. The Sadducees were a sect that did not believe in the resurrection of the dead.
✞And when our Savior, Jesus Christ, started His ministry, St. Thomas left the sect and followed our Lord. And our Lord appointed him as one of the 12 Apostles and changed his previous name which was Didymus to Thomas.
✞When our Lord went to raise Lazarus [at Bethany], St. Thomas showed his love [for Christ] by uttering, “Let us also go, that we may die with Him” while the other Apostles insisted [on not going] saying “Stay, because the Jews want to kill You”. (John 11:16)
✞[And after the resurrection of the Lord,] Thomas, who was not present when our Lord revealed His resurrection to His disciples, said [to the Apostles] “I will not believe [the resurrection] unless I see [the resurrected]”. And his reasons for saying that were:
1. Because it did not seem to be true to him for the great love he had for our Lord.
2. And because he thought that he was just going to preach the resurrection from what he had heard which would not be similar to the other Apostles as they would be preaching by saying that they have seen the Lord’s resurrection.
✞And for the time being, when the Lord revealed Himself and rebuked the Saint, he expressed his whole faith saying, “My Lord and my God”. But then for the long run, it attested to the fact that he was allowed by the Lord to touch His side. And this hand of the Apostle is still extant to this day. It is honorably found in the Church of India.
✞And after the Apostles received the [gifts of the] Holy Spirit and allotted dioceses amongst themselves, India and its surrounding lands became the lot of St. Thomas. And it was after this that his acts which we cannot finish listing took place. And for the diligence that the Saint had, our fathers honor him saying, “The one who adorned India”.
✞St. Thomas, while he was trying to convert the King Lucianus (Lukios) and the people of that nation state, was skinned alive while they stretched him on the ground with nails. Then, after filling his skin with sand, they sewed and had him carry it.
✞And because on the roads the people put salt on his flayed body, sheep approached him and took bites from his flesh. And for this reason the scholars said,
“When the era is evil, all turn to be malicious
Thus, to Thomas, the sheep became like wild beasts”
✞However, later on, all believed and were baptized, because the Apostle had raised the wife of the King that had died from falling off a structure by his flayed skin.
✞Like St. Paul, the Holy Apostle struggled, sometimes with wisdom and sometimes with trials, for the Gospel and the Church. And without intermissions he preached from India to our country, Ethiopia, for 38 years.
✞Finally, on 72 A.D, on this day, he departed as a martyr. His tomb and his holy hand can still be found in India. And except Protestants, all the world venerates and commemorates him.
✞According to our fathers’ renditions the name Thomas means “sun” as he had illumined his diocese/apostolate by the grace he was given.
=>May our Lord Jesus Christ grant us from the grace and blessings of His servant, St. Thomas.
✞✞✞ Abune Iyesus Moa of Hayiq✞✞✞
Memhir Esuendale:
#Feasts of #Ginbot_26
✞✞✞On this day we commemorate the Departure of Saint Thomas the Apostle, and the Nativities of Abune Iyesus Moa and Abune Habte Maryam✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Thomas the Apostle✞✞✞
=>St. Thomas, who was one of the 12 Apostles, is known for having endured many tribulations and for touching the side of our Lord (which was pierced by a lance).
✞St. Thomas, like the other Apostles, was born in Israel and was raised according to the rites of the Old Testament. He joined the Sadducees while he was just a youth. The Sadducees were a sect that did not believe in the resurrection of the dead.
✞And when our Savior, Jesus Christ, started His ministry, St. Thomas left the sect and followed our Lord. And our Lord appointed him as one of the 12 Apostles and changed his previous name which was Didymus to Thomas.
✞When our Lord went to raise Lazarus [at Bethany], St. Thomas showed his love [for Christ] by uttering, “Let us also go, that we may die with Him” while the other Apostles insisted [on not going] saying “Stay, because the Jews want to kill You”. (John 11:16)
✞[And after the resurrection of the Lord,] Thomas, who was not present when our Lord revealed His resurrection to His disciples, said [to the Apostles] “I will not believe [the resurrection] unless I see [the resurrected]”. And his reasons for saying that were:
1. Because it did not seem to be true to him for the great love he had for our Lord.
2. And because he thought that he was just going to preach the resurrection from what he had heard which would not be similar to the other Apostles as they would be preaching by saying that they have seen the Lord’s resurrection.
✞And for the time being, when the Lord revealed Himself and rebuked the Saint, he expressed his whole faith saying, “My Lord and my God”. But then for the long run, it attested to the fact that he was allowed by the Lord to touch His side. And this hand of the Apostle is still extant to this day. It is honorably found in the Church of India.
✞And after the Apostles received the [gifts of the] Holy Spirit and allotted dioceses amongst themselves, India and its surrounding lands became the lot of St. Thomas. And it was after this that his acts which we cannot finish listing took place. And for the diligence that the Saint had, our fathers honor him saying, “The one who adorned India”.
✞St. Thomas, while he was trying to convert the King Lucianus (Lukios) and the people of that nation state, was skinned alive while they stretched him on the ground with nails. Then, after filling his skin with sand, they sewed and had him carry it.
✞And because on the roads the people put salt on his flayed body, sheep approached him and took bites from his flesh. And for this reason the scholars said,
“When the era is evil, all turn to be malicious
Thus, to Thomas, the sheep became like wild beasts”
✞However, later on, all believed and were baptized, because the Apostle had raised the wife of the King that had died from falling off a structure by his flayed skin.
✞Like St. Paul, the Holy Apostle struggled, sometimes with wisdom and sometimes with trials, for the Gospel and the Church. And without intermissions he preached from India to our country, Ethiopia, for 38 years.
✞Finally, on 72 A.D, on this day, he departed as a martyr. His tomb and his holy hand can still be found in India. And except Protestants, all the world venerates and commemorates him.
✞According to our fathers’ renditions the name Thomas means “sun” as he had illumined his diocese/apostolate by the grace he was given.
=>May our Lord Jesus Christ grant us from the grace and blessings of His servant, St. Thomas.
✞✞✞ Abune Iyesus Moa of Hayiq✞✞✞
=>If God had not raised the likes of Abune Iyesus Moa in the 13th century, perhaps we would not have found the Ethiopian Church in the form that we find Her now. Hence, one of the things that upsets the true fathers is the forgottenness of the Righteous and Apostolic Father, Abune Iyesus Moa.
✞The Saint, himself being the fruit of faith and having bore many saints from his righteousness, has adorned our country with the evangelization of the Gospel and the monastic life. Let us mention some things about the Saint.
✞Abune Iyesus Moa was born in Gondar in the place that was called Semada (Dehana) in earlier times. And his parents were known as ZeChristos and Egzi Kibra. And he was born in the year 1210 A.D. However, some sources say it was in 1196 A.D.
✞The Saint grew up properly under the care of his parents. And in his childhood, Abba Iyesus Moa helped his father and mother very much. And in his spare time, he used to study the teachings of the Faith and its rites. And in 1240 A.D (when he was 30), he thought of leaving the world behind.
✞And he did not just think of the matter but after beseeching God, he entered the Monastery of Debre Damo. And because at the time, Damo, beyond being a center of learning and monasticism, was under the abbacy of Abba Yohani the Second, who was the 5th spiritual descendant of Abune Aregawi, he became his disciple.
✞And Abune Iyesus Moa, throughout his stay at Debre Damo, spent the day following orders, milling [grains], fetching water, and during half of the night he prayed and made prostrations while he transcribed holy books in the other half.
✞Finally, he wore the garb of monasticism. And that took place when he was 37 years old and in the year 1247 A.D. Immediately after that, the Angel of Peace, St. Gabriel, appeared to him and instructed him with, “Go to Hayiq (a Lake in Wollo). There you have much work to do.”
✞And suddenly, he took him from Damo (in Tigray) to Hayiq (in Wollo). And there in the Church of Sts. Peter and Paul, he lived by fighting the spiritual fight, by preaching, by censing and in prayer by submerging in the lake for 7 years.
✞And the fathers who saw his holiness, forcefully made him the Abbot. And this was the moment that placed a great footing in the Ethiopian Church. And the matter was as follows.
✞After Yodit Gudit (a female Jewish rebel leader during the last of the first millennium A.D), whose name’s invocation is foul, undone the country for 40 years Christianity dwindled and the worship of idols became rampant. However, Abune Iyesus Moa (whose name means “Christ is Victorious”) gathered 800 Christians that were upright in their faith.
✞He then established a library, which was the biggest and the first of its kind in its time. Thereafter, he instructed in holiness the teachings [of the Church] to those disciples until they matured and tonsured them monks. And then he said to them, “Go! Fight that you can lighten the country.” And he sent them on their ways.
✞And among those monks, the greats like Abune Tekle Haymanot, Abune Betselote Michael and the later fruit, Abba Giorgis of Gasicha, are mentionable. And for this reason the Saint is called “The Bearer of a Multitude of Saints”.
✞The Saint Abune Iyesus Moa has also taught the later Emperor, Yekuno Amlak, and had shaped him to be a good man for the country and the Church. And while the Saint prayed in the lake, a pillar of light used to descend for him. And he re-established Hayiq Monastery 300 years after its destruction (by Yodit).
✞And while he strived for the Church in such manner, particularly during the 45 years as an Abbott, he did not give his eyes sleep. And his side never touched a bed. As it says,
“In heaven is his reward
Since for fifty years he did not sleep on his side”
✞And when the day of his departure came near, our Lord and Savior, Jesus Christ, descended and gave him a covenant. And at the age of 82 years (some say 86) in the year 1292 A.D, he passed away on a Sunday and was buried. Today is the day of his nativity.
✞The Saint, himself being the fruit of faith and having bore many saints from his righteousness, has adorned our country with the evangelization of the Gospel and the monastic life. Let us mention some things about the Saint.
✞Abune Iyesus Moa was born in Gondar in the place that was called Semada (Dehana) in earlier times. And his parents were known as ZeChristos and Egzi Kibra. And he was born in the year 1210 A.D. However, some sources say it was in 1196 A.D.
✞The Saint grew up properly under the care of his parents. And in his childhood, Abba Iyesus Moa helped his father and mother very much. And in his spare time, he used to study the teachings of the Faith and its rites. And in 1240 A.D (when he was 30), he thought of leaving the world behind.
✞And he did not just think of the matter but after beseeching God, he entered the Monastery of Debre Damo. And because at the time, Damo, beyond being a center of learning and monasticism, was under the abbacy of Abba Yohani the Second, who was the 5th spiritual descendant of Abune Aregawi, he became his disciple.
✞And Abune Iyesus Moa, throughout his stay at Debre Damo, spent the day following orders, milling [grains], fetching water, and during half of the night he prayed and made prostrations while he transcribed holy books in the other half.
✞Finally, he wore the garb of monasticism. And that took place when he was 37 years old and in the year 1247 A.D. Immediately after that, the Angel of Peace, St. Gabriel, appeared to him and instructed him with, “Go to Hayiq (a Lake in Wollo). There you have much work to do.”
✞And suddenly, he took him from Damo (in Tigray) to Hayiq (in Wollo). And there in the Church of Sts. Peter and Paul, he lived by fighting the spiritual fight, by preaching, by censing and in prayer by submerging in the lake for 7 years.
✞And the fathers who saw his holiness, forcefully made him the Abbot. And this was the moment that placed a great footing in the Ethiopian Church. And the matter was as follows.
✞After Yodit Gudit (a female Jewish rebel leader during the last of the first millennium A.D), whose name’s invocation is foul, undone the country for 40 years Christianity dwindled and the worship of idols became rampant. However, Abune Iyesus Moa (whose name means “Christ is Victorious”) gathered 800 Christians that were upright in their faith.
✞He then established a library, which was the biggest and the first of its kind in its time. Thereafter, he instructed in holiness the teachings [of the Church] to those disciples until they matured and tonsured them monks. And then he said to them, “Go! Fight that you can lighten the country.” And he sent them on their ways.
✞And among those monks, the greats like Abune Tekle Haymanot, Abune Betselote Michael and the later fruit, Abba Giorgis of Gasicha, are mentionable. And for this reason the Saint is called “The Bearer of a Multitude of Saints”.
✞The Saint Abune Iyesus Moa has also taught the later Emperor, Yekuno Amlak, and had shaped him to be a good man for the country and the Church. And while the Saint prayed in the lake, a pillar of light used to descend for him. And he re-established Hayiq Monastery 300 years after its destruction (by Yodit).
✞And while he strived for the Church in such manner, particularly during the 45 years as an Abbott, he did not give his eyes sleep. And his side never touched a bed. As it says,
“In heaven is his reward
Since for fifty years he did not sleep on his side”
✞And when the day of his departure came near, our Lord and Savior, Jesus Christ, descended and gave him a covenant. And at the age of 82 years (some say 86) in the year 1292 A.D, he passed away on a Sunday and was buried. Today is the day of his nativity.
✞✞✞The invocation of the Saint’s name is highly revered!
✞✞✞Abune Habte Maryam the Righteous✞✞✞
=>This Saint is a star of our country’s monasticism as the fathers say, “Righteousness and virtues as Habte Maryam.” From the Sea of his sweet life let us see some for blessings.
✞The Saint’s place of birth was in Shewa (Yerawey) and his father was Fre Biruk and his mother was called Yostina (Justina). St. Yostina was very beautiful, a lover of charity, and a blessed woman. She even went for asceticism to a lifeless desert before the Saint was born.
✞However, a righteous wanderer, a hermit, found her and she returned [back to her home], because he said, “Return, there is a kind servant of the [Holy] Trinity in your womb.” And after she gave birth to the Saint and raised him, she went back [to the desert] in asceticism and lived fighting the good fight, after which she received 7 crowns and passed away.
✞When we come back to the Saint’s life, at the time when Abune Habte Maryam was a child and stood with his mother while participating in the liturgy, he heard [the prayer], “Our Lord Christ have mercy on us/ forgive us.” And memorizing this prayer, he used to make prostrations while saying with his child’s tongue, “Please forgive us” after waking up at night.
✞Seeing a five year old child do this is truly wondrous. And when he was a bit older and became a shepherd, he was a perfect ascetic and a fasting boy. And as he had grace, he performed many miracles in his childhood. At one time, he suspended another shepherd in the air for a whole day because he had belittled his Creator’s name.
✞And when he was old enough to learn, he entered [the traditional] school and studied the Scriptures, then he became an ascetic. And a lowly person like I cannot list down his struggles (the good fights he fought) after he was tonsured a monk by the hands of Abba Melchizedek.
*He prostrated 500 times [everyday] immersed in water.
*He prayed the 4 Gospels and the 150 Psalms daily. (Reading the Holy Bible is a great prayer.)
*He ate only after 40 days and then after 80 days.
*His foods were only grasses and leaves.
*He regularly censed without discontinuity. (Because he was a priest.)
*He also partook of the Holy Eucharist (Holy Body and Blood of Christ) day-to-day.
*And he did not hold any grudges nor did he have wickedness in his heart.
✞The Lord pleased by these and other good deeds of the Saint, gave him a chariot of light and fire; and with that he used to fly to Jerusalem. And after many years of struggles, our Savior, Christ, to Whom is glory, came leading myriads of His angels and said to the Saint,
“1. For enduring hunger and thirst for My name’s sake,
2. for your asceticism,
3. for your blessed monastic life,
4. for your pure celibacy (virginity),
5. for not holding grudges and vengeance,
6. for your pure priesthood and incense
7. and for reading the Gospel with love, I will give you 7 crowns.”
✞He also said to the Saint, “And in heaven I have given you a hall next to John the Baptist’s with 500 gemmed pillars. And I truly promise in My name that I will forgive those that supplicate per your covenant, and beseech in your name.”
✞Then, the holy angles embraced him saying, “Habte Maryam our brother.” And the Lord revealed His oneness and threeness to him [to a mortal’s ability], embraced and gave him a holy kiss 3 times. And the Saint’s soul departed from his body as the Lord’s love was great. Then, the angels took his soul in hymns. Today is the day of the nativity of the Saint.
✞✞✞May the God of the Fathers and the Martyrs grant us from the tang of their love, honor, grace and blessings.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 26th of Ginbot
1. St. Thomas the Apostle
2. St. Arsonia (A follower of St. Thomas – the wife of Lucianus)
3. Abune Iyesus Moa (Ethiopian Saint – his nativity)
4. Abune Habte Maryam (Ethiopian Saint – his nativity)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. Abune Iyesus Moa
2. The Holy Martyrs of Najran/Nagran
3. Saint Abune Selama Kesate Birhan
✞✞✞Abune Habte Maryam the Righteous✞✞✞
=>This Saint is a star of our country’s monasticism as the fathers say, “Righteousness and virtues as Habte Maryam.” From the Sea of his sweet life let us see some for blessings.
✞The Saint’s place of birth was in Shewa (Yerawey) and his father was Fre Biruk and his mother was called Yostina (Justina). St. Yostina was very beautiful, a lover of charity, and a blessed woman. She even went for asceticism to a lifeless desert before the Saint was born.
✞However, a righteous wanderer, a hermit, found her and she returned [back to her home], because he said, “Return, there is a kind servant of the [Holy] Trinity in your womb.” And after she gave birth to the Saint and raised him, she went back [to the desert] in asceticism and lived fighting the good fight, after which she received 7 crowns and passed away.
✞When we come back to the Saint’s life, at the time when Abune Habte Maryam was a child and stood with his mother while participating in the liturgy, he heard [the prayer], “Our Lord Christ have mercy on us/ forgive us.” And memorizing this prayer, he used to make prostrations while saying with his child’s tongue, “Please forgive us” after waking up at night.
✞Seeing a five year old child do this is truly wondrous. And when he was a bit older and became a shepherd, he was a perfect ascetic and a fasting boy. And as he had grace, he performed many miracles in his childhood. At one time, he suspended another shepherd in the air for a whole day because he had belittled his Creator’s name.
✞And when he was old enough to learn, he entered [the traditional] school and studied the Scriptures, then he became an ascetic. And a lowly person like I cannot list down his struggles (the good fights he fought) after he was tonsured a monk by the hands of Abba Melchizedek.
*He prostrated 500 times [everyday] immersed in water.
*He prayed the 4 Gospels and the 150 Psalms daily. (Reading the Holy Bible is a great prayer.)
*He ate only after 40 days and then after 80 days.
*His foods were only grasses and leaves.
*He regularly censed without discontinuity. (Because he was a priest.)
*He also partook of the Holy Eucharist (Holy Body and Blood of Christ) day-to-day.
*And he did not hold any grudges nor did he have wickedness in his heart.
✞The Lord pleased by these and other good deeds of the Saint, gave him a chariot of light and fire; and with that he used to fly to Jerusalem. And after many years of struggles, our Savior, Christ, to Whom is glory, came leading myriads of His angels and said to the Saint,
“1. For enduring hunger and thirst for My name’s sake,
2. for your asceticism,
3. for your blessed monastic life,
4. for your pure celibacy (virginity),
5. for not holding grudges and vengeance,
6. for your pure priesthood and incense
7. and for reading the Gospel with love, I will give you 7 crowns.”
✞He also said to the Saint, “And in heaven I have given you a hall next to John the Baptist’s with 500 gemmed pillars. And I truly promise in My name that I will forgive those that supplicate per your covenant, and beseech in your name.”
✞Then, the holy angles embraced him saying, “Habte Maryam our brother.” And the Lord revealed His oneness and threeness to him [to a mortal’s ability], embraced and gave him a holy kiss 3 times. And the Saint’s soul departed from his body as the Lord’s love was great. Then, the angels took his soul in hymns. Today is the day of the nativity of the Saint.
✞✞✞May the God of the Fathers and the Martyrs grant us from the tang of their love, honor, grace and blessings.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 26th of Ginbot
1. St. Thomas the Apostle
2. St. Arsonia (A follower of St. Thomas – the wife of Lucianus)
3. Abune Iyesus Moa (Ethiopian Saint – his nativity)
4. Abune Habte Maryam (Ethiopian Saint – his nativity)
✞✞✞ Monthly Feasts
1. Abune Iyesus Moa
2. The Holy Martyrs of Najran/Nagran
3. Saint Abune Selama Kesate Birhan
✞✞✞ “then came Jesus, the doors being shut, and stood in the midst, and said, Peace be unto you. Then saith he to Thomas, Reach hither thy finger, and behold my hands; and reach hither thy hand, and thrust it into my side: and be not faithless, but believing. And Thomas answered and said unto him, My Lord and my God. Jesus saith unto him, Thomas, because thou hast seen me, thou hast believed: blessed are they that have not seen, and yet have believed.”✞✞✞
John 20:26-29
✞✞✞ “Neither as being lords over God's heritage, but being ensamples to the flock. And when the chief Shepherd shall appear, ye shall receive a crown of glory that fadeth not away. Likewise, ye younger, submit yourselves unto the elder. Yea, all of you be subject one to another, and be clothed with humility: for God resisteth the proud, and giveth grace to the humble.”✞✞✞
1 Pet. 5:3-5
✞✞✞ “For the Lord loveth judgment, and forsaketh not his saints; they are preserved for ever . . .The righteous shall inherit the land, and dwell therein for ever. The mouth of the righteous speaketh wisdom, and his tongue talketh of judgment. The law of his God is in his heart; none of his steps shall slide.”✞✞✞
Psalm 36 (37):28-31
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
John 20:26-29
✞✞✞ “Neither as being lords over God's heritage, but being ensamples to the flock. And when the chief Shepherd shall appear, ye shall receive a crown of glory that fadeth not away. Likewise, ye younger, submit yourselves unto the elder. Yea, all of you be subject one to another, and be clothed with humility: for God resisteth the proud, and giveth grace to the humble.”✞✞✞
1 Pet. 5:3-5
✞✞✞ “For the Lord loveth judgment, and forsaketh not his saints; they are preserved for ever . . .The righteous shall inherit the land, and dwell therein for ever. The mouth of the righteous speaketh wisdom, and his tongue talketh of judgment. The law of his God is in his heart; none of his steps shall slide.”✞✞✞
Psalm 36 (37):28-31
✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
✝✝✝ በስመ አብ : ወወልድ : ወመንፈስ ቅዱስ : አሐዱ አምላክ . . . አሜን :: ✝✝✝
+✝" አቡነ ሃብተ ማርያም ጻድቅ "✝+
=>እኒህ ጻድቅ የሃገራችን ኮከበ ገዳም ናቸው:: "ጽድቅና ትሩፋት እንደ ሃብተ ማርያም" እንዲሉ አበው:: ባሕር ከሆነ ጣዕመ ሕይወታቸው ጥቂቱን ለበረከት እንካፈል::
+ጻድቁ መካነ ሙላዳቸው ሽዋ (የራውዕይ) ውስጥ ሲሆን አባታቸው ፍሬ ቡሩክ : እናታቸው ደግሞ ቅድስት ዮስቴና ትባላለች:: በተለይ ቅድስት ዮስቴና እጅግ ደመ ግቡ : ምጽዋትን ወዳጅ : ቡርክት ሴት ነበረች:: እንዲያውም ከጻድቁ መወለድ በፊት መንና ጭው ካለ በርሃ ገብታ ነበር::
+ግን የበቃ ግኁስ አግኝቷት "ከማሕጸንሽ ደግ የሥላሴ ባርያ አለና ተመለሽ" ብሏት እንደ ገና ተመልሳለች:: ጻድቁን ወልዳ አሳድጋም እንደ ገና መንና በተጋድሎ ኑራ 7 አክሊላትን ተቀብላ ዐርፋለች::
+ወደ ጻድቁ ዜና ሕይወት ስንመለስ አቡነ ሃብተ ማርያም ገና ሕጻን እያሉ ከእናታቸው ጋር ቆመው ሲያስቀድሱ "እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ" ሲባል ይሰማሉ:: ይሕችን ጸሎት በሕጻን አንደበታቸው ይዘው ሌሊት ሌሊት እየተነሱ "ማረን እባክህን?" እያሉ ይሰግዱ ነበር::
+የ5 ዓመት ሕጻን እንዲህ ሲያደርግ ማየቱ በእውነት ይደንቃል:: ትንሽ ከፍ ብለው በእረኝነት ሳሉም ፍጹም ተሐራሚና ጸዋሚ ነበሩ:: ጸጋው ስለ በዛላቸውም ልጅ ሆነው ብዙ ተአምራትን ሰርተዋል:: የፈጣሪውን ስም ያቃለውን አንድ እረኛም በዓየር ላይ ሰቅለው አውለውታል::
+ከዚያ ግን ለአካለ መጠን ሲደርሱ ወደ ት/ቤት ገብተው : መጻሕፍትንም አጥንተው መንነዋል:: በአባ መልከ ጼዴቅ እጅ ከመነኮሱ በሁዋላ የሠሩትን ትሩፋትና የነበራቸውን ተጋድሎ ግን የኔ ብጤ ደካማ ሰው ሊዘረዝረው አይችልም::
*ባሕር ውስጥ ሰጥመው 500 ጊዜ ይሰግዳሉ::
*በየቀኑ 4ቱን ወንጌልና 150 መዝሙረ ዳዊትን ይጸልያሉ:: (መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ታላቅ ጸሎት ነው)
*በ40 ቀናት : ቀጥሎም በ80 ቀን አንዴ ብቻ ይመገባሉ::
*ምግባቸው ደግሞ ሣርና ቅጠል ብቻ ነው::
*በየዕለቱ ያለ ማስታጐል ማዕጠንት ያሳርጋሉ:: (ካህን ናቸውና)
*ዘወትር በንጽሕና ቅዱስ ሥጋውን ይበላሉ : ክቡር ደሙን ይጠጣሉ::
*በፍጹም በልባቸው ውስጥ ቂምን : መከፋትን አላሳደሩም::
+በእነዚህና በሌሎች ትሩፋቶቻቸው ደስ የተሰኘ ጌታም ለጻድቁ የእሳትና የብርሃን ሠረገላን ሰጥቷቸው በዚያ እየበረሩ ኢየሩሳሌም ይሔዱ ነበር:: ከብዙ የተጋድሎ ዘመናት በሁዋላም የክብር ባለቤት መድኃኒታችን ክርስቶስ አዕላፍ መላእክትን አስከተትሎ መጥቶ አላቸው::
"1.ስለ እኔ ረሃብና ጥምን ስለ ታገስክ:
2.ስለ ምናኔሕ:
3.ስለ ተባረከ ምንኩስናህ:
4.ስለ ንጹሕ ድንግልናህ:
5.ቂምና በቀልን ስላለመያዝህ:
6.ስለ ንጹሕ ክህነትህና ማዕጠንትህ:
7.ቅዱስ ወንጌልን በፍቅር ስለ ማንበብህ 7 አክሊላትን እሰጥሃለሁ::"
+"በሰማይም ከመጥምቁ ዮሐንስ ጐን : 500 የእንቁ ምሰሶዎች ያሉበትን አዳራሽ ሰጥቼሃለሁ:: በስምህ የሚለምኑ : በቃል ኪዳንህ የሚማጸኑትንም ሁሉ እንድምርልህ 'አማንየ! በርእስየ!' ብዬሃለሁ" አላቸው::
+ቅዱሳን መላእክትም "ሃብተ ማርያም ወንድማችን" ሲሉ አቀፏቸው:: ጌታ ግን በዚያች ሰዓት አንድም ሦስትም ሆኖ ታያቸውና አቅፎ 3 ጊዜ ሳማቸው:: ከፍቅሩ ጽናትም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው ተለየች:: በዝማሬም ወሰዷት:: {ይህች ቀን (ግንቦት 26) ለጻድቁ ዕለተ ልደታቸው ናት::}
=>አምላከ አበው ወሰማዕት ጣዕመ ፍቅራቸውን: ክብራቸውን: ጸጋ በረከታቸውንም ይክፈለን::
=>+"+ እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና::
ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና::
ለዘለዓለምም ይጠብቃቸዋል . . .
ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ::
በእርስዋም ለዘላለም ይኖራሉ::
የጻድቅ አፍ ጥበብን ያስተምራል::
አንደበቱም ፍርድን ይናገራል::
የአምላኩ ሕግ በልቡ ውስጥ ነው::
በእርምጃውም አይሰናከልም:: +"+ (መዝ. 36:28-31)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
+✝" አቡነ ሃብተ ማርያም ጻድቅ "✝+
=>እኒህ ጻድቅ የሃገራችን ኮከበ ገዳም ናቸው:: "ጽድቅና ትሩፋት እንደ ሃብተ ማርያም" እንዲሉ አበው:: ባሕር ከሆነ ጣዕመ ሕይወታቸው ጥቂቱን ለበረከት እንካፈል::
+ጻድቁ መካነ ሙላዳቸው ሽዋ (የራውዕይ) ውስጥ ሲሆን አባታቸው ፍሬ ቡሩክ : እናታቸው ደግሞ ቅድስት ዮስቴና ትባላለች:: በተለይ ቅድስት ዮስቴና እጅግ ደመ ግቡ : ምጽዋትን ወዳጅ : ቡርክት ሴት ነበረች:: እንዲያውም ከጻድቁ መወለድ በፊት መንና ጭው ካለ በርሃ ገብታ ነበር::
+ግን የበቃ ግኁስ አግኝቷት "ከማሕጸንሽ ደግ የሥላሴ ባርያ አለና ተመለሽ" ብሏት እንደ ገና ተመልሳለች:: ጻድቁን ወልዳ አሳድጋም እንደ ገና መንና በተጋድሎ ኑራ 7 አክሊላትን ተቀብላ ዐርፋለች::
+ወደ ጻድቁ ዜና ሕይወት ስንመለስ አቡነ ሃብተ ማርያም ገና ሕጻን እያሉ ከእናታቸው ጋር ቆመው ሲያስቀድሱ "እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ" ሲባል ይሰማሉ:: ይሕችን ጸሎት በሕጻን አንደበታቸው ይዘው ሌሊት ሌሊት እየተነሱ "ማረን እባክህን?" እያሉ ይሰግዱ ነበር::
+የ5 ዓመት ሕጻን እንዲህ ሲያደርግ ማየቱ በእውነት ይደንቃል:: ትንሽ ከፍ ብለው በእረኝነት ሳሉም ፍጹም ተሐራሚና ጸዋሚ ነበሩ:: ጸጋው ስለ በዛላቸውም ልጅ ሆነው ብዙ ተአምራትን ሰርተዋል:: የፈጣሪውን ስም ያቃለውን አንድ እረኛም በዓየር ላይ ሰቅለው አውለውታል::
+ከዚያ ግን ለአካለ መጠን ሲደርሱ ወደ ት/ቤት ገብተው : መጻሕፍትንም አጥንተው መንነዋል:: በአባ መልከ ጼዴቅ እጅ ከመነኮሱ በሁዋላ የሠሩትን ትሩፋትና የነበራቸውን ተጋድሎ ግን የኔ ብጤ ደካማ ሰው ሊዘረዝረው አይችልም::
*ባሕር ውስጥ ሰጥመው 500 ጊዜ ይሰግዳሉ::
*በየቀኑ 4ቱን ወንጌልና 150 መዝሙረ ዳዊትን ይጸልያሉ:: (መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ታላቅ ጸሎት ነው)
*በ40 ቀናት : ቀጥሎም በ80 ቀን አንዴ ብቻ ይመገባሉ::
*ምግባቸው ደግሞ ሣርና ቅጠል ብቻ ነው::
*በየዕለቱ ያለ ማስታጐል ማዕጠንት ያሳርጋሉ:: (ካህን ናቸውና)
*ዘወትር በንጽሕና ቅዱስ ሥጋውን ይበላሉ : ክቡር ደሙን ይጠጣሉ::
*በፍጹም በልባቸው ውስጥ ቂምን : መከፋትን አላሳደሩም::
+በእነዚህና በሌሎች ትሩፋቶቻቸው ደስ የተሰኘ ጌታም ለጻድቁ የእሳትና የብርሃን ሠረገላን ሰጥቷቸው በዚያ እየበረሩ ኢየሩሳሌም ይሔዱ ነበር:: ከብዙ የተጋድሎ ዘመናት በሁዋላም የክብር ባለቤት መድኃኒታችን ክርስቶስ አዕላፍ መላእክትን አስከተትሎ መጥቶ አላቸው::
"1.ስለ እኔ ረሃብና ጥምን ስለ ታገስክ:
2.ስለ ምናኔሕ:
3.ስለ ተባረከ ምንኩስናህ:
4.ስለ ንጹሕ ድንግልናህ:
5.ቂምና በቀልን ስላለመያዝህ:
6.ስለ ንጹሕ ክህነትህና ማዕጠንትህ:
7.ቅዱስ ወንጌልን በፍቅር ስለ ማንበብህ 7 አክሊላትን እሰጥሃለሁ::"
+"በሰማይም ከመጥምቁ ዮሐንስ ጐን : 500 የእንቁ ምሰሶዎች ያሉበትን አዳራሽ ሰጥቼሃለሁ:: በስምህ የሚለምኑ : በቃል ኪዳንህ የሚማጸኑትንም ሁሉ እንድምርልህ 'አማንየ! በርእስየ!' ብዬሃለሁ" አላቸው::
+ቅዱሳን መላእክትም "ሃብተ ማርያም ወንድማችን" ሲሉ አቀፏቸው:: ጌታ ግን በዚያች ሰዓት አንድም ሦስትም ሆኖ ታያቸውና አቅፎ 3 ጊዜ ሳማቸው:: ከፍቅሩ ጽናትም የተነሳ ነፍሳቸው ከሥጋቸው ተለየች:: በዝማሬም ወሰዷት:: {ይህች ቀን (ግንቦት 26) ለጻድቁ ዕለተ ልደታቸው ናት::}
=>አምላከ አበው ወሰማዕት ጣዕመ ፍቅራቸውን: ክብራቸውን: ጸጋ በረከታቸውንም ይክፈለን::
=>+"+ እግዚአብሔር ፍርድን ይወድዳልና::
ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና::
ለዘለዓለምም ይጠብቃቸዋል . . .
ጻድቃን ምድርን ይወርሳሉ::
በእርስዋም ለዘላለም ይኖራሉ::
የጻድቅ አፍ ጥበብን ያስተምራል::
አንደበቱም ፍርድን ይናገራል::
የአምላኩ ሕግ በልቡ ውስጥ ነው::
በእርምጃውም አይሰናከልም:: +"+ (መዝ. 36:28-31)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
✝✝✝ በስመ አብ : ወወልድ : ወመንፈስ ቅዱስ : አሐዱ አምላክ . . . አሜን :: ✝✝✝
"✝" ግንቦት 26 "✝"
+*" አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ "*+
=>እግዚአብሔር በ13ኛው መቶ ክ/ዘ እነ አቡነ ኢየሱስ ሞዐን ባያስነሳ ኑሮ ምናልባትም ዛሬ የኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያንን በምናያት መንገድ ላናገኛት እንችል ነበር:: እውነተኛ አባቶቻችን ፈጽሞ ከሚቆረቁራቸው ነገር አንዱ የጻድቅና ሐዋርያዊ አባት አቡነ ኢየሱስ ሞዐ መዘንጋት ነው::
+እርሳቸው ፍሬ ሃይማኖት ሆነው ከጽድቅ ፍሬአቸው አዕላፍ ቅዱሳንን ወልደው ሃገራችን በወንጌል ትምሕርትና በገዳማዊ ሕይወት እንድታሸበርቅ አድርገዋል:: እስኪ በዕለተ ዕረፍታቸው ስለ ጻድቁ ጥቂት ነገሮችን እናንሳ::
+አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ የተወለዱት ጐንደር : የድሮው ስማዳ (ዳኅና) አካባቢ ሲሆን ወላጆቻቸው ዘክርስቶስና እግዚእ ክብራ ይባላሉ:: የተወለዱት በ1210 ዓ/ም ነው:: ነገር ግን አንዳንድ ምንጮች በ1196 ዓ/ም ያደርጉታል::
+ጻድቁ ከክርስቲያን ወላጆቻቸው ጋር እንደሚገባ አድገዋል:: በልጅነታቸው በብዛት ወላጆቻቸውን ያግዙ ነበር:: በትርፍ ጊዜአቸው ደግሞ ትምሕርተ ሃይማኖትንና ሥርዓቱን ያጠኑ ነበር:: በ1240 ዓ/ም ግን (ማለትም 30 ዓመት ሲሞላቸው) ይሕቺን ዓለም ይተዋት ዘንድ አሰቡ::
+አስበውም አልቀሩ ፈጣሪን እየለመኑ ደብረ ዳሕሞ ገቡ:: በወቅቱ ዳሞ የትምሕርት : የምናኔ ማዕከል ከመሆኑ ባሻገር የአቡነ አረጋዊ 5ኛ የቆብ ልጅ ካልዕ ዮሐኒ ነበሩና የእርሳቸው ደቀ መዝሙር ሆኑ::
+አቡነ ኢየሱስ ሞዐ በደብረ ዳሞ በነበራቸው ቆይታ ቀን ቀን ሲታዘዙ : ሲፈጩ : ውሃ ሲቀዱ ውለው ሌሊት እኩሉን በጸሎት በስግደትና የቀረውን ሰዓት ደግሞ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመገልበጥ አሳለፉ::
+በመጨረሻም ልብሰ ምንኩስናን ለበሱ:: ይህን ጊዜ 37 ዓመታቸው ሲሆን ዘመኑም 1247 ዓ/ም ነው:: ወዲያውም በዳሞ ሳሉ መልአከ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ተገልጦ "ወደ ወሎ ሐይቅ ሒድ : ብዙ የምትሠራው አለና" አላቸው::
+በአንዴም ከዳሞ (ትግራይ) ነጥቆ ሐይቅ እስጢፋኖስ (ወሎ) አደረሳቸው:: በዚያም ለ7 ዓመታት በዼጥሮስ ወዻውሎስ ቤተ መቅደስ በተጋድሎ : በስብከተ ወንጌል : በማዕጠንትና ሐይቁ ውስጥ ሰጥሞ በመጸለይ ኖሩ::
+ቅድስናቸውን የተመለከቱ አበውም በግድ አበ ምኔት አድርገው ሾሟቸው:: ይህ ነው እንግዲህ በኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያን ላይ ትልቁ መሠረት የተጣለበት አጋጣሚ:: ነገሩ እንዲህ ነው:-
+ስም አጠራሯ የከፋ ዮዲት ጉዲት ለ40 ዓመታት ሃገሪቱን እንዳልነበረች ብታደርጋት ክርስትና ተዳከመ:: ባዕድ አምልኮም ነገሠ:: አቡነ ኢየሱስ ሞዐ (ትርጉሙ ኢየሱስ ክርስቶስ አሸነፈ ማለት ነው) ደግሞ ሃይማኖታቸው የቀና ከ800 በላይ ክርስቲያኖችን ሰበሰቡ::
+በሃገሪቱ ትልቅና የመጀመሪያው ሊባል የሚችል ቤተ መጻሕፍት አደራጁ:: እነዚያን አርድእት በቅድስናና በትምሕርት አብስለው አመነኮሱና "ሒዱ! ሃገሪቱን ታበሩ ዘንድ ተጋደሉ" ብለው አሰናበቷቸው::
+ክእነዚህ መካከልም ታላላቁን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን: አቡነ በጸሎተ ሚካኤልን እና የሁዋላውን ፍሬ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫን መጥቀስ እንችላለን:: በዚህም ምክንያት ጻድቁ "ወላዴ አእላፍ ቅዱሳን - አእላፍ ቅዱሳንን የወለደ" ሲባሉ ይኖራሉ::
+ጻድቁ ከዚህ በተጨማሪ የወቅቱን ንጉሥ አፄ ይኩኖ አምላክን በማስተማር ለሃገርና ለቤተ ክርስቲያን ጠቃሚ ሰው አድርገዋል:: በግላቸው ሐይቅ ውስጥ ገብተው ሲጸልዩ የብርሃን ምሰሶ ይወርድላቸው ነበር:: ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳምንም ከጠፋ ከ300 ዓመታት በሁዋላ አቅንተዋል::
+እንዲህ ለቤተ ክርስቲያን ሲተጉ : በተለይ በአበ ምኔትነት በቆዩባቸው 45 ዓመታት ለዓይናቸው እንቅልፍን አላስመኙትም:: ጐድናቸውም ከምኝታ ጋር ተገናኝቶ አያውቅም::
"እንዘ የኀሊ ዘበሰማያት ዐስቦ::
መጠነ ዓመታት ሃምሳ ኢሰከበ በገቦ::" እንዲል::
+ከዚህ በሁዋላ የሚያርፉበት ዕለት ቢደርስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወርዶ ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል:: በተወለዱ በ82 ዓመታቸው (በ86 ዓመታቸው የሚልም አለ) በ1282 ዓ/ም በዕለተ ሰንበት ዐርፈው ተቀብረዋል:: {ይህች ቀን (ግንቦት 26) ለጻድቁ ዕለተ ልደታቸው ናት::}
<< ጻድቁ ስም አጠራራቸው እጅግ የከበረ ነው !! >>
=>+"+ ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማሕበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ:: የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ:: እንዲሁም ጐበዞች ሆይ! ለሽማግሌዎች ተገዙ:: ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ:: እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና:: ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል:: +"+ (1ዼጥ. 5:3)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
"✝" ግንቦት 26 "✝"
+*" አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ "*+
=>እግዚአብሔር በ13ኛው መቶ ክ/ዘ እነ አቡነ ኢየሱስ ሞዐን ባያስነሳ ኑሮ ምናልባትም ዛሬ የኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያንን በምናያት መንገድ ላናገኛት እንችል ነበር:: እውነተኛ አባቶቻችን ፈጽሞ ከሚቆረቁራቸው ነገር አንዱ የጻድቅና ሐዋርያዊ አባት አቡነ ኢየሱስ ሞዐ መዘንጋት ነው::
+እርሳቸው ፍሬ ሃይማኖት ሆነው ከጽድቅ ፍሬአቸው አዕላፍ ቅዱሳንን ወልደው ሃገራችን በወንጌል ትምሕርትና በገዳማዊ ሕይወት እንድታሸበርቅ አድርገዋል:: እስኪ በዕለተ ዕረፍታቸው ስለ ጻድቁ ጥቂት ነገሮችን እናንሳ::
+አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ዘሐይቅ የተወለዱት ጐንደር : የድሮው ስማዳ (ዳኅና) አካባቢ ሲሆን ወላጆቻቸው ዘክርስቶስና እግዚእ ክብራ ይባላሉ:: የተወለዱት በ1210 ዓ/ም ነው:: ነገር ግን አንዳንድ ምንጮች በ1196 ዓ/ም ያደርጉታል::
+ጻድቁ ከክርስቲያን ወላጆቻቸው ጋር እንደሚገባ አድገዋል:: በልጅነታቸው በብዛት ወላጆቻቸውን ያግዙ ነበር:: በትርፍ ጊዜአቸው ደግሞ ትምሕርተ ሃይማኖትንና ሥርዓቱን ያጠኑ ነበር:: በ1240 ዓ/ም ግን (ማለትም 30 ዓመት ሲሞላቸው) ይሕቺን ዓለም ይተዋት ዘንድ አሰቡ::
+አስበውም አልቀሩ ፈጣሪን እየለመኑ ደብረ ዳሕሞ ገቡ:: በወቅቱ ዳሞ የትምሕርት : የምናኔ ማዕከል ከመሆኑ ባሻገር የአቡነ አረጋዊ 5ኛ የቆብ ልጅ ካልዕ ዮሐኒ ነበሩና የእርሳቸው ደቀ መዝሙር ሆኑ::
+አቡነ ኢየሱስ ሞዐ በደብረ ዳሞ በነበራቸው ቆይታ ቀን ቀን ሲታዘዙ : ሲፈጩ : ውሃ ሲቀዱ ውለው ሌሊት እኩሉን በጸሎት በስግደትና የቀረውን ሰዓት ደግሞ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመገልበጥ አሳለፉ::
+በመጨረሻም ልብሰ ምንኩስናን ለበሱ:: ይህን ጊዜ 37 ዓመታቸው ሲሆን ዘመኑም 1247 ዓ/ም ነው:: ወዲያውም በዳሞ ሳሉ መልአከ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ተገልጦ "ወደ ወሎ ሐይቅ ሒድ : ብዙ የምትሠራው አለና" አላቸው::
+በአንዴም ከዳሞ (ትግራይ) ነጥቆ ሐይቅ እስጢፋኖስ (ወሎ) አደረሳቸው:: በዚያም ለ7 ዓመታት በዼጥሮስ ወዻውሎስ ቤተ መቅደስ በተጋድሎ : በስብከተ ወንጌል : በማዕጠንትና ሐይቁ ውስጥ ሰጥሞ በመጸለይ ኖሩ::
+ቅድስናቸውን የተመለከቱ አበውም በግድ አበ ምኔት አድርገው ሾሟቸው:: ይህ ነው እንግዲህ በኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያን ላይ ትልቁ መሠረት የተጣለበት አጋጣሚ:: ነገሩ እንዲህ ነው:-
+ስም አጠራሯ የከፋ ዮዲት ጉዲት ለ40 ዓመታት ሃገሪቱን እንዳልነበረች ብታደርጋት ክርስትና ተዳከመ:: ባዕድ አምልኮም ነገሠ:: አቡነ ኢየሱስ ሞዐ (ትርጉሙ ኢየሱስ ክርስቶስ አሸነፈ ማለት ነው) ደግሞ ሃይማኖታቸው የቀና ከ800 በላይ ክርስቲያኖችን ሰበሰቡ::
+በሃገሪቱ ትልቅና የመጀመሪያው ሊባል የሚችል ቤተ መጻሕፍት አደራጁ:: እነዚያን አርድእት በቅድስናና በትምሕርት አብስለው አመነኮሱና "ሒዱ! ሃገሪቱን ታበሩ ዘንድ ተጋደሉ" ብለው አሰናበቷቸው::
+ክእነዚህ መካከልም ታላላቁን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን: አቡነ በጸሎተ ሚካኤልን እና የሁዋላውን ፍሬ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫን መጥቀስ እንችላለን:: በዚህም ምክንያት ጻድቁ "ወላዴ አእላፍ ቅዱሳን - አእላፍ ቅዱሳንን የወለደ" ሲባሉ ይኖራሉ::
+ጻድቁ ከዚህ በተጨማሪ የወቅቱን ንጉሥ አፄ ይኩኖ አምላክን በማስተማር ለሃገርና ለቤተ ክርስቲያን ጠቃሚ ሰው አድርገዋል:: በግላቸው ሐይቅ ውስጥ ገብተው ሲጸልዩ የብርሃን ምሰሶ ይወርድላቸው ነበር:: ሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳምንም ከጠፋ ከ300 ዓመታት በሁዋላ አቅንተዋል::
+እንዲህ ለቤተ ክርስቲያን ሲተጉ : በተለይ በአበ ምኔትነት በቆዩባቸው 45 ዓመታት ለዓይናቸው እንቅልፍን አላስመኙትም:: ጐድናቸውም ከምኝታ ጋር ተገናኝቶ አያውቅም::
"እንዘ የኀሊ ዘበሰማያት ዐስቦ::
መጠነ ዓመታት ሃምሳ ኢሰከበ በገቦ::" እንዲል::
+ከዚህ በሁዋላ የሚያርፉበት ዕለት ቢደርስ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወርዶ ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል:: በተወለዱ በ82 ዓመታቸው (በ86 ዓመታቸው የሚልም አለ) በ1282 ዓ/ም በዕለተ ሰንበት ዐርፈው ተቀብረዋል:: {ይህች ቀን (ግንቦት 26) ለጻድቁ ዕለተ ልደታቸው ናት::}
<< ጻድቁ ስም አጠራራቸው እጅግ የከበረ ነው !! >>
=>+"+ ለመንጋው ምሳሌ ሁኑ እንጂ ማሕበሮቻችሁን በኃይል አትግዙ:: የእረኞችም አለቃ በሚገለጥበት ጊዜ የማያልፈውን የክብርን አክሊል ትቀበላላችሁ:: እንዲሁም ጐበዞች ሆይ! ለሽማግሌዎች ተገዙ:: ሁላችሁም እርስ በርሳችሁ እየተዋረዳችሁ ትሕትናን እንደ ልብስ ታጠቁ:: እግዚአብሔር ትዕቢተኞችን ይቃወማልና:: ለትሑታን ግን ጸጋን ይሰጣል:: +"+ (1ዼጥ. 5:3)
<<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
🕊መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስኅ ግቡ🕊
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
(ማቴ ፫:፫)
✨በአማን ተንሥአ መድኃኒነ!✨
🌿ብፁዕ አባ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘኤለ ገዳማተ እምኀበ እግዚኡ ይነሣእ እሴተ ቦአ ሀገረ ደብረ ሊባኖስ በፍሥሐ ወበሰላም።
⚜ሰአል ለነ ጊዮርጊስ ኀበ እግዚአብሔር ወጸሊ በእንቲአነ ሐረድዎ ወገመድዎ ወዘረዉ ሥጋሁ ከመ ሐመድ ወወሰድዎ ኀበ ሰብአ ነገሥት ረገጸ ምድረ አንሥአ ሙታነ አባ ጊዮርጊስ በሰላም ዐደወ መንግሥተ ክብር ወረሰ።
🌿ወልደ እግዚአብሔር አምላክነ ወመድኃኒነ ዕቀብ ሕይወተነ እም ገሀነመ እሳት ወእምኵሉ መንሱት በእንተ ቅዱስ ስምከ ወበእንተ ማርያም እምከ ወበእንተ ቅዱስ መስቀል ወበእንተ ዮሐንስ ወንጌላዊ ወበእንተ ዮሐንስ መጥምቅከ ወበእንተ ኵሎሙ ቅዱሳን ወሀባ ሰላመ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ ወለቅድስት ቤተክርስቲያን።
⚜ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት እለ አዕረፍክሙ በዛቲ ዕለት መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት። ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኩሉ ሰዓት እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።
🌿አንቅሐኒ በጽባሕ ክሥተኒ ዕዝንየ በዘአጸምእ አምላኪየ አምላኪየ እገይሥ ኀቤከ ዘይሰማዕ ግበር ሊተ ምሕረተከ በጽባሕ"
⚜ነቢያት ወሐዋርያት፥ ጻድቃን ወሰማዕት፤ ደናግል ወመነኮሳት፥ አዕሩግ ወሕጻናት፤ ገዳማውያን ወሊቃውንት፤ ሰአሉ ለነ ኲልክሙ፥ ቅድመ መንበሩ ለጸባኦት።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://www.tg-me.com/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan
Audio
"" እመጣብሃለሁ! "" (ራዕይ ፪:፭)
❖ተግሣጽ
((ግንቦት 22 - 2017)
❖ተግሣጽ
((ግንቦት 22 - 2017)